እህታማቾቹ ላይ የመኪና አደጋ በማድረስ የተሰወረዉ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ⤵️
ተፈላጊው የፖሊስ አባል #በቁጥጥር ስር ዋለ። መስከረም 01 ቀን 2011 ዓ/ም በግምት ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ሲሆን በቂርቆስ ክ/ከተማ ልዩ ቦታው ቦልጋሪያ (የድሮ በግ ተራ) ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዕድሜያቸው የ19 እና የ20 ዓመት የሆኑ እህትማማቾችን የመኪና አደጋ በማድረስ የተሰወረው የፖሊስ መኪና አሽከርካሪ በቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል፤ ምርመራውን በማጣራት ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀልና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ሲሆን #ተከሳሹ አደጋውን ካደረሰ በኋላ ላለፉት 19 ቀናት ተሰውሮበት ከነበረው ከምስራቅ ጎጃም በክትትል መያዙ ታውቋል፡፡ ተጠርጣሪውን በህግ ቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ አድካሚ ፍለጋ ማድረጉንም ተገልጧል፡፡ ህብረተሰቡ በማህበራዊ ሚዲያዎች ከሚጻፉት ጉዳዮች ይልቅ፤ ወደ ኮሚሽኑ በመምጣት መረጃ ማግኘት የሚችል መሆኑ ተገልፀዋል፡፡
©የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን
@YeneTube @Fikerassefa
ተፈላጊው የፖሊስ አባል #በቁጥጥር ስር ዋለ። መስከረም 01 ቀን 2011 ዓ/ም በግምት ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ሲሆን በቂርቆስ ክ/ከተማ ልዩ ቦታው ቦልጋሪያ (የድሮ በግ ተራ) ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዕድሜያቸው የ19 እና የ20 ዓመት የሆኑ እህትማማቾችን የመኪና አደጋ በማድረስ የተሰወረው የፖሊስ መኪና አሽከርካሪ በቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል፤ ምርመራውን በማጣራት ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀልና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ሲሆን #ተከሳሹ አደጋውን ካደረሰ በኋላ ላለፉት 19 ቀናት ተሰውሮበት ከነበረው ከምስራቅ ጎጃም በክትትል መያዙ ታውቋል፡፡ ተጠርጣሪውን በህግ ቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ አድካሚ ፍለጋ ማድረጉንም ተገልጧል፡፡ ህብረተሰቡ በማህበራዊ ሚዲያዎች ከሚጻፉት ጉዳዮች ይልቅ፤ ወደ ኮሚሽኑ በመምጣት መረጃ ማግኘት የሚችል መሆኑ ተገልፀዋል፡፡
©የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን
@YeneTube @Fikerassefa
ጥቂት የሠራዊት አባላት ወደ ቤተ መንግስት እንዲሄዱ ከጀርባ በመሆን ሲያነሳሱ የነበሩ አካላት #በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑን የኢፌዴሪ የመከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል ሰዓረ መኮንን አስታወቁ።
በአሁኑ ወቅም ከዚህ ህገ ወጥ ተግባር ጀርባ በመሆን #በዋና ተዋናይነት ሲሳተፉ፣ ሲያስተባብሩ እና ሲያነሳሱ የነበሩ አካላትን በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑንም ጠቁመዋል።
በቁጥጥር ስር እየዋሉ ያሉ አካላትም #ከከፍተኛ የጦር አመራር ደረጃ ጀምሮ እስከ #ግልሰብ መሆኑንም ነው ጀነራል ሰዓረ መኮንን ያስታወቁት።
ከዛሬው መግለጫ ላይ የተወሰደ
@YeneTube @Fikerassefa
በአሁኑ ወቅም ከዚህ ህገ ወጥ ተግባር ጀርባ በመሆን #በዋና ተዋናይነት ሲሳተፉ፣ ሲያስተባብሩ እና ሲያነሳሱ የነበሩ አካላትን በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑንም ጠቁመዋል።
በቁጥጥር ስር እየዋሉ ያሉ አካላትም #ከከፍተኛ የጦር አመራር ደረጃ ጀምሮ እስከ #ግልሰብ መሆኑንም ነው ጀነራል ሰዓረ መኮንን ያስታወቁት።
ከዛሬው መግለጫ ላይ የተወሰደ
@YeneTube @Fikerassefa
#Update
የሱዳኑ ፕሬዝደንት ዑመር ሐሠን አል በሽር ከሥልጣን ተወግደው #በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአገሪቱ #መከላከያ ምኒስትር አሳወቁ።
መከላከያ ምኒስትር እና ምክትል ፕሬዝዳንት #አዋድ_ኢብን አውፍ በአገሪቱ ብሔራዊ የቴሌቭዥን ጣቢያ በሰጡት መግለጫ በሱዳን የሶስት ወራት #የአስቸኳይ_ጊዜ_አዋጅ መደንገጉን አስታውቀዋል።
ሉቴናንት ጄነራል አዋድ ኢብን አውፍ የአገሪቱ ሕገ-መንግሥት መታገዱን፤ የሱዳን ድንበሮች መዘጋታቸውን ገልጸዋል። የሱዳን የአየር ክልል ለ24 ሰዓታት ተዘግቷል። ሱዳንን ለረዥም አመታት የመሩት ዑመር ሐሠን አል በሽር ደኅነቱ በተጠበቀ ቦታ እንዲሆኑ መደረጋቸውን መከላከያ ምኒስትሩ ገልጸዋል።
በሁለት አመታት ውስጥ ምርጫ ተካሒዶ የስልጣን ዝውውር ሽግግር ይደረጋል ተብሏል።
Via - DW
@YeneTube @FikerAssefa
የሱዳኑ ፕሬዝደንት ዑመር ሐሠን አል በሽር ከሥልጣን ተወግደው #በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአገሪቱ #መከላከያ ምኒስትር አሳወቁ።
መከላከያ ምኒስትር እና ምክትል ፕሬዝዳንት #አዋድ_ኢብን አውፍ በአገሪቱ ብሔራዊ የቴሌቭዥን ጣቢያ በሰጡት መግለጫ በሱዳን የሶስት ወራት #የአስቸኳይ_ጊዜ_አዋጅ መደንገጉን አስታውቀዋል።
ሉቴናንት ጄነራል አዋድ ኢብን አውፍ የአገሪቱ ሕገ-መንግሥት መታገዱን፤ የሱዳን ድንበሮች መዘጋታቸውን ገልጸዋል። የሱዳን የአየር ክልል ለ24 ሰዓታት ተዘግቷል። ሱዳንን ለረዥም አመታት የመሩት ዑመር ሐሠን አል በሽር ደኅነቱ በተጠበቀ ቦታ እንዲሆኑ መደረጋቸውን መከላከያ ምኒስትሩ ገልጸዋል።
በሁለት አመታት ውስጥ ምርጫ ተካሒዶ የስልጣን ዝውውር ሽግግር ይደረጋል ተብሏል።
Via - DW
@YeneTube @FikerAssefa
በዱከም ቀስተ ዳመና ስፖንጅ ፋብሪካ ላይ የደረሰው የእሳት አደጋ እስካሁን #በቁጥጥር ስር #አልዋለም።
በፊንፊኔ ዙሪያ ዱከም ከተማ የሚገኘው ቀስተዳመና ስፖንጅ ፋብሪካ ዛሬ ረፋድ ላይ ነበር ምክንያቱ እስካሁን ባልታወቀ ምክንያት እሳት አደጋ የደረሰበት።
የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ስለሺ ተስፋዬ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት አደጋውን ለመቆጣጠር ርብርብ እየተደረገ ነው።
ለፋብሪካው ቅርበት ያላቸው የአቃቂ ንፋስ ስልክ ቄራ እና ቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የአደጋ መከላከያ ተሽከርካሪዎችና ባለሙያዎች ወደ ስፍራው አቅንተው አደጋውን ለመቆጣጠር የተለያዩ ጥረቶችን በማድረግ ላይ ናቸው ብለዋል።
Via :- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
በፊንፊኔ ዙሪያ ዱከም ከተማ የሚገኘው ቀስተዳመና ስፖንጅ ፋብሪካ ዛሬ ረፋድ ላይ ነበር ምክንያቱ እስካሁን ባልታወቀ ምክንያት እሳት አደጋ የደረሰበት።
የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ስለሺ ተስፋዬ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳሉት አደጋውን ለመቆጣጠር ርብርብ እየተደረገ ነው።
ለፋብሪካው ቅርበት ያላቸው የአቃቂ ንፋስ ስልክ ቄራ እና ቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የአደጋ መከላከያ ተሽከርካሪዎችና ባለሙያዎች ወደ ስፍራው አቅንተው አደጋውን ለመቆጣጠር የተለያዩ ጥረቶችን በማድረግ ላይ ናቸው ብለዋል።
Via :- Ethio FM
@YeneTube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ለኢቢሲ እንደተናሩት፥ የከተማዋ ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን ግድያውን በመፈፀም የተጠረጠሩ የተወሰኑ ግለሰቦች #በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በወንጀሉ ምርመራ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ ለህዝብ እንደሚያሳውቅ ነው ያመለከቱት።አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ በከተማዋ ሰላማዊና የተረጋጋ ሁኔታ መኖሩን ያመለከቱት ኮሚሽነሩ ህብረተሰቡ የአካባቢውን ሰላም እንዲጠብቅ አሳስበዋል።
Via EBC/FBC
@YeneTube @FikerAssefan
በወንጀሉ ምርመራ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ ለህዝብ እንደሚያሳውቅ ነው ያመለከቱት።አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ በከተማዋ ሰላማዊና የተረጋጋ ሁኔታ መኖሩን ያመለከቱት ኮሚሽነሩ ህብረተሰቡ የአካባቢውን ሰላም እንዲጠብቅ አሳስበዋል።
Via EBC/FBC
@YeneTube @FikerAssefan