YeneTube
118K subscribers
31.5K photos
485 videos
79 files
3.88K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
በኦሮምያ ክልል #ከአምስት_ሺ_በላይ_የፓለቲከኛ እስረኛ እንዳለ እንዲሁም በአማራ ክልል #ከሶስት መቶ ያልበለጠ መሆኑን ጅዋር መሀመድ ተናግሯል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ በባሌ እና በወለጋ ከፍተኛ ድርቅ እንዳለ ጅዋር የተናገረ ሲሆን #ተረኛ የሚባል ነገር እንደ ሌለ ተናግሯላል ዛሬ በLTV ከቤቴልሄም ጋር ባደረገው ቆይታ።

@YeneTube @FikerAssefa