የ12ኛ ክፍል ውጤትን የተመለከተ የተሰጠው ሙሉ መግለጫ👇👇
የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ በትምህርት ሚኒስትሩ ሚኒስቴር ዶክተር ጥላዬ ጌቴ፣ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገ/እግዚአብሔር ምክትል ዳይሬክተሮች ዶ/ር ዘሪሁን ዱሬሳ እና አቶ መሳይ ደምሴ፣ እንዲሁም የየክልሎች የትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች የሆኑት ዶክተር ጌታሁን ጋረደው የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ፣ ዶ/ር ቶላ ባሪሶ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ እንዲሁም ዶክተር ይልቃል የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች በተከታታይ ውጤቱን በተመለከተ በጋራበተላለፈው ውሳኔ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።
ሙሉውን መግለጫ ያንብቡ👇👇👇
[ https://bit.ly/2lyDAdP ]
Via NEAEA
@YeneTube @FikerAssefa
የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ በትምህርት ሚኒስትሩ ሚኒስቴር ዶክተር ጥላዬ ጌቴ፣ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገ/እግዚአብሔር ምክትል ዳይሬክተሮች ዶ/ር ዘሪሁን ዱሬሳ እና አቶ መሳይ ደምሴ፣ እንዲሁም የየክልሎች የትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች የሆኑት ዶክተር ጌታሁን ጋረደው የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ፣ ዶ/ር ቶላ ባሪሶ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ እንዲሁም ዶክተር ይልቃል የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች በተከታታይ ውጤቱን በተመለከተ በጋራበተላለፈው ውሳኔ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።
ሙሉውን መግለጫ ያንብቡ👇👇👇
[ https://bit.ly/2lyDAdP ]
Via NEAEA
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮምያ ክልል #ከአምስት_ሺ_በላይ_የፓለቲከኛ እስረኛ እንዳለ እንዲሁም በአማራ ክልል #ከሶስት መቶ ያልበለጠ መሆኑን ጅዋር መሀመድ ተናግሯል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በባሌ እና በወለጋ ከፍተኛ ድርቅ እንዳለ ጅዋር የተናገረ ሲሆን #ተረኛ የሚባል ነገር እንደ ሌለ ተናግሯላል ዛሬ በLTV ከቤቴልሄም ጋር ባደረገው ቆይታ።
@YeneTube @FikerAssefa
ይህ በእንዲህ እንዳለ በባሌ እና በወለጋ ከፍተኛ ድርቅ እንዳለ ጅዋር የተናገረ ሲሆን #ተረኛ የሚባል ነገር እንደ ሌለ ተናግሯላል ዛሬ በLTV ከቤቴልሄም ጋር ባደረገው ቆይታ።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
HAPPY NEW YEAR!
RJ SHOES presents to you all the latest,variety and catchy brand shoes.
We have all kind of shoes for adults and kids with a fairly affordable price.
👉Adress:-Addis ababa(Gerji mebrat haile)
👉Phone:-+251900628132
:-+251911859997
👉We have a 2 days return policy.
👉Flexible Shoe order with Customers Desire.
👉Delivery to Regional distincts
👉We Are Trustworthy and Best suited for Customers wish.
To Join us on telegram click here👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
RJ SHOES presents to you all the latest,variety and catchy brand shoes.
We have all kind of shoes for adults and kids with a fairly affordable price.
👉Adress:-Addis ababa(Gerji mebrat haile)
👉Phone:-+251900628132
:-+251911859997
👉We have a 2 days return policy.
👉Flexible Shoe order with Customers Desire.
👉Delivery to Regional distincts
👉We Are Trustworthy and Best suited for Customers wish.
To Join us on telegram click here👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
Forwarded from YeneTube
አሜሪካ ሰራሹ ተአምረኛው መድሀኒት አገራችን ገባ በ ቀናት ውስጥ ከ መላጣነት ወደ ማበጠሪያ ተጠቃሚነት ይዞራሉ
100% በተግባር የታየ ፀጉር እና ፂም ማሳደጊያ 🔽USA🇺🇸 አሁኑኑ ያናግሩን @Fabulousss
በተጨማሪም በተለያዩ አማራጮችየቀረቡ የዉፍረት መቀነሻ ቀበቶዎች, [Human hair ] +ለ እስፖርታዊ እንቅስቃሴ ገንቢ የሆኑ ፕሮቲኖች (protein shake), በተለያየ ምክንያት ለመጣ ጠባሳ ማጥፊያ የሚሆኑ ትሪትመንቶችን ከኛ ያገኛሉ፡፡➡
☎+251991203033
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEpoRsmLNv7NNj3K_g
100% በተግባር የታየ ፀጉር እና ፂም ማሳደጊያ 🔽USA🇺🇸 አሁኑኑ ያናግሩን @Fabulousss
በተጨማሪም በተለያዩ አማራጮችየቀረቡ የዉፍረት መቀነሻ ቀበቶዎች, [Human hair ] +ለ እስፖርታዊ እንቅስቃሴ ገንቢ የሆኑ ፕሮቲኖች (protein shake), በተለያየ ምክንያት ለመጣ ጠባሳ ማጥፊያ የሚሆኑ ትሪትመንቶችን ከኛ ያገኛሉ፡፡➡
☎+251991203033
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEpoRsmLNv7NNj3K_g
Forwarded from HEY Online Market
🔶💻HP _Core_i5
Model : elitebook 840
Condition: excellent
Screen :14”
Hard disk : 1tera (1000gb)
Ram : 8gb
Battery: >3hrs - 5hrs
Price 11,900br
Contact US
0953964175
0925927457
0956111111
@HEYOnlinemarket
Model : elitebook 840
Condition: excellent
Screen :14”
Hard disk : 1tera (1000gb)
Ram : 8gb
Battery: >3hrs - 5hrs
Price 11,900br
Contact US
0953964175
0925927457
0956111111
@HEYOnlinemarket
Forwarded from Brands
🤩🤩🤩🤩የምስራች 🤩🤩🤩
በአ.አ በቀላሉ የማይገኙ ፤ ወደ12ሺ ሰዓቶች እና ቦርሣዎች ለትዛዝ ፤ ከ 1ሺ በላይ እቃዎች በ እጃችን መርጠው ይዘዙን ወደ ክልልም እንልካለን
ከታች ባለው ሊንክ ይጎብኙን
👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
በአ.አ በቀላሉ የማይገኙ ፤ ወደ12ሺ ሰዓቶች እና ቦርሣዎች ለትዛዝ ፤ ከ 1ሺ በላይ እቃዎች በ እጃችን መርጠው ይዘዙን ወደ ክልልም እንልካለን
ከታች ባለው ሊንክ ይጎብኙን
👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAENXyUTam6WMV6_hmg
ቅዱስ ሲኖዶሱ በዛሬው አስቸኳይ ጉባኤው በሶስት ጉዳዮች ላይ ይወያያል።
በዛሬው ዕለት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ በሦሰት ዐበይት ጉዳዮች ጥልቀት ያለው ውይይት አድርጎ የመፍትሄ ውሳኔዎችን እንደሚያሳልፍ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ለዋዜማ ሬዲዮ ገልጸዋል፡፡
በመጀመሪያ የሚያየው አጀንዳ ሕዝቡንና ቤተ ክርስቲያናን የመጠበቅ ሓላፊነት ስላለበት ቅዱስ ሲኖዶስ የኦሮሚያ ቤተ ክህነትን ጉዳይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ይመለከተዋል ብለዋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እንዳሉት መግለጫውን የሰጡት አካላት ጉዳዩ የማይመለከታቸው ናቸው፡፡ ቤተ ክርስቲያንንም አይወክልም፡፡ ምክንያቱም መግለጫ ሰጭዎች የራሳቸውን አሳብ ይዘው ነው የተነሡት፡፡ አሳቡ በራሱ የቤተ ክርስቲያኗን መዋቅር የሚጻረር ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ ቤተ ክርስቲያን እስከወዲያኛው እንደማትደግፋቸው አበክረው ተናግረዋል፡፡
ሁለተኛው አጀንዳ ቤተ ክርስቲያኗ በቀጣይ ከመንግሥት ጋር እንዴት መቀጠል እንዳለባት ቅዱስ ሲኖዶስ ይወያያል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ የቤተ ክርስቲያን ጥያቄዎች መንግሥት በቀጣይ በምን አግባብ መመለስ እንዳለበት እንዲሁም በቤተ ክርስቲያን በኩል ደግሞ መስተካከል ያለባቸው ጉዳዮች ካሉ ቅዱስ ሲኖዶስ እንደሚወያይባቸው ተገልጿል፡፡ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ አያይዘውም መንግሥት በልዩ ልዩ ችግሮች የተወጠረ እንደሆነ ቤተ ክርስቲያን ትረዳለች ብለዋል፡፡
በሦስተኛ ደረጃ ቅዱስ ሲኖዶስ ይወያይበታል ተብሎ የሚጠበቀው ደግሞ የቅርብ ጊዜውን ጨምሮ በልዩ ልዩ ጊዚያት አብያተ ክርስቲያናት ይቃጠላሉ፣ ምእመናን ይሰደዳሉ፣ ካህናት ይገደላሉ፡፡ እነዚህን ጉዳዮች ቅዱስ ሲኖዶስ በስፋትና በዝረዝር ከተወያየ በኋላ የመፍትሄ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓትን፣ ቋንቋና እውቀትን የሰጠች እናት ብትሆንም ዛሬ ዛሬ ግን በየጊዜው በልዩ ልዩ ቦታዎች የሚኖሩ ምእመናኖቿ በፍርሃት እየኖሩ፣ በየጊዜው የአምልኮ ቦታቸው እየተቃጠለ፣ ምእመናኑ እየተሰደዱ እንዲሁም ሕፃናት ለችግር እየተዳረጉ ይገኛሉ ብለዋል ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ።
ምንጭ: ዋዜማ
@YeneTube @FikerAssefa
በዛሬው ዕለት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ በሦሰት ዐበይት ጉዳዮች ጥልቀት ያለው ውይይት አድርጎ የመፍትሄ ውሳኔዎችን እንደሚያሳልፍ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ለዋዜማ ሬዲዮ ገልጸዋል፡፡
በመጀመሪያ የሚያየው አጀንዳ ሕዝቡንና ቤተ ክርስቲያናን የመጠበቅ ሓላፊነት ስላለበት ቅዱስ ሲኖዶስ የኦሮሚያ ቤተ ክህነትን ጉዳይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ይመለከተዋል ብለዋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ እንዳሉት መግለጫውን የሰጡት አካላት ጉዳዩ የማይመለከታቸው ናቸው፡፡ ቤተ ክርስቲያንንም አይወክልም፡፡ ምክንያቱም መግለጫ ሰጭዎች የራሳቸውን አሳብ ይዘው ነው የተነሡት፡፡ አሳቡ በራሱ የቤተ ክርስቲያኗን መዋቅር የሚጻረር ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ ቤተ ክርስቲያን እስከወዲያኛው እንደማትደግፋቸው አበክረው ተናግረዋል፡፡
ሁለተኛው አጀንዳ ቤተ ክርስቲያኗ በቀጣይ ከመንግሥት ጋር እንዴት መቀጠል እንዳለባት ቅዱስ ሲኖዶስ ይወያያል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ የቤተ ክርስቲያን ጥያቄዎች መንግሥት በቀጣይ በምን አግባብ መመለስ እንዳለበት እንዲሁም በቤተ ክርስቲያን በኩል ደግሞ መስተካከል ያለባቸው ጉዳዮች ካሉ ቅዱስ ሲኖዶስ እንደሚወያይባቸው ተገልጿል፡፡ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ አያይዘውም መንግሥት በልዩ ልዩ ችግሮች የተወጠረ እንደሆነ ቤተ ክርስቲያን ትረዳለች ብለዋል፡፡
በሦስተኛ ደረጃ ቅዱስ ሲኖዶስ ይወያይበታል ተብሎ የሚጠበቀው ደግሞ የቅርብ ጊዜውን ጨምሮ በልዩ ልዩ ጊዚያት አብያተ ክርስቲያናት ይቃጠላሉ፣ ምእመናን ይሰደዳሉ፣ ካህናት ይገደላሉ፡፡ እነዚህን ጉዳዮች ቅዱስ ሲኖዶስ በስፋትና በዝረዝር ከተወያየ በኋላ የመፍትሄ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓትን፣ ቋንቋና እውቀትን የሰጠች እናት ብትሆንም ዛሬ ዛሬ ግን በየጊዜው በልዩ ልዩ ቦታዎች የሚኖሩ ምእመናኖቿ በፍርሃት እየኖሩ፣ በየጊዜው የአምልኮ ቦታቸው እየተቃጠለ፣ ምእመናኑ እየተሰደዱ እንዲሁም ሕፃናት ለችግር እየተዳረጉ ይገኛሉ ብለዋል ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ።
ምንጭ: ዋዜማ
@YeneTube @FikerAssefa
በ #ደቡብ_አፍሪካ በሌሎች ሀገር ዜጎች ላይ ያነጣጠረው ጥቃት በኢትዮጵያውያን ላይ ብቻ ያነጣጠረ ባይሆንም በዓለም አቀፍ ስምምነቶች መሰረት ከሀገሪቱ መንግስት ጋር ተወያይተው መፍትሄ እንደሚፈልጉ ኘሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ::
ፕሬዘዳንቷ በደቡብ አፍሪካከሚኖሩ የዲያስፖራ አባላት ጋር ተወያይተዋል:: አባላቱ በስደተኞች ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት እንዳሰጋቸው እና መንግስት ከመንግስት ጋር ውይይት አድርገው መፍትሄ እንዲፈልጉላቸው ጠይቀዋል። በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን በ28ኛው የዓለም አቀፍ ምጣኔ ሀብት ጉባኤ ላይ በመሳተፍ ላይ ያሉት ፕሬዘዳንቷ ከዚህ ጎን ለጎን ነው ከኢትዮዽያውያኑ ጋር የተወያዩት።ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በጉባኤው ላይም በወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ እና በሰላም ዙሪያ ባተኮረው ውይይት ላይ ተሳትፈዋል።
ፕሬዝደንቷ የስራ እድል ፈጠራን ለማሳደግ ከፖሊሲ ማውጣት እና ከአዳራሽ ውስጥ ውይይት ባለፈ እታች ድረስ ወደ ህዝቡ ወርዶ መስራት ያስፈልጋል ብለዋል።ወጣቶች በስደት ለሚኖሩበት ሀገር እንደ ስጋት ብቻ ሳይሆን ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦም እንዳላቸው መታየት እንዳለበት ገልጸዋል።በሰላም መፍትሄ አመንጪነት ዙሪያ ሴቶችም በሀላፊነት ደረጃ ሊሳተፉ እንደሚገባ ፕሬዝደንቷ ጠቁመዋል።እንደ ፕሬዝደንቷ አገላለጽ የልማት ጉዳይ እና የሰላም አጀንዳዎች ተነጣጥለው የሚታዩ መሆን የለባቸውም።
ምንጭ:የፕሬዘዳንት ፅ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
ፕሬዘዳንቷ በደቡብ አፍሪካከሚኖሩ የዲያስፖራ አባላት ጋር ተወያይተዋል:: አባላቱ በስደተኞች ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት እንዳሰጋቸው እና መንግስት ከመንግስት ጋር ውይይት አድርገው መፍትሄ እንዲፈልጉላቸው ጠይቀዋል። በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን በ28ኛው የዓለም አቀፍ ምጣኔ ሀብት ጉባኤ ላይ በመሳተፍ ላይ ያሉት ፕሬዘዳንቷ ከዚህ ጎን ለጎን ነው ከኢትዮዽያውያኑ ጋር የተወያዩት።ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በጉባኤው ላይም በወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ እና በሰላም ዙሪያ ባተኮረው ውይይት ላይ ተሳትፈዋል።
ፕሬዝደንቷ የስራ እድል ፈጠራን ለማሳደግ ከፖሊሲ ማውጣት እና ከአዳራሽ ውስጥ ውይይት ባለፈ እታች ድረስ ወደ ህዝቡ ወርዶ መስራት ያስፈልጋል ብለዋል።ወጣቶች በስደት ለሚኖሩበት ሀገር እንደ ስጋት ብቻ ሳይሆን ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦም እንዳላቸው መታየት እንዳለበት ገልጸዋል።በሰላም መፍትሄ አመንጪነት ዙሪያ ሴቶችም በሀላፊነት ደረጃ ሊሳተፉ እንደሚገባ ፕሬዝደንቷ ጠቁመዋል።እንደ ፕሬዝደንቷ አገላለጽ የልማት ጉዳይ እና የሰላም አጀንዳዎች ተነጣጥለው የሚታዩ መሆን የለባቸውም።
ምንጭ:የፕሬዘዳንት ፅ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
የገቢዎች ሚኒስቴር የምዕራብአ/አ/አ/ግ/ከ/ቅ/ፅ/ቤት ሰራተኞች እና ግብር ከፋዮች አቅም ለሌላቸዉ ተማሪዎች ከ4ሺ በላይ ደብተርና እስኪሪቢቶ አበርክተዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ ድንበሯን ለማጠር 3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር መደበች፡፡
አሜሪካ 127 ወታደራዊ ፕሮጀክቶችን በማጠፍ ገንዘቡን ከሜክሲኮ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር ለማጠር ልትጠቀምበት ነው፡፡ሰሜን አሜሪካ የሀገሪቱን ደቡባዊ ድንበር ለማጠር 3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር መመደቧ ተሰምቷል፡፡ የአሜሪካ መከላከያ ጸሀፊ ማርክ እስፐር እንደገለጹት ገንዘቡ የመደበው በአሜሪካ እና በሜክሲኮ መካከል በሚገኘው ድንበር ላይ ለሚገነባው አጥር ግንባታ ነው፡፡ገንዘቡ 280 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው አጥር ለመገንባት ያስችላል ተብሏል፡፡ ገንዘቡ ለአጥሩ ግብንባታ በመመደቡ የተነሳም 127 ወታደራዊ ፕሮጀክቶች ለጊዜው ግንባታቸው እንዲቋረጥ ይደረጋል ብለዋል ማርክ እስፐር፡፡
ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዳይገቡ ለመከላከል አሜሮካን ከሜክደሲኮ በሚያገናኘው ድንበር ላይ አጥር አስገነባለሁ በሚለው ጽኑ አቋማቸው እየተተቹ የሚገኙት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀሳባቸውን ከመተግበር ወደ ኋላ እንደማይሉ እያስታወቁ ነው፡፡ትራምፕ በስደተኞች ላይ ያላቸው ጠንካራ አቋም በድጋሜ ለሚያደርጉት ምርጫ ትልቅ አጋጣሚ እንደሚፈጥርላቸውም ተነግሯል፡፡ ፕሬዝዳንቱ ባለፈው ምርጫ የድንበር ግንባታውን አስመልክቶ ለትልቅ የቅስቀሳ ዘመቻ ቢጠቀሙበትም ከፍተኛ ተቃውሞ እንዳጋጠማቸውም የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ 127 ወታደራዊ ፕሮጀክቶችን በማጠፍ ገንዘቡን ከሜክሲኮ ጋር የሚያዋስናትን ድንበር ለማጠር ልትጠቀምበት ነው፡፡ሰሜን አሜሪካ የሀገሪቱን ደቡባዊ ድንበር ለማጠር 3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር መመደቧ ተሰምቷል፡፡ የአሜሪካ መከላከያ ጸሀፊ ማርክ እስፐር እንደገለጹት ገንዘቡ የመደበው በአሜሪካ እና በሜክሲኮ መካከል በሚገኘው ድንበር ላይ ለሚገነባው አጥር ግንባታ ነው፡፡ገንዘቡ 280 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው አጥር ለመገንባት ያስችላል ተብሏል፡፡ ገንዘቡ ለአጥሩ ግብንባታ በመመደቡ የተነሳም 127 ወታደራዊ ፕሮጀክቶች ለጊዜው ግንባታቸው እንዲቋረጥ ይደረጋል ብለዋል ማርክ እስፐር፡፡
ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዳይገቡ ለመከላከል አሜሮካን ከሜክደሲኮ በሚያገናኘው ድንበር ላይ አጥር አስገነባለሁ በሚለው ጽኑ አቋማቸው እየተተቹ የሚገኙት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀሳባቸውን ከመተግበር ወደ ኋላ እንደማይሉ እያስታወቁ ነው፡፡ትራምፕ በስደተኞች ላይ ያላቸው ጠንካራ አቋም በድጋሜ ለሚያደርጉት ምርጫ ትልቅ አጋጣሚ እንደሚፈጥርላቸውም ተነግሯል፡፡ ፕሬዝዳንቱ ባለፈው ምርጫ የድንበር ግንባታውን አስመልክቶ ለትልቅ የቅስቀሳ ዘመቻ ቢጠቀሙበትም ከፍተኛ ተቃውሞ እንዳጋጠማቸውም የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከተፈተኗቸው የትምህርት አይነቶች መካከል ውጤታቸው «ጋሽቧል» የተባሉ አምስት የትምህርት አይነቶች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚገቡት በመመዘኛነት እንደማያገለግሉ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።
በባለሥልጣናቱ ማብራሪያ መሰረት በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ የባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ እና ስነ-ዜጋ (Civics) ፈተናዎች በከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ለመቀላቀል በመመዘኛነት አያገለግሉም። በማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ የታሪክ (History)፤ ኤኮኖሚክስ እና ስነ-ዜጋ ፈተናዎች ውጤቶች ውድቅ ሆነዋል።
የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ምክትል ዳይሬክተር ዘሪሁን ዱሬሳ (ዶ/ር) እንዳሉት ባለፈው ሰኔ ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ለመቀጠል በእንግሊዘኛ፣ ሒሳብ እና አፕቲቲዩድ ውጤቶቻቸው ይለካሉ። ከተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ ፊዚክስ፣ ከማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ ደግሞ የጂኦግራፊ ፈተናዎች ለመመዘኛነት ተመርጠዋል።ዘሪሁን ዱሬሳ (ዶር) «ተማሪዎችንም ፍትኃዊ በሆነ መልክ ሊያወዳድር እና ከእነሱ ችሎታ ባሻገር ምንም መበላለጥን ሊያስከትል የማይችል ሆኖ ስላገኘንው እነዚህን ተጠቅመን ተማሪዎችን ወደ ዩኒቨርሲቲ መመደብ እና የተለያዩ ሥራዎችን ለመሥራት ወስነናል» ብለዋል።
ከ322 ሺሕ በላይ ተማሪዎች ከሰኔ 6 እስከ 11 ቀን 2011 ዓ.ም. የተቀመጡበት ይኸው ፈተና ችግር እንደነበረበት ከተሰማ በኋላ በተለያዩ ወገኖች ዘንድ ከፍተኛ ውዝግብ አስነስቶ ቆይቷል። የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አርዓያ ገብረእግዚዓብሔር «ሰኔ 6 እና 7 የተፈተኑት ፈተና ትክክለኛ ይዘት አለው። ሰኔ 10 እና 12 [የተፈተኑት ፈተናዎች ውጤት] ከመጀመሪያዎቹ ቀናት ሲታይ የመጨመር ባሕሪ ሲያሳይ የተወሰነ ቦታ ላይ ግን ከሚጠበቀው በላይ ጋሽቦ ሔዷል» ብለዋል።
የትምህርት ምኒስትሩ ዶክተር ጥላዬ ጌቴ (ዶ/ር) «መቁረጫ ነጥቡ የት ይሆናል የሚለውን ኤጀንሲው ለተማሪዎች እና ለወላጆች፤ ለዩኒቨርሲቲዎች ግልፅ የሚያደርግ ይሆናል» ብለዋል።የመንግሥት ባለስልጣናቱ ውሳኔ ቀድሞም ቀውስ ውስጥ በገባው የትምህርት ዘርፍ ተጨማሪ የውዝግብ መነሾ ሆኗል።ለመመዘኛነት አያገለግሉም ተብለው ውድቅ የተደረጉት የፈተና ውጤቶች ችግሮች ምንድናቸው? በፈተና አሰጣጥ ወቅት ምን አይነት ችግሮች ተፈጠሩ? ተጠያቂውስ ማነው ለሚሉ ጥያቄዎች ባለሥልጣናቱ በግልፅ የሰጡት ማብራሪያ ባይኖርም ጉዳዩ ጠቅላይ ምኒስትሩ በሚመሩት አጣሪ ኮሚቴ ጉዳዩ ይመረመራል ተብሏል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
በባለሥልጣናቱ ማብራሪያ መሰረት በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ የባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ እና ስነ-ዜጋ (Civics) ፈተናዎች በከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን ለመቀላቀል በመመዘኛነት አያገለግሉም። በማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ የታሪክ (History)፤ ኤኮኖሚክስ እና ስነ-ዜጋ ፈተናዎች ውጤቶች ውድቅ ሆነዋል።
የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ምክትል ዳይሬክተር ዘሪሁን ዱሬሳ (ዶ/ር) እንዳሉት ባለፈው ሰኔ ለፈተና ከተቀመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ለመቀጠል በእንግሊዘኛ፣ ሒሳብ እና አፕቲቲዩድ ውጤቶቻቸው ይለካሉ። ከተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ ፊዚክስ፣ ከማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት ዘርፍ ደግሞ የጂኦግራፊ ፈተናዎች ለመመዘኛነት ተመርጠዋል።ዘሪሁን ዱሬሳ (ዶር) «ተማሪዎችንም ፍትኃዊ በሆነ መልክ ሊያወዳድር እና ከእነሱ ችሎታ ባሻገር ምንም መበላለጥን ሊያስከትል የማይችል ሆኖ ስላገኘንው እነዚህን ተጠቅመን ተማሪዎችን ወደ ዩኒቨርሲቲ መመደብ እና የተለያዩ ሥራዎችን ለመሥራት ወስነናል» ብለዋል።
ከ322 ሺሕ በላይ ተማሪዎች ከሰኔ 6 እስከ 11 ቀን 2011 ዓ.ም. የተቀመጡበት ይኸው ፈተና ችግር እንደነበረበት ከተሰማ በኋላ በተለያዩ ወገኖች ዘንድ ከፍተኛ ውዝግብ አስነስቶ ቆይቷል። የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አርዓያ ገብረእግዚዓብሔር «ሰኔ 6 እና 7 የተፈተኑት ፈተና ትክክለኛ ይዘት አለው። ሰኔ 10 እና 12 [የተፈተኑት ፈተናዎች ውጤት] ከመጀመሪያዎቹ ቀናት ሲታይ የመጨመር ባሕሪ ሲያሳይ የተወሰነ ቦታ ላይ ግን ከሚጠበቀው በላይ ጋሽቦ ሔዷል» ብለዋል።
የትምህርት ምኒስትሩ ዶክተር ጥላዬ ጌቴ (ዶ/ር) «መቁረጫ ነጥቡ የት ይሆናል የሚለውን ኤጀንሲው ለተማሪዎች እና ለወላጆች፤ ለዩኒቨርሲቲዎች ግልፅ የሚያደርግ ይሆናል» ብለዋል።የመንግሥት ባለስልጣናቱ ውሳኔ ቀድሞም ቀውስ ውስጥ በገባው የትምህርት ዘርፍ ተጨማሪ የውዝግብ መነሾ ሆኗል።ለመመዘኛነት አያገለግሉም ተብለው ውድቅ የተደረጉት የፈተና ውጤቶች ችግሮች ምንድናቸው? በፈተና አሰጣጥ ወቅት ምን አይነት ችግሮች ተፈጠሩ? ተጠያቂውስ ማነው ለሚሉ ጥያቄዎች ባለሥልጣናቱ በግልፅ የሰጡት ማብራሪያ ባይኖርም ጉዳዩ ጠቅላይ ምኒስትሩ በሚመሩት አጣሪ ኮሚቴ ጉዳዩ ይመረመራል ተብሏል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
#update
በጉምሩክ ኮሚሽን የጂግጂጋ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሕግ ማሰከበር የሥራ ኃላፊዎች በዛሬ ነሐሴ 30/2011 በቁጥጥር ስር ዋሉ።በገቢዎች ሚኒስቴር በጉምሩክ ኮሚሽን የጂግጂጋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የህግ ማሰከበር ኃላፊ አህመድ መሐመድ እና ምክትል ኃላፊያቸው አብዱልዋህድ አብዱላህ ከሕገ ወጥ የኮንትሮባንድ ዝውውር ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው በከባድ የሙስና ወንጀል በዛሬ ነሐሴ 30/2011 በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታውቋል ፡፡
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
በጉምሩክ ኮሚሽን የጂግጂጋ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሕግ ማሰከበር የሥራ ኃላፊዎች በዛሬ ነሐሴ 30/2011 በቁጥጥር ስር ዋሉ።በገቢዎች ሚኒስቴር በጉምሩክ ኮሚሽን የጂግጂጋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የህግ ማሰከበር ኃላፊ አህመድ መሐመድ እና ምክትል ኃላፊያቸው አብዱልዋህድ አብዱላህ ከሕገ ወጥ የኮንትሮባንድ ዝውውር ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው በከባድ የሙስና ወንጀል በዛሬ ነሐሴ 30/2011 በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታውቋል ፡፡
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
#update
የአውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያን የቡና ምርታማነት ለማሳደግ 15 ሚሊዮን ዩሮ መደበ።የአውሮፓ ኅብረት ፕሮጀክት ለአምስት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን በ28 ቡና አብቃይ ወረዳዎች ለቡና ምርታማነት ከሙያዊ እገዛ ጀምሮ ይሠራል ተብሏል። በኦሮሚያ ክልል 16 ወረዳዎች፣ በደቡብ ክልል 10 ወረዳዎች እና በአማራ ክልል 2 ወረዳዎች ላይ ይሠራል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
የአውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያን የቡና ምርታማነት ለማሳደግ 15 ሚሊዮን ዩሮ መደበ።የአውሮፓ ኅብረት ፕሮጀክት ለአምስት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን በ28 ቡና አብቃይ ወረዳዎች ለቡና ምርታማነት ከሙያዊ እገዛ ጀምሮ ይሠራል ተብሏል። በኦሮሚያ ክልል 16 ወረዳዎች፣ በደቡብ ክልል 10 ወረዳዎች እና በአማራ ክልል 2 ወረዳዎች ላይ ይሠራል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለዋጋ ንረቱ በዋነኛነት ነጋዴዎችን ተጠያቂ አደረገ።የዋጋ ጭማሪው ምንም ዓይነት ኢኮኖሚያዊ ምክንያት የለውም የሚለው የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ መረጃ፣ የዋጋ ንረቱ ግን ሁሉንም የኅብረተሰብ ክፍል ስለመጉዳቱ ጠቅሷል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
በሰዎች አሰፋፈር ላይ ትኩረቱን ያደረገ ዓለም አቀፍ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
በአፍሪካ አህጉር ለመጀመሪያ ጊዜ በሆነው በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው ጉባዔው ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት የሚካሄድ ነው።ጉባዔው “ቀጣይነት ያለው የከተሞች እድገት እና የሰዎች አሰፋፈር በዲጂታል ዘመን” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ በሚገኘው የተመድ የኮንፍረንስ ማእከል በመካሄድ ላይ የሚገኘው።በጉባዔው ላይም የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለን ጨምሮ ከተለያዩ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች የተውጣጡ ከ400 በላይ ሰዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
@YeneTube @FikerAssefa
በአፍሪካ አህጉር ለመጀመሪያ ጊዜ በሆነው በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው ጉባዔው ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት የሚካሄድ ነው።ጉባዔው “ቀጣይነት ያለው የከተሞች እድገት እና የሰዎች አሰፋፈር በዲጂታል ዘመን” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ በሚገኘው የተመድ የኮንፍረንስ ማእከል በመካሄድ ላይ የሚገኘው።በጉባዔው ላይም የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለን ጨምሮ ከተለያዩ የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች የተውጣጡ ከ400 በላይ ሰዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
@YeneTube @FikerAssefa
በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ላይ የተፈጠረውን ችግር በቶሎ አጣርቶ ለማሳወቅ እየተሰራ እንደሆነ ተገለጸ፡፡
ችግሩ በማን እና እንዴት እንደተፈጠረ በማጣራት ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡የመጀመሪያዎቹ ማለትም ሰኔ 6 እና 7 የተሰጡት ፈተናዎችት ችግር እንደሌለባቸው፣ የሰኔ 10 እና 12 ደግሞ የመጨመር ባህርያ እንደታየባቸው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታውቆ ነበር፡፡ የተወሰነ ቦታ ላይ ደግሞ ከሚጠበቀው በላይ ግሽበት አሳይቷል ነበር ያሉት ዳይሬክተሩ አቶ አርዓያ ገብረ እግዚአብሔር፡፡በመሆኑም የመጀመሪያዎቹ ሁለት ቀናት የተሰጡት ፈተናዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያን እነዲወስኑ መመረጣቸው ይፋ ተደርጓል፡፡
ይህም ተማሪዎችን በፍትሃዊነት እንደሚያወዳድር እና ከችሎታቸው ውጭ ተማሪዎችን እንደማያበላልጥ ነው የተገለጸው፡፡የዩኒቨርሲቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥቡ ስንት ይሆናል? የሚለው ወደፊት እንደሚገለጽም ነው የተነገረው፡፡ #ችግሩ_በማን_እና_እንዴት_ተፈጠረ? #ማንስ_ኃላፊነቱን_ይወስዳል? የሚለውን የሚያጣራ #ለጠቅላይ_ _ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆነ ኮሚቴ እንደተቋቋመ ታውቋል፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ እና የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ጌታሁን ጋረደው (ዶክተር) ጥፋቱ መሠረታዊ እና ከፍተኛ በመሆኑ ጉዳዩ በአስቸኳይ ተጣርቶ ይፋ እንደሞሆን ነው የገለጹት፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር፣ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ እና የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ትናንት በጋራ በሰጡት መግለጫ መሠረት የእንግሊዝኛ፣ አፕቲቲውድ፣ ሂሳብ፣ ጂኦግራፊ እና ፊዚክስ ውጤቶች የተማሪዎቹን መግቢያ ይወስናሉ።ይህ ውሳኔ ከተሰማበት ጊዜ ጀምሮ ጉዳዩ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ ችግሩ እነዴትና በማን ተፈጠረ? በሌሎች የትምህርት አይነቶች በራሳቸው ሰርተው የተሻለ ውጤት ላመጡ ተማሪዎችስ ችግር አይፈጥርም ወይ? የሚሉና ሌሎችም ግልጽ መሆን ያባቸው ጥያቄዎች አሁንም ምላሽ ይሻሉ፡፡
ምንጭ: አብመድ
@YeneTube @FikerAssefa
ችግሩ በማን እና እንዴት እንደተፈጠረ በማጣራት ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡የመጀመሪያዎቹ ማለትም ሰኔ 6 እና 7 የተሰጡት ፈተናዎችት ችግር እንደሌለባቸው፣ የሰኔ 10 እና 12 ደግሞ የመጨመር ባህርያ እንደታየባቸው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታውቆ ነበር፡፡ የተወሰነ ቦታ ላይ ደግሞ ከሚጠበቀው በላይ ግሽበት አሳይቷል ነበር ያሉት ዳይሬክተሩ አቶ አርዓያ ገብረ እግዚአብሔር፡፡በመሆኑም የመጀመሪያዎቹ ሁለት ቀናት የተሰጡት ፈተናዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያን እነዲወስኑ መመረጣቸው ይፋ ተደርጓል፡፡
ይህም ተማሪዎችን በፍትሃዊነት እንደሚያወዳድር እና ከችሎታቸው ውጭ ተማሪዎችን እንደማያበላልጥ ነው የተገለጸው፡፡የዩኒቨርሲቲ መግቢያ መቁረጫ ነጥቡ ስንት ይሆናል? የሚለው ወደፊት እንደሚገለጽም ነው የተነገረው፡፡ #ችግሩ_በማን_እና_እንዴት_ተፈጠረ? #ማንስ_ኃላፊነቱን_ይወስዳል? የሚለውን የሚያጣራ #ለጠቅላይ_ _ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆነ ኮሚቴ እንደተቋቋመ ታውቋል፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ እና የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ጌታሁን ጋረደው (ዶክተር) ጥፋቱ መሠረታዊ እና ከፍተኛ በመሆኑ ጉዳዩ በአስቸኳይ ተጣርቶ ይፋ እንደሞሆን ነው የገለጹት፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር፣ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ እና የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ትናንት በጋራ በሰጡት መግለጫ መሠረት የእንግሊዝኛ፣ አፕቲቲውድ፣ ሂሳብ፣ ጂኦግራፊ እና ፊዚክስ ውጤቶች የተማሪዎቹን መግቢያ ይወስናሉ።ይህ ውሳኔ ከተሰማበት ጊዜ ጀምሮ ጉዳዩ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ ችግሩ እነዴትና በማን ተፈጠረ? በሌሎች የትምህርት አይነቶች በራሳቸው ሰርተው የተሻለ ውጤት ላመጡ ተማሪዎችስ ችግር አይፈጥርም ወይ? የሚሉና ሌሎችም ግልጽ መሆን ያባቸው ጥያቄዎች አሁንም ምላሽ ይሻሉ፡፡
ምንጭ: አብመድ
@YeneTube @FikerAssefa
ህብረተሰቡ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ!!
የክረምት ዝናብን ተከትሎ የወባ በሽታ እንዳይከሰት ህብረተሰቡ አስፈላጊውን
ህብረተሰቡ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ።ከመላ አገሪቱ 75 በመቶ የሚሆኑት አካባቢዎች ለወባ በሽታ ስርጭት አመቺ ሲሆኑ በነዚህ አካባቢዎች ከሚኖሩ ሰዎች መካከል 60 በመቶ የሚሆኑት ለበሽታው ተጋላጭ ናቸው ተብሏል፡፡በአገራችን በዋነኝነት የወባ በሽታ የሚተላለፍበት ወቅት ከመኸር ወይም ከምርት ከመሰብሰቢያ ወቅት ጋር ተመሳሳይ በመሆኑ አስቀድሞ በሽታውን መከላከል ካልተቻለ ከግብርናው ስራ ጋር በተያያዘ በኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ሊያስከትል እንደሚችል ተነግሯል፡፡
ምንጭ:ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የክረምት ዝናብን ተከትሎ የወባ በሽታ እንዳይከሰት ህብረተሰቡ አስፈላጊውን
ህብረተሰቡ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ።ከመላ አገሪቱ 75 በመቶ የሚሆኑት አካባቢዎች ለወባ በሽታ ስርጭት አመቺ ሲሆኑ በነዚህ አካባቢዎች ከሚኖሩ ሰዎች መካከል 60 በመቶ የሚሆኑት ለበሽታው ተጋላጭ ናቸው ተብሏል፡፡በአገራችን በዋነኝነት የወባ በሽታ የሚተላለፍበት ወቅት ከመኸር ወይም ከምርት ከመሰብሰቢያ ወቅት ጋር ተመሳሳይ በመሆኑ አስቀድሞ በሽታውን መከላከል ካልተቻለ ከግብርናው ስራ ጋር በተያያዘ በኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ሊያስከትል እንደሚችል ተነግሯል፡፡
ምንጭ:ETV
@YeneTube @FikerAssefa
"ግብጽ በ21ኛው ክፍለ ዘመን የማይጠበቅ እና ከቅኝ ግዛት የማይተናነስ ጥያቄ ይዛ መጥታለች"" -የኢትዮጵያ ተዳደራዳሪ ቡድን
የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ገዱ አንዳርጋቸው ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ግብፅ ካመሩበት ሃምሌ 19/2011 በኋላ የግብፁ አቻቸው ኢትዮጵያን እና ሱዳንን በአንድ ቀን ርቀት ጎብኝተው ነበር። ሞሃመድ አብደል. ላቲ ሁለቱን አገራት የጎበኙበት ምክኒያትም ከተለመደው ውጪ አንድ አዲስ ጥናት በመያዝ በህዳሴው ግድብ ላይ ለማግባባት ነበር፡፡
የግብጹ የውሃና የመስኖና ሚኒስትር ለኢትዮጵያው አቻቸው ኢንጂነር ስለሺ የሰጡት ይህ የጥናት ሰነድ ለሚድያ በዝርዝር ባይገለፅም፣ ከኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን አባላት መካከል በተገኘው መረጃ ‹‹የግድቡን የማመንጨት መጠን የሚቀንስ ከመሆኑ በላይ ግብጽ በ21ኛው ክፍለ ዘመን የማይጠበቅ እና ከቅኝ ግዛት የማይተናነስ ጥያቄ ይዛ መጥታለች››ሲሉ ነግረውኛል ብሏል አዲስ ማለዳ ባሰፈረው መረጃ።
@YeneTube @FikerAssefa
የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ገዱ አንዳርጋቸው ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ግብፅ ካመሩበት ሃምሌ 19/2011 በኋላ የግብፁ አቻቸው ኢትዮጵያን እና ሱዳንን በአንድ ቀን ርቀት ጎብኝተው ነበር። ሞሃመድ አብደል. ላቲ ሁለቱን አገራት የጎበኙበት ምክኒያትም ከተለመደው ውጪ አንድ አዲስ ጥናት በመያዝ በህዳሴው ግድብ ላይ ለማግባባት ነበር፡፡
የግብጹ የውሃና የመስኖና ሚኒስትር ለኢትዮጵያው አቻቸው ኢንጂነር ስለሺ የሰጡት ይህ የጥናት ሰነድ ለሚድያ በዝርዝር ባይገለፅም፣ ከኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን አባላት መካከል በተገኘው መረጃ ‹‹የግድቡን የማመንጨት መጠን የሚቀንስ ከመሆኑ በላይ ግብጽ በ21ኛው ክፍለ ዘመን የማይጠበቅ እና ከቅኝ ግዛት የማይተናነስ ጥያቄ ይዛ መጥታለች››ሲሉ ነግረውኛል ብሏል አዲስ ማለዳ ባሰፈረው መረጃ።
@YeneTube @FikerAssefa
የጤና ጥበቃ ሚንስትሩ ዶ/ር አሚር አማን የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ሞዴስን ከቀረጥ ነፃ ለማድረግ እየሠሩ እንደሆነ ለቢቢሲ ገለጹ።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa