YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
በሶማሌ ክልል ሰዎች ምንነቱ ባልታወቀ ህመም እየሞቱ እንደሆነ ዘ ጋርዲያን አስነብቧል፡፡ ሟቾች እና ታማሚዎች በአፍ እና አፍንጫቸው ደም ይፈሳቸዋል፤ ከባድ ትኩሳትም ታይቶባቸዋል፡፡ የጤና ችግሩ የተከሰተው በቻይናው የካሉብ ጋዝ ፕሮጀክት አካባቢ ነው፡፡ ነዋሪዎች የሕመማችን ምክንያት የፕሮጀክቱ ኬሜካል የምንጠጣውን ውሃ ስለበከለብን ነው ብለዋል፡፡

Via Wazema Radio
@YeneTube @FikerAssefa
ልቤን ያመኛል !!

ከ 7000 በላይ ሕፃናት የልብ ህክምና ለማግኘት ወረፋ በመጠባበቅ ላይ ናቸው።

6710 ላይ "A" ብለው በመላክ ለልብ ሕክምና ማዕከል ድጋፍ ያድርጉ።

ከአሁን ጀምሮ የቻሉትን ያክል ይላኩ በአንድ Text አንድ ብር ብቻ ነው የሚቆርጠው።


እንደላካችሁ Screenshot ላኩልን

እናመሰግናለን
እናመሰግናለን
በቀልዱም ተዝናኑ ⬆️
መልዕክቶች እየደረሱን ነው እናመሰግናለን።
ወደ 6710 መላካችውን ቀጥሉ 🙏
:
:
:
:
ሁላችንም የራሳችን ልጆ ላይ ቢደርስ ብለን ከወዲው የልብ ማዕከሉን እናጠናክር።
ነገ አርብ በ13/06/12 በሀዋሳ ከተማ ታላቅ ህዝባዊ የምስጋናና የድጋፍ ሰልፍ ይካሄዳል ብሏል ከተማ አስተዳደሩ።

@YeneTube @FikerAssefa
#update

በተጨማሪ ሀዋሳ ሲአን ቅዳሜ 14/2012 በሚሊንየም አዳራሽ ስብሰባ ጠርቷል ፕሮፌሰር መራራ ጉዲና እንደሚገኝ የስብሰባው አስተባባሪ ጠቁሞኛል።

@YeneTube @Fikerassefa
ለቀድሞው የጤና ሚኒስቴር ዶ/ር አሚር አማን የምስጋና እና የእውቅና ኘሮግራም ተካሄደ፡፡

@YeneTube @Fikerassefa
👍1
ዶክሌ በህይወት አለ !! #FakeNewsAlert

ስለ ኮሜዲያን ወንዶሰን መሸሻ (ዶክሌ) በሾሻል ሚዲያ የሚወራ ወሬ ከእውነት የራቀ ነው።

ዶክሌ በህይወት አለ ረጅም እድሜ እና ጤና ለዶክሌ እንመኛለን።

ያረጋገጠው ነዋሪነቱን በአሜሪካ ያደረገው #ተቦርነ_በየነ የቀድሞ የኢሳት ፕሮግራም መሪ የአሁን Ethio360 ተቀላቅሎ እየሰራ የሚገኝ።

//የሚታመን ምንጭ ነው//

ሼር አድርጉ በፌስብክ ገፃችሁ!!

@YeneTube @Fikerassefa
የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር እና ተቃዋሚያቸው ሬክ ማቻር በመጭው ቅዳሜ የአንድነት ሽግግር መንግሥቱን ለመመስረት #እንደተስማሙ ዘ ዴይሊ ሞኒተር ዘግቧል፡፡

ኪር መንግሥታቸውን ዛሬ ይበትናሉ፤ ነገ ደሞ ማቻርን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አድርገው ይሾማሉ፡፡

Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
ስለ ኮሮና ቫይረስ ብቻ የምንዘግብበትን ቻናል ተቀላቀሉ።

⬇️⬇️⬇️⬇️

https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEjsbjPMSsije0LoiQ
በሀዋሳ እና በሱሉልታ ከተሞች ለብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ በመደረግ ላይ ይገኛል።

@YeneTube @Fikerassefa
#ምርጫ2012

ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጫናዎች ስር ነው። ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት ነጻ እንደሆነ ቢነገርና ምርጫውም ነጻና ፍትሐዊ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም፣ አካሄዱ ግን ወደዛ እንዳልሆነና እንደማይመስል ያብራራሉ። ጠቅላይ ሚስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ያደረጉትን ንግግርና የሰጡትንም ምላሽ፣ ይልቁንም ከምርጫ ጋር የሚገናኙ ነጥቦች አወዛጋቢ ከመሆናቸው ላይ ቦርዱ ላይ ተጽእኖ ሊኖር እንደሚችል ማሳያዎችም እንዳሉ ግዛቸው ያነሳሉ። ነገር ግን ቦርዱ በማላዊ የሆነውን ሁኔታ አጢኖ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ በማላዊ የሆነውን አብራርተዋል።

https://telegra.ph/Addismaleda-02-21
በተመሳሳይ በቢሾፍቱ እና በሰንዳፋ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄዷል።

@YeneTube @Fikerassefa
በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለውን ለውጥና የብልፅግና ፓርቲን በመደገፍ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።

በድጋፍ ሰልፉ ላይ የፊቼ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ ከዞኑ 13 ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።

ነዋሪዎቹ በፊቼ ስታዲየም በመገኘት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ለብልፅግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል።
ድጋፋቸውን ለማመላከትም የሰንጋ እና የተለያዩ ስጦታዎችን ይዘው መገኘታቸው ነው የተገለፀው።

Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa