የሚንስትሮች ምክር ቤት አዲስ የቋንቋ ፖሊሲ አጽድቋል::
በዚህም መሰረት 4ቱ ቋንቋዎች:-
1. አፋን ኦሮሞ
2. ትግሪኛ
3. ሱማሊኛ እና
4. አፋርኛ
ከአማርኛ በተጨማሪ የፌዴራል የስራ ቋንቋ ይሆናሉ ማለት ነው::
እንኳን ደስ አለን! #Fistumarega
@YeneTube @FikerAssefa
በዚህም መሰረት 4ቱ ቋንቋዎች:-
1. አፋን ኦሮሞ
2. ትግሪኛ
3. ሱማሊኛ እና
4. አፋርኛ
ከአማርኛ በተጨማሪ የፌዴራል የስራ ቋንቋ ይሆናሉ ማለት ነው::
እንኳን ደስ አለን! #Fistumarega
@YeneTube @FikerAssefa