ኢትዮጵያ በቫይረስ የተያዙ ቁጥር 9 ደርሷል
-አንደኛው 44 ጃፓናዊ ሲሆኑ ( ከመጀመሪያው ጋር ንክኪ ነበረው )
- ሁለተኛው የ85 አመት ዕድሜ ያላቸው ሲሆኑ የካቲት 23 ነበር ከውጪ የመጡት ከመጡበት ቀን ጀምሮ እራሳቸውን መለየታቸውም ተነግሯል።
- ሶስተኛው ግለሰብ 39 አመት ኦስትራዊ ዜጋ ሲሆን መጋቢት 6 ነበር ወደ ሀገር የገባ።
- ሁለቱ ታማሚዎች ጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው ከ85 አመቱ ዕድሜ ታማሚ ግን ከባድ የሚባል ህመም ሲኖራቸው እስፈላጊውን ክትትል እየተደረገላቸው ነው።
@Yenetube @fikerassefa
-አንደኛው 44 ጃፓናዊ ሲሆኑ ( ከመጀመሪያው ጋር ንክኪ ነበረው )
- ሁለተኛው የ85 አመት ዕድሜ ያላቸው ሲሆኑ የካቲት 23 ነበር ከውጪ የመጡት ከመጡበት ቀን ጀምሮ እራሳቸውን መለየታቸውም ተነግሯል።
- ሶስተኛው ግለሰብ 39 አመት ኦስትራዊ ዜጋ ሲሆን መጋቢት 6 ነበር ወደ ሀገር የገባ።
- ሁለቱ ታማሚዎች ጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው ከ85 አመቱ ዕድሜ ታማሚ ግን ከባድ የሚባል ህመም ሲኖራቸው እስፈላጊውን ክትትል እየተደረገላቸው ነው።
@Yenetube @fikerassefa
የኮሮና ወረርሽኝ በኢኮኖሚ ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ጉዳት በመለየት የሚቻለውን ለማድረግ መንግሥት እንቅስቃሴ ጀምሯል – ጠ/ሚ ዐቢይ
የኮሮና ወረርሽኝ በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ተጨባጭ ጉዳት ፈጥኖ በመለየት የሚቻለውን ሁሉ ለማድረግ መንግሥት እንቅስቃሴ መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት የጤና ባለሙያዎችን አመስግነው፥ “ጀግኖቹ የጤና ባለሙያዎቻችን ሕዝብን ከስቃይ ለመታደግ አያሌ መሥዋዕትነት ከፍለዋል፤ በሁሉም የጦር ግንባሮች ከመከላከያ ሠራዊታችን ጎን ተሰልፈው ለድንበራችን መከበርና ለሉዓላዊነታችን መረጋገጥ ሕይወታቸውን ሰጥተዋል” ብለዋል።
”እኛ ጤና እንድንሆን ሁሉም ጤና ይሁን” በሚለው መርሕ መሠረት፣ ሀገርን እና ሕዝብን ወክለው በኢቦላ ወረርሽኝ ወቅት፣ ከ150 በላይ የሚሆኑ የጤና ባለሙያዎቻችን ወደ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በመጓዝ አፍሪካውያን ወንድሞቻችንን አገልግለው በድል መመለሳቸው የቅርብ ጊዜ ትውስታ መሆኑንም አንስተዋል።
ተደምረን የማንሻገረው ፈተና፣ ተባብረን የማናልፈው መከራ አይኖርም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፥ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን የመከላከል ዘመቻ፣ የጤና ባለሙያዎቻችን ግምባር ቀደም ተሰላፊ በመሆን እስከ አሁን ላከናወኑት አኩሪ ገድል በኢፌዴሪ መንግሥትና በራሳቸው ስም ምስጋና አቅርበዋል።
“ፈተናውን በድል መወጣት እስከሚቻል ድረስ መንግሥት ሁሉንም ኃይሎች አስተባብሮ ከእናንተና ከቤተሰቦቻችሁ ጎን እስከ መጨረሻው የሚሰለፍ መሆኑን አረጋግጥላችኋለሁ” ሲሉም ገልፀዋል።
- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ወረርሽኝ በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ተጨባጭ ጉዳት ፈጥኖ በመለየት የሚቻለውን ሁሉ ለማድረግ መንግሥት እንቅስቃሴ መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት የጤና ባለሙያዎችን አመስግነው፥ “ጀግኖቹ የጤና ባለሙያዎቻችን ሕዝብን ከስቃይ ለመታደግ አያሌ መሥዋዕትነት ከፍለዋል፤ በሁሉም የጦር ግንባሮች ከመከላከያ ሠራዊታችን ጎን ተሰልፈው ለድንበራችን መከበርና ለሉዓላዊነታችን መረጋገጥ ሕይወታቸውን ሰጥተዋል” ብለዋል።
”እኛ ጤና እንድንሆን ሁሉም ጤና ይሁን” በሚለው መርሕ መሠረት፣ ሀገርን እና ሕዝብን ወክለው በኢቦላ ወረርሽኝ ወቅት፣ ከ150 በላይ የሚሆኑ የጤና ባለሙያዎቻችን ወደ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በመጓዝ አፍሪካውያን ወንድሞቻችንን አገልግለው በድል መመለሳቸው የቅርብ ጊዜ ትውስታ መሆኑንም አንስተዋል።
ተደምረን የማንሻገረው ፈተና፣ ተባብረን የማናልፈው መከራ አይኖርም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፥ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን የመከላከል ዘመቻ፣ የጤና ባለሙያዎቻችን ግምባር ቀደም ተሰላፊ በመሆን እስከ አሁን ላከናወኑት አኩሪ ገድል በኢፌዴሪ መንግሥትና በራሳቸው ስም ምስጋና አቅርበዋል።
“ፈተናውን በድል መወጣት እስከሚቻል ድረስ መንግሥት ሁሉንም ኃይሎች አስተባብሮ ከእናንተና ከቤተሰቦቻችሁ ጎን እስከ መጨረሻው የሚሰለፍ መሆኑን አረጋግጥላችኋለሁ” ሲሉም ገልፀዋል።
- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
የፊት ማስክ አጠቃቀም እና አወጋገድ
- የፊት ማስኮን ከማድረግ በፊት እጅም በሳሙና መታጠብ።
- በማስኩ አፍና አፍንጫን መሸፈን ምንም ክፍተት ሳይኖረው።
- ማስኩ አፍንጫዎ ላይ እንደተመጠ እንዲቆይ የአፍና የአፊንጫዎን ጠርዝ በጣቶ መጫን።
- ማስኩን በሚያወልቁበት ወቅት ክዳን ባለው ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ይጣሉት ወይንም ያቃጥሉት።
- ማስኩን አድርገው እያለ ማስኩን በእጆ ባይነኩ ይመረጣል። ለመንካት ከፈለጉም እጆን በሳሙና ታጥበው መሆን አለበት
#ሼር ያድርጉ መልክቶቻችንን
@Yenetube @Fikerassefa
- የፊት ማስኮን ከማድረግ በፊት እጅም በሳሙና መታጠብ።
- በማስኩ አፍና አፍንጫን መሸፈን ምንም ክፍተት ሳይኖረው።
- ማስኩ አፍንጫዎ ላይ እንደተመጠ እንዲቆይ የአፍና የአፊንጫዎን ጠርዝ በጣቶ መጫን።
- ማስኩን በሚያወልቁበት ወቅት ክዳን ባለው ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ይጣሉት ወይንም ያቃጥሉት።
- ማስኩን አድርገው እያለ ማስኩን በእጆ ባይነኩ ይመረጣል። ለመንካት ከፈለጉም እጆን በሳሙና ታጥበው መሆን አለበት
#ሼር ያድርጉ መልክቶቻችንን
@Yenetube @Fikerassefa
በማሊ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት 29 ወታደሮች ተገደሉ
በማሊ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት 29 ወታደሮች ተገደሉ። ጥቃቱ የተፈጸመው በሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል ታርኪንት በሚገኘው የጦሩ ካምፕ ላይ መሆኑን መንግስት ገልጿል። በጥቃቱ ከሞቱት በተጨማሪ ሌሎች አምስት ወታደሮች መቁሰላቸው ተነግሯል። ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የሚነገርላቸው ታጣቂዎቹ በሰሀራ አካባቢ ባሉ ሀገራት ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት እያደረሱ እንደሚገኙ ተመላክቷል።
-FBC
@YeneTube @Fikerassefa
በማሊ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት 29 ወታደሮች ተገደሉ። ጥቃቱ የተፈጸመው በሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል ታርኪንት በሚገኘው የጦሩ ካምፕ ላይ መሆኑን መንግስት ገልጿል። በጥቃቱ ከሞቱት በተጨማሪ ሌሎች አምስት ወታደሮች መቁሰላቸው ተነግሯል። ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የሚነገርላቸው ታጣቂዎቹ በሰሀራ አካባቢ ባሉ ሀገራት ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት እያደረሱ እንደሚገኙ ተመላክቷል።
-FBC
@YeneTube @Fikerassefa
ካች የሰኘ አዲስ የራይድ አገልግሎት የሚሰጥ አፕሊኬሽን በዚህ ሳምንት ወደ ስራ ይገባል።
ካች ዋና መስሪያቤቱ ጅቡቲ መሆኑንም ሰምተናል።
@Yenetube @FikerAssefa
ካች ዋና መስሪያቤቱ ጅቡቲ መሆኑንም ሰምተናል።
@Yenetube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ትናንት ሌሊት በደረሱ የእሳት አደጋዎች 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር መውደሙ ተገልጿል።
የእሳት እና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን እንዳስታወቀው በትላንትናው እለት በደረሰ እሳት አደጋ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን አስታውቃል፡፡አደጋው በንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ጎፋ ገብርኤል አካባቢ ባለ ጋራዥ ቤት የተፈጠረ ሲሆን በአደጋው 2 ነብ 5 ሚሊዮን ብር ወድሟል።አደጋውን ለመቆጣጠር ለአምስት ሰዓት እልክ አስጨራሽ ትግል መካሄዱን ኮሚሽኑ ገልጿል።በተደረገው ርብርብም 30 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ማዳን ተችሏል ተብሏል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የእሳት እና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን እንዳስታወቀው በትላንትናው እለት በደረሰ እሳት አደጋ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን አስታውቃል፡፡አደጋው በንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ጎፋ ገብርኤል አካባቢ ባለ ጋራዥ ቤት የተፈጠረ ሲሆን በአደጋው 2 ነብ 5 ሚሊዮን ብር ወድሟል።አደጋውን ለመቆጣጠር ለአምስት ሰዓት እልክ አስጨራሽ ትግል መካሄዱን ኮሚሽኑ ገልጿል።በተደረገው ርብርብም 30 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ማዳን ተችሏል ተብሏል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ኮሜዲያን ፍልፍሉ ባልተገባ ቦታ መኪናው አቁመሀል በሚል ዛሬ ቻርጅ ተፅፎበታል።
ፍልፍሉም "የማህበራዊ ሀላፊነቴን በመውጣት ላይ ነኝ ህብረተሰቡን እጁን እንዲታጠብ በማስተማር ላይ ነኝ " በማለት ተማፅኗት ነበር ትራፊኳን ነገር ግን ትራፊኳ #ቅጣት_ፅፋበታለች።
በዚህ ሰዐት ፍልፍሉን መቅጣት ነው የሚቀድመው ወይስ #ህብረተሰብን_ስለ_ንፅህና_ማስተማር ?
Photo :- Samuel Getachew
@Yenetube @Fikerassefa
ፍልፍሉም "የማህበራዊ ሀላፊነቴን በመውጣት ላይ ነኝ ህብረተሰቡን እጁን እንዲታጠብ በማስተማር ላይ ነኝ " በማለት ተማፅኗት ነበር ትራፊኳን ነገር ግን ትራፊኳ #ቅጣት_ፅፋበታለች።
በዚህ ሰዐት ፍልፍሉን መቅጣት ነው የሚቀድመው ወይስ #ህብረተሰብን_ስለ_ንፅህና_ማስተማር ?
Photo :- Samuel Getachew
@Yenetube @Fikerassefa
ተማሪዎች በራዲዮ ትምህርት መከታተል ይቻችላ።
በኮሮና ቫይረስ ምክኒያት ትምህርት ቤቶች በመዘጋታቸው በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ተማሪዎች በቤታቸው ሆነው የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያን መከታተል ይችላሉ ተብሏል፡፡ ትምህርት በሬዲዮ ሳምንታዊ የትምህርት ስርጭት ክፍለ ጊዜ ድልድል ይፋ ተደርጓል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በኮሮና ቫይረስ ምክኒያት ትምህርት ቤቶች በመዘጋታቸው በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ተማሪዎች በቤታቸው ሆነው የትምህርት ሬዲዮ ጣቢያን መከታተል ይችላሉ ተብሏል፡፡ ትምህርት በሬዲዮ ሳምንታዊ የትምህርት ስርጭት ክፍለ ጊዜ ድልድል ይፋ ተደርጓል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
የዩኤስ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር(FDA) እንደ አይቢፕሮፊን (ibuprofen) ያሉ ታዋቂ የፀረ-ኢንፌርሽን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ከ COVID-19 ምልክቶች ጋር እየተባባሰ እንደሚሄድ በምርመራ የተረጋገጠ ነገር እንደሌለ የዩናይትድ ስቴትስ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር ገልፆል።
ኤፍዲኤ እንዲህ ያለ ማስታወቂያ ባለፈው ሳምንት ላንሴት እስትንፋስ ህክምና መጽሔት ላይ ከታተመ በኋላ እንዲህ ዓይነቱን ስቴሮይድ ያልሆኑ መድኃኒቶች በሰውነት ውስጥ የተወሰነ ኢንዛይም እንዲጨምር ሊያደርግ ይችላል ፣ ይህም COVID-19 ምልክቶችን ሊያባብሰው ይችላል ፡፡
ኤጀንሲው ይህንን ጉዳይ የበለጠ እየመረመረ ሲሆን ተጨማሪ መረጃ ሲገኝ በይፋ ያነጋግራል ፡፡ ሆኖም ግን ሁሉም የ NSAID መሰየሚያዎች ያስጠነቅቃሉ 'ኢንፌክሽኑን ለመቀነስ የ NSAIDs ፋርማኮሎጂካል እንቅስቃሴ እና ምናልባት ትኩሳትን ፣ የኢንፌክሽን ምልክቶችን ለመለየት የምርመራ ምልክቶችን ጠቀሜታ ሊቀንሰው ይችላል ፡፡
- CNN
@YeneTube @Fikerassefa
ኤፍዲኤ እንዲህ ያለ ማስታወቂያ ባለፈው ሳምንት ላንሴት እስትንፋስ ህክምና መጽሔት ላይ ከታተመ በኋላ እንዲህ ዓይነቱን ስቴሮይድ ያልሆኑ መድኃኒቶች በሰውነት ውስጥ የተወሰነ ኢንዛይም እንዲጨምር ሊያደርግ ይችላል ፣ ይህም COVID-19 ምልክቶችን ሊያባብሰው ይችላል ፡፡
ኤጀንሲው ይህንን ጉዳይ የበለጠ እየመረመረ ሲሆን ተጨማሪ መረጃ ሲገኝ በይፋ ያነጋግራል ፡፡ ሆኖም ግን ሁሉም የ NSAID መሰየሚያዎች ያስጠነቅቃሉ 'ኢንፌክሽኑን ለመቀነስ የ NSAIDs ፋርማኮሎጂካል እንቅስቃሴ እና ምናልባት ትኩሳትን ፣ የኢንፌክሽን ምልክቶችን ለመለየት የምርመራ ምልክቶችን ጠቀሜታ ሊቀንሰው ይችላል ፡፡
- CNN
@YeneTube @Fikerassefa
YeneTube
ኢትዮጵያን 7ተኛው በኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ተገኘ - ግለሰቡ አውስትራልያዊ መሆኑ ታውቋል -ማርች 16 ነበር ወደ ኢትዮጵያ የገባው ከ ስዊዘርላንድ - ግለሰብ እራሱን ለይቶ አቆይቶ ነበር የካ ኮተቤ ሆስፒታል እስኪ ደርስ Via:- ፎርቹን አዲስ ጋዜጣ @Yenetube @Fikerassefa
ትላንት በኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የጤና ሚንስቴር ኦስትሪያ ዜጋ ነው የተባለው ስህተት መሆኑ ዛሬ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገልፃለች ግለሰቡ አውስትራልያዊ መሆኑንም ተናግራለች።
አዲስ ፎርቹን ዋቢ አድርገን የዘገብነው ሰገባ ብዙዎች አስተያየት ስትሰጡ ነበር ነገር ግን ለጉዳዩ ቅርበት ያለው ታማኝ ምንጫችን ስላረጋገጠልን ጥያቄያችሁን አልተቀበልንም ነበር።
#Yenetube @Fikerassefa
አዲስ ፎርቹን ዋቢ አድርገን የዘገብነው ሰገባ ብዙዎች አስተያየት ስትሰጡ ነበር ነገር ግን ለጉዳዩ ቅርበት ያለው ታማኝ ምንጫችን ስላረጋገጠልን ጥያቄያችሁን አልተቀበልንም ነበር።
#Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from Teklu Tilahun - ተክሉ ጥላሁን
ተወዳጁ መፅሐፍ
ለ6ተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ዋለ!!
* በሕይወትዎ የሚፈልጉትን ለውጥ ለማምጣት ተቸግረው እየተሰቃዩ ነው?
* ለብዙ ነገሮች አይሆንም ማለት እያለብዎት ለማለት ተቸግረዋል?
* በሕይወትዎ ውስጥ አላግባብ የያዙት ፍሬንስ ይኖር ይሆን?
እንግዲያውስ ሕይወትዎን በአስደናቂ ሁኔታ የሚቀይሩበት መፅሐፍ ለ6ተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
ለዘመናት የተፈተኑ፣ እንደወርቅ የነጠሩ፣ አሁን ካሉበት መሆን ወደሚፈልጉበት የሚያደርሱ መመሪያዎችን የያዘ፡፡ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለ6ተኛ ጊዜ ለመታተም የበቃው በትክክልም የሰዎችን ሕይወት መቀየር በመቻሉ ነው፡፡
ሕይወት ዝም ብሎ በዘፈቀደ አይመራም፤ ይህ የሕይወት መመሪያ መፅሐፍ ያስፈልገዋል!!
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!!
ለ6ተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ዋለ!!
* በሕይወትዎ የሚፈልጉትን ለውጥ ለማምጣት ተቸግረው እየተሰቃዩ ነው?
* ለብዙ ነገሮች አይሆንም ማለት እያለብዎት ለማለት ተቸግረዋል?
* በሕይወትዎ ውስጥ አላግባብ የያዙት ፍሬንስ ይኖር ይሆን?
እንግዲያውስ ሕይወትዎን በአስደናቂ ሁኔታ የሚቀይሩበት መፅሐፍ ለ6ተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
ለዘመናት የተፈተኑ፣ እንደወርቅ የነጠሩ፣ አሁን ካሉበት መሆን ወደሚፈልጉበት የሚያደርሱ መመሪያዎችን የያዘ፡፡ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለ6ተኛ ጊዜ ለመታተም የበቃው በትክክልም የሰዎችን ሕይወት መቀየር በመቻሉ ነው፡፡
ሕይወት ዝም ብሎ በዘፈቀደ አይመራም፤ ይህ የሕይወት መመሪያ መፅሐፍ ያስፈልገዋል!!
በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል!!
Forwarded from Teklu Tilahun - ተክሉ ጥላሁን
በጥፊ እየመታ የሚያስተምረው መፅሐፍ 3ተኛ ዕትም!!!
በአጭር ጊዜ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ዋለ!!!
‹‹በጥበብ የመኖር ዕሴት››
ቁጥር 1 ዓለም አቀፍ ሽያጭ የተቀዳጀው THE SUBTLE ART OF NOT GIVING A ... መፅሐፍ ‹‹በጥበብ የመኖር ዕሴት›› በሚል ርዕስ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በድጋሜ ታትሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
መፅሐፉ በጥበብ የመኖር ዕሴቶችን ሲዘረዝርልዎ እስከ ዛሬ ድረስ እነዚህን ጥበቦች ሳያውቁ በመቆየትዎ ይቆጫሉ፡፡
ግን አይዞዎት አሁንም አልረፈደም! መቼም ቢሆን ደግሞ አይረፍድም!!
ከዚህ በፊት ሲያነቡት እንደነበሩት የሳይኮሎጂ መፅሐፍት አይነት ሳይሆን በልዩ ሁኔታ የሚያሰለጥንዎ ለየት ያለ መፅሐፍ ነው፡፡
ርያን ሆሊደይ የተባለ የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ ስለዚህ መፅሀፍ እንዲህ ነው ያለው ‹‹የተሻለ ህይወት መኖር መጀመር ከፈለጉ ይሄንን መፅሐፍ ያንብቡ! መፅሐፉ ፊትዎ ላይ አስፈላጊ ጥፊ እያሳረፈ የሚያስተምርዎ መፅሐፍ ነው!!››
ሶስተኛው ዕትም በገበያ ላይ ስለዋለ በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
በአጭር ጊዜ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ዋለ!!!
‹‹በጥበብ የመኖር ዕሴት››
ቁጥር 1 ዓለም አቀፍ ሽያጭ የተቀዳጀው THE SUBTLE ART OF NOT GIVING A ... መፅሐፍ ‹‹በጥበብ የመኖር ዕሴት›› በሚል ርዕስ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በድጋሜ ታትሞ በገበያ ላይ ውሏል፡፡
መፅሐፉ በጥበብ የመኖር ዕሴቶችን ሲዘረዝርልዎ እስከ ዛሬ ድረስ እነዚህን ጥበቦች ሳያውቁ በመቆየትዎ ይቆጫሉ፡፡
ግን አይዞዎት አሁንም አልረፈደም! መቼም ቢሆን ደግሞ አይረፍድም!!
ከዚህ በፊት ሲያነቡት እንደነበሩት የሳይኮሎጂ መፅሐፍት አይነት ሳይሆን በልዩ ሁኔታ የሚያሰለጥንዎ ለየት ያለ መፅሐፍ ነው፡፡
ርያን ሆሊደይ የተባለ የከፍተኛ ሽያጭ መፅሐፍት ደራሲ ስለዚህ መፅሀፍ እንዲህ ነው ያለው ‹‹የተሻለ ህይወት መኖር መጀመር ከፈለጉ ይሄንን መፅሐፍ ያንብቡ! መፅሐፉ ፊትዎ ላይ አስፈላጊ ጥፊ እያሳረፈ የሚያስተምርዎ መፅሐፍ ነው!!››
ሶስተኛው ዕትም በገበያ ላይ ስለዋለ በየመፅሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
ሰበር መረጃ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከየትኛውም ሃገራት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ለ14 ቀናት በልዩ ማቆያ የመቆየት ግዴታ ተጥሎባቸዋልም ነው ያሉት።
በዚህ ቆይታቸውም ሙሉ በሙሉ ወጪያቸውን ራሳቸው የሚሸፍኑ ይሆናልም ብለዋል።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከየትኛውም ሃገራት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ለ14 ቀናት በልዩ ማቆያ የመቆየት ግዴታ ተጥሎባቸዋልም ነው ያሉት።
በዚህ ቆይታቸውም ሙሉ በሙሉ ወጪያቸውን ራሳቸው የሚሸፍኑ ይሆናልም ብለዋል።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
#እስረኞች ሊለቀቁ ነው በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እንዲለቀቁ ተወሰነ
------ዶ/ር አብይ አህመድ -----
በማረሚያ ቤቶች፣ ቫይረሱ ከገባ ለቁጥጥር አስቸጋሪ ሁኔታ የሚፈጠር በመሆኑ ህጻናትን የያዙ፣ የአመክሮ ጊዜያቸው የደረሰና ቀለል ያለ ክስ ያለባቸው እንዲለቀቁ መወሰኑንም አስታውቀዋል።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
------ዶ/ር አብይ አህመድ -----
በማረሚያ ቤቶች፣ ቫይረሱ ከገባ ለቁጥጥር አስቸጋሪ ሁኔታ የሚፈጠር በመሆኑ ህጻናትን የያዙ፣ የአመክሮ ጊዜያቸው የደረሰና ቀለል ያለ ክስ ያለባቸው እንዲለቀቁ መወሰኑንም አስታውቀዋል።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
ሰበር መረጃ #የእምነት ተቋማትን በተመለከተ
------ዶ/ር አብይ አህመድ -----
የእምነት ተቋማትም እንደየአምልኳቸው ሁኔታ ለቫይረሱ ስርጭት ምቹ ሊሆኑ ስለሚችሉ የራሳቸውን ውሳኔ እንዲያሳልፉም ከስምምነት መደረሱን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስታወቁት።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
------ዶ/ር አብይ አህመድ -----
የእምነት ተቋማትም እንደየአምልኳቸው ሁኔታ ለቫይረሱ ስርጭት ምቹ ሊሆኑ ስለሚችሉ የራሳቸውን ውሳኔ እንዲያሳልፉም ከስምምነት መደረሱን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስታወቁት።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ይቅርታ ጠየቁ!!
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በብልጽግና ፓርቲ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ምሁራን መከፈታቸውን ገልጸው ለተፈጠረው የአገላለጽ ችግር በይፋ ይቅርታ ጠይቀዋል።
ጉዳዩ የሚመለከታቸው ትምህርትን ከውጤት የማያገናኙትን እንጅ በእውቀታቸው ሃገርን እያገለገሉ ያሉትን እንዳልሆነም ገልጸዋል።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በብልጽግና ፓርቲ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ምሁራን መከፈታቸውን ገልጸው ለተፈጠረው የአገላለጽ ችግር በይፋ ይቅርታ ጠይቀዋል።
ጉዳዩ የሚመለከታቸው ትምህርትን ከውጤት የማያገናኙትን እንጅ በእውቀታቸው ሃገርን እያገለገሉ ያሉትን እንዳልሆነም ገልጸዋል።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa