#update የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር (#ኦብነግ) ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ስለተደረሰው #ስምምነት የሰጠው አስተያየት የስምምነቱን መንፈስ የሚያንፀባርቅ እንዳልሆነ የኢትዮጵያ መንግስት #አስታወቀ።
ድርድሩን በቅርበት የሚያውቁና ስማቸውን ይፋዊ መግለጫ እስኪሰጥ የሸሸጉ የመንግስት ተወካይ #ለዋዜማ እንደተናገሩት ስምምነቱ ኦብነግ ወደሰላማዊ ትግል እንዲመለስና ጥያቄዎቹን በጋራ በሚቋቋም ኮሚቴ እያቀረበ እንዲፈታ ከሚል ውጪ ትርጉም ያለው አልነበረም።
በኦብነግ በኩል የሚሰጠው አስተያየት ለፕሮፓጋንዳ #ፍጆታ ካልሆነ በስተቀር የውይይቱን መንፈስ አያሳይም ብለዋል ባለስልጣኑ።
ኦብነግ መንግስት የእስከ መገንጠል መብታችንን በህዝበ ውሳኔ እንድናረጋግጥ ተስማምቷል ሲል ለቢቢሲ መግለጫ ሰጥቶ #ነበረ።
ቢቢሲ ዘግይቶ ባወጣው #ማረሚያ " ቀደም ሲል በወጣው ዘገባ ላይ የኢትዮጵያ መንግሥት ከኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር ጋር ካደረገው ተከታታይ ውይይት በኋላ ሕዝበ ውሳኔ ለማካሄድ ተስማምቷል ተብሎ የተፃፈው #ስህተት ነው" ብሏል::
ምንጭ ፦ ዋዜማ ራዲዮ
@yenetube @mycase27
ድርድሩን በቅርበት የሚያውቁና ስማቸውን ይፋዊ መግለጫ እስኪሰጥ የሸሸጉ የመንግስት ተወካይ #ለዋዜማ እንደተናገሩት ስምምነቱ ኦብነግ ወደሰላማዊ ትግል እንዲመለስና ጥያቄዎቹን በጋራ በሚቋቋም ኮሚቴ እያቀረበ እንዲፈታ ከሚል ውጪ ትርጉም ያለው አልነበረም።
በኦብነግ በኩል የሚሰጠው አስተያየት ለፕሮፓጋንዳ #ፍጆታ ካልሆነ በስተቀር የውይይቱን መንፈስ አያሳይም ብለዋል ባለስልጣኑ።
ኦብነግ መንግስት የእስከ መገንጠል መብታችንን በህዝበ ውሳኔ እንድናረጋግጥ ተስማምቷል ሲል ለቢቢሲ መግለጫ ሰጥቶ #ነበረ።
ቢቢሲ ዘግይቶ ባወጣው #ማረሚያ " ቀደም ሲል በወጣው ዘገባ ላይ የኢትዮጵያ መንግሥት ከኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር ጋር ካደረገው ተከታታይ ውይይት በኋላ ሕዝበ ውሳኔ ለማካሄድ ተስማምቷል ተብሎ የተፃፈው #ስህተት ነው" ብሏል::
ምንጭ ፦ ዋዜማ ራዲዮ
@yenetube @mycase27
YeneTube
ኦኤምኤን በፌስቡክ ገጹ ንግግሩ በቀጥታ በመሰራጨቱ ይቅርታ ጠይቋል እንዲሁም ከሳተላይት ላይ ቪዲዮዎን ማውረዱን ገልጷል። @Yenetube @Fikerassefa
"OMN ላይ ላኮረፋቹብን ተመልካቾቻችን ሁሉ ይቅርታ እንጠይቃለን"
የሚለው ዕርፍተ ነገር OMN #ስህተት አልሰራውም እንደማለት ነው የምንወስደው ሲሉ አቤቱታቸውን አቅርበዋል። እርሶ ምን ይላሉ ?
የሚለው ዕርፍተ ነገር OMN #ስህተት አልሰራውም እንደማለት ነው የምንወስደው ሲሉ አቤቱታቸውን አቅርበዋል። እርሶ ምን ይላሉ ?
Anonymous Poll
83%
ትክክለኛ አገላለፅ አይደለም።
17%
ትክክለኛ አገላለፅ ነው።