This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቀነኒሳ የሞ ፋራህን የግማሽ ማራቶን ክብረ-ወሰን ሰበረ
በለንደን ከተማ በተካሄደው የቫይታሊቲ ቢግ ግማሽ ማራቶን፤ ቀነኒሳ በቀለ ክብረ-ወሰን በመስበር አሸንፏል።
የ5 ሺህ እና 10 ሺህ ሜትር ውድድሮች የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቱ ቀነኒሳ በዚህ ውድድር ሲሳተፍ የመጀመሪያው ነው።
1:00:22 በሆነ ሰዓት የገባው ቀነኒሳ፤ በእንግሊዛዊው ሯጭ ሞ ፋራህ የተያዘውን የቫይታሊቲ ቢግ ግማሽ ማራቶን ክብረ-ወሰን ሰብሯል።
ከቀነኒሳ ጋር ይፋጠጣል ተብሎ የተጠበቀው ሞ ፋራህ ከጥቂት ቀናት በፊት በህመም ምክንያት እንዳይማሰተፍ አሳውቆ ነበር።
ምንጭ:- The Vitality Big Half / bbc
በለንደን ከተማ በተካሄደው የቫይታሊቲ ቢግ ግማሽ ማራቶን፤ ቀነኒሳ በቀለ ክብረ-ወሰን በመስበር አሸንፏል።
የ5 ሺህ እና 10 ሺህ ሜትር ውድድሮች የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤቱ ቀነኒሳ በዚህ ውድድር ሲሳተፍ የመጀመሪያው ነው።
1:00:22 በሆነ ሰዓት የገባው ቀነኒሳ፤ በእንግሊዛዊው ሯጭ ሞ ፋራህ የተያዘውን የቫይታሊቲ ቢግ ግማሽ ማራቶን ክብረ-ወሰን ሰብሯል።
ከቀነኒሳ ጋር ይፋጠጣል ተብሎ የተጠበቀው ሞ ፋራህ ከጥቂት ቀናት በፊት በህመም ምክንያት እንዳይማሰተፍ አሳውቆ ነበር።
ምንጭ:- The Vitality Big Half / bbc
BREAKING: The mayor of #Djibouti city, Fatouma Awaleh Osman has resigned in a surprise move. Fatouma was the first ever female mayor in the Horn of Africa region.
Via:- Ferhan jimale
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- Ferhan jimale
@Yenetube @Fikerassefa
አስር ቡድኖችን ባሳተፈው "የድህረ ምርጫ የዲጂታል መፍትሄ ውድድር" ያሸነፉት ወጣቶች፤ የድምጽ ቆጠራ እና የምርጫ ውጤቶች የማሳወቅ ሂደትን ለማሳለጥ የሚያስችል አፕልኬሽን የሰሩ ናቸው። ወጣቶቹ ለስራቸው የሚረዳ ሽልማቶች ተበርክቶላቸዋል።
Via:- Ethiopia Election
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- Ethiopia Election
@Yenetube @Fikerassefa
ከአድዋ ጦርነት ቡኃላ እራሱን ያጠፋው ጄኔራል ኦሬስቴ ባራቴሬ
አፄ ሚኒሊክ የጣሊያንን ጦር ለመጋፍጥ ሲወስኑ፣ የጣሊያንን ጦር እየመሩ ከመጡት ጀነራሎች ዋነኛው ጄኔራል ኦሬስቴ ባራቴሬ ነበር። ጄኔራል ባራቴሬ የአፄ ሚኒሊክን ከዚህ ቀደም ይከተሉት የነበርን የጦር ስትራቴጂ አጥንቶ ስለነበር፣ የአድዋን ጦርነትም በድል እንደሚወጣው እርግጠኛ ነበር።
አፄ ሚኒሊክ ቀደም በአብዛኛው ይከተሉት የነበርው የጦር ስትራቴጂ ፈረንጆቹ (Battle of annihilation) የሚሉት ወይም ሙሉ ሃይልን በመጠቀም ጠላትን ነጥሎ መደምሰስ ነበር። በአድዋ ጦርነት ላይ ግን ስልታቸውን ቀይረው በተለያየ ግንባር ጀነራሎቻቸውን አሰልፈው ስለነበር፣ የጣሊያን ጦርን በመበተን ታሪካዊ ድል ተጎናፅፈዋል። ጄኔራል ባራቴሬም የአፄ ሚኒሊክን የጦር አሰላለፍ ባለመረዳት አሳፋሪ ሽንፈትን ቀምሷል።
ተጨማሪ እዚህ ላይ ገብተው ያንብቡ ⬇️
https://telegra.ph/Adawa-03-01
አፄ ሚኒሊክ የጣሊያንን ጦር ለመጋፍጥ ሲወስኑ፣ የጣሊያንን ጦር እየመሩ ከመጡት ጀነራሎች ዋነኛው ጄኔራል ኦሬስቴ ባራቴሬ ነበር። ጄኔራል ባራቴሬ የአፄ ሚኒሊክን ከዚህ ቀደም ይከተሉት የነበርን የጦር ስትራቴጂ አጥንቶ ስለነበር፣ የአድዋን ጦርነትም በድል እንደሚወጣው እርግጠኛ ነበር።
አፄ ሚኒሊክ ቀደም በአብዛኛው ይከተሉት የነበርው የጦር ስትራቴጂ ፈረንጆቹ (Battle of annihilation) የሚሉት ወይም ሙሉ ሃይልን በመጠቀም ጠላትን ነጥሎ መደምሰስ ነበር። በአድዋ ጦርነት ላይ ግን ስልታቸውን ቀይረው በተለያየ ግንባር ጀነራሎቻቸውን አሰልፈው ስለነበር፣ የጣሊያን ጦርን በመበተን ታሪካዊ ድል ተጎናፅፈዋል። ጄኔራል ባራቴሬም የአፄ ሚኒሊክን የጦር አሰላለፍ ባለመረዳት አሳፋሪ ሽንፈትን ቀምሷል።
ተጨማሪ እዚህ ላይ ገብተው ያንብቡ ⬇️
https://telegra.ph/Adawa-03-01
#Adawa #አብን
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለንቅናቄያችን አባላትና ደጋፊዎች፣ ለአማራ እና መላ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንኳን ለ124ኛው የአድዋ የድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ ይላል፤
አፍሪካን እንደ ቅርጫ ሥጋ ለመከፋፈል የአውሮጳ ሃያላን በጀርመን በርሊን ኮንፈረንስ ከተሰባሰቡና ስምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ጣሊያን ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛት ለማድረግና ሀብቷን ለመመዝበር፣ በሂደትም ኮሎኒያሊስት ሰፋሪዎችን አየሩ ተስማሚ በሆነው በኢትዮጵያ ደጋማ መሬቶች ለማስፈር ቋመጠች። ኢትዮጵያን አንበርክካ የቅኝ ግዛትን ኅልሟን ለማሳካት የጦር ክተት ዘመቻዋን አወጀች፡፡
ጠንቃቃና ብልህ የነበሩት የወቅቱ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ግርማዊ ዳግማዊ አፄ ምኒሊክ (እምየ ምኒሊክ) የፋሽስት ጣሊያንን ኅልም ለማምከን መስከረም 17 ቀን 1888 ዓ.ም ሕዝባቸው ለአገሩ ነፃነትና ለማንነቱ እንዲፋለም ብሔራዊ የክተት ዘመቻ ጥሪ አወጁ፡፡
ተጨማሪ⬇️
https://telegra.ph/Adawa-03-01-2
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለንቅናቄያችን አባላትና ደጋፊዎች፣ ለአማራ እና መላ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንኳን ለ124ኛው የአድዋ የድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ ይላል፤
አፍሪካን እንደ ቅርጫ ሥጋ ለመከፋፈል የአውሮጳ ሃያላን በጀርመን በርሊን ኮንፈረንስ ከተሰባሰቡና ስምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ጣሊያን ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛት ለማድረግና ሀብቷን ለመመዝበር፣ በሂደትም ኮሎኒያሊስት ሰፋሪዎችን አየሩ ተስማሚ በሆነው በኢትዮጵያ ደጋማ መሬቶች ለማስፈር ቋመጠች። ኢትዮጵያን አንበርክካ የቅኝ ግዛትን ኅልሟን ለማሳካት የጦር ክተት ዘመቻዋን አወጀች፡፡
ጠንቃቃና ብልህ የነበሩት የወቅቱ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ግርማዊ ዳግማዊ አፄ ምኒሊክ (እምየ ምኒሊክ) የፋሽስት ጣሊያንን ኅልም ለማምከን መስከረም 17 ቀን 1888 ዓ.ም ሕዝባቸው ለአገሩ ነፃነትና ለማንነቱ እንዲፋለም ብሔራዊ የክተት ዘመቻ ጥሪ አወጁ፡፡
ተጨማሪ⬇️
https://telegra.ph/Adawa-03-01-2
የሚንስትሮች ምክር ቤት አዲስ የቋንቋ ፖሊሲ አጽድቋል::
በዚህም መሰረት 4ቱ ቋንቋዎች:-
1. አፋን ኦሮሞ
2. ትግሪኛ
3. ሱማሊኛ እና
4. አፋርኛ
ከአማርኛ በተጨማሪ የፌዴራል የስራ ቋንቋ ይሆናሉ ማለት ነው::
እንኳን ደስ አለን! #Fistumarega
@YeneTube @FikerAssefa
በዚህም መሰረት 4ቱ ቋንቋዎች:-
1. አፋን ኦሮሞ
2. ትግሪኛ
3. ሱማሊኛ እና
4. አፋርኛ
ከአማርኛ በተጨማሪ የፌዴራል የስራ ቋንቋ ይሆናሉ ማለት ነው::
እንኳን ደስ አለን! #Fistumarega
@YeneTube @FikerAssefa
የአለም ስጋት ከሆነው የኮሮና ቫይረስ እራሳችንን ለመከላከል ልንወስዳቸው የሚገቡ ቀላልና
ውጤታማ እርምጃዎች፥
- አዘውትሮ በአግባቡ እጅን በሳሙና መታጠብ
- ለሰላምታ በእጅ አለመጨባበጥ
- ፊትን በእጅ አለመንካት
- ትኩሳት፣ ሳል፣ ማስነጠስ ያሉ ምልክቶች ካጋጠሙን የአፍ መሸፈኛ ማስክ ማድረግ
- በሚያስነጥሱ እና በሚያስሉ ጊዜ ክርንዎን አጥፈው በመጠቀም ሌሎችን እንዳይበክሉ መጠንቀቅ።
@Yenetube @Fikerassefa
ውጤታማ እርምጃዎች፥
- አዘውትሮ በአግባቡ እጅን በሳሙና መታጠብ
- ለሰላምታ በእጅ አለመጨባበጥ
- ፊትን በእጅ አለመንካት
- ትኩሳት፣ ሳል፣ ማስነጠስ ያሉ ምልክቶች ካጋጠሙን የአፍ መሸፈኛ ማስክ ማድረግ
- በሚያስነጥሱ እና በሚያስሉ ጊዜ ክርንዎን አጥፈው በመጠቀም ሌሎችን እንዳይበክሉ መጠንቀቅ።
@Yenetube @Fikerassefa
124ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ምንሊክ አደባባይ እየተከበረ ነው፡፡
124ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ምንሊክ አደባባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ሓላፊዎች ፣ አባት እና እናት አርበኞች እንዲሁም በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች በተገኙበት በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል።
በድል በዓሉ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ሊቀመንበር ልጅ ዳንኤል ጆቴ ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት ኢትዮጵያ በዓድዋ ድል የከፈለችው መስዋዕትነት ከራሷ አልፎ ለአፍሪካ እና ለጥቁር ህዝቦች በሙሉ መሆኑን ተናግረዋል።
በአሁኑ ሰዓት አገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ፈታኝ ወቅት ላይ ትገኛለች ያሉት ልጅ ዳንኤል ጆቴ ከልዩነት ይልቅ አንድነትን ከጥላቻ ይልቅ መፈቃቀርን በመስበክ ሁሉም ለአገሩ ዘብ ሆኖ ሊቆም እንደሚገባው አሳስበዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር አወቀ ኃ/ማሪያም ፣የከንቲባ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አለምጸሀይ ጳውሎስ እና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ሊቀመንበር ልጅ ዳንኤል ጆቴ በጋራ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፡፡
ለ124ኛ ጊዜ በመከበር ላይ በሚገኘው የዓድዋ ድል በዓል ላይ አርበኞች ፉከራ እና ሽለላ ያቀረቡ ሲሆን በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች በአንድነት በዓሉን በማክበር ላይ ይገኛሉ፡፡
Via:- Addis Ababa City Administration
@YeneTube @Fikerassefa
124ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ምንሊክ አደባባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ሓላፊዎች ፣ አባት እና እናት አርበኞች እንዲሁም በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች በተገኙበት በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል።
በድል በዓሉ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ሊቀመንበር ልጅ ዳንኤል ጆቴ ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት ኢትዮጵያ በዓድዋ ድል የከፈለችው መስዋዕትነት ከራሷ አልፎ ለአፍሪካ እና ለጥቁር ህዝቦች በሙሉ መሆኑን ተናግረዋል።
በአሁኑ ሰዓት አገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ፈታኝ ወቅት ላይ ትገኛለች ያሉት ልጅ ዳንኤል ጆቴ ከልዩነት ይልቅ አንድነትን ከጥላቻ ይልቅ መፈቃቀርን በመስበክ ሁሉም ለአገሩ ዘብ ሆኖ ሊቆም እንደሚገባው አሳስበዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር አወቀ ኃ/ማሪያም ፣የከንቲባ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አለምጸሀይ ጳውሎስ እና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ሊቀመንበር ልጅ ዳንኤል ጆቴ በጋራ የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፡፡
ለ124ኛ ጊዜ በመከበር ላይ በሚገኘው የዓድዋ ድል በዓል ላይ አርበኞች ፉከራ እና ሽለላ ያቀረቡ ሲሆን በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች በአንድነት በዓሉን በማክበር ላይ ይገኛሉ፡፡
Via:- Addis Ababa City Administration
@YeneTube @Fikerassefa
አንኳን ለ124 አድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ ።
ግራፊክሱን የሰራልን ለይኩን ማስታወቂያን እናመሰግናለን።
@leykunadvertising
@leykunadvertising
ግራፊክሱን የሰራልን ለይኩን ማስታወቂያን እናመሰግናለን።
@leykunadvertising
@leykunadvertising