ለአዲግራት ዩንቨርስቲ ነባር የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን መስከረም 5 እና 6/2012ዓ/ም መሆኑ አውቃችሁ በተጠቀሰው ቀን ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡና ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን።
ሬጅስትራር ፅ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
ሬጅስትራር ፅ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
HAPPY NEW YEAR!
RJ SHOES presents to you all the latest,variety and catchy brand shoes.
We have all kind of shoes for adults and kids with a fairly affordable price.
👉Adress:-Addis ababa(Gerji mebrat haile)
👉Phone:-+251900628132
:-+251911859997
👉We have a 2 days return policy.
👉Flexible Shoe order with Customers Desire.
👉Delivery to Regional distincts
👉We Are Trustworthy and Best suited for Customers wish.
To Join us on telegram click here👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
RJ SHOES presents to you all the latest,variety and catchy brand shoes.
We have all kind of shoes for adults and kids with a fairly affordable price.
👉Adress:-Addis ababa(Gerji mebrat haile)
👉Phone:-+251900628132
:-+251911859997
👉We have a 2 days return policy.
👉Flexible Shoe order with Customers Desire.
👉Delivery to Regional distincts
👉We Are Trustworthy and Best suited for Customers wish.
To Join us on telegram click here👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
Forwarded from YeneTube
የሴቶች አልባሣት እና ኮስሞቲክስ ማዘዝ ምትፈልጉ ገፃችን ላይ ያገኛሉ ከታች ባለው ሊንክ መርጠው ይላኩልን
የአውሮፓ ስታዳርድ
Imported from England
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFW3ZmuRfJiwNyWX7g
የአውሮፓ ስታዳርድ
Imported from England
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFW3ZmuRfJiwNyWX7g
Forwarded from YeneTube
ማስታወቂያ⬆️ ጤናማ በሆነ መልኩ ከበቂ የባለሙያ ምክር ጋር የሰውነት ክብደትዎን ለመቆጣጠር እንዲሁም ቦርጮን ለማጥፋት በአማራጭ ያሉ የሰውነት ክብደት መቀነሻዎችን ይጠቀሙ።
@ABENIFAB
+251912690194 @ETHIOAMAZON2
@ABENIFAB
+251912690194 @ETHIOAMAZON2
አዋሽ ኤፍ ኤም ራዲዮ ጣቢያ የማን ነው?
ከቅርብ ቀናት ወዲህ አዋሽ ኤፍ ኤም የተባለ ራዲዮ አዲስ አበባና አካባቢው ስርጭት እያካሄደ ነው።ስርጭቱ ባለፉት ዓመታት ዛሚ ኤፍ ኤም ሲተላለፍበት በነበረው 90.7 የአየር ሞገድ እየተላለፈ ይገኛል። በርካቶች በኪሳራና በፖለቲካዊ ምክን ያቶች ለመዘጋት ተቃርቦ የነበረው ዛሚ ኤፍ ኤም ለሌላ ወገን ተሽጦ መተላለፉን ሲተነብዩ ስንብተዋል።
የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ስራ አስኪያጅ ጃዋር መሀመድ ይህን ራዲዮ ጣቢያን መግዛቱ ሲነገር ነበር። ጃዋር መሀመድም ስለ አዋሸ ራዲዮ (የቀድሞው ዛሚ) በአዲስ መልክ ስራ መጀመር በማህበራዊ ገፁ አጋርቷል። ይህም የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ አዋሽ ራዲዮን ሙሉ በሙሉ አልያም በከፊል ገዝቶታል የሚለውን ግምት አጠናክሮታል።ዛሚ የወይዘሮ ሚሚ ስብሀቱና የባለቤታቸው የአቶ ዘሪሁን ተሾመ ንብረት ነው።በኢትዮጵያ ብሮድካስት ህግ መሰረት ለአንድ ራዲዮ ጣቢያ የተሰጠ የራዲዮ ሞገድ በሽያጭም ሆነ በዝውውር ወደ ሌላ እንዲተላለፍ አይፈቅድም። ጉዳዩን አስመልክቶ የሚመለከታቸውን የመንግስት አካላት ዋዜማ ራዲዮ አነጋግሯል።
የዛሚ ስራ አስኪያጅና ባለቤት አቶ ዘርይሁን ተሾመ:
ዛሚ ሬድዩ ጣቢያ ተሸጠ እየተባለ እየተናፈሰ ያለው ወሬ ከእውነት የራቀ ነው። ዛሚ የስም ቅያሬ አርጎ በአዲስ መልክ ስራ ጀምሯል ፣ እስካሁን ለማንም አልሸጥንም ከዚ በፊት ከናሁ ቲቪ ጋር ለሽያጭ ውል የተዋዋልን ቢሆንም ስላልተስማማን በፍርድ ቤት በግልግል ዳኝነት ላይ ነን ያለነው፡፡ ነገር ግን አሁን እየተባለ ያለው ፍፁም ውሸት ነው። ይህን ቃለምልልስ እስከሰጠሁበት ደቂቃ ዛሚ ለማንም አልተሽጠም። ነገ ከነገ ወዲያ የተወሰነ ድርሻ ልንሸጥ እንችላለን፣ ምክንያቱም ቢዝነስ ነው። በአሁኑ ሰአት ሬድዩ ጣቢያችን በአዲስ ስያሜ ፤ በአዲስ አመራር ወደስራ እየገባን ነው እንጂ ምንም የተሸጠ ነገር የለም – ሲሉ ተናግረዋል፡፡
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
ከቅርብ ቀናት ወዲህ አዋሽ ኤፍ ኤም የተባለ ራዲዮ አዲስ አበባና አካባቢው ስርጭት እያካሄደ ነው።ስርጭቱ ባለፉት ዓመታት ዛሚ ኤፍ ኤም ሲተላለፍበት በነበረው 90.7 የአየር ሞገድ እየተላለፈ ይገኛል። በርካቶች በኪሳራና በፖለቲካዊ ምክን ያቶች ለመዘጋት ተቃርቦ የነበረው ዛሚ ኤፍ ኤም ለሌላ ወገን ተሽጦ መተላለፉን ሲተነብዩ ስንብተዋል።
የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ስራ አስኪያጅ ጃዋር መሀመድ ይህን ራዲዮ ጣቢያን መግዛቱ ሲነገር ነበር። ጃዋር መሀመድም ስለ አዋሸ ራዲዮ (የቀድሞው ዛሚ) በአዲስ መልክ ስራ መጀመር በማህበራዊ ገፁ አጋርቷል። ይህም የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ አዋሽ ራዲዮን ሙሉ በሙሉ አልያም በከፊል ገዝቶታል የሚለውን ግምት አጠናክሮታል።ዛሚ የወይዘሮ ሚሚ ስብሀቱና የባለቤታቸው የአቶ ዘሪሁን ተሾመ ንብረት ነው።በኢትዮጵያ ብሮድካስት ህግ መሰረት ለአንድ ራዲዮ ጣቢያ የተሰጠ የራዲዮ ሞገድ በሽያጭም ሆነ በዝውውር ወደ ሌላ እንዲተላለፍ አይፈቅድም። ጉዳዩን አስመልክቶ የሚመለከታቸውን የመንግስት አካላት ዋዜማ ራዲዮ አነጋግሯል።
የዛሚ ስራ አስኪያጅና ባለቤት አቶ ዘርይሁን ተሾመ:
ዛሚ ሬድዩ ጣቢያ ተሸጠ እየተባለ እየተናፈሰ ያለው ወሬ ከእውነት የራቀ ነው። ዛሚ የስም ቅያሬ አርጎ በአዲስ መልክ ስራ ጀምሯል ፣ እስካሁን ለማንም አልሸጥንም ከዚ በፊት ከናሁ ቲቪ ጋር ለሽያጭ ውል የተዋዋልን ቢሆንም ስላልተስማማን በፍርድ ቤት በግልግል ዳኝነት ላይ ነን ያለነው፡፡ ነገር ግን አሁን እየተባለ ያለው ፍፁም ውሸት ነው። ይህን ቃለምልልስ እስከሰጠሁበት ደቂቃ ዛሚ ለማንም አልተሽጠም። ነገ ከነገ ወዲያ የተወሰነ ድርሻ ልንሸጥ እንችላለን፣ ምክንያቱም ቢዝነስ ነው። በአሁኑ ሰአት ሬድዩ ጣቢያችን በአዲስ ስያሜ ፤ በአዲስ አመራር ወደስራ እየገባን ነው እንጂ ምንም የተሸጠ ነገር የለም – ሲሉ ተናግረዋል፡፡
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከአዲስ ዓመት ዋዜማ አንስቶ በትራፊክ አደጋ 4 ሰዎች ሞተዋል።
የከተማዋ ፖሊስ ኮሚሽን ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደገለፀው ከ2012 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በአል ዋዜማ አንስቶ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 4 ሰዎች ሲሞቱ በ2 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።ይሁንና አደጋውን ያደረሱት አሽከርካሪዎች ተጎጅዎችን ጥለው በማምለጣቸው ፖሊስ ከተጠርጣሪዎቹን በማሰስ ላይ የገኛል።ከነዋሪዎች የሚሰወር ነገር የለምና ተጠርጣሪዎችን ካያችሁ ጠቁሙኝ ብሏል።በአንፃሩ በከተማዋ ከዋዜማው ጀምሮ እስከ በዓሉ ድረስ ምንም የእሳት አደጋ አልደረሰም ተብሏል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የከተማዋ ፖሊስ ኮሚሽን ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደገለፀው ከ2012 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በአል ዋዜማ አንስቶ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 4 ሰዎች ሲሞቱ በ2 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።ይሁንና አደጋውን ያደረሱት አሽከርካሪዎች ተጎጅዎችን ጥለው በማምለጣቸው ፖሊስ ከተጠርጣሪዎቹን በማሰስ ላይ የገኛል።ከነዋሪዎች የሚሰወር ነገር የለምና ተጠርጣሪዎችን ካያችሁ ጠቁሙኝ ብሏል።በአንፃሩ በከተማዋ ከዋዜማው ጀምሮ እስከ በዓሉ ድረስ ምንም የእሳት አደጋ አልደረሰም ተብሏል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
አዋሽ ኤፍ ኤም ራዲዮ ጣቢያ የማን ነው? ከቅርብ ቀናት ወዲህ አዋሽ ኤፍ ኤም የተባለ ራዲዮ አዲስ አበባና አካባቢው ስርጭት እያካሄደ ነው።ስርጭቱ ባለፉት ዓመታት ዛሚ ኤፍ ኤም ሲተላለፍበት በነበረው 90.7 የአየር ሞገድ እየተላለፈ ይገኛል። በርካቶች በኪሳራና በፖለቲካዊ ምክን ያቶች ለመዘጋት ተቃርቦ የነበረው ዛሚ ኤፍ ኤም ለሌላ ወገን ተሽጦ መተላለፉን ሲተነብዩ ስንብተዋል። የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ…
በተያያዘ ዜና፣ ኤል ቲቪስ ሊሽጥ ነው?
የ ኤል ቲቪ (LTV) ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን ብሩ የሚወራው ወሬ ውሸት ነው፡፡ ከዚህ በላይ በዚህ ጉዳይ ላይ ማውራት አልፈልግም ያሉ ሲሆን የዋዜማ ምንጮች ግን ድርጅቱን ገዛ እየተባለ ያለው አቶ ጃዋር መሀመድ ከሁለት ሳምንት በፊት ሚዲያውን እየጎበኘ እንደ ነበር የተናገሩ ሲሆን በመስሪያ ቤቱ አስተዳደር ምንም የተጣራ ነገር እንዳልተነገራቸው ለዋዜማ ተናግረዋል፡፡
የብሮድካስት ባለስልጣን ስለጉዳዩ ያውቃል?
የስም ቅያሬ እና ሚዲያን መሸጥ ህጉ ምን እንደሚል ዋዜማ ያነጋገረቻቸው የኢትዩጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ሀላፊ ዛሚ ሬድዩ የስም ቅያሬውን ያደረገው ለባለስልጣኑ አሳውቆ እንደሆነና ተሸጧል የተባለውን ግን ምንም መረጃ ወደ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ እንዳልመጣ ያስረዳሉ። LTV ሆነ ዛሚ ተሽጠዋል የሚለውን በ ሶሻል ሚዲያ ላይ የተመለከትን ቢሆንም ገዝቻለሁም ሸጫለሁም ያለ አካል ወደ ባለስልጣን መስራቤቱ እንዳልመጣ ጠቁመዋል። ህጉ መሸጥን ይፈቅዳል ብለን ላቀረብንላቸው ጥያቄ መሸጥ አይቻልም ፣ እቃቸውን መሸጥ እንጂ ፍሪኬንሲውን (የዓየር ሞገድ) መሸጥ አይቻልም ሲሉ ተናግረዋል፡፡
አቶ ገብረጊዩርጊስ አብርሀ የኢትዩጵያ ብሮድካስት የኮሚኒኬሽን ዳሬክተር የሚዲያዎቹ ተሸጠዋል ወይ? ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የሚያውቀው ነገር ካለ? ብለን ላቀረበንላቸው ጥያቄ ‹‹ስትነግሩኝ ሰማው እንጂ መረጃው የለኝም ለመሸጥም ህጉ አይፈቅድም ›› ብለዋል።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
የ ኤል ቲቪ (LTV) ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን ብሩ የሚወራው ወሬ ውሸት ነው፡፡ ከዚህ በላይ በዚህ ጉዳይ ላይ ማውራት አልፈልግም ያሉ ሲሆን የዋዜማ ምንጮች ግን ድርጅቱን ገዛ እየተባለ ያለው አቶ ጃዋር መሀመድ ከሁለት ሳምንት በፊት ሚዲያውን እየጎበኘ እንደ ነበር የተናገሩ ሲሆን በመስሪያ ቤቱ አስተዳደር ምንም የተጣራ ነገር እንዳልተነገራቸው ለዋዜማ ተናግረዋል፡፡
የብሮድካስት ባለስልጣን ስለጉዳዩ ያውቃል?
የስም ቅያሬ እና ሚዲያን መሸጥ ህጉ ምን እንደሚል ዋዜማ ያነጋገረቻቸው የኢትዩጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ሀላፊ ዛሚ ሬድዩ የስም ቅያሬውን ያደረገው ለባለስልጣኑ አሳውቆ እንደሆነና ተሸጧል የተባለውን ግን ምንም መረጃ ወደ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ እንዳልመጣ ያስረዳሉ። LTV ሆነ ዛሚ ተሽጠዋል የሚለውን በ ሶሻል ሚዲያ ላይ የተመለከትን ቢሆንም ገዝቻለሁም ሸጫለሁም ያለ አካል ወደ ባለስልጣን መስራቤቱ እንዳልመጣ ጠቁመዋል። ህጉ መሸጥን ይፈቅዳል ብለን ላቀረብንላቸው ጥያቄ መሸጥ አይቻልም ፣ እቃቸውን መሸጥ እንጂ ፍሪኬንሲውን (የዓየር ሞገድ) መሸጥ አይቻልም ሲሉ ተናግረዋል፡፡
አቶ ገብረጊዩርጊስ አብርሀ የኢትዩጵያ ብሮድካስት የኮሚኒኬሽን ዳሬክተር የሚዲያዎቹ ተሸጠዋል ወይ? ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የሚያውቀው ነገር ካለ? ብለን ላቀረበንላቸው ጥያቄ ‹‹ስትነግሩኝ ሰማው እንጂ መረጃው የለኝም ለመሸጥም ህጉ አይፈቅድም ›› ብለዋል።
[ዋዜማ ራዲዮ]
@YeneTube @FikerAssefa
የመጀመሪያው የወባ ክትባት በኬንያ ስራ ላይ ዋለ
የመጀመሪያው ፍቱን የወባ ክትባት በዛሬው ዕለት በኬንያ ስራ ላይ መዋሉ ተገልጿል፡፡
ክትባቱ በአፍሪካ አህጉር ደረጃ በጋና፣ ማላዊ እና ኬንያ ስራ ላይ እንደዋለ ተነግሯል፡፡
ክትባቱ በሶስቱ ሀገራት እድሜያቸው ከሁለት ዓመት በታች ለሆነ 300 ሺህ ህፃናት በየዓመቱ እንደሚሰጥ ይጠበቃል፡፡
በዓመት በወባ ምክንያት ከሚሞቱ 400 ሺህ ሰዎች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት የሚገኙ ህፃናት መሆናቸው ይታወቃል፡፡
ክትባቱ ውጤታማ መሆኑን የገለፀው የዓለም የጤና ድርጅት ከክትባቱ ጎን ለጎን አጎበር መጠቀሙና መድሃኒት መርጨቱም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስቧል፡፡
ምንጭ፡- ቢቢሲ
@YeneTube @Fikerassefa
የመጀመሪያው ፍቱን የወባ ክትባት በዛሬው ዕለት በኬንያ ስራ ላይ መዋሉ ተገልጿል፡፡
ክትባቱ በአፍሪካ አህጉር ደረጃ በጋና፣ ማላዊ እና ኬንያ ስራ ላይ እንደዋለ ተነግሯል፡፡
ክትባቱ በሶስቱ ሀገራት እድሜያቸው ከሁለት ዓመት በታች ለሆነ 300 ሺህ ህፃናት በየዓመቱ እንደሚሰጥ ይጠበቃል፡፡
በዓመት በወባ ምክንያት ከሚሞቱ 400 ሺህ ሰዎች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት የሚገኙ ህፃናት መሆናቸው ይታወቃል፡፡
ክትባቱ ውጤታማ መሆኑን የገለፀው የዓለም የጤና ድርጅት ከክትባቱ ጎን ለጎን አጎበር መጠቀሙና መድሃኒት መርጨቱም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስቧል፡፡
ምንጭ፡- ቢቢሲ
@YeneTube @Fikerassefa
ትናንት በቡራዩ በኦሮሚያ አድማ በታኝ ፖሊስ ላይ በደረሰው የቦንብ ጥቃት 9 ሰዎች ቆሰሉ።
ትናንት ምሽት 1:30 ገደማ በቡራዩ በኦሮሚያ አድማ በታኝ ፖሊስ ማረፊያ ቦታ ላይ በደረሰው የቦምብ ጥቃት 9 ሰዎች ላይ ቀላል የመቁሰል አደጋ እንደደረሰባቸው ተገልጿል፡፡ጥቃት ከደረሰባቸው 9 ሰዎች መካከል አንዱ ሕክምና ተደርጎለት ወደ ቤት የተመለሰ ሲሆን፣ ስምንቱ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ሆስፒታል ተልከው ሕክምና እያገኙ ነው ተብሏል፡፡
ጥቃት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ አንዷ ለፖሊሶች ምግብ የምታዘጋጅ እንደሆነች ተገልጿል፡፡ጥቃት በማድረስ የተጠረጠሩት ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን ከኦሮሚያ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ትናንት ምሽት 1:30 ገደማ በቡራዩ በኦሮሚያ አድማ በታኝ ፖሊስ ማረፊያ ቦታ ላይ በደረሰው የቦምብ ጥቃት 9 ሰዎች ላይ ቀላል የመቁሰል አደጋ እንደደረሰባቸው ተገልጿል፡፡ጥቃት ከደረሰባቸው 9 ሰዎች መካከል አንዱ ሕክምና ተደርጎለት ወደ ቤት የተመለሰ ሲሆን፣ ስምንቱ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ሆስፒታል ተልከው ሕክምና እያገኙ ነው ተብሏል፡፡
ጥቃት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ አንዷ ለፖሊሶች ምግብ የምታዘጋጅ እንደሆነች ተገልጿል፡፡ጥቃት በማድረስ የተጠረጠሩት ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን ከኦሮሚያ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት የ2012 ዓ.ም. መማር ማስተማርና የተማሪዎች ቅበላ ዝግጅትን አስመልክቶ ውይይት አደረገ
ዶክተር ፋሲል ንጉሴ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ዲን ከ 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ለሚገቡ አዲስ ተማሪዎች በ 4 ዓመት ቆይታ ጊዜአቸው ተማሪዎቹን መሰረታዊ እውቀት ሊያስጨብጧቸው የሚችሉ የትምህርት ዓይነቶች እንደሚሰጡና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማረጋገጥ የሚያስችል በቂ የዝግጅት ምዕራፍ እንደተወጠነ ገልጸዋል፡፡
“ለሰላም መደፍረስ መነሻ የሚሆኑ ጉዳዮችን እየለየን ከሚመለከታቸው ጋር በማቀናጀት መፍትሔ እንዲያገኙ እንጥራለን፤የመማር ማስተማር ሂደቱ መስመሩን ጠብቆ እንዲሄድ የቁጥጥር ሥርአቶችን አጠናክረን እንቀጥላለን፤ብሔርን፣ሀይማኖትንና ፖለቲካን መሰረት ያላደረጉ የዶርም ድልድሎችን እናደርጋለን” በማለት ዶ/ር ፋሲል በ 2012 ዓ.ም. ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማረጋገጥ የምንከተላቸው አቅጣጫዎች በሚል ርእስ ባቀረቡት ፕረዘንቴሽን ላይ ጠቁመዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃናም የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ዲን የጠቆሙትን ሲያጠናክሩ “ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ በብሔር እየተደራጁ የሚመጡ ማናቸውም አይነት የተማሪዎች አደረጃጀት፣የተማሪዎች ክበባት ወዘተ አናስተናግድም” በማለት አሳስበዋል፡፡
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአንዳንድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ተፈጥረው በነበሩ ብሔር ተኮር የተማሪዎች ግጭትን አስመልክተው ዶ/ር ፋሲል የሚከተለውን ብለዋል፡- “ከቀጣዩ ዓመት ጀምሮ በዩኒቨርሲቲያችን ውስጥ በብሔርና በሃይማኖት መሰባሰብ፣መከፋፈል፣መጣላት፣መደባደብ የንብረት የአካልና የሕይወት መጥፋት ጉዳት የማድረስ እኩይ ተግባራት እንዳይኖሩ ተቋማችን ጠንክሮ ይሰራል” በማለት አስረድተዋል፡፡
በዋነኝነት ለ 2012 ዓ.ም. አዲስ ገቢና ነባር የቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ተማሪዎች የሚደረግላቸውን የአቀባበልና ኦሪየንቴሽን አሰጣጥን አስመልክተው ፕሮፌሰር ጣሰው ሲያብራሩ፡-“ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ስራ ላይ መዋል የሚጀምር በተማሪዎች፣በወላጆቻቸውና በዩኒቨርሲቲያችን መካከል የሚፈረም ውል ይኖረናል፤ተማሪዎቹ ዩኒቨርሲቲያችን እንደገቡ በቅድመ ምረቃ ትምህርት አስተባባሪዎች እና ነባርና ልምድ ባላቸው መምህራን ስለ ዩኒቨርሲቲያችን አጠቃላይ መረጃ ይሰጣቸዋል፤የመጀመሪያ ዓመት ለሆኑት ተማሪዎች ስለሚወስዱአቸው የትምህርት አይነቶችና ፋይዳቸው፣ ስለተማሪዎች ሥነ-ምግባር መመሪያና ስለተቋማችን ሥነ-ስርአት፣ህግና ዲሲፕሊን ጉዳዮች ማብራሪያ እንዲያገኙ ይደረጋል” በሚል ገልጸዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ የምጣኔ ሃብት መምህርና በአሁን ጊዜ የተቋሙ የቦርድ አባል ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተቋሙ በሚሻሻልበት ጉዳይ ላይ ሃሳባቸውን ሲሰጡ ተቋሙን በከፍተኛ ደረጃ ለማዘመንና ከሌሎች ታዋቂና ስመ-ጥር ዩኒቨርሲቲዎች ተርታ እንዲመደብ ለማስቻል የመምህራን፣የአስተዳደር፣የማህበረሰቡና የመንግስት ርብርብ በጣም አስፈላጊ እንደሆነ በመድረኩ ላይ ተናግረዋል፡፡
ፕሮፌሰር ብርሃኑ እንደሃገር እንድንቀጥል ሲናገሩ፡- “የሃገሪቱ የትምህርት አወቃቀር የሚሻሻልበትን አቅጣጫ እንቀይስ፤ፈጣሪና አምራች ዜጋ እንድናገኝ ተማሪዎቻችንን በጥልቀት የሚያስቡና የሚያስተውሉ እናድርጋቸው፤ለዚህም ዩኒቨርሲቲው ጠቃሚ ሃሳቦች በነጻነት የሚንሸራሸሩበትና ልቆ የተገኘው ሃሳብ ተደማጭነትን አግኝቶ የሚተገበርበት ቁልፍ ቦታ እናድርገው” በሚል ገለጻቸውን ሰጥተዋል፡፡
Via'- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
@YeneTube @Fikerassefa
ዶክተር ፋሲል ንጉሴ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ዲን ከ 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ለሚገቡ አዲስ ተማሪዎች በ 4 ዓመት ቆይታ ጊዜአቸው ተማሪዎቹን መሰረታዊ እውቀት ሊያስጨብጧቸው የሚችሉ የትምህርት ዓይነቶች እንደሚሰጡና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማረጋገጥ የሚያስችል በቂ የዝግጅት ምዕራፍ እንደተወጠነ ገልጸዋል፡፡
“ለሰላም መደፍረስ መነሻ የሚሆኑ ጉዳዮችን እየለየን ከሚመለከታቸው ጋር በማቀናጀት መፍትሔ እንዲያገኙ እንጥራለን፤የመማር ማስተማር ሂደቱ መስመሩን ጠብቆ እንዲሄድ የቁጥጥር ሥርአቶችን አጠናክረን እንቀጥላለን፤ብሔርን፣ሀይማኖትንና ፖለቲካን መሰረት ያላደረጉ የዶርም ድልድሎችን እናደርጋለን” በማለት ዶ/ር ፋሲል በ 2012 ዓ.ም. ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማረጋገጥ የምንከተላቸው አቅጣጫዎች በሚል ርእስ ባቀረቡት ፕረዘንቴሽን ላይ ጠቁመዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃናም የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ዲን የጠቆሙትን ሲያጠናክሩ “ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ በብሔር እየተደራጁ የሚመጡ ማናቸውም አይነት የተማሪዎች አደረጃጀት፣የተማሪዎች ክበባት ወዘተ አናስተናግድም” በማለት አሳስበዋል፡፡
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአንዳንድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ተፈጥረው በነበሩ ብሔር ተኮር የተማሪዎች ግጭትን አስመልክተው ዶ/ር ፋሲል የሚከተለውን ብለዋል፡- “ከቀጣዩ ዓመት ጀምሮ በዩኒቨርሲቲያችን ውስጥ በብሔርና በሃይማኖት መሰባሰብ፣መከፋፈል፣መጣላት፣መደባደብ የንብረት የአካልና የሕይወት መጥፋት ጉዳት የማድረስ እኩይ ተግባራት እንዳይኖሩ ተቋማችን ጠንክሮ ይሰራል” በማለት አስረድተዋል፡፡
በዋነኝነት ለ 2012 ዓ.ም. አዲስ ገቢና ነባር የቅድመ ምረቃ መርሃ ግብር ተማሪዎች የሚደረግላቸውን የአቀባበልና ኦሪየንቴሽን አሰጣጥን አስመልክተው ፕሮፌሰር ጣሰው ሲያብራሩ፡-“ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ስራ ላይ መዋል የሚጀምር በተማሪዎች፣በወላጆቻቸውና በዩኒቨርሲቲያችን መካከል የሚፈረም ውል ይኖረናል፤ተማሪዎቹ ዩኒቨርሲቲያችን እንደገቡ በቅድመ ምረቃ ትምህርት አስተባባሪዎች እና ነባርና ልምድ ባላቸው መምህራን ስለ ዩኒቨርሲቲያችን አጠቃላይ መረጃ ይሰጣቸዋል፤የመጀመሪያ ዓመት ለሆኑት ተማሪዎች ስለሚወስዱአቸው የትምህርት አይነቶችና ፋይዳቸው፣ ስለተማሪዎች ሥነ-ምግባር መመሪያና ስለተቋማችን ሥነ-ስርአት፣ህግና ዲሲፕሊን ጉዳዮች ማብራሪያ እንዲያገኙ ይደረጋል” በሚል ገልጸዋል፡፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ የምጣኔ ሃብት መምህርና በአሁን ጊዜ የተቋሙ የቦርድ አባል ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተቋሙ በሚሻሻልበት ጉዳይ ላይ ሃሳባቸውን ሲሰጡ ተቋሙን በከፍተኛ ደረጃ ለማዘመንና ከሌሎች ታዋቂና ስመ-ጥር ዩኒቨርሲቲዎች ተርታ እንዲመደብ ለማስቻል የመምህራን፣የአስተዳደር፣የማህበረሰቡና የመንግስት ርብርብ በጣም አስፈላጊ እንደሆነ በመድረኩ ላይ ተናግረዋል፡፡
ፕሮፌሰር ብርሃኑ እንደሃገር እንድንቀጥል ሲናገሩ፡- “የሃገሪቱ የትምህርት አወቃቀር የሚሻሻልበትን አቅጣጫ እንቀይስ፤ፈጣሪና አምራች ዜጋ እንድናገኝ ተማሪዎቻችንን በጥልቀት የሚያስቡና የሚያስተውሉ እናድርጋቸው፤ለዚህም ዩኒቨርሲቲው ጠቃሚ ሃሳቦች በነጻነት የሚንሸራሸሩበትና ልቆ የተገኘው ሃሳብ ተደማጭነትን አግኝቶ የሚተገበርበት ቁልፍ ቦታ እናድርገው” በሚል ገለጻቸውን ሰጥተዋል፡፡
Via'- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሸገር 102.1 በቅዳሜ ጨዋታ እንግዳ ናቸው።
ይህን ውይይት ቅዳሜ መስከረም 3፣2012 ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት እንዲሁም በድጋሚ እሁድ መስከረም 4፣2012 ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ እንድትከታተሉ ጋብዘንዋታል።
@YeneTube @FikerAssefa
ይህን ውይይት ቅዳሜ መስከረም 3፣2012 ከቀኑ በ9፡00 ሰዓት እንዲሁም በድጋሚ እሁድ መስከረም 4፣2012 ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ እንድትከታተሉ ጋብዘንዋታል።
@YeneTube @FikerAssefa
ከቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ 22 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።በቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ የሸኔ ሽፍታ አባላትና ሌሎች ከእነሱ ጋር ትስስር ያላቸው 22 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ከኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ምንጭ:ETV
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የጅማ አባ ጅፋር ቤተ መንግስት የእደሳት ስራ ተጀምሯል፡፡
የጅማ አባ ጅፋር ቤተ መንግስት የእድሳት ስራ በሀገር ውስጥ እና በአሜሪካ ባለሙያዎች መከናወን ጀምሯል፡፡የእድሳት ስራውን የጅማ ከተማ ከንቲባ አቶ መኪዩ መሀመድ ተዘዋውረው ያዩ ሲሆን አስፈላጊው ድጋፍ ና ክክትል እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡ለቤተ መንግስቱ እድሳት አሜሪካ ድጋፍ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይና ባለፈው ዓመት ጥቅምት ወር ጅማ ከተማንና ቤተ መንግስቱን በጎበኙበት ወቅት መግለፃቸው ይታወሳል፡፡የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን፣የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ እና የአሜሪካ ኢምባሲ 7.9 ሚሊዮን ብር ወጪ በማውጣት የቤተ መንግስቱን የእደሳት ስራውን በማከናወን ላይ መሆናቸውን ኤፍቢሲ ዘግቧል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የጅማ አባ ጅፋር ቤተ መንግስት የእድሳት ስራ በሀገር ውስጥ እና በአሜሪካ ባለሙያዎች መከናወን ጀምሯል፡፡የእድሳት ስራውን የጅማ ከተማ ከንቲባ አቶ መኪዩ መሀመድ ተዘዋውረው ያዩ ሲሆን አስፈላጊው ድጋፍ ና ክክትል እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡ለቤተ መንግስቱ እድሳት አሜሪካ ድጋፍ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይና ባለፈው ዓመት ጥቅምት ወር ጅማ ከተማንና ቤተ መንግስቱን በጎበኙበት ወቅት መግለፃቸው ይታወሳል፡፡የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን፣የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ እና የአሜሪካ ኢምባሲ 7.9 ሚሊዮን ብር ወጪ በማውጣት የቤተ መንግስቱን የእደሳት ስራውን በማከናወን ላይ መሆናቸውን ኤፍቢሲ ዘግቧል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የ10ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ውጤት ከሰዓታት በኋላ ይፋ ይሆናል።
በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የኹለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ዛሬ መስከረም 2/2012 ከ10 ሠዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ተገለፀ፡፡የአገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የዐስረኛ ክፍል ውጤት ዛሬ መስከረም 02/2012 ዓ.ም ከ10 ሰዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ገልጾ ተማሪዎች በኤጀንሲው ድህረ ገጽ
www.neaea.gov.et/app . neaea.gov.et ወይም በአጭር የጽሁፍ መልእክት 8181 ላይ ID- በማለት አድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት እንደሚችሉ አሳውቋል፡፡
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የኹለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ዛሬ መስከረም 2/2012 ከ10 ሠዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ተገለፀ፡፡የአገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የዐስረኛ ክፍል ውጤት ዛሬ መስከረም 02/2012 ዓ.ም ከ10 ሰዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ገልጾ ተማሪዎች በኤጀንሲው ድህረ ገጽ
www.neaea.gov.et/app . neaea.gov.et ወይም በአጭር የጽሁፍ መልእክት 8181 ላይ ID- በማለት አድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት እንደሚችሉ አሳውቋል፡፡
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
ሊባኖሳዊው ግለሰብ ከቦሌ አየር ማረፊያ ”ታግተው” ተወሰዱ።
ሐሰን ጃበር የተባሉ ሊባኖሳዊ የንግድ ሰው በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀናት ትራንዚት በሚያደርጉበት አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ታግተው እንደተወሰዱ እና የደረሱበት እንዳልታወቀ ቤተሰባቸው አስታውቋል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
ሐሰን ጃበር የተባሉ ሊባኖሳዊ የንግድ ሰው በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀናት ትራንዚት በሚያደርጉበት አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ታግተው እንደተወሰዱ እና የደረሱበት እንዳልታወቀ ቤተሰባቸው አስታውቋል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
ለባህርዳር ዩንቨርስቲ ነባር መደበኛ የህክምና እና ጤና ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ
የ2012 የትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚካሄደው መስከረም 12 እና 13 በዩንቨርስቲው ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሬጅስትራር በመቅረብ እንድትመዘገቡ ተብላቿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የ2012 የትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚካሄደው መስከረም 12 እና 13 በዩንቨርስቲው ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሬጅስትራር በመቅረብ እንድትመዘገቡ ተብላቿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የ10ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ውጤት ከደቂቃዎች በኋላ ይፋ ይሆናል።
በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ዛሬ መስከረም 2/2012 ከ10 ሠዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ተገለፀ፡፡የአገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የዐስረኛ ክፍል ውጤት ዛሬ መስከረም 02/2012 ዓ.ም ከ10 ሰዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ገልጾ ተማሪዎች በኤጀንሲው ድህረ ገጽ
www.neaea.gov.et/app . neaea.gov.et ወይም በአጭር የጽሁፍ መልእክት 8181 ላይ ID- በማለት አድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት እንደሚችሉ አሳውቋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ውጤት ዛሬ መስከረም 2/2012 ከ10 ሠዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ተገለፀ፡፡የአገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የዐስረኛ ክፍል ውጤት ዛሬ መስከረም 02/2012 ዓ.ም ከ10 ሰዓት ጀምሮ እንደሚለቀቅ ገልጾ ተማሪዎች በኤጀንሲው ድህረ ገጽ
www.neaea.gov.et/app . neaea.gov.et ወይም በአጭር የጽሁፍ መልእክት 8181 ላይ ID- በማለት አድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት እንደሚችሉ አሳውቋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ የፈተና ውጤት ይፋ ሆነ!
ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ የፈተና ውጤትን ይፋ አደረገ።የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አርዓያ ገብረ እግዚአብሄር በ2011 ዓ.ም የ10ኛ ክፍል ፈተና ዙሪያ ከፋና ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡
ከተፈታኞቹ መካከልም #ከ10 ሺህ በላይ ተማሪዎች #አራት_ነጥብ ማምጣታቸውን ገልጸዋል።
75 ነጥብ 5 በመቶ ያህል ተፈታኞች 2.0 እና ከዚያ በላይ ነጥብ ያመጡ መሆናቸውን ዳይሬክተሩ ጠቅሰዋል።2.0 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡት ተማሪዎች ቁጥር ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ብልጫ እንዳለው ተናግረዋል። ከተፈታኞቹ መካከል ወንዶች 682 ሺህ 572 ሲሆኑ 572 ሺህ 997 ሴቶች ናቸው፡፡ከእነዚህ መካከል 894 ሺህ 318 በመደበኛ፣ 354 ሺህ 782 በግል እና 6 ሺህ 469 ደግሞ በማታው ክፈለ ጊዜ ተፈታኞች እንደነበሩ ነው የተገለጸው።
በዘንድሮው የ10ኛ ክፍል ፈተና ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ለፈተና መቀመጣቸውን የኤጀንሲ መረጃ ያመላክታል።ባለፈው አመት ሁለት እና ከዚያ በላይ ነጥብ ያስመዘገቡት ተፈታኞች 71 በመቶ መሆናቸው የሚታወስ ነው።ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ ገጽ http://
app.neaea.gov.et ወይም www.neaea.gov.et እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልዕክት 8181 ላይ ID- ብለው የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ይችላሉ።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ የፈተና ውጤትን ይፋ አደረገ።የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አርዓያ ገብረ እግዚአብሄር በ2011 ዓ.ም የ10ኛ ክፍል ፈተና ዙሪያ ከፋና ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡
ከተፈታኞቹ መካከልም #ከ10 ሺህ በላይ ተማሪዎች #አራት_ነጥብ ማምጣታቸውን ገልጸዋል።
75 ነጥብ 5 በመቶ ያህል ተፈታኞች 2.0 እና ከዚያ በላይ ነጥብ ያመጡ መሆናቸውን ዳይሬክተሩ ጠቅሰዋል።2.0 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡት ተማሪዎች ቁጥር ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ብልጫ እንዳለው ተናግረዋል። ከተፈታኞቹ መካከል ወንዶች 682 ሺህ 572 ሲሆኑ 572 ሺህ 997 ሴቶች ናቸው፡፡ከእነዚህ መካከል 894 ሺህ 318 በመደበኛ፣ 354 ሺህ 782 በግል እና 6 ሺህ 469 ደግሞ በማታው ክፈለ ጊዜ ተፈታኞች እንደነበሩ ነው የተገለጸው።
በዘንድሮው የ10ኛ ክፍል ፈተና ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ለፈተና መቀመጣቸውን የኤጀንሲ መረጃ ያመላክታል።ባለፈው አመት ሁለት እና ከዚያ በላይ ነጥብ ያስመዘገቡት ተፈታኞች 71 በመቶ መሆናቸው የሚታወስ ነው።ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ ገጽ http://
app.neaea.gov.et ወይም www.neaea.gov.et እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልዕክት 8181 ላይ ID- ብለው የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ይችላሉ።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል!
ውጤታቹን በኤጀንሲው ድረ ገጽ
http://app.neaea.gov.et ወይም www.neaea.gov.et እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልዕክት 8181 ላይ ID- ብላችሁ የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ችላላችሁ ተብላቿል።
@YeneTube @FikerAssefa
ውጤታቹን በኤጀንሲው ድረ ገጽ
http://app.neaea.gov.et ወይም www.neaea.gov.et እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልዕክት 8181 ላይ ID- ብላችሁ የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ችላላችሁ ተብላቿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል!
ውጤታቹን በኤጀንሲው ድረ ገጽ
http://app.neaea.gov.et ወይም www.neaea.gov.et እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልዕክት 8181 ላይ ID- ብላችሁ የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ችላላችሁ ተብላቿል።
@YeneTube @FikerAssefa
ውጤታቹን በኤጀንሲው ድረ ገጽ
http://app.neaea.gov.et ወይም www.neaea.gov.et እንዲሁም በአጭር የጽሁፍ መልዕክት 8181 ላይ ID- ብላችሁ የአድሚሽን ቁጥራቸውን በማስገባት መመልከት ችላላችሁ ተብላቿል።
@YeneTube @FikerAssefa