አቶ ለማ መገርሳ ETV ⬇️
በቡራዩና አከባቢዋ በተፈጠረው #ግጭት በህይወትና በንብረት ላይ በደረሰው ጉዳት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል
ገለፀ።
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ በቡራዩና አከባቢዋ የደረሰውን ጉዳት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።
አቶ ለማ በመግለጫቸው በደረሰው ጉዳት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ነው ያስታወቁት።
ክልሉ የተፈናቀሉ ወገኖችን ቀደ ቀያቸው ለመመለስና መልሶ ለመቋቋም #ሙሉ ኃላፊነት ወስዶ ይሰራልም ብለዋል።
እስከ አሁንም 300 አባወራዎችን ወደ ቀያቸው መመለሱንም ገልፀዋል።
በግጭቱ እጃቸው አለበት የተባሉ 200 ተጠርጣሪዎችና የተለያዩ የጦር መሳርያዎችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል።
ግጭቱን ወደተለያዩ አከባቢዎች በተለይ ወደ አሰላ አከባቢ ለማስፋፈት ቢሞከርም ህብረተሰቡ ከፀጥታ ኃይሎች ጋር ባደረገው ትብብር መክሸፉን ገልፀዋል።
ህብረተሰቡ አሁንም በተረጋጋ ስሜት በማስተዋል ሊንቀሳቀስ እንደሚገባም አሳስበዋል።
በተለያዩ አከባቢዎች እየተንቀሳቀሱ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችና አክቲቪስቶችም የሚያስተላልፉት መልዕክት ህዝቦችን የሚያቀራርብ ወደ አንድነት እንዲመጣ የሚያደረግ እንጂ የሚያለያይ ሊሆን እንደማይገባም አቶ ለማ ተናግረዋል።
ከዚህ በኋላ መንግስት ነገሮችን በትዕግስት የሚያልፍበት ሁኔታ እንደማይኖርም አስታውቀዋል።
ከፌደራልና ከኦሮሚያ ፖሊስ የተውጣጣ ግብረ ኃይል ተዋቅሮ ያሉትን ሁኔታዎች ለማርገብና እንዲሁም ወደፊት ሊፈጠሩ የሚችሉ ችግሮችን ለመከላከል እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ገልፀዋል።
©etv
@YeneTube @Fikerassefa
በቡራዩና አከባቢዋ በተፈጠረው #ግጭት በህይወትና በንብረት ላይ በደረሰው ጉዳት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማው የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል
ገለፀ።
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ በቡራዩና አከባቢዋ የደረሰውን ጉዳት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።
አቶ ለማ በመግለጫቸው በደረሰው ጉዳት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ነው ያስታወቁት።
ክልሉ የተፈናቀሉ ወገኖችን ቀደ ቀያቸው ለመመለስና መልሶ ለመቋቋም #ሙሉ ኃላፊነት ወስዶ ይሰራልም ብለዋል።
እስከ አሁንም 300 አባወራዎችን ወደ ቀያቸው መመለሱንም ገልፀዋል።
በግጭቱ እጃቸው አለበት የተባሉ 200 ተጠርጣሪዎችና የተለያዩ የጦር መሳርያዎችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል።
ግጭቱን ወደተለያዩ አከባቢዎች በተለይ ወደ አሰላ አከባቢ ለማስፋፈት ቢሞከርም ህብረተሰቡ ከፀጥታ ኃይሎች ጋር ባደረገው ትብብር መክሸፉን ገልፀዋል።
ህብረተሰቡ አሁንም በተረጋጋ ስሜት በማስተዋል ሊንቀሳቀስ እንደሚገባም አሳስበዋል።
በተለያዩ አከባቢዎች እየተንቀሳቀሱ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችና አክቲቪስቶችም የሚያስተላልፉት መልዕክት ህዝቦችን የሚያቀራርብ ወደ አንድነት እንዲመጣ የሚያደረግ እንጂ የሚያለያይ ሊሆን እንደማይገባም አቶ ለማ ተናግረዋል።
ከዚህ በኋላ መንግስት ነገሮችን በትዕግስት የሚያልፍበት ሁኔታ እንደማይኖርም አስታውቀዋል።
ከፌደራልና ከኦሮሚያ ፖሊስ የተውጣጣ ግብረ ኃይል ተዋቅሮ ያሉትን ሁኔታዎች ለማርገብና እንዲሁም ወደፊት ሊፈጠሩ የሚችሉ ችግሮችን ለመከላከል እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ገልፀዋል።
©etv
@YeneTube @Fikerassefa
የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመረጃ ሳጥን (black box) #ሙሉ_መረጃው ሊያስገኝ በሚችል ደረጃ ላይ መሆኑን ምርመራውን ያከናወነው የፈረንሳዩ ቢ.ኢ.ኤ የአውሮፕላን አደጋ ምርመራ ኤጀንሲ ማስታወቁን የትራንስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት መረጃዎቹን መረከቡን የትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡
ዝርዝር ትንተናው በቅርቡ በአንድ ወር ውስጥ ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግም ተገልጿል፡፡ ከመረጃ ሳጥኑ የሚገኙ መረጃዎች በቅርቡ ለ157 ሰዎች ህይወት ማጣት ምክንያት ለሆነው የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን መከስከስ ምክንያት ፍንጭ እንደሚጠቁም የሮይተርስ ዘገባ ያስረዳል፡፡
ምንጭ:- ETV
@YeneTube @FikerAssefa
ዝርዝር ትንተናው በቅርቡ በአንድ ወር ውስጥ ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግም ተገልጿል፡፡ ከመረጃ ሳጥኑ የሚገኙ መረጃዎች በቅርቡ ለ157 ሰዎች ህይወት ማጣት ምክንያት ለሆነው የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን መከስከስ ምክንያት ፍንጭ እንደሚጠቁም የሮይተርስ ዘገባ ያስረዳል፡፡
ምንጭ:- ETV
@YeneTube @FikerAssefa
#አስተያየት
የ12 ክፍል ዉጤት ትናንት መለቀቁ የሚታወስ ነዉ። ሆኖም ዉጤቱን ተከትሎ በርከት ያሉ ቅሬታዎች በመላዉ ሀገሪቱ ላይ ካሉ ተማሪዎች ሲነሱ እየሰማን ነው።
ምንም እንኳ በብዛት 'SAT' ላይ ችግር እንዳለ ቢወራም ችግሩ ሌሎች ትምህርቶች ላይም በብዛት ስለሚታይ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ተማሪዎች 12 አመት ህልማቸውን ለማሳካት የለፉበት መሆኑንና ቀጣይ ተማሪዎችም የልፋታቸውን ማግኘት እንደሚችሉ እምነት መፍጠርን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ጉዳዩን በትኩረት አይቶት SAT ብቻ ሳይሆን #ሙሉ_ፈተናዉ በድጋሚ ቢያታራ ጥሩ ነዉ።
@YeneTube @FikerAssefa
የ12 ክፍል ዉጤት ትናንት መለቀቁ የሚታወስ ነዉ። ሆኖም ዉጤቱን ተከትሎ በርከት ያሉ ቅሬታዎች በመላዉ ሀገሪቱ ላይ ካሉ ተማሪዎች ሲነሱ እየሰማን ነው።
ምንም እንኳ በብዛት 'SAT' ላይ ችግር እንዳለ ቢወራም ችግሩ ሌሎች ትምህርቶች ላይም በብዛት ስለሚታይ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ተማሪዎች 12 አመት ህልማቸውን ለማሳካት የለፉበት መሆኑንና ቀጣይ ተማሪዎችም የልፋታቸውን ማግኘት እንደሚችሉ እምነት መፍጠርን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ጉዳዩን በትኩረት አይቶት SAT ብቻ ሳይሆን #ሙሉ_ፈተናዉ በድጋሚ ቢያታራ ጥሩ ነዉ።
@YeneTube @FikerAssefa
ቃፍታ ሸራሮ ብሄራዊ ፓርክ ውስጥ በተነሳ እሳት 1500 ሄክታር ያላነሰ የፓርኩ ክፍል ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለፀ፡፡ የእሳት ሰደዱ አሁንም #ሙሉ_በሙሉ አልቆመም ሲል DW አስነብቧል።
የደረሰው የእሳት አደጋ በእንስሳት መኖርያና ደን ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ የተገለፀ ሲሆን በእንስሳት ላይ የደረሰ ጉዳት ይኑር አይኑር እስካሁን ማረጋገጥ አለመቻሉን የፓርኩ አስተዳደር ገልፅዋል፡፡
በትግራይ ክልል ቃፍታ ሑመራ ወረዳ በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር አዋሳኝ ስፍራ የሚገኘው ቃፍታ ሸራሮ ብሄራዊ ፓርክ ውስጥ እሳቱ የተነሳው ካለፈው ሰኞ ጀምሮ እንደነበር የፓርኩ አስተዳደር ሐላፊ አቶ ዘነበ አሰፋ ለዶቸቨሌ DW ገልፀዋል፡፡
የፓርኩ አስተዳዳሪ እንዳሉት የእሳቱ መጠንና የሚሸፍነው የፓርኩ ክፍል የቀነሰ ቢሆንም አሁንም ሙሉ በሙሉ አልጠፉም፡፡ የእሳቱ መነሻ ምክንያት ወደ ፓርኩ በሕገወጥ መንገድ የሚገቡ በወርቅ ቁፋሮ ላይ የተሰማሩ ሰዎች ሊሆኑ እንደሚችሉ የፓርኩ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በፓርኩ ውስጥ በተደጋጋሚ የእሳት ቃጠሎ የሚነሳ መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን የአሁኑ የተለየ የሚያደርገው በዝሆኖች መኖርያ ስፍራ ላይ የደረሰ በመሆኑ ነው ሲሉ አቶ ዘነበ ጨምረው ገልፀዋል፡፡
ቃፍታ ሸራሮ ብሄራዊ ፓርክ በትግራይ የሚገኝ ብቸኛ ፓርክ ሲሆን በዝሆኖች መኖርያነቱ ይበልጥ ይታወቃል፡፡
Via:- DW
@YeneTube @FikerAssefa
የደረሰው የእሳት አደጋ በእንስሳት መኖርያና ደን ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ የተገለፀ ሲሆን በእንስሳት ላይ የደረሰ ጉዳት ይኑር አይኑር እስካሁን ማረጋገጥ አለመቻሉን የፓርኩ አስተዳደር ገልፅዋል፡፡
በትግራይ ክልል ቃፍታ ሑመራ ወረዳ በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር አዋሳኝ ስፍራ የሚገኘው ቃፍታ ሸራሮ ብሄራዊ ፓርክ ውስጥ እሳቱ የተነሳው ካለፈው ሰኞ ጀምሮ እንደነበር የፓርኩ አስተዳደር ሐላፊ አቶ ዘነበ አሰፋ ለዶቸቨሌ DW ገልፀዋል፡፡
የፓርኩ አስተዳዳሪ እንዳሉት የእሳቱ መጠንና የሚሸፍነው የፓርኩ ክፍል የቀነሰ ቢሆንም አሁንም ሙሉ በሙሉ አልጠፉም፡፡ የእሳቱ መነሻ ምክንያት ወደ ፓርኩ በሕገወጥ መንገድ የሚገቡ በወርቅ ቁፋሮ ላይ የተሰማሩ ሰዎች ሊሆኑ እንደሚችሉ የፓርኩ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በፓርኩ ውስጥ በተደጋጋሚ የእሳት ቃጠሎ የሚነሳ መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን የአሁኑ የተለየ የሚያደርገው በዝሆኖች መኖርያ ስፍራ ላይ የደረሰ በመሆኑ ነው ሲሉ አቶ ዘነበ ጨምረው ገልፀዋል፡፡
ቃፍታ ሸራሮ ብሄራዊ ፓርክ በትግራይ የሚገኝ ብቸኛ ፓርክ ሲሆን በዝሆኖች መኖርያነቱ ይበልጥ ይታወቃል፡፡
Via:- DW
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
ኤዳም ኢቨንተ አዘጋጅ እና አይሲቲ መፈትሔ
ኤዳም ኢቨንተ አዘጋጅ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች፡
#ሙሉ ዲኳር ስራ
#ለሠረግ,ለልደት,ለቤቢ ሻዉር,ለ ብራይድ ሻዉር,ለምርቃት ,ለጋብቻ በዓል ለማንኛውም ዝግጅት እኛ ጋር ይምጡ
#ፎቶ እና ሺድዬ
#ዲጄ
#ምግብ
#መኪና
ምንም ሳይጨነቁ እኛ ጋር ይምጡ በስራችን ይደሰታሎ
ለ ict solution :
#ዌቡሳይት መስራት በሁሉም ሀገር ስራዉት ይታወቃሉ
#የጥበቃ ካሜራ ገጠማ
☎️ይደውሎ 0910131299
✉️በ ቴሌግራም @edom010
Join our channel 👉@eduvideoandphoto ስራችንን ለማየት
ኤዳም ኢቨንተ አዘጋጅ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች፡
#ሙሉ ዲኳር ስራ
#ለሠረግ,ለልደት,ለቤቢ ሻዉር,ለ ብራይድ ሻዉር,ለምርቃት ,ለጋብቻ በዓል ለማንኛውም ዝግጅት እኛ ጋር ይምጡ
#ፎቶ እና ሺድዬ
#ዲጄ
#ምግብ
#መኪና
ምንም ሳይጨነቁ እኛ ጋር ይምጡ በስራችን ይደሰታሎ
ለ ict solution :
#ዌቡሳይት መስራት በሁሉም ሀገር ስራዉት ይታወቃሉ
#የጥበቃ ካሜራ ገጠማ
☎️ይደውሎ 0910131299
✉️በ ቴሌግራም @edom010
Join our channel 👉@eduvideoandphoto ስራችንን ለማየት
ኤዳም ኢቨንተ አዘጋጅ እና አይሲቲ መፈትሔ
ኤዳም ኢቨንተ አዘጋጅ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች፡
#ሙሉ ዲኳር ስራ
#ለሠረግ,ለልደት,ለቤቢ ሻዉር,ለ ብራይድ ሻዉር,ለምርቃት ,ለጋብቻ በዓል ለማንኛውም ዝግጅት እኛ ጋር ይምጡ
#ፎቶ እና ሺድዬ
#ዲጄ
#ምግብ
#መኪና
ምንም ሳይጨነቁ እኛ ጋር ይምጡ በስራችን ይደሰታሎ
ለ ict solution :
#ዌቡሳይት መስራት በሁሉም ሀገር ስራዉት ይታወቃሉ
#የጥበቃ ካሜራ ገጠማ
☎️ይደውሎ 0910131299
✉️በ ቴሌግራም @edom010
Join our channel 👉@eduvideoandphoto ስራችንን ለማየት
ኤዳም ኢቨንተ አዘጋጅ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች፡
#ሙሉ ዲኳር ስራ
#ለሠረግ,ለልደት,ለቤቢ ሻዉር,ለ ብራይድ ሻዉር,ለምርቃት ,ለጋብቻ በዓል ለማንኛውም ዝግጅት እኛ ጋር ይምጡ
#ፎቶ እና ሺድዬ
#ዲጄ
#ምግብ
#መኪና
ምንም ሳይጨነቁ እኛ ጋር ይምጡ በስራችን ይደሰታሎ
ለ ict solution :
#ዌቡሳይት መስራት በሁሉም ሀገር ስራዉት ይታወቃሉ
#የጥበቃ ካሜራ ገጠማ
☎️ይደውሎ 0910131299
✉️በ ቴሌግራም @edom010
Join our channel 👉@eduvideoandphoto ስራችንን ለማየት
#ማራ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ሙሉ_በሙሉ_እውነተኛ_ታሪክ
የሞት ፍርድ የተፈረደባት አንዲት እንስት ይቅርታ ጠይቂና የሞት ፍርዱ ይነሳልሽ ብትባል እንቢ አሻፈረኝ ትላለች፡፡
ምሕረትን እንዳትቀበል ያደረጋት፣ ሕይወቷን ያስመረረውና የሞት ጽዋውን ያሰኛት ምክንያት ምን ይሆን?
የሴተኛ አዳሪዎች ንግስት፣ የልኡላን ቅምጥ የሆነችው እንስት በሴቶች የሚደረጉ አስገራሚ አብዮቶች ምልክት ተብላ ተሞግሳለች፡፡ ሙሉ በሙሉ እውነተኛ ታሪክ የሆነው #ማራ መጽሐፍ እነሆ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
📗📒📕
“ከእስር ቤት የምትወጪበት አንድ ተስፋ ተገኝቷል፡፡ ለፕሬዚዳንቱ የይቅርታ መልዕክት ፅፈሽ ይቅርታ እንዲደረግልሽና ሁለተኛ ወንጀል ላለመስራት ቃል የምትገቢ ከሆነ ከእስር ቤት እንደምትወጪ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡”
“አልፈልግም። በምሕረት ብወጣም መግደሌን አላቆምም!”
“አንቺ ወንጀለኛ ነሽ!”
“አይደለሁም! እናንተ ሁላችሁም ናችሁ ወንጀለኞች፡፡ አባቶች፣ አጎቶች፣ ባሎች፣ የሴተኛ አዳሪ ደንበኞች፣ ዶክተሮች፣ ጋዜጠኞች፣ በሁሉም ሙያ ላይ ያላችሁ ሁላችሁም ወንዶች! አባቴ፣ አጎቴ፣ ባሌ… ሁላችሁም ሴተኛ አዳሪ ሆኜ እንዳድግ አስተምራችሁኝ አልፋችኋልና ወንጀለኞች ናችሁ!!!”
📚#ከመጽሐፉ_የተወሰደ
#ማራ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
(በየቀኑ አነቃቂ መልእክቶችን፣ ከምናሳትማቸው መጽሐፍት ፒዲኤፍ፣ የገንዘብና መጽሐፍ ሽልማቶችን ለማግኘት ቴሌግራም ገጻችንን ይቀላቀሉ።)
*
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ሙሉ_በሙሉ_እውነተኛ_ታሪክ
የሞት ፍርድ የተፈረደባት አንዲት እንስት ይቅርታ ጠይቂና የሞት ፍርዱ ይነሳልሽ ብትባል እንቢ አሻፈረኝ ትላለች፡፡
ምሕረትን እንዳትቀበል ያደረጋት፣ ሕይወቷን ያስመረረውና የሞት ጽዋውን ያሰኛት ምክንያት ምን ይሆን?
የሴተኛ አዳሪዎች ንግስት፣ የልኡላን ቅምጥ የሆነችው እንስት በሴቶች የሚደረጉ አስገራሚ አብዮቶች ምልክት ተብላ ተሞግሳለች፡፡ ሙሉ በሙሉ እውነተኛ ታሪክ የሆነው #ማራ መጽሐፍ እነሆ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
📗📒📕
“ከእስር ቤት የምትወጪበት አንድ ተስፋ ተገኝቷል፡፡ ለፕሬዚዳንቱ የይቅርታ መልዕክት ፅፈሽ ይቅርታ እንዲደረግልሽና ሁለተኛ ወንጀል ላለመስራት ቃል የምትገቢ ከሆነ ከእስር ቤት እንደምትወጪ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡”
“አልፈልግም። በምሕረት ብወጣም መግደሌን አላቆምም!”
“አንቺ ወንጀለኛ ነሽ!”
“አይደለሁም! እናንተ ሁላችሁም ናችሁ ወንጀለኞች፡፡ አባቶች፣ አጎቶች፣ ባሎች፣ የሴተኛ አዳሪ ደንበኞች፣ ዶክተሮች፣ ጋዜጠኞች፣ በሁሉም ሙያ ላይ ያላችሁ ሁላችሁም ወንዶች! አባቴ፣ አጎቴ፣ ባሌ… ሁላችሁም ሴተኛ አዳሪ ሆኜ እንዳድግ አስተምራችሁኝ አልፋችኋልና ወንጀለኞች ናችሁ!!!”
📚#ከመጽሐፉ_የተወሰደ
#ማራ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
(በየቀኑ አነቃቂ መልእክቶችን፣ ከምናሳትማቸው መጽሐፍት ፒዲኤፍ፣ የገንዘብና መጽሐፍ ሽልማቶችን ለማግኘት ቴሌግራም ገጻችንን ይቀላቀሉ።)
*
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
Forwarded from YeneTube
#ማራ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ሙሉ_በሙሉ_እውነተኛ_ታሪክ
የሞት ፍርድ የተፈረደባት አንዲት እንስት ይቅርታ ጠይቂና የሞት ፍርዱ ይነሳልሽ ብትባል እንቢ አሻፈረኝ ትላለች፡፡
ምሕረትን እንዳትቀበል ያደረጋት፣ ሕይወቷን ያስመረረውና የሞት ጽዋውን ያሰኛት ምክንያት ምን ይሆን?
የሴተኛ አዳሪዎች ንግስት፣ የልኡላን ቅምጥ የሆነችው እንስት በሴቶች የሚደረጉ አስገራሚ አብዮቶች ምልክት ተብላ ተሞግሳለች፡፡ ሙሉ በሙሉ እውነተኛ ታሪክ የሆነው #ማራ መጽሐፍ እነሆ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
📗📒📕
“ከእስር ቤት የምትወጪበት አንድ ተስፋ ተገኝቷል፡፡ ለፕሬዚዳንቱ የይቅርታ መልዕክት ፅፈሽ ይቅርታ እንዲደረግልሽና ሁለተኛ ወንጀል ላለመስራት ቃል የምትገቢ ከሆነ ከእስር ቤት እንደምትወጪ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡”
“አልፈልግም። በምሕረት ብወጣም መግደሌን አላቆምም!”
“አንቺ ወንጀለኛ ነሽ!”
“አይደለሁም! እናንተ ሁላችሁም ናችሁ ወንጀለኞች፡፡ አባቶች፣ አጎቶች፣ ባሎች፣ የሴተኛ አዳሪ ደንበኞች፣ ዶክተሮች፣ ጋዜጠኞች፣ በሁሉም ሙያ ላይ ያላችሁ ሁላችሁም ወንዶች! አባቴ፣ አጎቴ፣ ባሌ… ሁላችሁም ሴተኛ አዳሪ ሆኜ እንዳድግ አስተምራችሁኝ አልፋችኋልና ወንጀለኞች ናችሁ!!!”
📚#ከመጽሐፉ_የተወሰደ
#ማራ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
(በየቀኑ አነቃቂ መልእክቶችን፣ ከምናሳትማቸው መጽሐፍት ፒዲኤፍ፣ የገንዘብና መጽሐፍ ሽልማቶችን ለማግኘት ቴሌግራም ገጻችንን ይቀላቀሉ።)
*
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ሙሉ_በሙሉ_እውነተኛ_ታሪክ
የሞት ፍርድ የተፈረደባት አንዲት እንስት ይቅርታ ጠይቂና የሞት ፍርዱ ይነሳልሽ ብትባል እንቢ አሻፈረኝ ትላለች፡፡
ምሕረትን እንዳትቀበል ያደረጋት፣ ሕይወቷን ያስመረረውና የሞት ጽዋውን ያሰኛት ምክንያት ምን ይሆን?
የሴተኛ አዳሪዎች ንግስት፣ የልኡላን ቅምጥ የሆነችው እንስት በሴቶች የሚደረጉ አስገራሚ አብዮቶች ምልክት ተብላ ተሞግሳለች፡፡ ሙሉ በሙሉ እውነተኛ ታሪክ የሆነው #ማራ መጽሐፍ እነሆ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
📗📒📕
“ከእስር ቤት የምትወጪበት አንድ ተስፋ ተገኝቷል፡፡ ለፕሬዚዳንቱ የይቅርታ መልዕክት ፅፈሽ ይቅርታ እንዲደረግልሽና ሁለተኛ ወንጀል ላለመስራት ቃል የምትገቢ ከሆነ ከእስር ቤት እንደምትወጪ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡”
“አልፈልግም። በምሕረት ብወጣም መግደሌን አላቆምም!”
“አንቺ ወንጀለኛ ነሽ!”
“አይደለሁም! እናንተ ሁላችሁም ናችሁ ወንጀለኞች፡፡ አባቶች፣ አጎቶች፣ ባሎች፣ የሴተኛ አዳሪ ደንበኞች፣ ዶክተሮች፣ ጋዜጠኞች፣ በሁሉም ሙያ ላይ ያላችሁ ሁላችሁም ወንዶች! አባቴ፣ አጎቴ፣ ባሌ… ሁላችሁም ሴተኛ አዳሪ ሆኜ እንዳድግ አስተምራችሁኝ አልፋችኋልና ወንጀለኞች ናችሁ!!!”
📚#ከመጽሐፉ_የተወሰደ
#ማራ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
(በየቀኑ አነቃቂ መልእክቶችን፣ ከምናሳትማቸው መጽሐፍት ፒዲኤፍ፣ የገንዘብና መጽሐፍ ሽልማቶችን ለማግኘት ቴሌግራም ገጻችንን ይቀላቀሉ።)
*
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
Forwarded from YeneTube
#ማራ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ሙሉ_በሙሉ_እውነተኛ_ታሪክ
የሞት ፍርድ የተፈረደባት አንዲት እንስት ይቅርታ ጠይቂና የሞት ፍርዱ ይነሳልሽ ብትባል እንቢ አሻፈረኝ ትላለች፡፡
ምሕረትን እንዳትቀበል ያደረጋት፣ ሕይወቷን ያስመረረውና የሞት ጽዋውን ያሰኛት ምክንያት ምን ይሆን?
የሴተኛ አዳሪዎች ንግስት፣ የልኡላን ቅምጥ የሆነችው እንስት በሴቶች የሚደረጉ አስገራሚ አብዮቶች ምልክት ተብላ ተሞግሳለች፡፡ ሙሉ በሙሉ እውነተኛ ታሪክ የሆነው #ማራ መጽሐፍ እነሆ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
📗📒📕
“ከእስር ቤት የምትወጪበት አንድ ተስፋ ተገኝቷል፡፡ ለፕሬዚዳንቱ የይቅርታ መልዕክት ፅፈሽ ይቅርታ እንዲደረግልሽና ሁለተኛ ወንጀል ላለመስራት ቃል የምትገቢ ከሆነ ከእስር ቤት እንደምትወጪ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡”
“አልፈልግም። በምሕረት ብወጣም መግደሌን አላቆምም!”
“አንቺ ወንጀለኛ ነሽ!”
“አይደለሁም! እናንተ ሁላችሁም ናችሁ ወንጀለኞች፡፡ አባቶች፣ አጎቶች፣ ባሎች፣ የሴተኛ አዳሪ ደንበኞች፣ ዶክተሮች፣ ጋዜጠኞች፣ በሁሉም ሙያ ላይ ያላችሁ ሁላችሁም ወንዶች! አባቴ፣ አጎቴ፣ ባሌ… ሁላችሁም ሴተኛ አዳሪ ሆኜ እንዳድግ አስተምራችሁኝ አልፋችኋልና ወንጀለኞች ናችሁ!!!”
📚#ከመጽሐፉ_የተወሰደ
#ማራ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
(በየቀኑ አነቃቂ መልእክቶችን፣ ከምናሳትማቸው መጽሐፍት ፒዲኤፍ፣ የገንዘብና መጽሐፍ ሽልማቶችን ለማግኘት ቴሌግራም ገጻችንን ይቀላቀሉ።)
*
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
#ሙሉ_በሙሉ_እውነተኛ_ታሪክ
የሞት ፍርድ የተፈረደባት አንዲት እንስት ይቅርታ ጠይቂና የሞት ፍርዱ ይነሳልሽ ብትባል እንቢ አሻፈረኝ ትላለች፡፡
ምሕረትን እንዳትቀበል ያደረጋት፣ ሕይወቷን ያስመረረውና የሞት ጽዋውን ያሰኛት ምክንያት ምን ይሆን?
የሴተኛ አዳሪዎች ንግስት፣ የልኡላን ቅምጥ የሆነችው እንስት በሴቶች የሚደረጉ አስገራሚ አብዮቶች ምልክት ተብላ ተሞግሳለች፡፡ ሙሉ በሙሉ እውነተኛ ታሪክ የሆነው #ማራ መጽሐፍ እነሆ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
📗📒📕
“ከእስር ቤት የምትወጪበት አንድ ተስፋ ተገኝቷል፡፡ ለፕሬዚዳንቱ የይቅርታ መልዕክት ፅፈሽ ይቅርታ እንዲደረግልሽና ሁለተኛ ወንጀል ላለመስራት ቃል የምትገቢ ከሆነ ከእስር ቤት እንደምትወጪ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡”
“አልፈልግም። በምሕረት ብወጣም መግደሌን አላቆምም!”
“አንቺ ወንጀለኛ ነሽ!”
“አይደለሁም! እናንተ ሁላችሁም ናችሁ ወንጀለኞች፡፡ አባቶች፣ አጎቶች፣ ባሎች፣ የሴተኛ አዳሪ ደንበኞች፣ ዶክተሮች፣ ጋዜጠኞች፣ በሁሉም ሙያ ላይ ያላችሁ ሁላችሁም ወንዶች! አባቴ፣ አጎቴ፣ ባሌ… ሁላችሁም ሴተኛ አዳሪ ሆኜ እንዳድግ አስተምራችሁኝ አልፋችኋልና ወንጀለኞች ናችሁ!!!”
📚#ከመጽሐፉ_የተወሰደ
#ማራ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
(በየቀኑ አነቃቂ መልእክቶችን፣ ከምናሳትማቸው መጽሐፍት ፒዲኤፍ፣ የገንዘብና መጽሐፍ ሽልማቶችን ለማግኘት ቴሌግራም ገጻችንን ይቀላቀሉ።)
*
Telegram- https://tttttt.me/teklu_tilahun