አፍሪካውያን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ሊከሰት ለሚችል የከፋ ሁኔታ ራሳቸውን ማዘጋጀት አለባቸው" - ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም
አፍሪካውያን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ሊከሰት ለሚችል የከፋ ሁኔታ ራሳቸውን ማዘጋጀት እንዳለባቸው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም አሳሰቡ።
የዓለም ጤና ድርጅት በ33 የአፍሪካ አገራት ውስጥ 633 የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች መገኘታቸውንና እስካሁን 17 ሰዎች መሞታቸውን ይፋ አድርጓል።
ቫይረሱ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ በፍጥነት የመዛመት ባህርይ እንዳለው የገለጹት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ይህ ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑ አፍሪካውያንን ሊያዘናጋ አይገባም ብለዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ ከሰሃራ በታች የአፍሪካ አገራት 633 የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች መመዝገባቸውን፣ ሆኖም ግን አሁንም ያልተደረሰባቸው እና ሪፖርት ያልተደረጉ ታማሚዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ማናቸውም ዓይነት የሰዎች መሰባሰብ ሊቆም ይገባል፣ አፍሪካ ልትነቃ ይገባል በማለት በአጽንኦት አሳስቧል።
ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ ጋምቢያ፣ ሞሪሽየስ እና ዛምቢያ የመጀመሪያ ታማሚዎች ማግኘታቸውን ይፋ አድርገዋል ብሏል።
ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ከ200 ሺህ በላይ መድረሱን እና ከስምንት ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ መሞታቸውን ገልጸዋል። በሽታውን ይበልጥ ለመከላከል አገራት የበሽታው ምልክት ያለባቸውን ሰዎች መለየት፣ መመርመር፣ ማስታመም እና ሌሎች ታማሚዎች መኖር አለመኖራቸውን መከታተል መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ አለባቸው ሲሉ ተናግረዋል።
በርካታ አገራት ከድርጅታቸው የሚወጡ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ተግባራዊ እያደረጉ መሆኑንም አመልክተዋል።
ምንጭ:- የዓለም ጤና ድርጅት
@YeneTube @FikerAssefa
አፍሪካውያን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ሊከሰት ለሚችል የከፋ ሁኔታ ራሳቸውን ማዘጋጀት እንዳለባቸው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም አሳሰቡ።
የዓለም ጤና ድርጅት በ33 የአፍሪካ አገራት ውስጥ 633 የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች መገኘታቸውንና እስካሁን 17 ሰዎች መሞታቸውን ይፋ አድርጓል።
ቫይረሱ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ በፍጥነት የመዛመት ባህርይ እንዳለው የገለጹት የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተሩ፣ ይህ ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑ አፍሪካውያንን ሊያዘናጋ አይገባም ብለዋል።
ዶ/ር ቴድሮስ ከሰሃራ በታች የአፍሪካ አገራት 633 የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች መመዝገባቸውን፣ ሆኖም ግን አሁንም ያልተደረሰባቸው እና ሪፖርት ያልተደረጉ ታማሚዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ማናቸውም ዓይነት የሰዎች መሰባሰብ ሊቆም ይገባል፣ አፍሪካ ልትነቃ ይገባል በማለት በአጽንኦት አሳስቧል።
ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ ጋምቢያ፣ ሞሪሽየስ እና ዛምቢያ የመጀመሪያ ታማሚዎች ማግኘታቸውን ይፋ አድርገዋል ብሏል።
ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ትላንት በሰጡት መግለጫ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ቁጥር ከ200 ሺህ በላይ መድረሱን እና ከስምንት ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ መሞታቸውን ገልጸዋል። በሽታውን ይበልጥ ለመከላከል አገራት የበሽታው ምልክት ያለባቸውን ሰዎች መለየት፣ መመርመር፣ ማስታመም እና ሌሎች ታማሚዎች መኖር አለመኖራቸውን መከታተል መሠረታዊ ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ አለባቸው ሲሉ ተናግረዋል።
በርካታ አገራት ከድርጅታቸው የሚወጡ የጥንቃቄ እርምጃዎችን ተግባራዊ እያደረጉ መሆኑንም አመልክተዋል።
ምንጭ:- የዓለም ጤና ድርጅት
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ ከኮሮናቫይረስ ጋር ጦርነት ላይ ነኝ አለች
እራሳቸውን "የጦርነት ጊዜ መሪ" በማለት የጠሩት ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ላይ "ሙሉ በሙሉ ድል" እንደምታስመዘግብ ተናግረዋል።
አሜሪካ የወታደራዊ ኃይሏን የሕክምና ቡድን ዝግጁ እያደረገች ሲሆን አስፈላጊ የሕክምና ቁሳቁሶችንም በፍጥነት በማምረት ላይ ትገኛለች።
Via:- BBC
@YeneTube @FikerAssefa
እራሳቸውን "የጦርነት ጊዜ መሪ" በማለት የጠሩት ፕሬዝዳንት ትራምፕ አሜሪካ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ላይ "ሙሉ በሙሉ ድል" እንደምታስመዘግብ ተናግረዋል።
አሜሪካ የወታደራዊ ኃይሏን የሕክምና ቡድን ዝግጁ እያደረገች ሲሆን አስፈላጊ የሕክምና ቁሳቁሶችንም በፍጥነት በማምረት ላይ ትገኛለች።
Via:- BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ዩክሬን የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጇን አስታወቀች።
ዩክሬን መንግስት እንዳስታወቀዉ እየተስፋፋ የመጠዉን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት በዋና ከተማዋ ኬቭ ግዛት የአስቸኳይ ጊዜ ታዉጇል ብሏል፡፡
@Yenetube @FikerAssefa
ዩክሬን መንግስት እንዳስታወቀዉ እየተስፋፋ የመጠዉን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት በዋና ከተማዋ ኬቭ ግዛት የአስቸኳይ ጊዜ ታዉጇል ብሏል፡፡
@Yenetube @FikerAssefa
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ እና የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናዎች የጊዜ ሰሌዳ እንደሚራዘም ትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
ትክክለኛ የመፈተኛ ጊዜዎቹን ትምህርት ሲጀመር አሳውቃለሁ ብሏል፡፡
ለፈተናዎቹ የጊዜ ሰሌዳ መራዘም የኮሮና ቫይረስ በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡
ከዚሁ ቫይረስ መከሰት ጋር ተያይዞ ለ15 ቀናት ትምህርት መዘጋቱ ይታወቃል፡፡
በዚህ ጊዜ ተማሪዎች ቤታቸው ሆነው መፅሐፍታቸውን እንዲያነብቡና ትምህርት በሬዲዮ እንዲከታተሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌታሁን መኩሪያ ተናግረዋል፡፡
ወላጆችም ለልጆቻቸው ተገቢውን ክትትል እንዲያደርጉ መክረዋል ሚኒስትሩ፡፡
መምህራንም ትምህርት ሲጀመር የባከነውን ጊዜ ለማካካስ ራሳቸውን እንዲያዘጋጁም አሳስበዋል፡፡
ትምህርት ቤቶችም፣ ተማሪዎች፣ ትምህርት ሲጀመር ንጽህናቸውን የሚጠብቁባቸውን አማራጮችን ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡
ሚኒስትሩ በየደረጃው እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ ይህን የሚከታተል አብይ ኮሚቴ ማዋቀሩንም ተናግሯል፡፡
ለ15 ቀናት የተዘጋው ትምህርት መከፈት በወረርሽኙ ስርጭት መቀነስ ላይ የተመሰረተ ይሆናል ተብሏል፡፡
- Shager FM
@YeneTube @FikerAssefa
ትክክለኛ የመፈተኛ ጊዜዎቹን ትምህርት ሲጀመር አሳውቃለሁ ብሏል፡፡
ለፈተናዎቹ የጊዜ ሰሌዳ መራዘም የኮሮና ቫይረስ በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡
ከዚሁ ቫይረስ መከሰት ጋር ተያይዞ ለ15 ቀናት ትምህርት መዘጋቱ ይታወቃል፡፡
በዚህ ጊዜ ተማሪዎች ቤታቸው ሆነው መፅሐፍታቸውን እንዲያነብቡና ትምህርት በሬዲዮ እንዲከታተሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌታሁን መኩሪያ ተናግረዋል፡፡
ወላጆችም ለልጆቻቸው ተገቢውን ክትትል እንዲያደርጉ መክረዋል ሚኒስትሩ፡፡
መምህራንም ትምህርት ሲጀመር የባከነውን ጊዜ ለማካካስ ራሳቸውን እንዲያዘጋጁም አሳስበዋል፡፡
ትምህርት ቤቶችም፣ ተማሪዎች፣ ትምህርት ሲጀመር ንጽህናቸውን የሚጠብቁባቸውን አማራጮችን ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡
ሚኒስትሩ በየደረጃው እስከ ትምህርት ቤቶች ድረስ ይህን የሚከታተል አብይ ኮሚቴ ማዋቀሩንም ተናግሯል፡፡
ለ15 ቀናት የተዘጋው ትምህርት መከፈት በወረርሽኙ ስርጭት መቀነስ ላይ የተመሰረተ ይሆናል ተብሏል፡፡
- Shager FM
@YeneTube @FikerAssefa
የአውሮፓ ህብረት ባለሥልጣን ማክል ባኒነር በኮሮናቫይረስ መየዙን በ ትዊተር ገፅ ላይ አረጋግጠዋል ፡፡
የአውሮፓ ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቃል አቀባይ እንዳሉት “በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ” ከቡድኑ ጋር ሁሉንም የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንደሚከተል ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአውሮፓ ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቃል አቀባይ እንዳሉት “በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ” ከቡድኑ ጋር ሁሉንም የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንደሚከተል ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የዩናይትድ ስቴትስ የጆርጂያ ግዛት የሕግ አውጭ አባላት በሙሉ ከሠራተኞቻቸው ጋር በመሆን እራሳቸውን ለ 14 ቀን በለይቶ ማቆያ እንዲስቀምጡ ተጠይቀዋል ይህ የሆነው ሴናተር ብራንደን ቢች በቫይረሱ መያዛቸው ስለታወቀ ነው፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
ዶ/ር ሊያ ታደሰ መልክት :-
የኮሮና ቫይረስ በሽታ ዘር ቀለም እና ሃይማኖት የለውም:: ከየትኛውም ሃገርና እና ዜግነት ጋር አይገናኝም:: በሽታው በሁላችንም ላይ የመጣ የጋራ ፈተና ነውና ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ በመተባበርና በመረዳዳት በፍፁም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ልናሳልፍ ይገባል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ በሽታ ዘር ቀለም እና ሃይማኖት የለውም:: ከየትኛውም ሃገርና እና ዜግነት ጋር አይገናኝም:: በሽታው በሁላችንም ላይ የመጣ የጋራ ፈተና ነውና ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ በመተባበርና በመረዳዳት በፍፁም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ልናሳልፍ ይገባል።
@Yenetube @Fikerassefa
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ የማብራት ሀይል ለሰራተኞች እና ለመንገደኞች እጃቸውን እንዲታጠብ እጅ መታጠቢያ ለሰራተኞች ግቢ ውስጥ ለተላላፊ እግረኞች ከግቢ ውጪ የእግረኛ መንገድ ጋር አዘጋጅተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
በ13ኛው ዙር እጣ የወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እየተከናወነ ያለው የውል ስምምነት የወሰን ወዝግብ ያለባቸውን ቤቶች አያካትትም፡፡
ሰሞኑን በተለያየ የግል ምክንያት እጣ ወጥቶላቸው ውል ያልተፈራረሙ እድለኞችን ውል የማፈራረም ስራ እተከናወነ ይገኛል፡፡
ቤቶቹን የማስተላለፍ አካል የሆነው የውል ሰምምነትም በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መካከል የወሰን ጥያቄ የተነሳባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች አያካትትም፡፡
የወሰን ጥያቄ የተነሳባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ጉዳይ በፌዴራል መንግስት በተቋቋመው ኮሚቴ ፤ በኦሮሚያ ክልል እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኩል እየታየ ይገኛል፡፡
Via:- Mayor Office
@Yenetube @Fikerassefa
ሰሞኑን በተለያየ የግል ምክንያት እጣ ወጥቶላቸው ውል ያልተፈራረሙ እድለኞችን ውል የማፈራረም ስራ እተከናወነ ይገኛል፡፡
ቤቶቹን የማስተላለፍ አካል የሆነው የውል ሰምምነትም በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መካከል የወሰን ጥያቄ የተነሳባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶች አያካትትም፡፡
የወሰን ጥያቄ የተነሳባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ጉዳይ በፌዴራል መንግስት በተቋቋመው ኮሚቴ ፤ በኦሮሚያ ክልል እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኩል እየታየ ይገኛል፡፡
Via:- Mayor Office
@Yenetube @Fikerassefa
የዶ/ር ሊ ጉዳይ ዛሬ ይፋ ሆነ
የቻይና መንግስት እ.ኤ.አ. በየካቲት 7 ቀን በኮሮና ቫይረስ ሂወቱ ያለፈውና ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ሌሎች ሰዎችን ለማስጠንቀቅ በመሞከር በ ዉሃን በፖሊስ ከተነቀፈው ሐኪም ጋር የተደረገው የምርመራ ውጤት የቻይና መንግሥት ሐሙስ ዕለት ይፋ አደረገ ። በዉሃን ሆስፒታል ውስጥ የሚሠራው የ 34 አመቱ ሊ በ 30 ዲሴምበር በደረሰው ወረርሽኝ ላይ የመንግስት ሰነዶችን በማኅበራዊ ሚዲያ በመላክና ሌሎችም ወደ ውጭ እንዳይወጡ ማስጠንቀቁን ብሔራዊ ባለሥልጣኖቹ አረጋግጠዋል፡፡
የወረርሽኙ ዋና ከተማ የሆነችው የዉሃን የአከባቢ ፖሊስ ከዚያን በኋላ ጥር 3 ቀን ሊን በመጥራት መደበኛ የሆነ ወቀሳ ሰጠው፡፡ የመንግሥት መርማሪዎችም ሊ በጠና ከታመመ ተገቢው ህክምና እንዳገኘና ሁሉም የሕክምና ሂደቶች በእሱ ወይም በቤተሰቡ ተቀባይነት እንዳገኙ ተናግረዋል፡፡
ባለ ሥልጣናቱ የአካባቢ ፖሊስ የፖሊሱን ወቀሳ አግባብ ያልሆነ የሕግ አተገባበር ላይ በመመርኮዝ “አግባብነት የለውም” ብለው ደምድመዋል፡፡
የመንግሥት መርማሪ አካላት የአካባቢውን ፖሊሶች ወቀሳውን እንዲተው እና ተገቢውን የሰራተኞች ተጠያቂነት እንዲኖራቸው አሳስበዋል።
Via:- CNN #YeneTube
@Yenetube @Fikerassefa
የቻይና መንግስት እ.ኤ.አ. በየካቲት 7 ቀን በኮሮና ቫይረስ ሂወቱ ያለፈውና ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ሌሎች ሰዎችን ለማስጠንቀቅ በመሞከር በ ዉሃን በፖሊስ ከተነቀፈው ሐኪም ጋር የተደረገው የምርመራ ውጤት የቻይና መንግሥት ሐሙስ ዕለት ይፋ አደረገ ። በዉሃን ሆስፒታል ውስጥ የሚሠራው የ 34 አመቱ ሊ በ 30 ዲሴምበር በደረሰው ወረርሽኝ ላይ የመንግስት ሰነዶችን በማኅበራዊ ሚዲያ በመላክና ሌሎችም ወደ ውጭ እንዳይወጡ ማስጠንቀቁን ብሔራዊ ባለሥልጣኖቹ አረጋግጠዋል፡፡
የወረርሽኙ ዋና ከተማ የሆነችው የዉሃን የአከባቢ ፖሊስ ከዚያን በኋላ ጥር 3 ቀን ሊን በመጥራት መደበኛ የሆነ ወቀሳ ሰጠው፡፡ የመንግሥት መርማሪዎችም ሊ በጠና ከታመመ ተገቢው ህክምና እንዳገኘና ሁሉም የሕክምና ሂደቶች በእሱ ወይም በቤተሰቡ ተቀባይነት እንዳገኙ ተናግረዋል፡፡
ባለ ሥልጣናቱ የአካባቢ ፖሊስ የፖሊሱን ወቀሳ አግባብ ያልሆነ የሕግ አተገባበር ላይ በመመርኮዝ “አግባብነት የለውም” ብለው ደምድመዋል፡፡
የመንግሥት መርማሪ አካላት የአካባቢውን ፖሊሶች ወቀሳውን እንዲተው እና ተገቢውን የሰራተኞች ተጠያቂነት እንዲኖራቸው አሳስበዋል።
Via:- CNN #YeneTube
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያን 7ተኛው በኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ተገኘ
- ግለሰቡ አውስትራልያዊ መሆኑ ታውቋል
-ማርች 16 ነበር ወደ ኢትዮጵያ የገባው ከ ስዊዘርላንድ
- ግለሰብ እራሱን ለይቶ አቆይቶ ነበር የካ ኮተቤ ሆስፒታል እስኪ ደርስ
Via:- ፎርቹን አዲስ ጋዜጣ
@Yenetube @Fikerassefa
- ግለሰቡ አውስትራልያዊ መሆኑ ታውቋል
-ማርች 16 ነበር ወደ ኢትዮጵያ የገባው ከ ስዊዘርላንድ
- ግለሰብ እራሱን ለይቶ አቆይቶ ነበር የካ ኮተቤ ሆስፒታል እስኪ ደርስ
Via:- ፎርቹን አዲስ ጋዜጣ
@Yenetube @Fikerassefa
#CBE 10 ሚልዮን ብር ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። ባንኩ በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለጤና ሚኒስቴር የ10 ሚሊየን ብር አስረክቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። ባንኩ በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ለጤና ሚኒስቴር የ10 ሚሊየን ብር አስረክቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
#Breaking ከዛሬ 5:00pm ጀምሮ በመላው አሜሪካ ሁሉም ተቋማት ለ2ሳምንት እንደሚዘጉና ሁሉም በየቤቱ ኳራንቲን በመሆን የኮሮና ቫይረስን ስርጭት ለመከላከል እንደታሰበ ስለሰማሁ በቀራችሁ 5 ሰዓት የጎደላችሁን በማሟላት ወደ ቤታችሁ እንድትሰባሰቡ ይሁን::
ራቅ ያለ መንገድ የጀመራችሁም ብትመለሱ ጥሩ ነው::
ይህንንም ለማስፈጸም በመላው አሜሪካ ወታደር ሊሰማራ መሆኑንም ሰምቻለሁ:: መጠንቀቅ እንጂ መደናገጥ ተገቢ እይደለም:: ተባብረን ይህንን ወረርሽን ለማቆም ከፍተኛ ጥረት ማድረግ አለብን::
Via:- Fistum Arega
@YeneTube @FikerAssefa
ራቅ ያለ መንገድ የጀመራችሁም ብትመለሱ ጥሩ ነው::
ይህንንም ለማስፈጸም በመላው አሜሪካ ወታደር ሊሰማራ መሆኑንም ሰምቻለሁ:: መጠንቀቅ እንጂ መደናገጥ ተገቢ እይደለም:: ተባብረን ይህንን ወረርሽን ለማቆም ከፍተኛ ጥረት ማድረግ አለብን::
Via:- Fistum Arega
@YeneTube @FikerAssefa
💥ማስታወቂያ💥
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
ለቅድመ ጥንቃቄ ሲባል እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ስብሰባዎች ወጪ ያሉ ስብሰባዎች እንዳይደረጉ መባሉ ይታወቃል።
ሆኖም በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች ስብሰባዎች እየተደረጉ መሆናቸውን መረጃዎች ደርሰውናል።
ስለሆነም ለቅድመ ጥንቃቄ ሲባል በከተማዋ ስብሰባዎች እንዳይደረጉና አስፈላጊ ናቸው ተብሎ ከታመነም ቁጥሩ እጅግ አነስተኛ ሰው እንዲሳተፍበትና ርቀቱን በጠበቀ መልኩ እንዲካሄድ እናሳስባለን።
@YeneTube @Fikerassefa
ሆኖም በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች ስብሰባዎች እየተደረጉ መሆናቸውን መረጃዎች ደርሰውናል።
ስለሆነም ለቅድመ ጥንቃቄ ሲባል በከተማዋ ስብሰባዎች እንዳይደረጉና አስፈላጊ ናቸው ተብሎ ከታመነም ቁጥሩ እጅግ አነስተኛ ሰው እንዲሳተፍበትና ርቀቱን በጠበቀ መልኩ እንዲካሄድ እናሳስባለን።
@YeneTube @Fikerassefa