ሰልፉ ተራዝሟል!!
በኢትዮጵያ ኦርቶዳክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው በሚል መስከረም 4 ቀን ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ መራዘሙ ተገልጿል።
የሰልፉ አስተባባሪዎች ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠት ላይ ናቸው። ሰልፉም ወደ ጥቅምት 30 ቀን 2012 ዓ.ም መዘዋወሩን አዘጋጅ ኮሚቴው አስታውቋል።
ምንጭ: ኢትዮ ኤፍ ኤም
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ኦርቶዳክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው በሚል መስከረም 4 ቀን ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ መራዘሙ ተገልጿል።
የሰልፉ አስተባባሪዎች ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠት ላይ ናቸው። ሰልፉም ወደ ጥቅምት 30 ቀን 2012 ዓ.ም መዘዋወሩን አዘጋጅ ኮሚቴው አስታውቋል።
ምንጭ: ኢትዮ ኤፍ ኤም
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
HAPPY NEW YEAR!
RJ SHOES presents to you all the latest,variety and catchy brand shoes.
We have all kind of shoes for adults and kids with a fairly affordable price.
👉Adress:-Addis ababa(Gerji mebrat haile)
👉Phone:-+251900628132
:-+251911859997
👉We have a 2 days return policy.
👉Flexible Shoe order with Customers Desire.
👉Delivery to Regional distincts
👉We Are Trustworthy and Best suited for Customers wish.
To Join us on telegram click here👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
RJ SHOES presents to you all the latest,variety and catchy brand shoes.
We have all kind of shoes for adults and kids with a fairly affordable price.
👉Adress:-Addis ababa(Gerji mebrat haile)
👉Phone:-+251900628132
:-+251911859997
👉We have a 2 days return policy.
👉Flexible Shoe order with Customers Desire.
👉Delivery to Regional distincts
👉We Are Trustworthy and Best suited for Customers wish.
To Join us on telegram click here👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
Forwarded from YeneTube
የሴቶች አልባሣት እና ኮስሞቲክስ ማዘዝ ምትፈልጉ ገፃችን ላይ ያገኛሉ ከታች ባለው ሊንክ መርጠው ይላኩልን
የአውሮፓ ስታዳርድ
Imported from England
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFW3ZmuRfJiwNyWX7g
የአውሮፓ ስታዳርድ
Imported from England
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFW3ZmuRfJiwNyWX7g
Forwarded from YeneTube
ማስታወቂያ⬆️ ጤናማ በሆነ መልኩ ከበቂ የባለሙያ ምክር ጋር የሰውነት ክብደትዎን ለመቆጣጠር እንዲሁም ቦርጮን ለማጥፋት በአማራጭ ያሉ የሰውነት ክብደት መቀነሻዎችን ይጠቀሙ።
@ABENIFAB
+251912690194 @ETHIOAMAZON2
@ABENIFAB
+251912690194 @ETHIOAMAZON2
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እሁድ ወደ ካፋ ዞን ይጓዛሉ ተብሎ ይጠበቃል። መንግሥት ጉዞ መኖሩን ከመግለፅ በቀር ያለው ነገር ባይኖርም ቦንጋ «እንኳን ወደ ቤተሰብዎ በደህና መጡ» ለማለት መዘጋጀቷን የሚጠቁሙ ምስሎች በማኅበራዊ ድረ-ገፆች ተሰራጭተዋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
"እነማን እንደተያዙ አናውቅም"--- አቶ ዳውድ ኢብሳ
ከትናንት ምሽቱ የቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ የኦነግ- ሸኔ አባላትና ሌሎች ከእነሱ ጋር ትስስር ያላቸው ናቸው የተባሉ 22 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ሰማሁና ዛሬ ማምሻውን አቶ ዳውድ ኢብሳ ጋር ደወልኩ። መልሳቸው የነበረው:
"እነማን እንደተያዙ አናውቅም። መረጃውን እንደሁሉም ሰው ከሚድያ ነው የሰማሁት። እርግጥ ነው በየግዜው ተያዙ እየተባለ ይወራል፣ እኛም ለመለየት አስቸጋሪ ሆኖብናል። ስለዚህ ስለተባለው ነገር አላውቅም።"
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
ከትናንት ምሽቱ የቡራዩ ጥቃት ጋር ተያይዞ የኦነግ- ሸኔ አባላትና ሌሎች ከእነሱ ጋር ትስስር ያላቸው ናቸው የተባሉ 22 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ሰማሁና ዛሬ ማምሻውን አቶ ዳውድ ኢብሳ ጋር ደወልኩ። መልሳቸው የነበረው:
"እነማን እንደተያዙ አናውቅም። መረጃውን እንደሁሉም ሰው ከሚድያ ነው የሰማሁት። እርግጥ ነው በየግዜው ተያዙ እየተባለ ይወራል፣ እኛም ለመለየት አስቸጋሪ ሆኖብናል። ስለዚህ ስለተባለው ነገር አላውቅም።"
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
ውጤት እንዴት እንደሚሰላ እየጠየቃችሁ ላላችሁ :
A=4
B=3
C=2
D=1
F=0
ነጥብ የሚይዝ ሲሆን የሂሳብ እንግሊዝኛና ሲቪክ ውጤታችሁ ላይ ካመጣችሁት የተሻለውን 4 የትምህርት አይነት ውጤት በመውሰድ ከላይ በተቀመጠው መሠረት የሰባቱን ውጤት ደምራችሁ ለ7 በማካፈል ውጤታቹን ማወቅ ትችላላችሁ።
@YeneTube @FikerAssefa
A=4
B=3
C=2
D=1
F=0
ነጥብ የሚይዝ ሲሆን የሂሳብ እንግሊዝኛና ሲቪክ ውጤታችሁ ላይ ካመጣችሁት የተሻለውን 4 የትምህርት አይነት ውጤት በመውሰድ ከላይ በተቀመጠው መሠረት የሰባቱን ውጤት ደምራችሁ ለ7 በማካፈል ውጤታቹን ማወቅ ትችላላችሁ።
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
በደቡብ ክልል የደምባ ጎፋ ወረዳ አስተዳደር አምቡላንስ ወደ ሰራተኛ ማጓጓዣ ቀይሯል፤ አስተዳደሩ «በወረዳው ካሉ አምቡላንሶች አንዷ በውስጧ የሚገኙ የመጀመሪያ እርዳታ ሰጪ ቁሳቁሶችና የአደጋ ጊዜ መብራት ተነስቶ ...ወደ ሰርቪስ እንድትቀየር» ወስኗል። Via Eshete Bekele @YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ የደምባ ወረዳ አምቡላንስ ለማጓጓዣ እንድትውል የተላለፈውን ውሳኔ ማጣራት መጀመሩን አስታወቀ። አንድ ኮሚቴ ወደ ወረዳው መላኩን ያስታወቀው ቢሮው «መስከረም 3 ቀን 2012 ጉዳዩን አጣርቶ የማረሚያ ዕርምጃ» ይወሰዳል ብሏል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
ለመስከረም 4/2012 ዓ.ም የተጠራው ሰልፍ ለሌላ ጊዜ ተራዘመ።
የፊታችን እሁድ እንዲካሄድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የተጠራው ሰልፍ ለሌላ ጊዜ ተራዘመ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው በሚል መስከረም 4/ 2012 ዓ.ም ሰልፍ ተጠርቶ ነበር።በቤተ ክርስቲያኗ የተጠራውን ሰልፍ የሚያስተባብሩ 10 አስተባባሪ ማኅበራት ሰብሳቢ ቀሲስ ሙሉቀን ብርሃኑ የእሁዱ ሰልፍ ቀነ ገደብ በማስቀመጥ መራዘሙን ተናግረዋል። ሰልፉ ቤተ ክርስቲያኗ እና ምዕመኑ የሚያነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ አለማግኘታቸውን ተከትሎ መጠራቱንም አስታውሰዋል።
አሁን ላይም ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ መንግስት ተጨማሪ ውይይቶችን ለማድረግና "ችግሮችን ተነጋግረን እንፈታለን" በማለቱ ሰልፉ ለጥቅምት 30/2012 ዓ.ም ተራዝሟል ብለዋል።
ከክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ጋር በዝርዝር ጉዳዮች ላይ ውይይት እየተደረገ መሆኑን የጠቀሱት ሰብሳቢው በሚደረጉ ውይይቶች የሚደረስባቸው ስምምነቶች በየሁለት ሳምንቱ ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረጉ ገልጸዋል።
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
የፊታችን እሁድ እንዲካሄድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የተጠራው ሰልፍ ለሌላ ጊዜ ተራዘመ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት እየደረሰ ነው በሚል መስከረም 4/ 2012 ዓ.ም ሰልፍ ተጠርቶ ነበር።በቤተ ክርስቲያኗ የተጠራውን ሰልፍ የሚያስተባብሩ 10 አስተባባሪ ማኅበራት ሰብሳቢ ቀሲስ ሙሉቀን ብርሃኑ የእሁዱ ሰልፍ ቀነ ገደብ በማስቀመጥ መራዘሙን ተናግረዋል። ሰልፉ ቤተ ክርስቲያኗ እና ምዕመኑ የሚያነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ አለማግኘታቸውን ተከትሎ መጠራቱንም አስታውሰዋል።
አሁን ላይም ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ መንግስት ተጨማሪ ውይይቶችን ለማድረግና "ችግሮችን ተነጋግረን እንፈታለን" በማለቱ ሰልፉ ለጥቅምት 30/2012 ዓ.ም ተራዝሟል ብለዋል።
ከክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ጋር በዝርዝር ጉዳዮች ላይ ውይይት እየተደረገ መሆኑን የጠቀሱት ሰብሳቢው በሚደረጉ ውይይቶች የሚደረስባቸው ስምምነቶች በየሁለት ሳምንቱ ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረጉ ገልጸዋል።
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በጋምቤላ ክልል ሁለት የግብረ-ሰናይ ድርጅት ሰራተኞች የገደሉ ታጣቂዎችን መንግሥት በአፋጣኝ በቁጥጥር ሥር አውሎ ለሕግ እንዲያቀርብ ጠየቀ።
አክሽን አጌይንስት ኸንገር የተባለው ዓለም አቀፍ የግብረ-ሰናይ ድርጅት ሰራተኞች ጥቃት የተፈጸመባቸው በጋምቤላ ክልል ደቡብ ሱዳናውያን ስደተኞች ከሚኖሩበት ኙንዬል ከተባለ የመጠለያ ጣቢያ (Nguenyyiel Refugee Camp) ሥራቸውን አጠናቀው በመጓዝ ላይ ሳሉ እንደነበር ድርጅቱ አስታውቋል። በጥቃቱ የመስክ ሰራተኛ እና አሽከርካሪ ሕይወታቸውን አጥተዋል። የአሜሪካ ኤምባሲ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ የግብረ-ሰናይ ሰራተኞች መሆኑን የሚጠቁም ምልክት በነበረው ተሽከርካሪ ላይ ባለፈው ሳምንት የተፈጸመውን ጥቃት አውግዟል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
አክሽን አጌይንስት ኸንገር የተባለው ዓለም አቀፍ የግብረ-ሰናይ ድርጅት ሰራተኞች ጥቃት የተፈጸመባቸው በጋምቤላ ክልል ደቡብ ሱዳናውያን ስደተኞች ከሚኖሩበት ኙንዬል ከተባለ የመጠለያ ጣቢያ (Nguenyyiel Refugee Camp) ሥራቸውን አጠናቀው በመጓዝ ላይ ሳሉ እንደነበር ድርጅቱ አስታውቋል። በጥቃቱ የመስክ ሰራተኛ እና አሽከርካሪ ሕይወታቸውን አጥተዋል። የአሜሪካ ኤምባሲ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ የግብረ-ሰናይ ሰራተኞች መሆኑን የሚጠቁም ምልክት በነበረው ተሽከርካሪ ላይ ባለፈው ሳምንት የተፈጸመውን ጥቃት አውግዟል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
ከ45 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ዕለት:
«ሕዝብ ወኪሎቹን መርጦ ሕገ-መንግሥቱ እስኪታወጅ እና መንግሥት እስኪቋቋም ድረስ ወታደራዊው ደርግ ሥልጣን ይዞ አገሪቱን ይመራል»
ደርግ በኢትዮጵያ ራዲዮ መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም.
@YeneTube @FikerAssefa
«ሕዝብ ወኪሎቹን መርጦ ሕገ-መንግሥቱ እስኪታወጅ እና መንግሥት እስኪቋቋም ድረስ ወታደራዊው ደርግ ሥልጣን ይዞ አገሪቱን ይመራል»
ደርግ በኢትዮጵያ ራዲዮ መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም.
@YeneTube @FikerAssefa
ከ25 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን:
ዕውቁ አሜሪካዊ ራፐር ቱፓክ ሻኩር(2Puc) ላስ ቬጋስ ኔቫዳ ሳለ በጥይት ተመቶ ሆስፒታል 6 ቀን ቆይቶ ህይወቱ ያለፈው።
ራፐሩ በወቅቱ ከነበሩት ተፅዕኖ ፈጣሪ ጥቁር ሰዎች በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ
ፖሊስ ያወጣውን Postmortem በመጠራጠር የሞቱ ዜና በርከት ላሉ የሴራ ፅንሰ ሃሳቦች ተጋልጦ ነበር።
@YeneTube @FikerAssefa
ዕውቁ አሜሪካዊ ራፐር ቱፓክ ሻኩር(2Puc) ላስ ቬጋስ ኔቫዳ ሳለ በጥይት ተመቶ ሆስፒታል 6 ቀን ቆይቶ ህይወቱ ያለፈው።
ራፐሩ በወቅቱ ከነበሩት ተፅዕኖ ፈጣሪ ጥቁር ሰዎች በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ
ፖሊስ ያወጣውን Postmortem በመጠራጠር የሞቱ ዜና በርከት ላሉ የሴራ ፅንሰ ሃሳቦች ተጋልጦ ነበር።
@YeneTube @FikerAssefa
በሚቀጥሉት አስር ቀናት በአብዛኛው የኢትዮጵያ ክፍል ዝናብ ይጥላል፡፡
በሚቀጥሉት አስር ቀናት በአብዛኛው የኢትዮጵያ ክፍል መደበኛና ከመደበኛ በላይ የሆነ ዝናብ እንደሚጠበቅ የብሔራዊ ሜቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ።የክረምት ዝናብ ሰጪ የሜቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በተለይም በአገሪቱ ሰሜንና ሰሜን ምስራቅ አካባቢዎች እየተዳከመ እንደሚመጣ የሚጠበቅ ቢሆንም በመጪዎቹ አስር ቀናት ግን በርካታ የኢትዮጵያ ክፍሎች ዝናብ ይኖራቸዋል ሲል ኤጀንሲው አመልክቷል።
በዚህ መሰረት ከኦሮሚያ ክልል ምስራቅና ምዕራብ ወለጋ፣ ጅማ፣ ኢሊባቡር፣ ሁሉም የሸዋ ዞኖች፣ አዲስ አበባ፣ አማራ ክልል ምስራቅና ምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜንና ደቡብ ጎንደር፣ የባህርዳር ዙሪያ፣ አዊ ዞንና የሰሜን ሸዋ መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።ከዚህም ሌላ አብዛኛው የትግራይ ክልል ዞኖች፣ የጋምቤላና የቤንሻንጉል ዞኖች፣ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል የከፋ፣ የቤንቺ ማጂ፣ የጉራጌ፣ የሐዲያ፣ የወላይታ፣ የዳውሮ፣ የጋሞ ጎፋ፣ የሲዳማ ዞኖችም በተመሳሳይ ዝናብ ይኖራቸዋል። የሚጠበቀው ዝናብ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ለቅጽበታዊ ጎርፍ መከሰት መንስኤ ሊሆን ይችላል ሲልም ኤጀንሲው አመልክቷል።
Via SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
በሚቀጥሉት አስር ቀናት በአብዛኛው የኢትዮጵያ ክፍል መደበኛና ከመደበኛ በላይ የሆነ ዝናብ እንደሚጠበቅ የብሔራዊ ሜቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ።የክረምት ዝናብ ሰጪ የሜቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በተለይም በአገሪቱ ሰሜንና ሰሜን ምስራቅ አካባቢዎች እየተዳከመ እንደሚመጣ የሚጠበቅ ቢሆንም በመጪዎቹ አስር ቀናት ግን በርካታ የኢትዮጵያ ክፍሎች ዝናብ ይኖራቸዋል ሲል ኤጀንሲው አመልክቷል።
በዚህ መሰረት ከኦሮሚያ ክልል ምስራቅና ምዕራብ ወለጋ፣ ጅማ፣ ኢሊባቡር፣ ሁሉም የሸዋ ዞኖች፣ አዲስ አበባ፣ አማራ ክልል ምስራቅና ምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜንና ደቡብ ጎንደር፣ የባህርዳር ዙሪያ፣ አዊ ዞንና የሰሜን ሸዋ መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።ከዚህም ሌላ አብዛኛው የትግራይ ክልል ዞኖች፣ የጋምቤላና የቤንሻንጉል ዞኖች፣ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል የከፋ፣ የቤንቺ ማጂ፣ የጉራጌ፣ የሐዲያ፣ የወላይታ፣ የዳውሮ፣ የጋሞ ጎፋ፣ የሲዳማ ዞኖችም በተመሳሳይ ዝናብ ይኖራቸዋል። የሚጠበቀው ዝናብ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ለቅጽበታዊ ጎርፍ መከሰት መንስኤ ሊሆን ይችላል ሲልም ኤጀንሲው አመልክቷል።
Via SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
ማስታወቂያ⬆️ ጤናማ በሆነ መልኩ ከበቂ የባለሙያ ምክር ጋር የሰውነት ክብደትዎን ለመቆጣጠር እንዲሁም ቦርጮን ለማጥፋት በአማራጭ ያሉ የሰውነት ክብደት መቀነሻዎችን ይጠቀሙ።
@ABENIFAB
+251912690194 @ETHIOAMAZON2
@ABENIFAB
+251912690194 @ETHIOAMAZON2
ጎንደር ላይ በነገው ዕለት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የተጠራው ሰልፍ እንደሚካሄድ ሰምተናል!
በቤተክርስቲያኗ እና በእምነቱ ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ለማውገዝ ታቅዶ በአዲስ አበባ ሊካሄድ የነበረው ሰልፍ ቅድመ ሁኔታ በማስቀመጥ ለጥቅምት 30 መራዘሙ ይታወሳል። ከዚህ ጋር ተያይዞግን ጎንደር ላይ መስከረም 4/2012 ዓ.ም ለማካሄድ የታቀደው ሰልፍ ላይ የተደረገ የፕሮግራም ለውጥ እንደሌለ ለፖሊስ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ጠይቀው አዎንታዊ ምላሽ እንደተሰጣቸው የሰልፉ አስተባባሪዎች ነግረውናል።
""ከአዲስ አበባውን ሰልፍ መራዘም ጋር ተያይዞ ጎንደር ላይ የሚካሄደው ይህ ሰላማዊ ሰልፍ ጋር በማያያዝ ብዥታ መፈጠር አይኖርበትም::ሰልፎቹ የአላማ ተመሳሳይነት እንጂ በአንድ አመራር ስር አይደሉም::በመሆኑም ሰልፉ አስፈላጊዉን ዝግጅት በማጠናቀቅ በታሰበለት የጊዜ ሰሌዳ እና እቅድ ይካሄዳል:: ተጨማሪ ስለዝርዝር ሁኔታዉ ዛሬ ህብረቱ መግለጫ የሚሰጥ ይሆናል::" የሰልፉ አስተባባሪዎች የነገሩን ነው።
መግለጫውን ተከታትለን አዲስ ነገር የሚኖር ከሆነ እናሳውቃቿለን።
@YeneTube @FikerAssefa
በቤተክርስቲያኗ እና በእምነቱ ተከታዮች ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ለማውገዝ ታቅዶ በአዲስ አበባ ሊካሄድ የነበረው ሰልፍ ቅድመ ሁኔታ በማስቀመጥ ለጥቅምት 30 መራዘሙ ይታወሳል። ከዚህ ጋር ተያይዞግን ጎንደር ላይ መስከረም 4/2012 ዓ.ም ለማካሄድ የታቀደው ሰልፍ ላይ የተደረገ የፕሮግራም ለውጥ እንደሌለ ለፖሊስ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ጠይቀው አዎንታዊ ምላሽ እንደተሰጣቸው የሰልፉ አስተባባሪዎች ነግረውናል።
""ከአዲስ አበባውን ሰልፍ መራዘም ጋር ተያይዞ ጎንደር ላይ የሚካሄደው ይህ ሰላማዊ ሰልፍ ጋር በማያያዝ ብዥታ መፈጠር አይኖርበትም::ሰልፎቹ የአላማ ተመሳሳይነት እንጂ በአንድ አመራር ስር አይደሉም::በመሆኑም ሰልፉ አስፈላጊዉን ዝግጅት በማጠናቀቅ በታሰበለት የጊዜ ሰሌዳ እና እቅድ ይካሄዳል:: ተጨማሪ ስለዝርዝር ሁኔታዉ ዛሬ ህብረቱ መግለጫ የሚሰጥ ይሆናል::" የሰልፉ አስተባባሪዎች የነገሩን ነው።
መግለጫውን ተከታትለን አዲስ ነገር የሚኖር ከሆነ እናሳውቃቿለን።
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ለትምህርት ቤቶች እድሳት 833 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጓል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር የሚገኙ የመንግሥት ትምህርት ቤቶችን ለማደስ 833 ሚሊዮን ብር ወጪ መደረጉን እና ኮንትራክተሮቹም በዕጣ እና በቁርጥ ሒሳብ ውሳኔ መመረጣቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮንስትራክሽን ቢሮ አስታወቀ።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሕንፃ ገብረስላሴ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ የከተማ አስተዳደሩ 356 የመንግሥት ትምህርት ቤቶችን ሲያድስ የቀድሞ ተማሪዎች ኅብረተሰቡ እና ባለሀብቶች ደግሞ 8 ትምህርት ቤቶችን አሳድሰዋል።
ቢሮው በበኩሉ ትምህርት ቤቶቹን ለማሳደስ ከ655 ኮንትራክተሮች ጋር በመዋዋል አሰርቷል። ለእድሳቱ የነበረው ጊዜ ሁለት ወራት ብቻ በመሆኑ ለተደራጁ ወጣቶች ብቻ የቁርጥ ሒሳብ መመሪያ በመከተል እና የዕጣ መረጣ በማካሄድ ሥራው እንዲከናወን ተደርጓል።እንደ አቶ ሕንፃ ገለጻ፤ የኮንትራክተሮች መረጣው ለደረጃ 7 እና 8 ኮንትራክተሮች ብቻ የተሰጠ ዕድል ነው። በሕዝብ ፊት የተለያዩ ኃላፊዎች በተገኙበት የዕጣ አወጣጥ ሥነሥርዓት ተካሂዶ የተደራጁ ወጣቶች ሥራውን እንዲያከናውኑ ተደርጓል።
ምንጭ: ኢፕድ
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር የሚገኙ የመንግሥት ትምህርት ቤቶችን ለማደስ 833 ሚሊዮን ብር ወጪ መደረጉን እና ኮንትራክተሮቹም በዕጣ እና በቁርጥ ሒሳብ ውሳኔ መመረጣቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮንስትራክሽን ቢሮ አስታወቀ።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሕንፃ ገብረስላሴ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ የከተማ አስተዳደሩ 356 የመንግሥት ትምህርት ቤቶችን ሲያድስ የቀድሞ ተማሪዎች ኅብረተሰቡ እና ባለሀብቶች ደግሞ 8 ትምህርት ቤቶችን አሳድሰዋል።
ቢሮው በበኩሉ ትምህርት ቤቶቹን ለማሳደስ ከ655 ኮንትራክተሮች ጋር በመዋዋል አሰርቷል። ለእድሳቱ የነበረው ጊዜ ሁለት ወራት ብቻ በመሆኑ ለተደራጁ ወጣቶች ብቻ የቁርጥ ሒሳብ መመሪያ በመከተል እና የዕጣ መረጣ በማካሄድ ሥራው እንዲከናወን ተደርጓል።እንደ አቶ ሕንፃ ገለጻ፤ የኮንትራክተሮች መረጣው ለደረጃ 7 እና 8 ኮንትራክተሮች ብቻ የተሰጠ ዕድል ነው። በሕዝብ ፊት የተለያዩ ኃላፊዎች በተገኙበት የዕጣ አወጣጥ ሥነሥርዓት ተካሂዶ የተደራጁ ወጣቶች ሥራውን እንዲያከናውኑ ተደርጓል።
ምንጭ: ኢፕድ
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from KIDUS.M
Start your Journey to Work In Europe Now.
Jawisaro Travel Consultancy has started new registration On Work Visa in Europe
1) Work Visa in Europe And In Canada
⭕️ No requirement
⭕️ Visa within 2 month
⭕️ Monthly salary with over
40,000Birr
2) Student visa In Canada🇨🇦🇨🇦 is also available
With Very very Cheap Agent fee ❗️❗️
Deadline is soon come fast and register. Special Offer for New Graduates
As we always say it is Company with no limitation JUST CONTACT US
+251932516194
+251988058420
Join our Channel @Jah_Travel_Agency
Jawisaro Travel Consultancy has started new registration On Work Visa in Europe
1) Work Visa in Europe And In Canada
⭕️ No requirement
⭕️ Visa within 2 month
⭕️ Monthly salary with over
40,000Birr
2) Student visa In Canada🇨🇦🇨🇦 is also available
With Very very Cheap Agent fee ❗️❗️
Deadline is soon come fast and register. Special Offer for New Graduates
As we always say it is Company with no limitation JUST CONTACT US
+251932516194
+251988058420
Join our Channel @Jah_Travel_Agency
Forwarded from Ahun: Find People, Places & Events
There’s a lot to explore around you. Download Ahun, get the best out of your city!
Now available on the Play Store and App Store!!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ahun.android
https://apps.apple.com/ke/app/ahun/id1474285014
Join us on telegram
—- https://tttttt.me/Ahun_appc
Follow us on Instagram
https://instagram.com/ahun.app?igshid=ab6oe4ob8485
Now available on the Play Store and App Store!!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ahun.android
https://apps.apple.com/ke/app/ahun/id1474285014
Join us on telegram
—- https://tttttt.me/Ahun_appc
Follow us on Instagram
https://instagram.com/ahun.app?igshid=ab6oe4ob8485