ዋቢ የምርምር ጥናት፦
1.Marina A. (2 November 2012). “The Absolute Chronology and Thermal Processing of Solids in the Solar Protoplanetary Disk”
2. Tobias, S. M. (2005). “The solar tachocline: Formation, stability and its role in the solar dynamo”. CRC Press. pp. 193–235
3.Wang, Y.-M.; Sheeley, N. R. (2003). “Modeling the Sun’s Large-Scale Magnetic Field during the Maunder Minimum”.
ፈርጅ ሶስት
“ምስራቆችና ምዕራቦችም”
70:40 በምስራቆችና الْمَشَارِقِ በምዕራቦችም وَالْمَغَارِبِ ጌታ እምላለሁ፤ እኛ በርግጥ ቻዮች ነን፤
“መሻሪቅ” الْمَشَارِقِ የመሽሪቅ ጀመእ”plural” ሲሆን “መጋሪብ” وَالْمَغَارِبِ ደግሞ የመግሪብ ብዙዮሽ ቁጥር ነው፤ የእኛ የንጋት ኮከብ ፀሐይ ለእኛ ስርዓተ-ብርሃን መውጣትና መግባት እንዳላት ሁሉ እያንዳንዳቸው ከዋክብትም በራሳቸው ስርዓተ-ብርሃን ላይ መውጣትና መግባት አላቸው፦
56:75 በክዋክብትም መጥለቂያዎች بِمَوَاقِعِ እምላለሁ።
52:49 ከሌሊቱም አወድሰው፤ በከዋክብት መደበቂያ وَإِدْبَارَ ጊዜም አወድሰው ።
81:15 ተመላሾችም بِالْخُنَّسِ በሆኑት እምላለሁ። ኪያጆች الْكُنَّسِ ገቢዎች الْجَوَارِ በሆኑት ክዋክብት።
ዋቢ የምርምር ጥናት፦
1.Schutz, B. F. (2003). Gravity from the ground up. Cambridge University Press. pp. 98–99.
2. Reid, M.J. (1993). “The distance to the center of the Galaxy”.
3.Gillman, M.; Erenler, H. (2008). “The galactic cycle of extinction”.
እንግዲህ ከላይ ያየናቸው የፀሐይ መጥለቂያ ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር አንዳች ተፋልሶ የሌለበት ሆኖ ሳለ ባይብላቸው ውስጥ ያለውን ፍጭት ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር ማካሄድ ሲያቅታቸው የፕሮቴስታንት አቃቤ-እምነት ሳም ሻሙስና ዴቪድ ሁድ *ቁርአን የፀሐይ መጥለቂያ ጥቁር ጭቃ ነው* ብለው ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር ለማላተም ሲዳዱና ሲቃጡ ይታያሉ፣ እስቲ ጥቅሱን በሰከነ ቀልብ እንመልከተው፦
18:86 ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ “አገኛት” حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَغْرِبَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنٍ حَمِئَةٍ وَوَجَدَ عِندَهَا قَوْمًا ۗ قُلْنَا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِمَّا أَن تُعَذِّبَ وَإِمَّا أَن تَتَّخِذَ فِيهِمْ حُسْنًا ﴿٨٦﴾ ፡፡
“ወጀደሃ” وَجَدَهَا የሚለው የአረቢኛው ቃል የሁለት ቃላት ጥምረት ነው፤ “ወጀደ” وَجَدَ ማለት “አገኘ” ወይም “አየ” ማለት ሲሆን “ሃ” هَا ደግሞ ሶስተኛ መደብ ተሳቢ ነጠላ አንስታይ ተውላጠ-ስም ነው፣ አላህ ዙልቀርነይን አያት አለ እንጂ የፀሐይ መጥለቂያ ጥቁር ጭቃ ነው አላለም የአረፍተነገሩ ግስ ዙልቀርነይን እንጂ አላህ አይደለም ፣ ሲያያት ለአይኑ በደቡብ-ምስራቅ ኣውሮፓና በምዕራብ ኤዢያ በምትገኘው ጥቁር ባህር ስትጠልቅ ይሁን እንጂ አይደለም በጥቁር ጭቃ ይቅርና መጥለቅና መውጣትስ ቀድሞውኑ ይታሰባል እንዴ? አራት ማዕዘን ቁስ ሲሽከረከር ስናይ ክብ አይደለምን ያ አንጻራዊ ወይስ ነባራዊ ክስተት? የዙልቀርነይን እይታ በፀሐይ ወጋገን አድማስ በዚህ ቀመር ማየት ነው፤ “ወጀደሃ” وَجَدَهَا እይታን እንደሚያመለክት ሌሎች ጥቅሶች ተመልከት፦
72:8 እኛም ሰማይን ለመድረስ ፈለግን፤ ብርቱ ጠባቂዎችንና ችቦዎችንም ተሞልታ “አገኘናት” فَوَجَدْنَاهَا ።
12:65 ዕቃቸውንም በከፈቱ ጊዜ ሸቀጣቸውን ወደነርሱ ተመልሳ “አገኙ” وَجَدُوا ፦
7:44 የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎች ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ሆኖ “አገኘን” وَجَدْتُمْ ፤
አውዱ ላይ ስንመለከተው ዙልቀርነይን ፀሐይ ስትጠልቅ ያያት በጥቁር ጭቃ እንደሆነ ሁሉ ስትወጣም ያያት በሕዝቦች ላይ ነበር፣ ታዲያ ያ ማለት ቁርአን ፀሐይ የምትወጣው በሕዝቦች ላይ ነው ብሏልን? ይህ የዙልቀርነይን አስተያየት እንጂ የአላህ አስተያየት አይደለም፤ በጥቁር ጭቃ እና በሕዝቦች ላይ ቃል በቃል እንደ አላህ አስተያየት ከተወሰደ መውጣትና መግባትስ ምን ሊሆን ነው ? የሰው አንጻራዊ እይታ ወይስ ነባራዊ እውነታ?፦
18:90 ወደ ፀሐይ መውጫ በደረሰም ጊዜ፥ ለነሱ ከበታችዋ መከለያን ባላደረግንላቸው ሕዝቦች ላይ ስትወጣ “”አገኛት”” حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَطْلِعَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَطْلُعُ عَلَىٰ قَوْمٍ لَّمْ نَجْعَل لَّهُم مِّن دُونِهَا سِتْرًا ﴿٩٠﴾ ።
1.Marina A. (2 November 2012). “The Absolute Chronology and Thermal Processing of Solids in the Solar Protoplanetary Disk”
2. Tobias, S. M. (2005). “The solar tachocline: Formation, stability and its role in the solar dynamo”. CRC Press. pp. 193–235
3.Wang, Y.-M.; Sheeley, N. R. (2003). “Modeling the Sun’s Large-Scale Magnetic Field during the Maunder Minimum”.
ፈርጅ ሶስት
“ምስራቆችና ምዕራቦችም”
70:40 በምስራቆችና الْمَشَارِقِ በምዕራቦችም وَالْمَغَارِبِ ጌታ እምላለሁ፤ እኛ በርግጥ ቻዮች ነን፤
“መሻሪቅ” الْمَشَارِقِ የመሽሪቅ ጀመእ”plural” ሲሆን “መጋሪብ” وَالْمَغَارِبِ ደግሞ የመግሪብ ብዙዮሽ ቁጥር ነው፤ የእኛ የንጋት ኮከብ ፀሐይ ለእኛ ስርዓተ-ብርሃን መውጣትና መግባት እንዳላት ሁሉ እያንዳንዳቸው ከዋክብትም በራሳቸው ስርዓተ-ብርሃን ላይ መውጣትና መግባት አላቸው፦
56:75 በክዋክብትም መጥለቂያዎች بِمَوَاقِعِ እምላለሁ።
52:49 ከሌሊቱም አወድሰው፤ በከዋክብት መደበቂያ وَإِدْبَارَ ጊዜም አወድሰው ።
81:15 ተመላሾችም بِالْخُنَّسِ በሆኑት እምላለሁ። ኪያጆች الْكُنَّسِ ገቢዎች الْجَوَارِ በሆኑት ክዋክብት።
ዋቢ የምርምር ጥናት፦
1.Schutz, B. F. (2003). Gravity from the ground up. Cambridge University Press. pp. 98–99.
2. Reid, M.J. (1993). “The distance to the center of the Galaxy”.
3.Gillman, M.; Erenler, H. (2008). “The galactic cycle of extinction”.
እንግዲህ ከላይ ያየናቸው የፀሐይ መጥለቂያ ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር አንዳች ተፋልሶ የሌለበት ሆኖ ሳለ ባይብላቸው ውስጥ ያለውን ፍጭት ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር ማካሄድ ሲያቅታቸው የፕሮቴስታንት አቃቤ-እምነት ሳም ሻሙስና ዴቪድ ሁድ *ቁርአን የፀሐይ መጥለቂያ ጥቁር ጭቃ ነው* ብለው ከዘመናዊ ጥናት ምርምር ጋር ለማላተም ሲዳዱና ሲቃጡ ይታያሉ፣ እስቲ ጥቅሱን በሰከነ ቀልብ እንመልከተው፦
18:86 ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ “አገኛት” حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَغْرِبَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَغْرُبُ فِي عَيْنٍ حَمِئَةٍ وَوَجَدَ عِندَهَا قَوْمًا ۗ قُلْنَا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِمَّا أَن تُعَذِّبَ وَإِمَّا أَن تَتَّخِذَ فِيهِمْ حُسْنًا ﴿٨٦﴾ ፡፡
“ወጀደሃ” وَجَدَهَا የሚለው የአረቢኛው ቃል የሁለት ቃላት ጥምረት ነው፤ “ወጀደ” وَجَدَ ማለት “አገኘ” ወይም “አየ” ማለት ሲሆን “ሃ” هَا ደግሞ ሶስተኛ መደብ ተሳቢ ነጠላ አንስታይ ተውላጠ-ስም ነው፣ አላህ ዙልቀርነይን አያት አለ እንጂ የፀሐይ መጥለቂያ ጥቁር ጭቃ ነው አላለም የአረፍተነገሩ ግስ ዙልቀርነይን እንጂ አላህ አይደለም ፣ ሲያያት ለአይኑ በደቡብ-ምስራቅ ኣውሮፓና በምዕራብ ኤዢያ በምትገኘው ጥቁር ባህር ስትጠልቅ ይሁን እንጂ አይደለም በጥቁር ጭቃ ይቅርና መጥለቅና መውጣትስ ቀድሞውኑ ይታሰባል እንዴ? አራት ማዕዘን ቁስ ሲሽከረከር ስናይ ክብ አይደለምን ያ አንጻራዊ ወይስ ነባራዊ ክስተት? የዙልቀርነይን እይታ በፀሐይ ወጋገን አድማስ በዚህ ቀመር ማየት ነው፤ “ወጀደሃ” وَجَدَهَا እይታን እንደሚያመለክት ሌሎች ጥቅሶች ተመልከት፦
72:8 እኛም ሰማይን ለመድረስ ፈለግን፤ ብርቱ ጠባቂዎችንና ችቦዎችንም ተሞልታ “አገኘናት” فَوَجَدْنَاهَا ።
12:65 ዕቃቸውንም በከፈቱ ጊዜ ሸቀጣቸውን ወደነርሱ ተመልሳ “አገኙ” وَجَدُوا ፦
7:44 የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎች ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ሆኖ “አገኘን” وَجَدْتُمْ ፤
አውዱ ላይ ስንመለከተው ዙልቀርነይን ፀሐይ ስትጠልቅ ያያት በጥቁር ጭቃ እንደሆነ ሁሉ ስትወጣም ያያት በሕዝቦች ላይ ነበር፣ ታዲያ ያ ማለት ቁርአን ፀሐይ የምትወጣው በሕዝቦች ላይ ነው ብሏልን? ይህ የዙልቀርነይን አስተያየት እንጂ የአላህ አስተያየት አይደለም፤ በጥቁር ጭቃ እና በሕዝቦች ላይ ቃል በቃል እንደ አላህ አስተያየት ከተወሰደ መውጣትና መግባትስ ምን ሊሆን ነው ? የሰው አንጻራዊ እይታ ወይስ ነባራዊ እውነታ?፦
18:90 ወደ ፀሐይ መውጫ በደረሰም ጊዜ፥ ለነሱ ከበታችዋ መከለያን ባላደረግንላቸው ሕዝቦች ላይ ስትወጣ “”አገኛት”” حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ مَطْلِعَ الشَّمْسِ وَجَدَهَا تَطْلُعُ عَلَىٰ قَوْمٍ لَّمْ نَجْعَل لَّهُم مِّن دُونِهَا سِتْرًا ﴿٩٠﴾ ።
ከላይ ያለውን አንቀፅ ሲተቹ ባይብሉን በቅጡ ያዩት አይመስለኝም፤ ባይብል ፀሐይ መግቢያና መውጫ አላት ይላል፦
ሚልክያስ 1፥11 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና፡፡
መዝሙረ ዳዊት 50፥1 ከፀሓይም #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት።
መዝሙረ ዳዊት 113፥3 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያው ድረስ የእግዚአብሔር ስም ይመስገን።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ ነው የቀረበው፦
ሳሙኤል ካልዕ 3፥25 የኔር ልጅ አበኔር ያታልልህ ዘንድ፥ *#መውጫህንና #መግቢያህንም* ያውቅ ዘንድ፥ የምታደርገውንም ነገር ሁሉ ያስተውል ዘንድ እንደ መጣ አታውቅምን? አለው።
ነገሥት ቀዳማዊ 3፥7 አሁንም፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እኔን ባሪያህን በአባቴ በዳዊት ፋንታ አንግሠኸኛል እኔም *#መውጫንና #መግቢያን* የማላውቅ ታናሽ ብላቴና ነኝ።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ መሆኑን የምናቅበት ምድር ቋሚ ሆና ፀሐይ ከእንቅስቃሴ መቋረጧ ነው፦
ኢያሱ 10፥13 ሕዝቡም ጠላቶቻቸውን እስኪበቀሉ ድረስ #ፀሐይ #ቆመ፥ ጨረቃም ዘገየ።
ዕንባቆም 3፥11 #ፀሐይና ጨረቃ በመኖሪያቸው #ቆሙ።
ኢዮብ 9፥7 ፀሐይን #ያዝዛታል፥ #አትወጣምም
አሞጽ 8፥9 በዚያም ቀን ፀሐይ በቀትር #እንድትገባ አደርጋለሁ፥
ጥያቄ ፀሐይ የምትጠልቀው የት ነው?
1.በታላቁ ባሕር?
ኢያሱ 1፥4 ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጢያውያን ምድር ሁሉ *እስከ ፀሐይ #መግቢያ እስከ #ታላቁ #ባሕር * ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል።
2.በዮርዳኖስ ማዶ?
ዘዳግም 11፥30 እነርሱም *#በዮርዳኖስ #ማዶ፥ ከፀሐይ #መግቢያ ካለችው መንገድ* በኋላ፥
3.በነቢያት ላይ?
ሚክያስ 3፥6 #ፀሐይም *#በነቢያት ላይ* #ትገባለች፥
4. በሰራዊቱ መካከል?
1ኛ ነገሥት 22:36 በሠራዊቱም መካከል ፀሐይ ስትገባ። ንጉሡ ሞቶአልና እያንዳንዱ ወደ ከተማው፥ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሂድ የሚል ጩኸት ሆነ።
የቱ ነው ትክክል?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሚልክያስ 1፥11 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና፡፡
መዝሙረ ዳዊት 50፥1 ከፀሓይም #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት።
መዝሙረ ዳዊት 113፥3 ከፀሐይ #መውጫ ጀምሮ እስከ #መግቢያው ድረስ የእግዚአብሔር ስም ይመስገን።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ ነው የቀረበው፦
ሳሙኤል ካልዕ 3፥25 የኔር ልጅ አበኔር ያታልልህ ዘንድ፥ *#መውጫህንና #መግቢያህንም* ያውቅ ዘንድ፥ የምታደርገውንም ነገር ሁሉ ያስተውል ዘንድ እንደ መጣ አታውቅምን? አለው።
ነገሥት ቀዳማዊ 3፥7 አሁንም፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እኔን ባሪያህን በአባቴ በዳዊት ፋንታ አንግሠኸኛል እኔም *#መውጫንና #መግቢያን* የማላውቅ ታናሽ ብላቴና ነኝ።
የፀሐይ መግባትና መውጣት ሰው ገባና ወጣ በተባለበት ሂሳብ መሆኑን የምናቅበት ምድር ቋሚ ሆና ፀሐይ ከእንቅስቃሴ መቋረጧ ነው፦
ኢያሱ 10፥13 ሕዝቡም ጠላቶቻቸውን እስኪበቀሉ ድረስ #ፀሐይ #ቆመ፥ ጨረቃም ዘገየ።
ዕንባቆም 3፥11 #ፀሐይና ጨረቃ በመኖሪያቸው #ቆሙ።
ኢዮብ 9፥7 ፀሐይን #ያዝዛታል፥ #አትወጣምም
አሞጽ 8፥9 በዚያም ቀን ፀሐይ በቀትር #እንድትገባ አደርጋለሁ፥
ጥያቄ ፀሐይ የምትጠልቀው የት ነው?
1.በታላቁ ባሕር?
ኢያሱ 1፥4 ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጢያውያን ምድር ሁሉ *እስከ ፀሐይ #መግቢያ እስከ #ታላቁ #ባሕር * ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል።
2.በዮርዳኖስ ማዶ?
ዘዳግም 11፥30 እነርሱም *#በዮርዳኖስ #ማዶ፥ ከፀሐይ #መግቢያ ካለችው መንገድ* በኋላ፥
3.በነቢያት ላይ?
ሚክያስ 3፥6 #ፀሐይም *#በነቢያት ላይ* #ትገባለች፥
4. በሰራዊቱ መካከል?
1ኛ ነገሥት 22:36 በሠራዊቱም መካከል ፀሐይ ስትገባ። ንጉሡ ሞቶአልና እያንዳንዱ ወደ ከተማው፥ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሂድ የሚል ጩኸት ሆነ።
የቱ ነው ትክክል?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የይኹን ቃል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ "ኹን" ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
የኢስላምን መሰረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ መረዳት ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል።
በሥነ-ኑባሬ ጥናት"ontology" ሁለት አማራጮች"dichotomy" ብቻ ሳይሆኑ ሦስት አማራጮችም"trichotomy" አሉ፤ ለምሳሌ የእኔ ንግግር ወሒድ አይደለም፣ ከወሒድም ውጪ አይደለም፤ ነገር ግን የወሒድ ባህርይ ነው፤ ወሒድ ተናጋሪ እንጂ ንግግር አይደለም፤ ግን ንግግር የወሒድ ባህርይ ነው፤ "ሲፋህ" صِفَة ማለት "ባህርይ" ማለት ሲሆን የህላዌ መግለጫ “description” ነው፤ “ዛት” ذات ደግሞ “ምንነት” ወይም "ህላዌ" essence" ማለት ነው።
“ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፤ የከሊማህ ብዙ ቁጥር "ከሊመት" ِكَلِمَةٍ ሲሆን "ቃላት" ማለት ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው፤ “ከላም” እራሱ “ሐርፍ” حَرْف ማለትም “ሆሄ” ነው።
አላህ “አል-ኻሊቅ” الخَٰلِق ማለትም “ፈጣሪ” ሲሆን ነገር ሁሉ “መኽሉቅ” مَخْلُق ነው፤ አላህ ነገርን የሚፈጥርበት ንግግሩ ደግሞ ፈጣሪም ፍጡርም ሳይሆን የራሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ ነገር ማስገኘት በሻ ጊዜ "ኹን" ይለዋል፤ ወዲያው ይኾናልም፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ "ኹን" ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
40፥68 እርሱ ያ ሕያው የሚያደርግ የሚገድልም ነው፡፡ *አንዳችን ነገር በሻም ጊዜ ለእርሱ የሚለውን «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ هُوَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ "ኹን" ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ "ኹን" ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
የኢስላምን መሰረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ በቅጡ መረዳት ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል።
በሥነ-ኑባሬ ጥናት"ontology" ሁለት አማራጮች"dichotomy" ብቻ ሳይሆኑ ሦስት አማራጮችም"trichotomy" አሉ፤ ለምሳሌ የእኔ ንግግር ወሒድ አይደለም፣ ከወሒድም ውጪ አይደለም፤ ነገር ግን የወሒድ ባህርይ ነው፤ ወሒድ ተናጋሪ እንጂ ንግግር አይደለም፤ ግን ንግግር የወሒድ ባህርይ ነው፤ "ሲፋህ" صِفَة ማለት "ባህርይ" ማለት ሲሆን የህላዌ መግለጫ “description” ነው፤ “ዛት” ذات ደግሞ “ምንነት” ወይም "ህላዌ" essence" ማለት ነው።
“ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፤ የከሊማህ ብዙ ቁጥር "ከሊመት" ِكَلِمَةٍ ሲሆን "ቃላት" ማለት ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው፤ “ከላም” እራሱ “ሐርፍ” حَرْف ማለትም “ሆሄ” ነው።
አላህ “አል-ኻሊቅ” الخَٰلِق ማለትም “ፈጣሪ” ሲሆን ነገር ሁሉ “መኽሉቅ” مَخْلُق ነው፤ አላህ ነገርን የሚፈጥርበት ንግግሩ ደግሞ ፈጣሪም ፍጡርም ሳይሆን የራሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ ነገር ማስገኘት በሻ ጊዜ "ኹን" ይለዋል፤ ወዲያው ይኾናልም፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ "ኹን" ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
40፥68 እርሱ ያ ሕያው የሚያደርግ የሚገድልም ነው፡፡ *አንዳችን ነገር በሻም ጊዜ ለእርሱ የሚለውን «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ هُوَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ "ኹን" ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
"ቃላችን" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን "ነገር" በሚለው ቃል ውስጥ ፍጥረት ይካተታል፤ የሚፈጥበት የይኹን ቃል ግን ከነገር ውጪ የፈጣሪ ባህርይ ነው፤ ክርስቲያኖች ፈጣሪ ልጅ አለው ሲሉ አምላካችን አላህ፦ "ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው "ኹን" ነው፤ ወዲያውም ይኾናል" የሚል ምላሽ ሰጠ፦
2፥116 *አላህም ልጅ አለው አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ሁሉም ለእርሱ ታዛዦች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱللَّهُ وَلَدًۭا ۗ سُبْحَٰنَهُۥ ۖ بَل لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ كُلٌّۭ لَّهُۥ قَٰنِتُونَ
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ለአላህ ልጅ መውለድ አያስፈልገው፤ ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ በንግግሩ "ኹን" ይላል ይሆናል፤ መርየምም"ዐ.ሰ."፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?" ስትል፤ መለኮታዊ ምላሽ፦ "አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" የሚል ምላሽ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አንድ ጊዜ ነጅራኖች ማለትም የየመን ክርስቲያኖች፦ "ዒሣ የአላህ ልጅ ካልሆነ እንግዲያውስ አባቱ ማን ነው? ብለው ጠየቁ፤ አምላካችን አላህም ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አላህ አደምን ከዐፈር ቅርጹን ካበጀ በኃላ በቃሉ "ኹን" አለው ሰው ሆነ፤ በተመሳሳይም ዒሣን ከመርየም "ኹን" አለው ሰው ሆነ፤ "ወከሊመቱል ቃሃ ኢላ መርየም* وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃል ነው” የሚለው ለዛ ነው፦
4:171 እላንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ *ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው*፤ ከእርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው። يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ
ልብ አድርግ "ከሊመት" ِكَلِمَةٍ ማለት ብዙ ቁጥር ሲሆን "ቃላት" ማለት ነው፤ በተጨማሪም ሙአነስ ነው፤ ዒሣን ነጠላ ነው፤ በተጨማሪም ወንድ እንጂ ሴት አይደለም፤ "የይኹን ቃል" መንስኤ ሲሆን ዒሣ ውጤት ነው፤ ሐዲሱም በዚህ መልኩ ነው የተቀመጠው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4712
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 47
ወደ ዒሣም ይመጡና፦ "ዒሳ ሆይ! አንተ የአላህ መልእክተኛ እና ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ነህ" ይላሉ። فَيَأْتُونَ عِيسَى فَيَقُولُونَ يَا عِيسَى أَنْتَ رَسُولُ اللَّهِ وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَى مَرْيَمَ وَرُوحٌ مِنْهُ
ዒሣ የአላህ ቃላት መባሉ በራሱ በአላህ ንግግር መፈጠሩን ያሳያል እንጂ የአላህ ባህርይ የሆነው ንግግር ነው ማለት አይደለም፤ ለምሳሌ “ተቅዲር” تَقْدِير ማለት “ሁሉን ቻይነት” ማለት ነው፤ “አል-ቀዲር” القَدِير ማለት “ሁሉን ቻይ” ወይም “ከሃሊ ኩሉ” ማለት ሲሆን ከአላህ ስሞች ውስጥ አንዱ ነው፤ “ተቅዲር” የአላህ ባህርይ ነው፤ ነገር ግን ፀሐይንና ጨረቃ የአላህ ሁሉን ቻይነት ተብለዋል፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አላህ ችሎታ ነው*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
ፀሐይንና ጨረቃ የአላህ ሁሉን ቻይነት ነው ማለት በሁሉን ቻይነቱ የተፈጠሩ ማለት እንጂ የአላህ ባህርይ የሆነው ሁሉን ቻይነት ነው ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ዒሳም የአላህ ቃላት ቢባል በአላህ ቃላት የተፈጠረ ነው ማለት ነው። ዒሳ እኮ የራሱ ማንነት ያለው ፍጡር እንጂ የሆሄያት ጥርቅም የሆነ ቃላት አይደለም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
2፥116 *አላህም ልጅ አለው አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ሁሉም ለእርሱ ታዛዦች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱللَّهُ وَلَدًۭا ۗ سُبْحَٰنَهُۥ ۖ بَل لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ كُلٌّۭ لَّهُۥ قَٰنِتُونَ
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ለአላህ ልጅ መውለድ አያስፈልገው፤ ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ በንግግሩ "ኹን" ይላል ይሆናል፤ መርየምም"ዐ.ሰ."፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?" ስትል፤ መለኮታዊ ምላሽ፦ "አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" የሚል ምላሽ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አንድ ጊዜ ነጅራኖች ማለትም የየመን ክርስቲያኖች፦ "ዒሣ የአላህ ልጅ ካልሆነ እንግዲያውስ አባቱ ማን ነው? ብለው ጠየቁ፤ አምላካችን አላህም ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አላህ አደምን ከዐፈር ቅርጹን ካበጀ በኃላ በቃሉ "ኹን" አለው ሰው ሆነ፤ በተመሳሳይም ዒሣን ከመርየም "ኹን" አለው ሰው ሆነ፤ "ወከሊመቱል ቃሃ ኢላ መርየም* وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃል ነው” የሚለው ለዛ ነው፦
4:171 እላንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ *ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው*፤ ከእርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው። يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ
ልብ አድርግ "ከሊመት" ِكَلِمَةٍ ማለት ብዙ ቁጥር ሲሆን "ቃላት" ማለት ነው፤ በተጨማሪም ሙአነስ ነው፤ ዒሣን ነጠላ ነው፤ በተጨማሪም ወንድ እንጂ ሴት አይደለም፤ "የይኹን ቃል" መንስኤ ሲሆን ዒሣ ውጤት ነው፤ ሐዲሱም በዚህ መልኩ ነው የተቀመጠው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4712
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 47
ወደ ዒሣም ይመጡና፦ "ዒሳ ሆይ! አንተ የአላህ መልእክተኛ እና ወደ መርየም የጣላት «የኹን» ቃሉም ከእርሱ የኾነ መንፈስም ነህ" ይላሉ። فَيَأْتُونَ عِيسَى فَيَقُولُونَ يَا عِيسَى أَنْتَ رَسُولُ اللَّهِ وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَى مَرْيَمَ وَرُوحٌ مِنْهُ
ዒሣ የአላህ ቃላት መባሉ በራሱ በአላህ ንግግር መፈጠሩን ያሳያል እንጂ የአላህ ባህርይ የሆነው ንግግር ነው ማለት አይደለም፤ ለምሳሌ “ተቅዲር” تَقْدِير ማለት “ሁሉን ቻይነት” ማለት ነው፤ “አል-ቀዲር” القَدِير ማለት “ሁሉን ቻይ” ወይም “ከሃሊ ኩሉ” ማለት ሲሆን ከአላህ ስሞች ውስጥ አንዱ ነው፤ “ተቅዲር” የአላህ ባህርይ ነው፤ ነገር ግን ፀሐይንና ጨረቃ የአላህ ሁሉን ቻይነት ተብለዋል፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው አላህ ችሎታ ነው*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
ፀሐይንና ጨረቃ የአላህ ሁሉን ቻይነት ነው ማለት በሁሉን ቻይነቱ የተፈጠሩ ማለት እንጂ የአላህ ባህርይ የሆነው ሁሉን ቻይነት ነው ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ዒሳም የአላህ ቃላት ቢባል በአላህ ቃላት የተፈጠረ ነው ማለት ነው። ዒሳ እኮ የራሱ ማንነት ያለው ፍጡር እንጂ የሆሄያት ጥርቅም የሆነ ቃላት አይደለም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገለባ ክስ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፡95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ ፡፡
ለእስልምና መልስ በሚል ድህረ-ገፅ ላይ የነቢያችንን”ﷺ” ነብይነትን ከንቱ ለማድረግ ሳም ሻሙስ የተባለ ተሳላቂ ነብያችን”ﷺ” ትንቢት ተናግረው ያ ትንቢት እንዳልተፈፀመና አንድ ነብይ ትንቢት ተናግሮ ያ ትንቢት ካልተፈፀመ ሐሳዌ ነብይ እንደሚያስብለው ሁሉ ነብያችንን”ﷺ” ሐሳዌ ነብይ ለማድረግ ወሊአዑዙቢላህ ሲቃጣው ይታያል፤ አንድ ሐሳዌ ነብይ ነብይነቱ ውድቅ የሚሆንበት በሁለት ምክንያት ነው፤ አንደኛ የሚናገረው ከገዛ ልቡ ከሆነ እና ሁለተኛ ከሸይጣን ከሆነ ነው፤ ነገር ግን ነብያችን”ﷺ” ከገዛ ልባችው ወይም ከሌላ አካል አላህ ካላቸው ውጪ ምንም እንደማይናገሩ ለተሳላቂዎች ትችት በቅቶላቸዋል፦
53፥3-4 ከልብ ወለድም አይናገርም وَمَا يَنطِقُ عَنِ ٱلْهَوَىٰٓ ፡፡
እርሱ ንግግሩ የሚወርረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْىٌۭ يُوحَىٰ ፡፡
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
ይህንን እሳቤ ይዘን በነቢያችንን”ﷺ” ላይ የተሰጡት ገለባ ክሶች አንድ በአንድ በአላህ ፈቃድ ጥርስ እና ምላሱን እየነቀስን ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እናየዋለን፦
ገለባ አንድ
ሱነን አቢ ዳውድ :መጽሐፍ 39, ሐዲስ 6
የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ በታላቁ ጦርነት እና በከተማይቱ ውድቀት መካከል ያለው ጊዜ ስድስት ዓመት ነው፤ በሰባተኛው ዓመት ደጃል ይወጣል፤ ዘገባው ደኢፍ ነው أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ بَيْنَ الْمَلْحَمَةِ وَفَتْحِ الْمَدِينَةِ سِتُّ سِنِينَ وَيَخْرُجُ الْمَسِيحُ الدَّجَّالُ فِي السَّابِعَةِ ” . قَالَ أَبُو دَاوُدَ هَذَا أَصَحُّ مِنْ حَدِيثِ عِيسَى . ضعيف ።
ትችቱ ሲጀምር፦ “ቆንስጣንጥኒያ የወደቀችው እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ግንቦት 29 በ 1453 AD ነው፤ ከ 1453-1461 ደጃል መምጣት ነበረበት፤ ይህ ትንቢት ሳይፈፀም ይኸው 556 ዓመት አስቆጠረ፤ ስለዚህ ትንቢቱ ከሽፏል” ወሊአዑዙቢላህ፤ ሲጀመር ሐዲሱ ላይ “አል-መዲናህ” الْمَدِينَةِ ማለትም “ከተማይቱ” አለ እንጂ በስም መቼ ተጠቀሰ? ሲቀጥል ከተማይቱ የሚለው ቆንስጣንጥኒያ ብንል እንኳን በሰለፎች አረዳድ ቆንስጣንጥኒያ መላውን አውሮፓ እንጂ ኦቶማን ግንቦት 29 1453 AD የተቆጣጠራትን ከተማ ነው ማን ነው ያለው?፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 167
ጃቢር አለ፦ ደጃል አይመጣም እናንተ ከሮማዎች ሳትታገሉ قَالَ جَابِرٌ فَمَا يَخْرُجُ الدَّجَّالُ حَتَّى تُفْتَحَ الرُّومُ ።
በተመሳሳይ ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 50 ላይም ተዘግቧል፦
ጃቢር አለ፦ ደጃል አይመጣም እናንተ ከሮማዎች ሳትታገሉ قَالَ فَقَالَ نَافِعٌ يَا جَابِرُ لاَ نَرَى الدَّجَّالَ يَخْرُجُ حَتَّى تُفْتَحَ الرُّومُ ።
እንግዲህ ከተማይቱ የሚለው በዚህ ሪዋያ ሮማዎች ማለትም አውሮፓውያን እንደሆኑ ስለተገለፀ ኦቶማን የያዛት ከተማ ናት የሚለው ገለባ ክስ ድባቅ ይገባል። ምክንያቱን ታላቁ ቆስጠንጥኒዎስ በ 330 AD ባዛንታይንን መሰረት ያደረገ የቆስጠንጥንያ ግዛት መላውን አውሮፓ ያካልል ነበር። ሲሰልስ ሐዲሱ ደረጃው በሸኽ አልባኒ ከመነሻው “ደኢፍ” ضعيف ነው ተብሎ መዝጊያው ላይ ተቀምጧል፤ የሚሽነሪዎች ትልቁ ችግራቸው አንደኛ ታማኝ የሆኑ ምንጮች አለመጠቀማቸው ሲሆን ሁለተኛ የኢስላም መጽሐፍት ሥረ-መሰረቱ”orgin” ዐረቢኛው እያለ ከጎግል በሚገኘው ትርጉም ላይ መንጠልጠላቸው ነው፤ ሚሽነሪዎች ሥነ-ሐዲስ ጥናት መሰረታዊ ጭብጦች ለማወቅ ፍላጎቱም የላቸውም፤ ምክንያቱም ኃሳውያን ሚሽነሪዎች ኃሳዊ ትምህርታቸው ጽርፈት ማለትም ክህደት ነውና፤ ለዛ ነው ዓሊሞቻችን ያስቀመጡትን የደርስ መዋቅርና መርሃ ግብር ዕቡይ ተግዳሮት የሚሆንባቸው፤ እኔ ለአንባቢያን ስለ ሐዲስ በግርድፉና በሌጣው ከሙስጠለሑል ሐዲስ ልጀምር፤ “ሙስጠለሑል ሐዲስ” مُصْطَلَحُ الحَدِيْث ማለት የሐዲስ ስያሜ”Hadith terminology” ናቸው፤ እነርሱም፦ ሰሒሕ፣ ሐሠን፣ ደኢፍ እና መውዱዕ ናቸው፤ ከላይ የተተቸበት ሐዲስ ደኢፍ ይባላል። “ደኢፍ” ضَعِيْف ማለት “ደካማ”weak” ማለት ሲሆን አንድን ዘገባ ደካማ የሚያሰኘው ወደ ሙሐዲስ የሚመጣበት አካሔድ ደካማ መሆኑ ነው። “ሙሐዲስ”محديث ማለት “ዘጋቢ”collector” ማለት ሲሆን እነዚህም ሙሐዲሲን ኢማም ቡኻሪይ፣ ኢማም ሙስሊም፣ ቲርሚዚ፣ ኢብኑ ማጃህ፣ አቢ ዳውድ፣ ነሳኢ ወዘተ ናቸው፤ አንድ ዘገባ ደካማ ነው የሚያሰኘው አምስት ሸርጦች አሉት፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ሙአለቅ”
“ሙአለቅ” مُعَلَّق ማለት በሙሐዲስ እና በነብያችን”ﷺ” መካከል ምንም አይነት ተራኪና ትረካ ሳይኖር ሲቀር “ሙአለቅ” ይባላል።
2ኛ. “ሙርሰል”
“ሙርሠል”مُرْسَل ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በዘጋቢው መካከል ተራኪ ከሌለው ግን ትረካ ካለው “ሙርሰል” ይባላል።
3ኛ. “ሙንቀጢዕ”
“ሙንቀጢዕ” مُنْقَطِع ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በተራኪው መካከል ትረካ ከሌለው “ሙንቀጢዕ” ይባላል።
4ኛ. “ሙንከር”
“ሙንከር” مُنْكَر በደካማ ተራኪ ተተርኮ ትረካው ከሰሒሕ ዘገባ ጋር ከተጋጨ “ሙንከር” ይባላል።
5ኛ. “ሙጠሪብ”
“ሙጠሪብ” مُضْطَرِب ማለት አንድ ሐዲስ የተቃረኑ የዘገባ ሰነዶች ሲኖሩት ወይንም ዘገባው የተቃረኑ መትኖች ሲኖሩት “ሙጠሪብ” ይባላል።
ይህ ትውልድ የኢስላም ታሪክ ምፀት ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይላል፤ ሚሽነሪዎች እየቀጠፉ አይኖሯትም፤
ኢንሻላህ ገለባው ክስ ድባቅ የሚገባበት ሙግት ይቀጥላል…
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፡95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ ፡፡
ለእስልምና መልስ በሚል ድህረ-ገፅ ላይ የነቢያችንን”ﷺ” ነብይነትን ከንቱ ለማድረግ ሳም ሻሙስ የተባለ ተሳላቂ ነብያችን”ﷺ” ትንቢት ተናግረው ያ ትንቢት እንዳልተፈፀመና አንድ ነብይ ትንቢት ተናግሮ ያ ትንቢት ካልተፈፀመ ሐሳዌ ነብይ እንደሚያስብለው ሁሉ ነብያችንን”ﷺ” ሐሳዌ ነብይ ለማድረግ ወሊአዑዙቢላህ ሲቃጣው ይታያል፤ አንድ ሐሳዌ ነብይ ነብይነቱ ውድቅ የሚሆንበት በሁለት ምክንያት ነው፤ አንደኛ የሚናገረው ከገዛ ልቡ ከሆነ እና ሁለተኛ ከሸይጣን ከሆነ ነው፤ ነገር ግን ነብያችን”ﷺ” ከገዛ ልባችው ወይም ከሌላ አካል አላህ ካላቸው ውጪ ምንም እንደማይናገሩ ለተሳላቂዎች ትችት በቅቶላቸዋል፦
53፥3-4 ከልብ ወለድም አይናገርም وَمَا يَنطِقُ عَنِ ٱلْهَوَىٰٓ ፡፡
እርሱ ንግግሩ የሚወርረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْىٌۭ يُوحَىٰ ፡፡
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
ይህንን እሳቤ ይዘን በነቢያችንን”ﷺ” ላይ የተሰጡት ገለባ ክሶች አንድ በአንድ በአላህ ፈቃድ ጥርስ እና ምላሱን እየነቀስን ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እናየዋለን፦
ገለባ አንድ
ሱነን አቢ ዳውድ :መጽሐፍ 39, ሐዲስ 6
የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ በታላቁ ጦርነት እና በከተማይቱ ውድቀት መካከል ያለው ጊዜ ስድስት ዓመት ነው፤ በሰባተኛው ዓመት ደጃል ይወጣል፤ ዘገባው ደኢፍ ነው أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ بَيْنَ الْمَلْحَمَةِ وَفَتْحِ الْمَدِينَةِ سِتُّ سِنِينَ وَيَخْرُجُ الْمَسِيحُ الدَّجَّالُ فِي السَّابِعَةِ ” . قَالَ أَبُو دَاوُدَ هَذَا أَصَحُّ مِنْ حَدِيثِ عِيسَى . ضعيف ።
ትችቱ ሲጀምር፦ “ቆንስጣንጥኒያ የወደቀችው እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ግንቦት 29 በ 1453 AD ነው፤ ከ 1453-1461 ደጃል መምጣት ነበረበት፤ ይህ ትንቢት ሳይፈፀም ይኸው 556 ዓመት አስቆጠረ፤ ስለዚህ ትንቢቱ ከሽፏል” ወሊአዑዙቢላህ፤ ሲጀመር ሐዲሱ ላይ “አል-መዲናህ” الْمَدِينَةِ ማለትም “ከተማይቱ” አለ እንጂ በስም መቼ ተጠቀሰ? ሲቀጥል ከተማይቱ የሚለው ቆንስጣንጥኒያ ብንል እንኳን በሰለፎች አረዳድ ቆንስጣንጥኒያ መላውን አውሮፓ እንጂ ኦቶማን ግንቦት 29 1453 AD የተቆጣጠራትን ከተማ ነው ማን ነው ያለው?፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 167
ጃቢር አለ፦ ደጃል አይመጣም እናንተ ከሮማዎች ሳትታገሉ قَالَ جَابِرٌ فَمَا يَخْرُجُ الدَّجَّالُ حَتَّى تُفْتَحَ الرُّومُ ።
በተመሳሳይ ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 50 ላይም ተዘግቧል፦
ጃቢር አለ፦ ደጃል አይመጣም እናንተ ከሮማዎች ሳትታገሉ قَالَ فَقَالَ نَافِعٌ يَا جَابِرُ لاَ نَرَى الدَّجَّالَ يَخْرُجُ حَتَّى تُفْتَحَ الرُّومُ ።
እንግዲህ ከተማይቱ የሚለው በዚህ ሪዋያ ሮማዎች ማለትም አውሮፓውያን እንደሆኑ ስለተገለፀ ኦቶማን የያዛት ከተማ ናት የሚለው ገለባ ክስ ድባቅ ይገባል። ምክንያቱን ታላቁ ቆስጠንጥኒዎስ በ 330 AD ባዛንታይንን መሰረት ያደረገ የቆስጠንጥንያ ግዛት መላውን አውሮፓ ያካልል ነበር። ሲሰልስ ሐዲሱ ደረጃው በሸኽ አልባኒ ከመነሻው “ደኢፍ” ضعيف ነው ተብሎ መዝጊያው ላይ ተቀምጧል፤ የሚሽነሪዎች ትልቁ ችግራቸው አንደኛ ታማኝ የሆኑ ምንጮች አለመጠቀማቸው ሲሆን ሁለተኛ የኢስላም መጽሐፍት ሥረ-መሰረቱ”orgin” ዐረቢኛው እያለ ከጎግል በሚገኘው ትርጉም ላይ መንጠልጠላቸው ነው፤ ሚሽነሪዎች ሥነ-ሐዲስ ጥናት መሰረታዊ ጭብጦች ለማወቅ ፍላጎቱም የላቸውም፤ ምክንያቱም ኃሳውያን ሚሽነሪዎች ኃሳዊ ትምህርታቸው ጽርፈት ማለትም ክህደት ነውና፤ ለዛ ነው ዓሊሞቻችን ያስቀመጡትን የደርስ መዋቅርና መርሃ ግብር ዕቡይ ተግዳሮት የሚሆንባቸው፤ እኔ ለአንባቢያን ስለ ሐዲስ በግርድፉና በሌጣው ከሙስጠለሑል ሐዲስ ልጀምር፤ “ሙስጠለሑል ሐዲስ” مُصْطَلَحُ الحَدِيْث ማለት የሐዲስ ስያሜ”Hadith terminology” ናቸው፤ እነርሱም፦ ሰሒሕ፣ ሐሠን፣ ደኢፍ እና መውዱዕ ናቸው፤ ከላይ የተተቸበት ሐዲስ ደኢፍ ይባላል። “ደኢፍ” ضَعِيْف ማለት “ደካማ”weak” ማለት ሲሆን አንድን ዘገባ ደካማ የሚያሰኘው ወደ ሙሐዲስ የሚመጣበት አካሔድ ደካማ መሆኑ ነው። “ሙሐዲስ”محديث ማለት “ዘጋቢ”collector” ማለት ሲሆን እነዚህም ሙሐዲሲን ኢማም ቡኻሪይ፣ ኢማም ሙስሊም፣ ቲርሚዚ፣ ኢብኑ ማጃህ፣ አቢ ዳውድ፣ ነሳኢ ወዘተ ናቸው፤ አንድ ዘገባ ደካማ ነው የሚያሰኘው አምስት ሸርጦች አሉት፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ሙአለቅ”
“ሙአለቅ” مُعَلَّق ማለት በሙሐዲስ እና በነብያችን”ﷺ” መካከል ምንም አይነት ተራኪና ትረካ ሳይኖር ሲቀር “ሙአለቅ” ይባላል።
2ኛ. “ሙርሰል”
“ሙርሠል”مُرْسَل ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በዘጋቢው መካከል ተራኪ ከሌለው ግን ትረካ ካለው “ሙርሰል” ይባላል።
3ኛ. “ሙንቀጢዕ”
“ሙንቀጢዕ” مُنْقَطِع ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በተራኪው መካከል ትረካ ከሌለው “ሙንቀጢዕ” ይባላል።
4ኛ. “ሙንከር”
“ሙንከር” مُنْكَر በደካማ ተራኪ ተተርኮ ትረካው ከሰሒሕ ዘገባ ጋር ከተጋጨ “ሙንከር” ይባላል።
5ኛ. “ሙጠሪብ”
“ሙጠሪብ” مُضْطَرِب ማለት አንድ ሐዲስ የተቃረኑ የዘገባ ሰነዶች ሲኖሩት ወይንም ዘገባው የተቃረኑ መትኖች ሲኖሩት “ሙጠሪብ” ይባላል።
ይህ ትውልድ የኢስላም ታሪክ ምፀት ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይላል፤ ሚሽነሪዎች እየቀጠፉ አይኖሯትም፤
ኢንሻላህ ገለባው ክስ ድባቅ የሚገባበት ሙግት ይቀጥላል…
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ገለባ ክስ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፡95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ ፡፡
ገለባ ሁለት
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 3 , ሐዲስ 58:
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” በመጨረሻቸው ህይወት በኢሻህ ሶላት ላይ መሩንና እንዲህ አሉ፦ “ይህን ሌሊት አጢናችሁታል? ከዚህ ሌሊት እስከ መቶ ሙሉ ዓመት በኃላ በምድር ወለል ማንም አይኖርም” حَدَّثَنَا سَعِيدُ بْنُ عُفَيْرٍ، قَالَ حَدَّثَنِي اللَّيْثُ، قَالَ حَدَّثَنِي عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ خَالِدٍ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ سَالِمٍ، وَأَبِي، بَكْرِ بْنِ سُلَيْمَانَ بْنِ أَبِي حَثْمَةَ أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ عُمَرَ، قَالَ صَلَّى بِنَا النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم الْعِشَاءَ فِي آخِرِ حَيَاتِهِ، فَلَمَّا سَلَّمَ قَامَ فَقَالَ “ أَرَأَيْتَكُمْ لَيْلَتَكُمْ هَذِهِ، فَإِنَّ رَأْسَ مِائَةِ سَنَةٍ مِنْهَا لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ أَحَدٌ ”. ።
በዚህ ሐዲስ መሰረት ሳም ሻሙስ፦ “ይህንን ነብያችን”ﷺ” ሲናገሩ በ 632 AD ነው፤ ከዚህ ቀን ጀምሮ መቶ ዓመት ሲቆጠር 732 AD ትንሳኤ ቆሞ ሁሉም ሰው አይኖርም፤ ግን ይኸው 1285 ዓመት አለፈው፤ ስለዚህ የተነገረው ትንቢት ከሽፋል” የሚል ስሁት ሙግት ያቀርባል፤ አለማወቅ በራሱ ኀጢአት አይደለም፤ ከመተቸት በፊት ይህ ምንድን ነው? ብሎ መጠየቅ ብልህነት ነው፤ አምላካችን አላህ፦ 16፥43 “የማታውቁ ብትሆኑ የዕውቀት ባለቤቶችን ጠይቁ” ይላል፤ እኛም ደረሳ እንደመሆናችን መጠን ኡስታዞቻችን ጠይቀን ያገኘነው መልስ፦ “በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ከቆሙት ሰዎች ከመቶ ዓመት በኃላ ማንም አይኖርም ይሞታል” የሚል ነው፤ ይህንን ደሊል የሆነ ሐዲስ እራሱ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር በተረከው ሐዲስ ላይ እንዲህ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 9 , ሐዲስ 77:
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” በመጨረሻቸው ህይወት በኢሻህ ሶላት ላይ አሰላምተው ሲጨርሱ ቆሙና እንዲህ አሉ፦ “ይህን ሌሊት አጢናችሁታል? ከዚህ ሌሊት እስከ መቶ ሙሉ ዓመት በኃላ በምድር ወለል ማንም አይኖርም”፤ ይህንን የአላህን መልክተኛ”ﷺ” አነጋገር ሰዎች በተሳሳተ ነው የተረዱት፤ አንዳንድ ተራኪዎች( የመጨረሻው ቀን ከመቶ አመት በኃላ ይሆናል) ብለው ተረዱት፤ ነገር ግን ነብዩ”ﷺ” ለማለት የፈለጉት፦ ” ያ ክፍለ ዘመን ትውልድ ያልፋል” ነው أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ عُمَرَ، قَالَ صَلَّى النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم صَلاَةَ الْعِشَاءِ فِي آخِرِ حَيَاتِهِ، فَلَمَّا سَلَّمَ قَامَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ ” أَرَأَيْتَكُمْ لَيْلَتَكُمْ هَذِهِ فَإِنَّ رَأْسَ مِائَةٍ لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ الْيَوْمَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ أَحَدٌ ”. فَوَهِلَ النَّاسُ فِي مَقَالَةِ رَسُولِ اللَّهِ ـ عَلَيْهِ السَّلاَمُ ـ إِلَى مَا يَتَحَدَّثُونَ مِنْ هَذِهِ الأَحَادِيثِ عَنْ مِائَةِ سَنَةٍ، وَإِنَّمَا قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ” لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ الْيَوْمَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ ” يُرِيدُ بِذَلِكَ أَنَّهَا تَخْرِمُ ذَلِكَ الْقَرْنَ. ።
ገለባ ሶስት
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 54 , ሐዲስ 172:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የዐረብ ቆለኞች የሆኑትም ወደ አላህ መልእክተኛ”ﷺ” በመምጣት ስለ ሰዓቲቱ ጠየቋቸው፤ እርሳቸውም በዕድሜ ትንሽ የሆነውን ተመልክተው፦ “ይህ ልጅ እርጅና ሳያገኘው ማደግ ከቻለ የእናንተ ሰዓታችሁ በእናንተ ላይ ትመጣለች” ብለው አሉ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كَانَ الأَعْرَابُ إِذَا قَدِمُوا عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سَأَلُوهُ عَنِ السَّاعَةِ مَتَى السَّاعَةُ فَنَظَرَ إِلَى أَحْدَثِ إِنْسَانٍ مِنْهُمْ فَقَالَ “ إِنْ يَعِشْ هَذَا لَمْ يُدْرِكْهُ الْهَرَمُ قَامَتْ عَلَيْكُمْ سَاعَتُكُمْ ” ።
“ሣዐቱኩም” سَاعَتُكُمْ ማለት “የእናንተ ሰአት” ማለት እንጂ የቂያማ ቀን ሰአት በፍፁም አያመለክትም፤ ምክንያቱም “ኩም” ُكُمْ የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም በሁለተኛ መደብ ያሉትን የዐረብ ቆለኞች ስለሚያመለክት ነው። ህፃኑ አድርጎ ከማርጀቱ በፊት የዐረብ ቆለኞች የመሞቻ ቀናቸው ወደ እነርሱ ይመጣል፤ ለዛ ነው “ዐለይኩም” عَلَيْكُمْ የሚል ሁለተኛ መደብ ያለበት ተውላጠ ስም ላይ መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የገባው፤ መጨረሻ የሚለው ቃል ለትንሳኤ ቀን ብቻ ሳይሆን ለሞት ቀንም ያገለግላል፤ “ሞት” የሰዎችን ህይወት ሰአት መጨረሻ የሚያደርግ የቂን ነው፦
15:99 “እውነቱም (ሞት) እስኪመጣህ ድረስ” ጌታህን አምልከው وَٱعْبُدْ رَبَّكَ حَتَّىٰ يَأْتِيَكَ ٱلْيَقِينُ ፡፡
62፥8 “ያ ከእርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥ የሚመጣባችሁ ነው፡፡ ከዚያም ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ወደ ኾነው ጌታ ትመለሳላችሁ፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል” በላቸው قُلْ إِنَّ ٱلْمَوْتَ ٱلَّذِى تَفِرُّونَ مِنْهُ فَإِنَّهُۥ مُلَٰقِيكُمْ ۖ ثُمَّ تُرَدُّونَ إِلَىٰ عَٰلِمِ ٱلْغَيْبِ وَٱلشَّهَٰدَةِ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ ፡፡
63፥10 “አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣው” እና ጌታዬ ሆይ! እንድመጸውትና ከደጋጐቹም ሰዎች እንድኾን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ وَأَنفِقُوا۟ مِن مَّا رَزَقْنَٰكُم مِّن قَبْلِ أَن يَأْتِىَ أَحَدَكُمُ ٱلْمَوْتُ فَيَقُولَ رَبِّ لَوْلَآ أَخَّرْتَنِىٓ إِلَىٰٓ أَجَلٍۢ قَرِيبٍۢ فَأَصَّدَّقَ وَأَكُن مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፡95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ ፡፡
ገለባ ሁለት
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 3 , ሐዲስ 58:
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” በመጨረሻቸው ህይወት በኢሻህ ሶላት ላይ መሩንና እንዲህ አሉ፦ “ይህን ሌሊት አጢናችሁታል? ከዚህ ሌሊት እስከ መቶ ሙሉ ዓመት በኃላ በምድር ወለል ማንም አይኖርም” حَدَّثَنَا سَعِيدُ بْنُ عُفَيْرٍ، قَالَ حَدَّثَنِي اللَّيْثُ، قَالَ حَدَّثَنِي عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ خَالِدٍ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ سَالِمٍ، وَأَبِي، بَكْرِ بْنِ سُلَيْمَانَ بْنِ أَبِي حَثْمَةَ أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ عُمَرَ، قَالَ صَلَّى بِنَا النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم الْعِشَاءَ فِي آخِرِ حَيَاتِهِ، فَلَمَّا سَلَّمَ قَامَ فَقَالَ “ أَرَأَيْتَكُمْ لَيْلَتَكُمْ هَذِهِ، فَإِنَّ رَأْسَ مِائَةِ سَنَةٍ مِنْهَا لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ أَحَدٌ ”. ።
በዚህ ሐዲስ መሰረት ሳም ሻሙስ፦ “ይህንን ነብያችን”ﷺ” ሲናገሩ በ 632 AD ነው፤ ከዚህ ቀን ጀምሮ መቶ ዓመት ሲቆጠር 732 AD ትንሳኤ ቆሞ ሁሉም ሰው አይኖርም፤ ግን ይኸው 1285 ዓመት አለፈው፤ ስለዚህ የተነገረው ትንቢት ከሽፋል” የሚል ስሁት ሙግት ያቀርባል፤ አለማወቅ በራሱ ኀጢአት አይደለም፤ ከመተቸት በፊት ይህ ምንድን ነው? ብሎ መጠየቅ ብልህነት ነው፤ አምላካችን አላህ፦ 16፥43 “የማታውቁ ብትሆኑ የዕውቀት ባለቤቶችን ጠይቁ” ይላል፤ እኛም ደረሳ እንደመሆናችን መጠን ኡስታዞቻችን ጠይቀን ያገኘነው መልስ፦ “በነብያችን”ﷺ” ጊዜ ከቆሙት ሰዎች ከመቶ ዓመት በኃላ ማንም አይኖርም ይሞታል” የሚል ነው፤ ይህንን ደሊል የሆነ ሐዲስ እራሱ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር በተረከው ሐዲስ ላይ እንዲህ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 9 , ሐዲስ 77:
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” በመጨረሻቸው ህይወት በኢሻህ ሶላት ላይ አሰላምተው ሲጨርሱ ቆሙና እንዲህ አሉ፦ “ይህን ሌሊት አጢናችሁታል? ከዚህ ሌሊት እስከ መቶ ሙሉ ዓመት በኃላ በምድር ወለል ማንም አይኖርም”፤ ይህንን የአላህን መልክተኛ”ﷺ” አነጋገር ሰዎች በተሳሳተ ነው የተረዱት፤ አንዳንድ ተራኪዎች( የመጨረሻው ቀን ከመቶ አመት በኃላ ይሆናል) ብለው ተረዱት፤ ነገር ግን ነብዩ”ﷺ” ለማለት የፈለጉት፦ ” ያ ክፍለ ዘመን ትውልድ ያልፋል” ነው أَنَّ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ عُمَرَ، قَالَ صَلَّى النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم صَلاَةَ الْعِشَاءِ فِي آخِرِ حَيَاتِهِ، فَلَمَّا سَلَّمَ قَامَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ ” أَرَأَيْتَكُمْ لَيْلَتَكُمْ هَذِهِ فَإِنَّ رَأْسَ مِائَةٍ لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ الْيَوْمَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ أَحَدٌ ”. فَوَهِلَ النَّاسُ فِي مَقَالَةِ رَسُولِ اللَّهِ ـ عَلَيْهِ السَّلاَمُ ـ إِلَى مَا يَتَحَدَّثُونَ مِنْ هَذِهِ الأَحَادِيثِ عَنْ مِائَةِ سَنَةٍ، وَإِنَّمَا قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ” لاَ يَبْقَى مِمَّنْ هُوَ الْيَوْمَ عَلَى ظَهْرِ الأَرْضِ ” يُرِيدُ بِذَلِكَ أَنَّهَا تَخْرِمُ ذَلِكَ الْقَرْنَ. ።
ገለባ ሶስት
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 54 , ሐዲስ 172:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የዐረብ ቆለኞች የሆኑትም ወደ አላህ መልእክተኛ”ﷺ” በመምጣት ስለ ሰዓቲቱ ጠየቋቸው፤ እርሳቸውም በዕድሜ ትንሽ የሆነውን ተመልክተው፦ “ይህ ልጅ እርጅና ሳያገኘው ማደግ ከቻለ የእናንተ ሰዓታችሁ በእናንተ ላይ ትመጣለች” ብለው አሉ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كَانَ الأَعْرَابُ إِذَا قَدِمُوا عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سَأَلُوهُ عَنِ السَّاعَةِ مَتَى السَّاعَةُ فَنَظَرَ إِلَى أَحْدَثِ إِنْسَانٍ مِنْهُمْ فَقَالَ “ إِنْ يَعِشْ هَذَا لَمْ يُدْرِكْهُ الْهَرَمُ قَامَتْ عَلَيْكُمْ سَاعَتُكُمْ ” ።
“ሣዐቱኩም” سَاعَتُكُمْ ማለት “የእናንተ ሰአት” ማለት እንጂ የቂያማ ቀን ሰአት በፍፁም አያመለክትም፤ ምክንያቱም “ኩም” ُكُمْ የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም በሁለተኛ መደብ ያሉትን የዐረብ ቆለኞች ስለሚያመለክት ነው። ህፃኑ አድርጎ ከማርጀቱ በፊት የዐረብ ቆለኞች የመሞቻ ቀናቸው ወደ እነርሱ ይመጣል፤ ለዛ ነው “ዐለይኩም” عَلَيْكُمْ የሚል ሁለተኛ መደብ ያለበት ተውላጠ ስም ላይ መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የገባው፤ መጨረሻ የሚለው ቃል ለትንሳኤ ቀን ብቻ ሳይሆን ለሞት ቀንም ያገለግላል፤ “ሞት” የሰዎችን ህይወት ሰአት መጨረሻ የሚያደርግ የቂን ነው፦
15:99 “እውነቱም (ሞት) እስኪመጣህ ድረስ” ጌታህን አምልከው وَٱعْبُدْ رَبَّكَ حَتَّىٰ يَأْتِيَكَ ٱلْيَقِينُ ፡፡
62፥8 “ያ ከእርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥ የሚመጣባችሁ ነው፡፡ ከዚያም ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ወደ ኾነው ጌታ ትመለሳላችሁ፡፡ ትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል” በላቸው قُلْ إِنَّ ٱلْمَوْتَ ٱلَّذِى تَفِرُّونَ مِنْهُ فَإِنَّهُۥ مُلَٰقِيكُمْ ۖ ثُمَّ تُرَدُّونَ إِلَىٰ عَٰلِمِ ٱلْغَيْبِ وَٱلشَّهَٰدَةِ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ ፡፡
63፥10 “አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣው” እና ጌታዬ ሆይ! እንድመጸውትና ከደጋጐቹም ሰዎች እንድኾን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ وَأَنفِقُوا۟ مِن مَّا رَزَقْنَٰكُم مِّن قَبْلِ أَن يَأْتِىَ أَحَدَكُمُ ٱلْمَوْتُ فَيَقُولَ رَبِّ لَوْلَآ أَخَّرْتَنِىٓ إِلَىٰٓ أَجَلٍۢ قَرِيبٍۢ فَأَصَّدَّقَ وَأَكُن مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአሏህ ስም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
“አሏህ” ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው””the Being Who worshiped” ማለት ነው።
ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Lane’s Arabic-English Lexicon by Edward William Lane (London: Willams & Norgate 1863)
“አሏህ” ኢስሙል ዛት” ማለትም “የህላዌው ስም” ነው፤ “ዛት” ذات ማለት “ምንነት” ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ማንነት እከሌ የሚባል ነው፤ ፈጣሪ ማን ነው? ጌታ ማን ነው? አስተናባሪ ማን ነው? ተብሎ ሲጠየቅ አላህ ነው፦
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
አላህ ማንነት ሲሆን የህላዌ ስሙ ነው፤ የተጸውዖ ስም በየትኛውም ቋንቋ እራሱን ነው እንጂ በትርጉም አይጠራም፤ ለምሳሌ “ወሒድ” ስሜ ነው፤ ትርጉሙ “ብቸኛ” ማለት ነው፤ ኢትዮጵያ “ብቸኛ” ኢንግላንድ “only” ስውዲን “bara” ግሪክ “ሞኖ” እስራኤል “ያኺድ” እባላለውን? በፍፁም ይህ የተጸውዖ ስም የትም አገር አይቀየርም። እዚህ ድረስ ካየን አላህ የስሙን ትርጉሙ ከላይ እንዳየነው “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው” ማለት ሲሆን አንዳንድ ጥራዝ ነጠቅ ተቺዎች ጎግል ላይ በሚቃርሟት የለበጣ መረጃ አሏህ “አል” ال እና “ኢላህ” إِلَٰه ከሚል ቃላት የተዋቀረ ነው ይላሉ፤ ይህ ትልቅ ስህተት ነው፤ “ኢላህ” إِلَٰه ትርጉሙ “አምላክ” ማለት ነው፤ “አል” የሚል አመልካች መስተአምር”definite article” ሲገባበት “አል-ኢላህ” الإِلَٰه “አምላክ”the-God” ይሆናል እንጂ ትርጉሙ “አሏህ” ٱللَّه ማለት አይደለም፤ ምክንያቱም አሏህ ላይ ላም ተሽዲድ ሆና ትመጣለችና፤ “ኢላህ” ላይ ግን ሸዳህ የለውም። “ኢላህ” 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አሊሀህ” آلِهَةٌ ማለትም “አማልክት” ነው፤ “ኢላህ” ማለት “አምላክ”God” ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ የማዕግረ ስም ስለሆነ፤ ግን “አላህ” የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 “ከአላህ” ጋር ሌላን “አምላክ” አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
በዐረቢኛ ሰዋስው ሕግ “ያ” يا ማለት “ሆይ”O” ማለት ሲሆን “Vocative particle” ነው፤ በዚህ ሕግ “ያ ረብ” يا رَبِّ “ያ ኢላህ” يا إِلَٰه “ያ ረህማን” يا رَّحْمَٰنِ “ያ ረሂም” يا رَّحِيمِ ወዘተ በማለት “ነኪራህ” نكرة ማለትም “ኢ-አመልካች መስተአምር” በማድረግ መጠቀም እንችላለን፤ ነገር ግን “ማዕሪፋህ” معرفة ማለትም “አመልካች መስተአምር” የሆኑትን ቀመርያህ እና ሸምሲያህ ጨምረን “ያ አር-ረብ” “ያ አል-ኢላህ” “ያ አር-ረህማን” “ያ አር-ረሂም” ወዘተ ማለት አይቻልም። አሏህ ቃሉ አል-ኢላህ ቢሆን ኖሮ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه የሚለው አይመጣም ነበር፤ አሏህ ላይ ግን “Vocative particle” በመነሻ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه አሊያም በመዳረሻ “አሏሁ-ማ” ٱللَّهُمَّ ሆኖ ይመጣል፦
3:26 በል- የንግሥና ባለቤት የሆንክ *”አላህ ሆይ”*! ለምትሻዉ ሰዉ ንግሥናን ትሰጣለህ፤ ከምትሻዉም ሰዉ ንግስናን ትገፍፋለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታልቃለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታዋርዳለህ። መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ በችሎታህ ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና። قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلْمُلْكِ تُؤْتِى ٱلْمُلْكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلْمُلْكَ مِمَّن تَشَآءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَآءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَآءُ ۖ بِيَدِكَ ٱلْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ قَدِيرٌۭ
ሌላው በቋንቋ ሕግ ያለው የሙህራን አቅዋል አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ ሲረባ “ሙሽተቅ” مُشتَق ማለትም “ሥርወ-ግንዳዊ ቃል”derivative word” ሲባል ነገር ግን አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ የማይረባ ከሆነ “ጃሚድ” جامِد ማለትም “ሥርወ-ግንድ አልባ”un-derivative word” ይባላል፤ በዐረቢኛ ቋንቋ ሕግ የአሏህ ስም ጃሚድ ነው። ስለዚህ አሏህ ከአል-ኢላህ ሥርወ-ግንድ የተገኘ ነው ማለት የተሳከረ፣ የተውረገረገ፣ የደፈረሰና የተንሸዋረረ ምልክታ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
“አሏህ” ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው””the Being Who worshiped” ማለት ነው።
ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Lane’s Arabic-English Lexicon by Edward William Lane (London: Willams & Norgate 1863)
“አሏህ” ኢስሙል ዛት” ማለትም “የህላዌው ስም” ነው፤ “ዛት” ذات ማለት “ምንነት” ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ማንነት እከሌ የሚባል ነው፤ ፈጣሪ ማን ነው? ጌታ ማን ነው? አስተናባሪ ማን ነው? ተብሎ ሲጠየቅ አላህ ነው፦
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
አላህ ማንነት ሲሆን የህላዌ ስሙ ነው፤ የተጸውዖ ስም በየትኛውም ቋንቋ እራሱን ነው እንጂ በትርጉም አይጠራም፤ ለምሳሌ “ወሒድ” ስሜ ነው፤ ትርጉሙ “ብቸኛ” ማለት ነው፤ ኢትዮጵያ “ብቸኛ” ኢንግላንድ “only” ስውዲን “bara” ግሪክ “ሞኖ” እስራኤል “ያኺድ” እባላለውን? በፍፁም ይህ የተጸውዖ ስም የትም አገር አይቀየርም። እዚህ ድረስ ካየን አላህ የስሙን ትርጉሙ ከላይ እንዳየነው “የሚመለክ” ወይም “አምልኮ የሚገባው” ማለት ሲሆን አንዳንድ ጥራዝ ነጠቅ ተቺዎች ጎግል ላይ በሚቃርሟት የለበጣ መረጃ አሏህ “አል” ال እና “ኢላህ” إِلَٰه ከሚል ቃላት የተዋቀረ ነው ይላሉ፤ ይህ ትልቅ ስህተት ነው፤ “ኢላህ” إِلَٰه ትርጉሙ “አምላክ” ማለት ነው፤ “አል” የሚል አመልካች መስተአምር”definite article” ሲገባበት “አል-ኢላህ” الإِلَٰه “አምላክ”the-God” ይሆናል እንጂ ትርጉሙ “አሏህ” ٱللَّه ማለት አይደለም፤ ምክንያቱም አሏህ ላይ ላም ተሽዲድ ሆና ትመጣለችና፤ “ኢላህ” ላይ ግን ሸዳህ የለውም። “ኢላህ” 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አሊሀህ” آلِهَةٌ ማለትም “አማልክት” ነው፤ “ኢላህ” ማለት “አምላክ”God” ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ የማዕግረ ስም ስለሆነ፤ ግን “አላህ” የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 “ከአላህ” ጋር ሌላን “አምላክ” አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 “ከአላህም” ጋር ሌላን “አምላክ” አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
በዐረቢኛ ሰዋስው ሕግ “ያ” يا ማለት “ሆይ”O” ማለት ሲሆን “Vocative particle” ነው፤ በዚህ ሕግ “ያ ረብ” يا رَبِّ “ያ ኢላህ” يا إِلَٰه “ያ ረህማን” يا رَّحْمَٰنِ “ያ ረሂም” يا رَّحِيمِ ወዘተ በማለት “ነኪራህ” نكرة ማለትም “ኢ-አመልካች መስተአምር” በማድረግ መጠቀም እንችላለን፤ ነገር ግን “ማዕሪፋህ” معرفة ማለትም “አመልካች መስተአምር” የሆኑትን ቀመርያህ እና ሸምሲያህ ጨምረን “ያ አር-ረብ” “ያ አል-ኢላህ” “ያ አር-ረህማን” “ያ አር-ረሂም” ወዘተ ማለት አይቻልም። አሏህ ቃሉ አል-ኢላህ ቢሆን ኖሮ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه የሚለው አይመጣም ነበር፤ አሏህ ላይ ግን “Vocative particle” በመነሻ “ያ አሏህ” يا ٱللَّه አሊያም በመዳረሻ “አሏሁ-ማ” ٱللَّهُمَّ ሆኖ ይመጣል፦
3:26 በል- የንግሥና ባለቤት የሆንክ *”አላህ ሆይ”*! ለምትሻዉ ሰዉ ንግሥናን ትሰጣለህ፤ ከምትሻዉም ሰዉ ንግስናን ትገፍፋለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታልቃለህ፤ የምትሻዉንም ሰዉ ታዋርዳለህ። መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ በችሎታህ ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና። قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلْمُلْكِ تُؤْتِى ٱلْمُلْكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلْمُلْكَ مِمَّن تَشَآءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَآءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَآءُ ۖ بِيَدِكَ ٱلْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ قَدِيرٌۭ
ሌላው በቋንቋ ሕግ ያለው የሙህራን አቅዋል አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ ሲረባ “ሙሽተቅ” مُشتَق ማለትም “ሥርወ-ግንዳዊ ቃል”derivative word” ሲባል ነገር ግን አንድ ቃል ከግስ መደብ እና ከስም መደብ የማይረባ ከሆነ “ጃሚድ” جامِد ማለትም “ሥርወ-ግንድ አልባ”un-derivative word” ይባላል፤ በዐረቢኛ ቋንቋ ሕግ የአሏህ ስም ጃሚድ ነው። ስለዚህ አሏህ ከአል-ኢላህ ሥርወ-ግንድ የተገኘ ነው ማለት የተሳከረ፣ የተውረገረገ፣ የደፈረሰና የተንሸዋረረ ምልክታ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኑን ወል ቀለም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
68፥1 “ኑን”፤ በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ ።
ነጥብ አንድ
“ኑን”
“ኑን” ن ከሃያ ዘጠኙ አል-ሑሩፉል ኢጃኢያ እና ከሃያ ስምንቱ አል-ሑሩፉል አብጀዲያ አንዱ ነው፤ ከእነዚህ ሐርፎች አስራ አራቱ በመድ የሚሳቡ፦ “አሊፍ፣ ላም፣ ሚም፣ ሷድ፣ ሯ፣ ካፍ፣ ሃ፣ ያ፣ ዓይን፣ ጧ፣ ሲን፣ ሐ፣ ቃፍ፣ ኑን” በቁርአን መግቢያ ላይ በ 29 ሱራዎች ላይ “ፈዋቲህ” فواتح ማለት “መክፈቻዎች” ሆነው ይገኛሉ፤ እነዚህ ሐርፎች “አል-ሑሩፉል ሙቀጠአ” الحروف المقطعة ይባላሉ፤ “አል-ሙቀጠአ” المقطعة ማለትም “ቀጠአ” قطع ማለትም “አነጸረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ምጻረ-ቃል”abbreviated” ማለት ነው። እነዚህ ሐርፎች የቁርአን ዋልታና ማገር ሲሆን ታምር ነው፤ እነዚህ ሃርፎች የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች እና የተወረደ መጽሐፍ ነው፤ አላህ እነዚህ ሃርፎች እንድንቸገር ሳይሆን የአዕምሮ ባለቤቶች ሆነን እነዚህ አንቀፆች እንድናስተነትን ነው ያወረደው፦
7:1 *”አሊፍ ላም ሚም ሷድ”*፦
ይህ *”ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው”*፤
10:1 *”አሊፍ፣ ላም፣ ራ”*፦ እነዚህ በጥበብ የተሞላው *”መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
12:1 *”አሊፍ ላም ራ”*፦ እነዚህ *”የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
13:1 *”አሊፍ ላም ሚም ራ”*፦ ይህች *”ከመጽሐፉ አንቀጾች ናት”*፤ ያም ከጌታህ *”ወደ አንተ የተወረደው እውነት ነው”*፤
20:1 *”ጧ ሃ”*፦
ቁርአንን በአንተ ላይ *”እንድትቸገር አላወረድንም”*፤
38:29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *”አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው”*፡፡
በእርግጥ “ኑን” ن ማለት “ሑት” حُوت ማለትም “አሳ” በሚል ይመጣል፤ እዚሁ ሱራህ ላይ ዩኑስ “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ፤ በመበሳጨትና ባለ መታገሥ እንደ “ዓሣው ባለቤትም” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡
37፥139 “ዩኑስም” በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
37፤142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን “ዐሳው” ዋጠው فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌۭ ፡፡
68፥48 ላይ ዩኑስ “ከሷሒቡል ሑት” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ሌላ አንቀፅ ላይ በተለዋዋጭ ቃል “ዘን ኑን” ذَا ٱلنُّون ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
21፥87 “የዓሳውንም ባለቤት” وَذَا ٱلنُّونِ ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡
ግን 68፥1 ላይ የተጠቀሰው ኑን ሙፈሲሪን ሐርፍ ነው ሲሉ ነገር ግን ከ 1329–1414 ይኖር የነበረው አል-ፈይሩዝ አባዲ “ተንዊሩል ሚቅባስ” تنوير المقباس በሚባል ስብስቡ ላይ ከኢብኑ አባስ ሪዋያ ሳያገኝ ኑን ከምድር በታች ምድርን የተሸከመ አሳ ነው ብሎ አስቀምጦታል፤ ይህ ኢስናድ ደኢፍ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ቀለም”
“ቀለም” قَلَم ማለት “ብዕር” ማለት ሲሆን ቃላትን ማስፈሪያ ነው፤ “ከላም” كَلَٰم ማለት “ንግግር” ማለት ሲሆን ንግግር ደግሞ የፊደላት ውቅር ነው፣ ፊደላት ሆሄሃት ሆነው በብዕር ይሰፍራሉ፦
31:27 ከዛፍም በምድር ያለው ሁሉ “ብርዖች” أَقْلَامٌ ቢሆኑ ኖሮ ባሕሩም ከእርሱ ማለቅ በኋላ ሰባት ባሕሮች የሚጨመሩለት ሆኖ፣ ቀለም ቢሆንና ቢጻፍባቸው፣ የአላህ ቃላት ባላለቀች ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና።
ሌላው ብዕር እውቀት ለመግለፅ አግልግሎት ላይ ውሏል፦
96:1-5 አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም። ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው ጌታህ ስም። አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ “በብዕር” بِالْقَلَمِ ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን።
“ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ”imperative verb” ሁለት ጊዜ መምጣቱ ሁለት ይዘት እንዳለው ምሁራን ይናገራሉ፦
አንደኛ ይዘት “አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም” ማለት መለኮታዊ መገለጥ የሆነው ቁርአንን እያንዳንዱን ሱራ በአላህ ስም መነበቡም ሲያመለክት ይህ ነቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ነቅል” نفل ጌታችን አላህ በነቢያቱ ለሰው ልጆች የሚያስተላልፈው ወህይ ማለትም ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ነው፦
7:52 “ከእውቀት” ጋርም የዘረዘርነው የሆነን “መጽሐፍ” ለሚያምኑ ሕዝቦች መመሪያና እዝነት ሲሆን፣ በእርግጥ አመጣንላቸው።
ሁለተኛው ይዘት ደግሞ “አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ በብዕር ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን” ስለሚል በብዕር ማለትም በትምህርት የሚገበይ እውቀትን ማንበብ ያሳያል፣ አላህ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ አሳውቆታል፣ ሳይንስ*science* የሚለው ቃል “ሳይንሲያ” ከሚል ከላቲን ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ እውቀት ማለት ነው፣ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሙያዊ ፍቺው ደግሞ ህይወት ስላላቸውና ስለሌላቸው ነገሮች የሚያጠና የምርምር ዘርፍ ነው፣ ይህ ዓቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ዓቅል” عقل ደግሞ አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች እንዲያመዛዝኑ፣ እንዲያስተነትኑ፣ እንዲመራመሩበት እንዲያስተውሉ፣ የሰጠው አመክንዮ”Reason” ነው፦
17:36ለአንተም በእርሱ “ዕውቀት” የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከነሱ ተጠያቂ ነውና።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
68፥1 “ኑን”፤ በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ ።
ነጥብ አንድ
“ኑን”
“ኑን” ن ከሃያ ዘጠኙ አል-ሑሩፉል ኢጃኢያ እና ከሃያ ስምንቱ አል-ሑሩፉል አብጀዲያ አንዱ ነው፤ ከእነዚህ ሐርፎች አስራ አራቱ በመድ የሚሳቡ፦ “አሊፍ፣ ላም፣ ሚም፣ ሷድ፣ ሯ፣ ካፍ፣ ሃ፣ ያ፣ ዓይን፣ ጧ፣ ሲን፣ ሐ፣ ቃፍ፣ ኑን” በቁርአን መግቢያ ላይ በ 29 ሱራዎች ላይ “ፈዋቲህ” فواتح ማለት “መክፈቻዎች” ሆነው ይገኛሉ፤ እነዚህ ሐርፎች “አል-ሑሩፉል ሙቀጠአ” الحروف المقطعة ይባላሉ፤ “አል-ሙቀጠአ” المقطعة ማለትም “ቀጠአ” قطع ማለትም “አነጸረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ምጻረ-ቃል”abbreviated” ማለት ነው። እነዚህ ሐርፎች የቁርአን ዋልታና ማገር ሲሆን ታምር ነው፤ እነዚህ ሃርፎች የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች እና የተወረደ መጽሐፍ ነው፤ አላህ እነዚህ ሃርፎች እንድንቸገር ሳይሆን የአዕምሮ ባለቤቶች ሆነን እነዚህ አንቀፆች እንድናስተነትን ነው ያወረደው፦
7:1 *”አሊፍ ላም ሚም ሷድ”*፦
ይህ *”ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው”*፤
10:1 *”አሊፍ፣ ላም፣ ራ”*፦ እነዚህ በጥበብ የተሞላው *”መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
12:1 *”አሊፍ ላም ራ”*፦ እነዚህ *”የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
13:1 *”አሊፍ ላም ሚም ራ”*፦ ይህች *”ከመጽሐፉ አንቀጾች ናት”*፤ ያም ከጌታህ *”ወደ አንተ የተወረደው እውነት ነው”*፤
20:1 *”ጧ ሃ”*፦
ቁርአንን በአንተ ላይ *”እንድትቸገር አላወረድንም”*፤
38:29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *”አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው”*፡፡
በእርግጥ “ኑን” ن ማለት “ሑት” حُوت ማለትም “አሳ” በሚል ይመጣል፤ እዚሁ ሱራህ ላይ ዩኑስ “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ፤ በመበሳጨትና ባለ መታገሥ እንደ “ዓሣው ባለቤትም” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡
37፥139 “ዩኑስም” በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
37፤142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን “ዐሳው” ዋጠው فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌۭ ፡፡
68፥48 ላይ ዩኑስ “ከሷሒቡል ሑት” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ሌላ አንቀፅ ላይ በተለዋዋጭ ቃል “ዘን ኑን” ذَا ٱلنُّون ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
21፥87 “የዓሳውንም ባለቤት” وَذَا ٱلنُّونِ ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡
ግን 68፥1 ላይ የተጠቀሰው ኑን ሙፈሲሪን ሐርፍ ነው ሲሉ ነገር ግን ከ 1329–1414 ይኖር የነበረው አል-ፈይሩዝ አባዲ “ተንዊሩል ሚቅባስ” تنوير المقباس በሚባል ስብስቡ ላይ ከኢብኑ አባስ ሪዋያ ሳያገኝ ኑን ከምድር በታች ምድርን የተሸከመ አሳ ነው ብሎ አስቀምጦታል፤ ይህ ኢስናድ ደኢፍ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ቀለም”
“ቀለም” قَلَم ማለት “ብዕር” ማለት ሲሆን ቃላትን ማስፈሪያ ነው፤ “ከላም” كَلَٰم ማለት “ንግግር” ማለት ሲሆን ንግግር ደግሞ የፊደላት ውቅር ነው፣ ፊደላት ሆሄሃት ሆነው በብዕር ይሰፍራሉ፦
31:27 ከዛፍም በምድር ያለው ሁሉ “ብርዖች” أَقْلَامٌ ቢሆኑ ኖሮ ባሕሩም ከእርሱ ማለቅ በኋላ ሰባት ባሕሮች የሚጨመሩለት ሆኖ፣ ቀለም ቢሆንና ቢጻፍባቸው፣ የአላህ ቃላት ባላለቀች ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና።
ሌላው ብዕር እውቀት ለመግለፅ አግልግሎት ላይ ውሏል፦
96:1-5 አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም። ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው ጌታህ ስም። አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ “በብዕር” بِالْقَلَمِ ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን።
“ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ”imperative verb” ሁለት ጊዜ መምጣቱ ሁለት ይዘት እንዳለው ምሁራን ይናገራሉ፦
አንደኛ ይዘት “አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም” ማለት መለኮታዊ መገለጥ የሆነው ቁርአንን እያንዳንዱን ሱራ በአላህ ስም መነበቡም ሲያመለክት ይህ ነቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ነቅል” نفل ጌታችን አላህ በነቢያቱ ለሰው ልጆች የሚያስተላልፈው ወህይ ማለትም ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ነው፦
7:52 “ከእውቀት” ጋርም የዘረዘርነው የሆነን “መጽሐፍ” ለሚያምኑ ሕዝቦች መመሪያና እዝነት ሲሆን፣ በእርግጥ አመጣንላቸው።
ሁለተኛው ይዘት ደግሞ “አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ በብዕር ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን” ስለሚል በብዕር ማለትም በትምህርት የሚገበይ እውቀትን ማንበብ ያሳያል፣ አላህ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ አሳውቆታል፣ ሳይንስ*science* የሚለው ቃል “ሳይንሲያ” ከሚል ከላቲን ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ እውቀት ማለት ነው፣ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሙያዊ ፍቺው ደግሞ ህይወት ስላላቸውና ስለሌላቸው ነገሮች የሚያጠና የምርምር ዘርፍ ነው፣ ይህ ዓቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ዓቅል” عقل ደግሞ አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች እንዲያመዛዝኑ፣ እንዲያስተነትኑ፣ እንዲመራመሩበት እንዲያስተውሉ፣ የሰጠው አመክንዮ”Reason” ነው፦
17:36ለአንተም በእርሱ “ዕውቀት” የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከነሱ ተጠያቂ ነውና።
ነጥብ ሶስት
“የስቱሩነ”
“በሚጽፉት” ተብሎ የተቀመጠቅ ቃል “የስጡሩነ” يَسْطُرُونَ ሲሆን በግሱ መድረሻ ቅጥያ ላይ “እነርሱ” የሚል ብዜት የሆነ ስውር ተሳቢ ተውላጠ-ስም አለ፤ ይህም በብዕር ጸሐፊዎች እንዳሉ ያመለክታል፤ እነዚህም ጸሐፊዎች የትንሳኤ ቀን ምንዳና ትሩፋት የሚሰጥበትን ሰናያትና እኩያት ስራ የሚመዘግቡ በቀኝና በግራ ያሉት መላእክት ናቸው፦
54:52-53 የሠሩትንም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ዉስጥ ነው፤ ትንሹም ትልቁም ሁሉ “የተጻፈ” مُسْتَطَرٌ ነው፤
82:10-12 በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትሆኑ፤ “የተከበሩ ጸሐፊዎች” كَٰتِبِينَ የሆኑ፤ ተጠባባቂዎች፤ የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፤
50:17-18 ሁለቱ ቃል ተቀባይ በቀኙም በግራውም ተቀምጠው ቃሉን በሚቀበሉት ወቅትየሚሆነውን አስታውስ። ከቃል አንድንም አይናገርም ከእርሱ ዘንድ ቃሉን ለመመዝገብ ዝግጁ የሆኑ “መላእክት” ያሉ ቢሆን እንጅ።
መደምደሚያ
“ኑን” በሴሜቲክ ቤተሰብ ውስጥ ማለትም፦ በአካዲያን፣ በፎኒሺአን፣ በዕብራውያን፣ በአረማይክና በአረቢኛ የፊደል ስም ቢሆንም ግን ስረ-መሰረቱ “እባብ” ወይም “አሳ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በዕብራይስጥ “አሌፍ” א ማለት “በሬ” ነው፤ “ቤት” ב,ማለት “ቤት” ነው፣ “ጋሜል” ג, ማለት “ግመል” ነው፤ “ዳሌት” ד ማለት “በር” ነው፤ እያለ ይቀጥላል። የሥነ-ሆሄ ጥናት”Graphology” እንደሚያትተው የፊደሎች ቅርፅ የእንስሳት እና የግኡዛን ነገሮች ነበሩ፤ ለመሆኑ ከምድር በታች ውሃ አለው የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ምድር በውሃ ላይ ነው የፀናችው ማለትም ያለችውች የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ይህ አፈታሪክ ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር”* የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
መዝሙር 136፥6 *”ምድርን በውኃ ላይ ያጸና”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የሥነ-ምድር ጥናት”Geoology” ምድር ዝግር ሆና ከምድር በታች ውሃ አለ የሚለውን የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ፉርሽ አርጎቷል፤ ነገር ግን ባይብል ከምድር በታች ውሃ አለ ብቻ ሳይሆን የሚለው እዚያ ውሃ ውስጥ አሳ አለ ይለናል፦
ዘዳግም 4፥18 በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን”* ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ፥
በጥልቅ ባህር ውስጥ “እባብ” አለ የሚል የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ውስጥ የሚካተት ተረት በባይብል በውሃ ውስጥ የሚኖረው እባብ “ሌዋታን” ይለዋል፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ *”ሌዋታንን”* በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፥ *”በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ”* ይገድላል።
አሞጽ 9:3 በቀርሜሎስም ራስ ውስጥ ቢሸሸጉ ፈልጌ ከዚያ አወጣቸዋለሁ፤ *”በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ እባቡን”* አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል፤
ይህንን የባይብል አፈታሪክ ያጋለጠውን የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” በ 1225-1274 AD ይኖር የነበረው የክርስትናውን አቃቤ እምነት ቶማስ አኩናስ ይህ እባብ ሰይጣን ነው ብሎ አርፎቷል፤ ሙስሊም የማያነብ ይመስላቸዋል እንዴ? ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ የቁርአን ተፍሲር ከመተቸት በፊት የአምላክ ቃል ነው ተብሎ የሚታመንበት ባይብል መፈተሽ አለበት፤ ተፍሲር የሰው ግንዛቤ ነውና፤ ቅድሚያ ባይብል ምድር በውሃ ላይ ተመሰረተች፣ ከምድር በታች ውሃ አለ እና በውሃ ውስጥ አንዴ አሳ አንዴ እባብ አለ የሚለውን ተረት ይፈተሽ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“የስቱሩነ”
“በሚጽፉት” ተብሎ የተቀመጠቅ ቃል “የስጡሩነ” يَسْطُرُونَ ሲሆን በግሱ መድረሻ ቅጥያ ላይ “እነርሱ” የሚል ብዜት የሆነ ስውር ተሳቢ ተውላጠ-ስም አለ፤ ይህም በብዕር ጸሐፊዎች እንዳሉ ያመለክታል፤ እነዚህም ጸሐፊዎች የትንሳኤ ቀን ምንዳና ትሩፋት የሚሰጥበትን ሰናያትና እኩያት ስራ የሚመዘግቡ በቀኝና በግራ ያሉት መላእክት ናቸው፦
54:52-53 የሠሩትንም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ዉስጥ ነው፤ ትንሹም ትልቁም ሁሉ “የተጻፈ” مُسْتَطَرٌ ነው፤
82:10-12 በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትሆኑ፤ “የተከበሩ ጸሐፊዎች” كَٰتِبِينَ የሆኑ፤ ተጠባባቂዎች፤ የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፤
50:17-18 ሁለቱ ቃል ተቀባይ በቀኙም በግራውም ተቀምጠው ቃሉን በሚቀበሉት ወቅትየሚሆነውን አስታውስ። ከቃል አንድንም አይናገርም ከእርሱ ዘንድ ቃሉን ለመመዝገብ ዝግጁ የሆኑ “መላእክት” ያሉ ቢሆን እንጅ።
መደምደሚያ
“ኑን” በሴሜቲክ ቤተሰብ ውስጥ ማለትም፦ በአካዲያን፣ በፎኒሺአን፣ በዕብራውያን፣ በአረማይክና በአረቢኛ የፊደል ስም ቢሆንም ግን ስረ-መሰረቱ “እባብ” ወይም “አሳ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በዕብራይስጥ “አሌፍ” א ማለት “በሬ” ነው፤ “ቤት” ב,ማለት “ቤት” ነው፣ “ጋሜል” ג, ማለት “ግመል” ነው፤ “ዳሌት” ד ማለት “በር” ነው፤ እያለ ይቀጥላል። የሥነ-ሆሄ ጥናት”Graphology” እንደሚያትተው የፊደሎች ቅርፅ የእንስሳት እና የግኡዛን ነገሮች ነበሩ፤ ለመሆኑ ከምድር በታች ውሃ አለው የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ምድር በውሃ ላይ ነው የፀናችው ማለትም ያለችውች የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ይህ አፈታሪክ ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር”* የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
መዝሙር 136፥6 *”ምድርን በውኃ ላይ ያጸና”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የሥነ-ምድር ጥናት”Geoology” ምድር ዝግር ሆና ከምድር በታች ውሃ አለ የሚለውን የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ፉርሽ አርጎቷል፤ ነገር ግን ባይብል ከምድር በታች ውሃ አለ ብቻ ሳይሆን የሚለው እዚያ ውሃ ውስጥ አሳ አለ ይለናል፦
ዘዳግም 4፥18 በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን”* ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ፥
በጥልቅ ባህር ውስጥ “እባብ” አለ የሚል የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ውስጥ የሚካተት ተረት በባይብል በውሃ ውስጥ የሚኖረው እባብ “ሌዋታን” ይለዋል፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ *”ሌዋታንን”* በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፥ *”በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ”* ይገድላል።
አሞጽ 9:3 በቀርሜሎስም ራስ ውስጥ ቢሸሸጉ ፈልጌ ከዚያ አወጣቸዋለሁ፤ *”በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ እባቡን”* አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል፤
ይህንን የባይብል አፈታሪክ ያጋለጠውን የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” በ 1225-1274 AD ይኖር የነበረው የክርስትናውን አቃቤ እምነት ቶማስ አኩናስ ይህ እባብ ሰይጣን ነው ብሎ አርፎቷል፤ ሙስሊም የማያነብ ይመስላቸዋል እንዴ? ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ የቁርአን ተፍሲር ከመተቸት በፊት የአምላክ ቃል ነው ተብሎ የሚታመንበት ባይብል መፈተሽ አለበት፤ ተፍሲር የሰው ግንዛቤ ነውና፤ ቅድሚያ ባይብል ምድር በውሃ ላይ ተመሰረተች፣ ከምድር በታች ውሃ አለ እና በውሃ ውስጥ አንዴ አሳ አንዴ እባብ አለ የሚለውን ተረት ይፈተሽ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በኢየሱስና በአንዱ አምላክ መካከል ያለው የኑባሬ ልዩነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
መግቢያ
‹‹ኢየሱስ ፍጹም ሰዉም ፍፁም አምላም ነዉ›› ከተባለ ይህ እሳቤ ከስነ-አመክንዮ አንፃር ብቻ ሳይሆን ከመፅሐፍ ቅዱስም ጭምር የሚጋጭና የማያስኬድ ነዉ፡፡ አምላክ ሁሉን ቻይ ፤ ሁሉን አዋቂ ፤ ፍፁም ሟች ያልሆነ immortal ነዉ፡፡ ሰዉ ደግሞ በተቃራኒዉ ሁሉን ቻይ ያልሆነ ፤ ሁሉን አዋቂ ያልሆነ ፤ ፤ ፍጹም ሟች የሆነ mmortal ነዉ፡፡ ‹‹አምላክ ፍፁም ሰዉ ፍጹም እምላክ ነዉ››ማለት- ‹‹ ሁሉን አዋቂ የሆነና ሁሉን አዋቂ ያልሆነነ ነዉ፡፡ አምላክ ሁሉን ቻይ የሆነና ሁሉን ቻይ ያልሆነ ነዉ፡፡ እምላክ ፍጹም ሟች ያልሆነ immortal ና ፍጹም ሟች የሆነ mmortal ነዉ›› ማለት ነዉ፡፡ ይህ ትርጉም የሚሰጥ ነዉን????
የሆነ ነገርን ‹‹ፍፁምም ነዉ፤ ፍፁምም አይደልም››ማለት ልክ የሆነን ነገር ‹‹ይ ነገር ክብም አራት ማዕዘንም ነዉ፡›› እንደ ማለት ነዉ፡፡ ‹‹ክብ ነዉ››ስንል ‹‹አራት ማዕዘን አይደለም ማለት ነዉ››፡፡ ‹‹አራት ማዕዘን ነዉም›› ስንል ‹‹ክብ አይደልም››ማለታችን ነዉ፡፡ ስለዚህ ሁለት የማይገናኙትን ባህርያት ሁለቱንም በአንድ ጊዜ ፍፁም መሆን ይችላልን?? ሁለት ተቃራኒ የሆኑ ነገሮችን በአንድነት ነዉ ማለት በፍፁም የማይሆን ነዉ፡፡
ለምሳሌ ‹‹አምላክ አለ››ብንል አንድ ዐረፍተ ነገር ነዉ፡፡ ‹‹አምላክ የለም››ብንል ደግሞ ሌላ ተቃራኒ አረፍተ ነገር ነዉ፡፡ ሁለቱም ትክክል በፍፁም ሊሆኑ አይችሉም፡፡ ክርስቲያኖች እንደሚሉት ‹‹ ሁለት ተቃራኒ ነገሮች በእነድነት ሊኖሩ ይችላሉ›› ብንልና ‹‹አምላክ አለ፤ እነደዚሁም አምላክ የለም፡፡››ብንል ፤ ሁለት ተቃራኒ ዓረፍተ ነገሮች ናቸዉ፡፡ ‹‹አምላክ ሁሉን ቻይ፤ ስለሆነ ምን አለበት፤ ሊኖርም ላይኖርም ይችላል፡፡ ምን የሳነዋል›› ማለት ይቻለናልን? እስቲ ወደ መደምደሚያ የሚያደርሱን የተለያየ መንደርደሪያዎችን እንይ፦
መንደርደሪያ 1
አንዱ አምላክ ፦ እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁም ይላል ፦
ሆሴ.11:9፤ እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁምና፥
በተቃራኒው ደግሞ ኢየሱስና ሃዋርያቱ ፦ ኢየሱስ ሰው ነው ይላሉ፦
ዮሐ.8:40 ነገር ግን አሁን ከእግዚእብሔር የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤
1ጢሞ.2:5 አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤the man Christ Jesus;
ሐዋ.17:31 ቀን ቀጥሮአልና፥ በዚያም ቀን ባዘጋጀው ሰው እጅ በዓለሙ ላይ በጽድቅ ሊፈርድ አለው፤
ሐዋ.2:22 የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ፤ approved of God
ኢየሱስ ሰው ከሆነ አንዱ አምላክ ሰው አይደለሁም ካለ፣ ሰው የሆነው ኢየሱስ ፣ ሰው ያልሆነውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 2
አንድነቢያትና ሃዋርያት አንዱን አምላክ አልሞተም፣ አይሞትም ይሉናል፦
ዕን.1:12 አቤቱ፥ የተቀደስህ አምላኬ ሆይ፥ አንተ ከዘላለም ጀምሮ አልነበርህምን? አንተ አትሞትም
ዕን.1:12 LORD, are you not from everlasting? My God, my Holy One, you will never die(anta lo namut). You, LORD, have appointed them to execute j1ጢሞ.6:16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።
ራእ.4:9 እንስሶቹም በዙፋን ላይ ለተቀመጠው ከዘላለምም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው ለእርሱ ክብርና ውዳሴ ምስጋናም በሰጡት ጊዜ፥
በተቃራኒው ደግሞ ኢየሱስና ሃዋርያቱ ኢየሱስ ፙች ነው ይላሉ፦
የዮሐንስ ራእይ 1.18 ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ I was dead,
2ቆሮ.5:14 ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤
ኢየሱስ ፙች ከሆነ አንዱ አምላክ የማይሞት ከሆነ ፣ የሚሞተው ኢየሱስ ፣ የማይሞተውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
መግቢያ
‹‹ኢየሱስ ፍጹም ሰዉም ፍፁም አምላም ነዉ›› ከተባለ ይህ እሳቤ ከስነ-አመክንዮ አንፃር ብቻ ሳይሆን ከመፅሐፍ ቅዱስም ጭምር የሚጋጭና የማያስኬድ ነዉ፡፡ አምላክ ሁሉን ቻይ ፤ ሁሉን አዋቂ ፤ ፍፁም ሟች ያልሆነ immortal ነዉ፡፡ ሰዉ ደግሞ በተቃራኒዉ ሁሉን ቻይ ያልሆነ ፤ ሁሉን አዋቂ ያልሆነ ፤ ፤ ፍጹም ሟች የሆነ mmortal ነዉ፡፡ ‹‹አምላክ ፍፁም ሰዉ ፍጹም እምላክ ነዉ››ማለት- ‹‹ ሁሉን አዋቂ የሆነና ሁሉን አዋቂ ያልሆነነ ነዉ፡፡ አምላክ ሁሉን ቻይ የሆነና ሁሉን ቻይ ያልሆነ ነዉ፡፡ እምላክ ፍጹም ሟች ያልሆነ immortal ና ፍጹም ሟች የሆነ mmortal ነዉ›› ማለት ነዉ፡፡ ይህ ትርጉም የሚሰጥ ነዉን????
የሆነ ነገርን ‹‹ፍፁምም ነዉ፤ ፍፁምም አይደልም››ማለት ልክ የሆነን ነገር ‹‹ይ ነገር ክብም አራት ማዕዘንም ነዉ፡›› እንደ ማለት ነዉ፡፡ ‹‹ክብ ነዉ››ስንል ‹‹አራት ማዕዘን አይደለም ማለት ነዉ››፡፡ ‹‹አራት ማዕዘን ነዉም›› ስንል ‹‹ክብ አይደልም››ማለታችን ነዉ፡፡ ስለዚህ ሁለት የማይገናኙትን ባህርያት ሁለቱንም በአንድ ጊዜ ፍፁም መሆን ይችላልን?? ሁለት ተቃራኒ የሆኑ ነገሮችን በአንድነት ነዉ ማለት በፍፁም የማይሆን ነዉ፡፡
ለምሳሌ ‹‹አምላክ አለ››ብንል አንድ ዐረፍተ ነገር ነዉ፡፡ ‹‹አምላክ የለም››ብንል ደግሞ ሌላ ተቃራኒ አረፍተ ነገር ነዉ፡፡ ሁለቱም ትክክል በፍፁም ሊሆኑ አይችሉም፡፡ ክርስቲያኖች እንደሚሉት ‹‹ ሁለት ተቃራኒ ነገሮች በእነድነት ሊኖሩ ይችላሉ›› ብንልና ‹‹አምላክ አለ፤ እነደዚሁም አምላክ የለም፡፡››ብንል ፤ ሁለት ተቃራኒ ዓረፍተ ነገሮች ናቸዉ፡፡ ‹‹አምላክ ሁሉን ቻይ፤ ስለሆነ ምን አለበት፤ ሊኖርም ላይኖርም ይችላል፡፡ ምን የሳነዋል›› ማለት ይቻለናልን? እስቲ ወደ መደምደሚያ የሚያደርሱን የተለያየ መንደርደሪያዎችን እንይ፦
መንደርደሪያ 1
አንዱ አምላክ ፦ እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁም ይላል ፦
ሆሴ.11:9፤ እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁምና፥
በተቃራኒው ደግሞ ኢየሱስና ሃዋርያቱ ፦ ኢየሱስ ሰው ነው ይላሉ፦
ዮሐ.8:40 ነገር ግን አሁን ከእግዚእብሔር የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤
1ጢሞ.2:5 አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤the man Christ Jesus;
ሐዋ.17:31 ቀን ቀጥሮአልና፥ በዚያም ቀን ባዘጋጀው ሰው እጅ በዓለሙ ላይ በጽድቅ ሊፈርድ አለው፤
ሐዋ.2:22 የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ፤ approved of God
ኢየሱስ ሰው ከሆነ አንዱ አምላክ ሰው አይደለሁም ካለ፣ ሰው የሆነው ኢየሱስ ፣ ሰው ያልሆነውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 2
አንድነቢያትና ሃዋርያት አንዱን አምላክ አልሞተም፣ አይሞትም ይሉናል፦
ዕን.1:12 አቤቱ፥ የተቀደስህ አምላኬ ሆይ፥ አንተ ከዘላለም ጀምሮ አልነበርህምን? አንተ አትሞትም
ዕን.1:12 LORD, are you not from everlasting? My God, my Holy One, you will never die(anta lo namut). You, LORD, have appointed them to execute j1ጢሞ.6:16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።
ራእ.4:9 እንስሶቹም በዙፋን ላይ ለተቀመጠው ከዘላለምም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው ለእርሱ ክብርና ውዳሴ ምስጋናም በሰጡት ጊዜ፥
በተቃራኒው ደግሞ ኢየሱስና ሃዋርያቱ ኢየሱስ ፙች ነው ይላሉ፦
የዮሐንስ ራእይ 1.18 ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ I was dead,
2ቆሮ.5:14 ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤
ኢየሱስ ፙች ከሆነ አንዱ አምላክ የማይሞት ከሆነ ፣ የሚሞተው ኢየሱስ ፣ የማይሞተውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 3
አንዱ አምላክ አይተኛም አያንቀላፋም፦
መዝ.121:4 እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀላፋምም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይተኛን ያንቀላፋል፦
mark 4:38 እርሱም በስተኋላዋ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ አንቅተውም። መምህር ሆይ፥ ስንጠፋ አይገድህምን? አሉት።
አንዱ አምላክ የማይተኛና የማያንቀላፋ ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ከሆነ ፣ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ኢየሱስ ፣ የማይተኛና የማያንቀላፋውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 4
አንዱ አምላክ አይደክምም፦
ኢሳ.40:28፤ አላወቅህምን? አልሰማህምን? YAHWEH የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።፤
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይደክማል፦
ዮሐ.4:6 በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ያህል ነበረ።
አንዱ አምላክ የማይደክም ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚደክም ከሆነ ፣ የሚደክም ኢየሱስ ፡ የማይደክመውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 5
አንዱ አምላክ አይበላም አይጠጣም፦
መዝ.50:12 ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና።
መዝ.50:13 የፍሪዳውን ሥጋ እበላለሁን? የፍየሉንስ ደም እጠጣለሁን?
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይበላል ይጠጣል ፦
Matthew 11:19 የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ፥
ያ የበላውንና የጠጣውን በሌላ መልኩ ከሰውነቱ ያስወግዳል፦
የማቴዎስ ወንጌል 15.17 ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?
አንዱ አምላክ የማይበላና የማይጠጣ ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚበላና የሚጠጣ ከሆነ ፣ የሚበላና የሚጠጣ ኢየሱስ ,፡ የማይበላና የማይጠጣውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 6
አንዱ አምላክ በክፉ ማለት በሰይጣን አይፈተንም ፦
ያዕ.1:13 ማንም ሲፈተን። በእግዚእብሔር*THEOS* እፈተናለሁ አይበል፤ እግዚእብሔር*THEOS* በክፉ አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፈትንም።
matte 13:19 የመንግሥትን ቃል ሰምቶ በማያስተውል ሁሉ፥ ክፉው ይመጣል፥ በልቡ የተዘራውንም ይነጥቃል፤ በመንገድ ዳር የተዘራው ይህ ነው።
ሉቃ8:12 በመንገድ ዳርም ያሉት የሚሰሙ ናቸው፤ ከዚህ በኋላም ዲያብሎስ ይመጣል አምነውም እንዳይድኑ ቃሉን ከልባቸው ይወስዳል። ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በክፉ ማለት በሰይጣን ይፈተናል፦
mark 1:13 በምድረ በዳም ከሰይጣን እየተፈተነ አርባ ቀን ሰነበተ ከአራዊትም ጋር ነበረ፥ መላእክቱም አገለገሉት።
አንዱ አምላክ የማይፈተን ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚፈተን ከሆነ ፣ የሚፈተነው ኢየሱስ ,፡ የማይፈተነውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 7
አንዱ አምላክ ማንንም አይመስልም እንደርሱ ያለ ማንም የለም፦
መጽሐፈ ኢዮብ 23.13 እርሱ ግን ብቻውን ነው እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው?
ኢሳ.44:7፤ እንደ እኔ ያለ ማን ነው?
ዘዳ.33:26፤ ይሹሩን ሆይ፥ በሰማያት ላይ ለረድኤትህ፥በደመናትም ላይ በታላቅነት እንደሚሄድ እንደ YAHWEH ያለ ማንም የለም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ሃዋርያትን ይመስላል እንደ እርሱ ያለ አለ ፦
ዕብ.2:17 በነገር ሁሉ ወንድሞቹን ሊመስል ተገባው።
ዘዳ.18:17፤ YAHWEH አለኝ። የተናገሩት መልካም ነው፤
ዘዳ.18:18፤ ከወንድሞቻቸው መካከል እንደ አንተ ያለ ነቢይ አስነሣላቸዋለሁ፤
አንዱ አምላክ የሚመስለው ከሌለውና እንደርሱ ያለ ከሌለው፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚመስለው ካለውና እንደርሱ ያለ ካለው ፣ ቢጤ ያለው ኢየሱስ ,፡ ቢጤ የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 8
አንዱ አምላክ መንፈስ ነው ሥጋና አጥንት የለውም ፦
ዮሐ.4:24 እግዚአብሔር*theos* መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
ሉቃ24:39 እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
ኢዮ.10:4፤ በውኑ የሥጋ ዓይን አለህን? ወይስ ሰው እንደሚያይ ታያለህን?
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ሰው ነው ሥጋና አጥንት አለው ፦
ሉቃ24:39 እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
አንዱ አምላክ ሥጋና አጥንት ከሌለው ፣ ኢየሱስ ደግሞ ሥጋና አጥንት ካለው ፣ ሥጋና አጥንት ያለው ኢየሱስ ሥጋና አጥንት የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 9
አንዱ አምላክ መጀመሪያ የለውም ፦
ኢዮ.36:26፤ እነሆ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነው፥ እኛም አናውቀውም። የዘመኑም ቍጥር አይመረመርም። ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው መጀመሪያ አለው ፦
ሉቃ3:23 ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር
የማቴዎስ ወንጌል 1.18 የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት*መጀመሪያ* greek genesis እንዲህ ነበረ።
አንዱ አምላክ መጀመሪያ ከሌለው ፣ ኢየሱስ ደግሞ መጀመሪያ ካለው ፣ መጀመሪያ ያለው ኢየሱስ ,፡ መጀመሪያ የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
አንዱ አምላክ አይተኛም አያንቀላፋም፦
መዝ.121:4 እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀላፋምም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይተኛን ያንቀላፋል፦
mark 4:38 እርሱም በስተኋላዋ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ አንቅተውም። መምህር ሆይ፥ ስንጠፋ አይገድህምን? አሉት።
አንዱ አምላክ የማይተኛና የማያንቀላፋ ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ከሆነ ፣ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ኢየሱስ ፣ የማይተኛና የማያንቀላፋውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 4
አንዱ አምላክ አይደክምም፦
ኢሳ.40:28፤ አላወቅህምን? አልሰማህምን? YAHWEH የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።፤
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይደክማል፦
ዮሐ.4:6 በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ያህል ነበረ።
አንዱ አምላክ የማይደክም ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚደክም ከሆነ ፣ የሚደክም ኢየሱስ ፡ የማይደክመውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 5
አንዱ አምላክ አይበላም አይጠጣም፦
መዝ.50:12 ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና።
መዝ.50:13 የፍሪዳውን ሥጋ እበላለሁን? የፍየሉንስ ደም እጠጣለሁን?
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ይበላል ይጠጣል ፦
Matthew 11:19 የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ፥
ያ የበላውንና የጠጣውን በሌላ መልኩ ከሰውነቱ ያስወግዳል፦
የማቴዎስ ወንጌል 15.17 ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?
አንዱ አምላክ የማይበላና የማይጠጣ ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚበላና የሚጠጣ ከሆነ ፣ የሚበላና የሚጠጣ ኢየሱስ ,፡ የማይበላና የማይጠጣውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 6
አንዱ አምላክ በክፉ ማለት በሰይጣን አይፈተንም ፦
ያዕ.1:13 ማንም ሲፈተን። በእግዚእብሔር*THEOS* እፈተናለሁ አይበል፤ እግዚእብሔር*THEOS* በክፉ አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፈትንም።
matte 13:19 የመንግሥትን ቃል ሰምቶ በማያስተውል ሁሉ፥ ክፉው ይመጣል፥ በልቡ የተዘራውንም ይነጥቃል፤ በመንገድ ዳር የተዘራው ይህ ነው።
ሉቃ8:12 በመንገድ ዳርም ያሉት የሚሰሙ ናቸው፤ ከዚህ በኋላም ዲያብሎስ ይመጣል አምነውም እንዳይድኑ ቃሉን ከልባቸው ይወስዳል። ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በክፉ ማለት በሰይጣን ይፈተናል፦
mark 1:13 በምድረ በዳም ከሰይጣን እየተፈተነ አርባ ቀን ሰነበተ ከአራዊትም ጋር ነበረ፥ መላእክቱም አገለገሉት።
አንዱ አምላክ የማይፈተን ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚፈተን ከሆነ ፣ የሚፈተነው ኢየሱስ ,፡ የማይፈተነውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 7
አንዱ አምላክ ማንንም አይመስልም እንደርሱ ያለ ማንም የለም፦
መጽሐፈ ኢዮብ 23.13 እርሱ ግን ብቻውን ነው እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው?
ኢሳ.44:7፤ እንደ እኔ ያለ ማን ነው?
ዘዳ.33:26፤ ይሹሩን ሆይ፥ በሰማያት ላይ ለረድኤትህ፥በደመናትም ላይ በታላቅነት እንደሚሄድ እንደ YAHWEH ያለ ማንም የለም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ሃዋርያትን ይመስላል እንደ እርሱ ያለ አለ ፦
ዕብ.2:17 በነገር ሁሉ ወንድሞቹን ሊመስል ተገባው።
ዘዳ.18:17፤ YAHWEH አለኝ። የተናገሩት መልካም ነው፤
ዘዳ.18:18፤ ከወንድሞቻቸው መካከል እንደ አንተ ያለ ነቢይ አስነሣላቸዋለሁ፤
አንዱ አምላክ የሚመስለው ከሌለውና እንደርሱ ያለ ከሌለው፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚመስለው ካለውና እንደርሱ ያለ ካለው ፣ ቢጤ ያለው ኢየሱስ ,፡ ቢጤ የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 8
አንዱ አምላክ መንፈስ ነው ሥጋና አጥንት የለውም ፦
ዮሐ.4:24 እግዚአብሔር*theos* መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
ሉቃ24:39 እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
ኢዮ.10:4፤ በውኑ የሥጋ ዓይን አለህን? ወይስ ሰው እንደሚያይ ታያለህን?
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ሰው ነው ሥጋና አጥንት አለው ፦
ሉቃ24:39 እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
አንዱ አምላክ ሥጋና አጥንት ከሌለው ፣ ኢየሱስ ደግሞ ሥጋና አጥንት ካለው ፣ ሥጋና አጥንት ያለው ኢየሱስ ሥጋና አጥንት የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 9
አንዱ አምላክ መጀመሪያ የለውም ፦
ኢዮ.36:26፤ እነሆ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነው፥ እኛም አናውቀውም። የዘመኑም ቍጥር አይመረመርም። ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው መጀመሪያ አለው ፦
ሉቃ3:23 ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር
የማቴዎስ ወንጌል 1.18 የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት*መጀመሪያ* greek genesis እንዲህ ነበረ።
አንዱ አምላክ መጀመሪያ ከሌለው ፣ ኢየሱስ ደግሞ መጀመሪያ ካለው ፣ መጀመሪያ ያለው ኢየሱስ ,፡ መጀመሪያ የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 10
አንዱ አምላክ ሁሉ አድራጊ ነው ፡ የሚያቅተው ምንም ነገር የለም ፦
ኤር.32:28 በውኑ እኔን የሚያቅተኝ ነገር አለን?
ኦሪት ዘፍጥረት 18፥14 በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን? የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ ሣራም ልጅን ታገኛለች።
የሉቃስ ወንጌል 1፥37 ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በራሱ ምንም ሊያደርግ አይችልም፥ የሚያቅተው ነገር አለ፦
ዮሐ.5:30 እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና።
ዮሐ.5:19 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና።
ዮሐ.5:20 አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።
ዮሐ.8:28 ስለዚህም ኢየሱስ። የሰውን ልጅ ከፍ ከፍ ባደረጋችሁት ጊዜ እኔ እሆን ዘንድ አባቴም እንዳስተማረኝ እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ።
MARK 6.5 በዚያም በጥቂቶች ድውዮች ላይ እጁን ጭኖ ከመፈወስ በቀር፥ ተአምር ሊያደርግ ምንም አልቻለም።He could not do any miracles there,NIV
አንዱ አምላክ የሚያቅተው ከሌለ ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚያቅተው ካለ፣ የሚያቅተው ኢየሱስ ,፡ የሚያቅተው የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 11
አንዱ አምላክ ሁሉ አዋቂ ነው ፡ የማያውቀው ምንም ነገር የለም ፦
ዕብራውያን 4.13 እኛን በሚቆጣጠር በእርሱ ዓይኖቹ ፊት ሁሉ ነገር የተራቆተና የተገለጠ ነው እንጂ፥ በእርሱ ፊት የተሰወረ ፍጥረት የለም።
mark 13:32 ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በራሱ ምንም አያውቅም ፥ የማያውቀው ነገር አለ፦
mark 11:13 ቅጠልም ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ምናልባት አንዳች ይገኝባት እንደ ሆነ ብሎ መጣ፥ ነገር ግን የበለስ ወራት አልነበረምና መጥቶ ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።
ዮሐ.8:28 ስለዚህም ኢየሱስ። የሰውን ልጅ ከፍ ከፍ ባደረጋችሁት ጊዜ እኔ እሆን ዘንድ አባቴም እንዳስተማረኝ እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ።
ዮሐ.6:45 ሁሉም ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ ተብሎ በነቢያት ተጽፎአል፤ እንግዲህ ከአብ የሰማ የተማረም ሁሉ ወደ እኔ ይመጣል።
ዮሐ.7:15 አይሁድም። ይህ ሰው ሳይማር መጻሕፍትን እንዴት ያውቃል? ብለው ይደነቁ ነበር።
ዮሐ.7:16 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም፤
mark 13:32 ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።Who is the scope of “no one?” human and Demons
የሉቃስ ወንጌል 7.39 የጠራው ፈሪሳዊም አይቶ። ይህስ ነቢይ ቢሆን፥ ይህች የምትዳስሰው ሴት ማን እንደ ሆነች እንዴትስ እንደ ነበረች ባወቀ ነበር፥ ኃጢአተኛ ናትና ብሎ በልቡ አሰበ።
አንዱ አምላክ ሁሉ አዋቂ ከሆነ ፣ ኢየሱስ ደግሞ የማያውቀው ነገር ካለ፣ የማያውቀው ኢየሱስ ፡ ሁሉ አዋቂን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 12
አንዱ አምላክ ያልተፈጠረ ማለትም ያልተሰራ ነው ፦
ኢሳይያስ 43.10 ታውቁና ታምኑብኝ ዘንድ እኔም እንደሆንሁ ታስተውሉ ዘንድ፥ እናንተ የመረጥሁትም ባሪያዬ ምስክሮቼ ናችሁ ይላል እግዚአብሔር ከእኔ በፊት አምላክ አልተሠራም ከእኔም በኋላ አይሆንም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው የተፈጠረ ማለት የተሰራ ነው፦
ኢሳይያስ 49.5 አሁንም በእግዚአብሔር ዓይን ከብሬአለሁና፥ አምላኬም ጕልበት ሆኖኛልና ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ የሠራኝ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
አንዱ አምላክ አምላክ አይሰራም ካለ ፣ ኢየሱስ ደግሞ ተሰርቼአለው ካለ፣ የተፈጠረ ኢየሱስ ፡ ያልተፈጠረ አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መደምደሚያ
መፈጠር፣ ሰው መሆን፣ መሞት፣ መተኛት፣ ማንቀላፋት፣መድከም፣ መፈተን፣ መመሳሰል፣ ጅማሬ መኖር፣ አቅም ማጣት፣ መማር የፍጡር እንጂ የፈጣሪ ባህርይ አይደለም። ይህ የነውርና የጎደሎ ባህርይ ነው ለፈጣሪ ተገቢ አይደለም ። ፈጣሪ እንዴት በኣንድ ጊዜ ፈጣሪና ፍጡር ነው ይባላል?
ከላይ ባስቀመጥናቸው 12 ጥያቄዎች የኤፌሶን ጉባኤ በ431 AD ላይ አምላክ ሰው ሆነ ፣ ሰው አምላክ ሆነ የሚለው አስተምህሮታቸው ኣሊያም ፍጹም ማለት ሙሉ አምላክና ሙሉ ሰው የሚለው አስተምህሪታቸው ዜሮ ገባ። ምክንያቱም ኢየሱስ እራሱን ከአንዱ አምላክ ነጥሎ አውጥቶታል፦
የማርቆስ ወንጌል 10.18 ኢየሱስም፦ ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም።
“Why do you call me good?” Jesus answered. “No-one is good— except God alone.
መደምደሚያችን ኢየሱስ አንዱ አምላክ አሊያም የኣንዱ ኣምላክ ሁለተኛ አባል ሳይሆን የኣንዱ አምላክ መልክተኛ ነው፦
ዮሐንስ ወንጌል 17.3 አንተ ብቻ እውነተኛ አምላክ የሆንህ እና የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።
Now this is eternal life: that they may know you, the only true God, and Jesus Christ, whom you have sent.
Τώρα αυτό είναι η αιώνια ζωή, το να ξέρεις, τον μόνο αληθινό Θεό, και τον Ιησού Χριστό, τον οποίο έχετε στείλει.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አንዱ አምላክ ሁሉ አድራጊ ነው ፡ የሚያቅተው ምንም ነገር የለም ፦
ኤር.32:28 በውኑ እኔን የሚያቅተኝ ነገር አለን?
ኦሪት ዘፍጥረት 18፥14 በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን? የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ ሣራም ልጅን ታገኛለች።
የሉቃስ ወንጌል 1፥37 ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በራሱ ምንም ሊያደርግ አይችልም፥ የሚያቅተው ነገር አለ፦
ዮሐ.5:30 እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና።
ዮሐ.5:19 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና።
ዮሐ.5:20 አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።
ዮሐ.8:28 ስለዚህም ኢየሱስ። የሰውን ልጅ ከፍ ከፍ ባደረጋችሁት ጊዜ እኔ እሆን ዘንድ አባቴም እንዳስተማረኝ እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ።
MARK 6.5 በዚያም በጥቂቶች ድውዮች ላይ እጁን ጭኖ ከመፈወስ በቀር፥ ተአምር ሊያደርግ ምንም አልቻለም።He could not do any miracles there,NIV
አንዱ አምላክ የሚያቅተው ከሌለ ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚያቅተው ካለ፣ የሚያቅተው ኢየሱስ ,፡ የሚያቅተው የሌለውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 11
አንዱ አምላክ ሁሉ አዋቂ ነው ፡ የማያውቀው ምንም ነገር የለም ፦
ዕብራውያን 4.13 እኛን በሚቆጣጠር በእርሱ ዓይኖቹ ፊት ሁሉ ነገር የተራቆተና የተገለጠ ነው እንጂ፥ በእርሱ ፊት የተሰወረ ፍጥረት የለም።
mark 13:32 ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው በራሱ ምንም አያውቅም ፥ የማያውቀው ነገር አለ፦
mark 11:13 ቅጠልም ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ምናልባት አንዳች ይገኝባት እንደ ሆነ ብሎ መጣ፥ ነገር ግን የበለስ ወራት አልነበረምና መጥቶ ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።
ዮሐ.8:28 ስለዚህም ኢየሱስ። የሰውን ልጅ ከፍ ከፍ ባደረጋችሁት ጊዜ እኔ እሆን ዘንድ አባቴም እንዳስተማረኝ እነዚህን እናገር ዘንድ እንጂ ከራሴ አንዳች እንዳላደርግ በዚያን ጊዜ ታውቃላችሁ።
ዮሐ.6:45 ሁሉም ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ ተብሎ በነቢያት ተጽፎአል፤ እንግዲህ ከአብ የሰማ የተማረም ሁሉ ወደ እኔ ይመጣል።
ዮሐ.7:15 አይሁድም። ይህ ሰው ሳይማር መጻሕፍትን እንዴት ያውቃል? ብለው ይደነቁ ነበር።
ዮሐ.7:16 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም፤
mark 13:32 ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።Who is the scope of “no one?” human and Demons
የሉቃስ ወንጌል 7.39 የጠራው ፈሪሳዊም አይቶ። ይህስ ነቢይ ቢሆን፥ ይህች የምትዳስሰው ሴት ማን እንደ ሆነች እንዴትስ እንደ ነበረች ባወቀ ነበር፥ ኃጢአተኛ ናትና ብሎ በልቡ አሰበ።
አንዱ አምላክ ሁሉ አዋቂ ከሆነ ፣ ኢየሱስ ደግሞ የማያውቀው ነገር ካለ፣ የማያውቀው ኢየሱስ ፡ ሁሉ አዋቂን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መንደርደሪያ 12
አንዱ አምላክ ያልተፈጠረ ማለትም ያልተሰራ ነው ፦
ኢሳይያስ 43.10 ታውቁና ታምኑብኝ ዘንድ እኔም እንደሆንሁ ታስተውሉ ዘንድ፥ እናንተ የመረጥሁትም ባሪያዬ ምስክሮቼ ናችሁ ይላል እግዚአብሔር ከእኔ በፊት አምላክ አልተሠራም ከእኔም በኋላ አይሆንም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው የተፈጠረ ማለት የተሰራ ነው፦
ኢሳይያስ 49.5 አሁንም በእግዚአብሔር ዓይን ከብሬአለሁና፥ አምላኬም ጕልበት ሆኖኛልና ያዕቆብን ወደ እርሱ እንድመልስ እስራኤልንም ወደ እርሱ እንድሰበስብ ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ የሠራኝ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
አንዱ አምላክ አምላክ አይሰራም ካለ ፣ ኢየሱስ ደግሞ ተሰርቼአለው ካለ፣ የተፈጠረ ኢየሱስ ፡ ያልተፈጠረ አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
መደምደሚያ
መፈጠር፣ ሰው መሆን፣ መሞት፣ መተኛት፣ ማንቀላፋት፣መድከም፣ መፈተን፣ መመሳሰል፣ ጅማሬ መኖር፣ አቅም ማጣት፣ መማር የፍጡር እንጂ የፈጣሪ ባህርይ አይደለም። ይህ የነውርና የጎደሎ ባህርይ ነው ለፈጣሪ ተገቢ አይደለም ። ፈጣሪ እንዴት በኣንድ ጊዜ ፈጣሪና ፍጡር ነው ይባላል?
ከላይ ባስቀመጥናቸው 12 ጥያቄዎች የኤፌሶን ጉባኤ በ431 AD ላይ አምላክ ሰው ሆነ ፣ ሰው አምላክ ሆነ የሚለው አስተምህሮታቸው ኣሊያም ፍጹም ማለት ሙሉ አምላክና ሙሉ ሰው የሚለው አስተምህሪታቸው ዜሮ ገባ። ምክንያቱም ኢየሱስ እራሱን ከአንዱ አምላክ ነጥሎ አውጥቶታል፦
የማርቆስ ወንጌል 10.18 ኢየሱስም፦ ስለ ምን ቸር እኔን ትለኛለህ? ከአንዱ አምላክ በቀር ቸር ማንም የለም።
“Why do you call me good?” Jesus answered. “No-one is good— except God alone.
መደምደሚያችን ኢየሱስ አንዱ አምላክ አሊያም የኣንዱ ኣምላክ ሁለተኛ አባል ሳይሆን የኣንዱ አምላክ መልክተኛ ነው፦
ዮሐንስ ወንጌል 17.3 አንተ ብቻ እውነተኛ አምላክ የሆንህ እና የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።
Now this is eternal life: that they may know you, the only true God, and Jesus Christ, whom you have sent.
Τώρα αυτό είναι η αιώνια ζωή, το να ξέρεις, τον μόνο αληθινό Θεό, και τον Ιησού Χριστό, τον οποίο έχετε στείλει.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ልጅ የለውም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥4 *እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው*፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
አበይት ክርስቲያኖች ኢየሱስ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር አብን አህሎና መስሎ ከአብ "ባህርይ ዘእም-ባህርይ አካል ዘእም-አካል" ማለትም ከባህርይው ባህርይ ወስዶ ከአካሉ አካሉን ወስዶ ተወለደ ይሉናል። ልጅ ከአባቱ አብራክ ሲገኝ ልጅ የአባት ቢጤ፣ ተጋሪ እና ወራሽ ነው፤ ሰው ሰውን ሲወልድ ሁለት ሰው እንጂ አንድ ሰው እንደማይባል ሁሉ "አምላክ ዘእም-አምላክ" ማለትም ከአምላክ አምላክ ከተገኘ ሁለት አምላክ ይሆናል። አምላካችን አላህ ቁርኣን ካወረደበት ምክንያት አንዱ እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት ነው፦
18፥4 *እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው*፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፦
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
4፥171 *ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የእርሱ ነው*፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ سُبْحَانَهُ أَن يَكُونَ لَهُ وَلَدٌ ۘ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ وَكِيلًا
10፥68 *«አላህ ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ ተብቃቂ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ እናንተ ዘንድ በዚህ በምትሉት ምንም አስረጅ የላችሁም፡፡ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን?* قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ الْغَنِيُّ ۖ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ إِنْ عِندَكُم مِّن سُلْطَانٍ بِهَـٰذَا ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
19፥92 *ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም*፡፡ وَمَا يَنبَغِي لِلرَّحْمَـٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا
ልጅ መጫወቻ መደሰቻ ነው፤ ይህም የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ ነው፦
6፥32 *የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ እና ላግጣ እንጅ ሌላ አይደለችም*፡፡ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا لَعِبٌ وَلَهْوٌ ۖ
አላህ ልጅን መያዝ ቢፈል ኖሮ ከእርሱ ዘንድ ይይዝ ነበር፤ ነገር ግን ጥራት ይገባው ያንን ሰሪ አይደለም፤ ልጅ አለው የሚሉት ብርቱ ቅጣት አላቸው፦
21፥17 *መጫወቻን ልንይዝ በሻን ኖሮ ከእኛ ዘንድ በያዝነው ነበር፡፡ ግን ሠሪዎች አይደለንም*፡፡ لَوْ أَرَدْنَا أَن نَّتَّخِذَ لَهْوًا لَّاتَّخَذْنَاهُ مِن لَّدُنَّا إِن كُنَّا فَاعِلِينَ
"ከእኛ ዘንድ" ማለት "ከሚፈጥረው" ማለት ነው፤ ለምሳሌ ልጅ ከእርሱ ዘንድ የሚሰጥ ነውና፦
39፥4 *አላህ ልጅን መያዝ በፈለገ ኖሮ "ከሚፈጥረው" ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ ነበር፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ አሸናፊው አንዱ አላህ ነው*፡፡ لَّوْ أَرَادَ اللَّهُ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا لَّاصْطَفَىٰ مِمَّا يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ اللَّهُ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ
19፥5 «እኔም ከበኋላዬ ዘመዶቼን በእርግጥ ፈራሁ፡፡ ሚስቴም መካን ነበረች ስለዚህ *ከአንተ ዘንድ ለእኔ ልጅን ስጠኝ*፡፡ وَإِنِّي خِفْتُ الْمَوَالِيَ مِن وَرَائِي وَكَانَتِ امْرَأَتِي عَاقِرًا فَهَبْ لِي مِن لَّدُنكَ وَلِيًّا
"ከሚፈጥረው" እና "ከአንተ ዘንድ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ "ከእኛ ዘንድ" ማለት እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት ያመለክታል፤ ምክንያቱም ዐውዱ ላይ፦ "አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ" ብለዋልና፦
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት* እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
21፥26 *«አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም መላእክት የተከበሩ ባሮች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَـٰنُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۚ بَلْ عِبَادٌ مُّكْرَمُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥4 *እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው*፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
አበይት ክርስቲያኖች ኢየሱስ ዓለም ሳይፈጠር ዘመን ሳይቆጠር አብን አህሎና መስሎ ከአብ "ባህርይ ዘእም-ባህርይ አካል ዘእም-አካል" ማለትም ከባህርይው ባህርይ ወስዶ ከአካሉ አካሉን ወስዶ ተወለደ ይሉናል። ልጅ ከአባቱ አብራክ ሲገኝ ልጅ የአባት ቢጤ፣ ተጋሪ እና ወራሽ ነው፤ ሰው ሰውን ሲወልድ ሁለት ሰው እንጂ አንድ ሰው እንደማይባል ሁሉ "አምላክ ዘእም-አምላክ" ማለትም ከአምላክ አምላክ ከተገኘ ሁለት አምላክ ይሆናል። አምላካችን አላህ ቁርኣን ካወረደበት ምክንያት አንዱ እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት ነው፦
18፥4 *እነዚያንም፦ "አላህ ልጅን ይዟል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው*፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፦
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
4፥171 *ለእርሱ ልጅ ያለው ከመኾን የጠራ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የእርሱ ነው*፡፡ መመኪያም በአላህ በቃ፡፡ سُبْحَانَهُ أَن يَكُونَ لَهُ وَلَدٌ ۘ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ وَكِيلًا
10፥68 *«አላህ ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ ተብቃቂ ነው፡፡ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ እናንተ ዘንድ በዚህ በምትሉት ምንም አስረጅ የላችሁም፡፡ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን?* قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ الْغَنِيُّ ۖ لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ إِنْ عِندَكُم مِّن سُلْطَانٍ بِهَـٰذَا ۚ أَتَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
19፥92 *ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም*፡፡ وَمَا يَنبَغِي لِلرَّحْمَـٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا
ልጅ መጫወቻ መደሰቻ ነው፤ ይህም የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ ነው፦
6፥32 *የቅርቢቱም ሕይወት ጨዋታ እና ላግጣ እንጅ ሌላ አይደለችም*፡፡ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا لَعِبٌ وَلَهْوٌ ۖ
አላህ ልጅን መያዝ ቢፈል ኖሮ ከእርሱ ዘንድ ይይዝ ነበር፤ ነገር ግን ጥራት ይገባው ያንን ሰሪ አይደለም፤ ልጅ አለው የሚሉት ብርቱ ቅጣት አላቸው፦
21፥17 *መጫወቻን ልንይዝ በሻን ኖሮ ከእኛ ዘንድ በያዝነው ነበር፡፡ ግን ሠሪዎች አይደለንም*፡፡ لَوْ أَرَدْنَا أَن نَّتَّخِذَ لَهْوًا لَّاتَّخَذْنَاهُ مِن لَّدُنَّا إِن كُنَّا فَاعِلِينَ
"ከእኛ ዘንድ" ማለት "ከሚፈጥረው" ማለት ነው፤ ለምሳሌ ልጅ ከእርሱ ዘንድ የሚሰጥ ነውና፦
39፥4 *አላህ ልጅን መያዝ በፈለገ ኖሮ "ከሚፈጥረው" ውስጥ የሚሻውን ይመርጥ ነበር፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ እርሱ አሸናፊው አንዱ አላህ ነው*፡፡ لَّوْ أَرَادَ اللَّهُ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا لَّاصْطَفَىٰ مِمَّا يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ سُبْحَانَهُ ۖ هُوَ اللَّهُ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ
19፥5 «እኔም ከበኋላዬ ዘመዶቼን በእርግጥ ፈራሁ፡፡ ሚስቴም መካን ነበረች ስለዚህ *ከአንተ ዘንድ ለእኔ ልጅን ስጠኝ*፡፡ وَإِنِّي خِفْتُ الْمَوَالِيَ مِن وَرَائِي وَكَانَتِ امْرَأَتِي عَاقِرًا فَهَبْ لِي مِن لَّدُنكَ وَلِيًّا
"ከሚፈጥረው" እና "ከአንተ ዘንድ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ "ከእኛ ዘንድ" ማለት እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት ያመለክታል፤ ምክንያቱም ዐውዱ ላይ፦ "አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ" ብለዋልና፦
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት* እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
21፥26 *«አልረሕማንም ከመላእክት ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም መላእክት የተከበሩ ባሮች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَـٰنُ وَلَدًا ۗ سُبْحَانَهُ ۚ بَلْ عِبَادٌ مُّكْرَمُونَ
የፈርዖንም ሚስት፦ "ለእኔ ለአንተም ልጅ አድርገን ልንይዘው" ማለቷ ይህ ልጅ አድርጎ መያዝ የፍጡር ባህርይ ነው፦
28፥9 የፈርዖንም ሚስት፦ "ለእኔ ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው፤ አትግደሉት፡፡ ሊጠቅመን ወይም *ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና"* አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
ኸረ ልጅ ያዘ ከማለትም አልፈው ወለደ ብለዋል፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፤ አላህ አልወለደም፤ አልተወለደምም፦
37፥152 ፦ "አላህ ወለደ" አሉ፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡ وَلَدَ اللَّهُ وَإِنَّهُمْ لَكَاذِبُونَ
112፥3 *አልወለደም፤ አልተወለደምም*፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
አላህ የሚጋራው ባልደረባ ስለሌለው ልጅም አይኖረውም፤ ምክንያቱም ልጅ የአባት ምትክ፣ ተጋሪ፣ ሞክሼ ስለሚሆን ነው፦
6፥101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው፡፡ *ለእርሱ ሚስት የሌለችው ሲኾን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ*፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ أَنَّىٰ يَكُونُ لَهُ وَلَدٌ وَلَمْ تَكُن لَّهُ صَاحِبَةٌ ۖ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
"የኩኑ" يَكُونُ ማለት "ይኖረዋል" ማለት ሲሆን ባህርይ ያሳያል፤ አላህ ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፤ ከመነሻው "ሚስት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሷሒበት" صَٰحِبَة ሲሆን "ባልደረባ" ማለት ነው፤ "አስሐብ" أَصْحَٰب ወይም "ሷሒብ صَاحِب ደግሞ "ባልደረባ" "አጋር" "ሞክሼ" "ባለንጀራ" ከሆነ ፈጣሪ ከመነሻው "ባልደረባ" "ተጋሪ" "አጋር" "ሞክሼ" "ባለንጀራ" የለውም፦
6፥163 *ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ*፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
በንግሥና ተጋሪ የሌለው ስለሆነ ልጅም አልያዘም፤ ተጋሪ ባልደረባ ከሌለው እንዴት ልጅ ይኖረዋል? የጌታችን ክብር ላቀ፤ እርሱ ባልደረባም ልጅንም አልያዘም፦
17፥111 *ምስጋና ለአላህ *ለዚያ ልጅን ላልያዘው፣ ለእርሱም በንግሥናው ተጋሪ ለሌለው*፣ ለእርሱም ከውርደት ረዳት ለሌለው ይገባው በልም፡፡ ማክበርንም አክብረው፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي لَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَلَمْ يَكُن لَّهُ وَلِيٌّ مِّنَ الذُّلِّ ۖ وَكَبِّرْهُ تَكْبِيرًا
25፥2 እርሱ ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ የኾነ፣ *ልጅንም ያልያዘ፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረ እና በትክክልም ያዘጋጀው ነው*፡፡ الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ فَقَدَّرَهُ تَقْدِيرًا
72፥3 ፦ "እነሆም የጌታችን ክብር ላቀ፡፡ *ሚስትንም ልጅንም አልያዘም"*፡፡ وَأَنَّهُ تَعَالَىٰ جَدُّ رَبِّنَا مَا اتَّخَذَ صَاحِبَةً وَلَا وَلَدًا
ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፤ ምንም ልጅን አልያዘም፤ ለአልረሕማን ልጅ የለውም እንጂ ቢኖረው እንገዛው ነበር ማለት አለመኖሩን የሚያጸና ነው፤ ለምሳሌ አንተ አምላክ ብትሆን አመልክህ ነበር ማለት አምላክ አይደለህም ማለት ነው፤ በተመሳሳይም ልጅ የለውም ማለት ነው፦
23፥91 *አላህ ምንም ልጅን አልያዘም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ ያን ጊዜ ሌላ አምላክ በነበረ ኖሮ አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር በተለየ ነበር፡፡ ከፊላቸውም በከፊሉ ለይ በላቀ ነበር፡፡ አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ۚ إِذًا لَّذَهَبَ كُلُّ إِلَـٰهٍ بِمَا خَلَقَ وَلَعَلَا بَعْضُهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۚ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
43፥81 "ለአልረሕማን ልጅ የለውም እንጂ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
28፥9 የፈርዖንም ሚስት፦ "ለእኔ ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው፤ አትግደሉት፡፡ ሊጠቅመን ወይም *ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና"* አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
ኸረ ልጅ ያዘ ከማለትም አልፈው ወለደ ብለዋል፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፤ አላህ አልወለደም፤ አልተወለደምም፦
37፥152 ፦ "አላህ ወለደ" አሉ፤ እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡ وَلَدَ اللَّهُ وَإِنَّهُمْ لَكَاذِبُونَ
112፥3 *አልወለደም፤ አልተወለደምም*፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
አላህ የሚጋራው ባልደረባ ስለሌለው ልጅም አይኖረውም፤ ምክንያቱም ልጅ የአባት ምትክ፣ ተጋሪ፣ ሞክሼ ስለሚሆን ነው፦
6፥101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው፡፡ *ለእርሱ ሚስት የሌለችው ሲኾን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ*፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ أَنَّىٰ يَكُونُ لَهُ وَلَدٌ وَلَمْ تَكُن لَّهُ صَاحِبَةٌ ۖ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
"የኩኑ" يَكُونُ ማለት "ይኖረዋል" ማለት ሲሆን ባህርይ ያሳያል፤ አላህ ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፤ ከመነሻው "ሚስት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሷሒበት" صَٰحِبَة ሲሆን "ባልደረባ" ማለት ነው፤ "አስሐብ" أَصْحَٰب ወይም "ሷሒብ صَاحِب ደግሞ "ባልደረባ" "አጋር" "ሞክሼ" "ባለንጀራ" ከሆነ ፈጣሪ ከመነሻው "ባልደረባ" "ተጋሪ" "አጋር" "ሞክሼ" "ባለንጀራ" የለውም፦
6፥163 *ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ*፡፡ እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
በንግሥና ተጋሪ የሌለው ስለሆነ ልጅም አልያዘም፤ ተጋሪ ባልደረባ ከሌለው እንዴት ልጅ ይኖረዋል? የጌታችን ክብር ላቀ፤ እርሱ ባልደረባም ልጅንም አልያዘም፦
17፥111 *ምስጋና ለአላህ *ለዚያ ልጅን ላልያዘው፣ ለእርሱም በንግሥናው ተጋሪ ለሌለው*፣ ለእርሱም ከውርደት ረዳት ለሌለው ይገባው በልም፡፡ ማክበርንም አክብረው፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي لَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَلَمْ يَكُن لَّهُ وَلِيٌّ مِّنَ الذُّلِّ ۖ وَكَبِّرْهُ تَكْبِيرًا
25፥2 እርሱ ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ የኾነ፣ *ልጅንም ያልያዘ፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረ እና በትክክልም ያዘጋጀው ነው*፡፡ الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ فَقَدَّرَهُ تَقْدِيرًا
72፥3 ፦ "እነሆም የጌታችን ክብር ላቀ፡፡ *ሚስትንም ልጅንም አልያዘም"*፡፡ وَأَنَّهُ تَعَالَىٰ جَدُّ رَبِّنَا مَا اتَّخَذَ صَاحِبَةً وَلَا وَلَدًا
ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፤ ምንም ልጅን አልያዘም፤ ለአልረሕማን ልጅ የለውም እንጂ ቢኖረው እንገዛው ነበር ማለት አለመኖሩን የሚያጸና ነው፤ ለምሳሌ አንተ አምላክ ብትሆን አመልክህ ነበር ማለት አምላክ አይደለህም ማለት ነው፤ በተመሳሳይም ልጅ የለውም ማለት ነው፦
23፥91 *አላህ ምንም ልጅን አልያዘም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ ያን ጊዜ ሌላ አምላክ በነበረ ኖሮ አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር በተለየ ነበር፡፡ ከፊላቸውም በከፊሉ ለይ በላቀ ነበር፡፡ አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ*፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ۚ إِذًا لَّذَهَبَ كُلُّ إِلَـٰهٍ بِمَا خَلَقَ وَلَعَلَا بَعْضُهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۚ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
43፥81 "ለአልረሕማን ልጅ የለውም እንጂ ቢኖረው እኔ ለልጁ የተገዢዎቹ መጀመሪያ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ إِن كَانَ لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدٌ فَأَنَا أَوَّلُ الْعَابِدِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጾም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ፆም ማለት ምን ማለት ነው? ለምን ይፆማል? መቼ ይፆማል? ማን ነው የሚፆመው? ለሚሉት ጥያቄዎች አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ የተናገረውን ነጥብ በነጥብ ማየት ይኖርብናል፦
2:183 “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” “ጾም” “በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት”ْ ላይ እንደ ተጻፈ “በእናንተም” ላይ “ተጻፈ” “ልትጠነቀቁ ይከጀላልና” ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
ነጥብ አንድ
“ጾም”
“ፆም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሰውም” صَوْم ሲሆን ተመሳሳይ ሆኖ የገባው ቃል ደግሞ “ሲያም” صِيَام ነው፤ አንድ ሰው ምንም ነገር ሳይቀምስ ሲቀር ፆሙን ዋለ ይባላል፤ ያ ማለት ከምግብና ከመጠጥ “ተከለከለ” አሊያም “ተቆጠበ” ማለት ነው፤ ፆም “መከልከል” ወይም “መቆጠብ” መሆኑን የምናውቀው ለምሳሌ የአለመናገር ተቃራኒ የሆነውን “ዝምታን” ለማመልከት “ሰውም” صَوْم የሚለው ቃል አገልግሎት ላይ ውሏል፦
19:26 ብይም፣ ጠጭም፤ ተደሰችም፤ ከሰዎችም አንድን ብታይ ፦ እኔ ለአልረሕማን “ዝምታን” صَوْمًا ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰዉን በፍጹም አላነጋግርም በይ።
መርየም “ሰውማ” صَوْمًا ስትል ከንግግር መቆጠቧን ካመለከተ ፆም ማለት ከምግብና ከመጠጥ መከልከል እንጂ ከስጋ እና ከስጋ ተዋእፆ ከሆኑት እንቁላል፣ ወተት፣ አይብ እየተቆጠቡ ነገር ግን በእጅ አዙር የስጋ፣ የእንቁላል፣ የወተት ምትክ የሆኑትን ባቄላ፣ አተር፣ በቆሎ፣ ገብስ የመሳሰሉት በሳይክል ተዙሮ የማያልቀውን ቡፌ መብላት አይደለም፤ ፆም ከምግብና ከመጠጥ ብቻ ሳይሆን ከሚታይ፣ ከሚሰማ፣ ከሚታሰብ ነገር መቆጠብን እንደሚጨም በቋንቋ ሙግት አይተናል፤ በፆም ማፍጠሪያ ጊዜ መብላት መጠጣት ብቻ ሳይሆን ከሃላል ጥንድ ጋር ተራክቦ ማድረግም ተፈቅዷል፤ መግሪብ አዛን ካለበት እስከ ፈጅር የኾነው ነጩ ክር የተባለው ብርሃን ጥቁሩ ክር ከተባለው ጨለማ እስከሚለይ ድረስ የፈለግነውን የምግብ አይነት እንድንመገብ አምላካችን ፈቅዶልናል፦
2:187 “በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ”፡፡ እነርሱ ለናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ አላህ እናንተ ነፍሶቻችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ በእናንተም ላይ ተመለሰላችሁ፤ ከእናንተም ይቅርታ አደረገ፡፡ አሁን ተገናኙዋቸው፡፡ አላህም ለናንተ የጻፈላችሁን ነገር ልጅን ፈልጉ፡፡ “ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፤ ጠጡም”፡፡ ከዚያም ጾምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ፡፡
አላህ የሚፆመውን ወንድ ባሪያውን “ሳዒሚን” صَّآئِمِين ሲላቸው የምትፆመውን ሴት ባሪያውን ደግሞ “ሳዒማት” صَّآئِمَٰت ብሎ ይጠራቸዋል፦
33:35 ሙስሊሞች ወንዶችና ሙስሊሞች ሴቶች፣ ምእምናንና ምእምናትም፣ ታዛዦች ወንዶችና ታዛዦች ሴቶችም፣ እውነተኞች ወንዶችና እውነተኞች ሴቶችም፣ ታጋሾች ወንዶችና ታጋሾች ሴቶችም፣ አላህን ፈሪዎች ወንዶችና አላህን ፈሪዎች ሴቶችም፣ መጽዋቾች ወንዶችና መጽዋቾች ሴቶችም፣ “ጿሚዎች ወንዶች” እና “ጿሚዎች ሴቶችም” ፣ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂዎች ሴቶችም፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል።
ነጥብ ሁለት
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ”
“ያ አዩሐል ለዚነ አመኑ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ያመኑትን ምእምናን መሆኑን ለማመልከት ብዙ ጊዜ አላህ ያወሳዋል፣ ያ ማለት ማን ነው የሚፆመው? ተብሎ ለሚጠየቀው ወሳኝ ጥያቄ አማኞች መሆናቸውን ከነገረም ለመፆም ምእመን መሆን ሸርጥ ነው፦
66:8 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ንጹሕ የሆነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፤
22:77 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም ተገዙ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ ልትድኑ ይከጃልላችኃልና።
33:41 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا አላህ ብዙ ማውሳትን አውሱት።
33:70 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا አላህን ፍሩ፤ ትክክለኛውንም ንግግር ተናገሩ።
9:119 “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُواአላህን ፍሩ፤ ከዉነተኞቹም ጋር ሁኑ።
አላህ ለምእምናን ንጹሕ የሆነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፣ በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም ተገዙ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ አላህ ብዙ ማውሳትን አውሱት፣ አላህን ፍሩ፤ ትክክለኛውንም ንግግር ተናገሩ፣ ከዉነተኞቹም ጋር ሁኑ የመሳሰሉትን ላመኑ አማኞች እንደተናገረ ሁሉ ጹሙ ያለውም ላመኑ አማኞች መሆኑን ለማመልከት ሲጀምር “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ብሎ ነው፣ በመቀጠል በሽተኛና መንገደኛ በፆም ወቅት መፆም እንደሌለበትና እንዴት ቀዳ ማውጣት እንዳለበት ይነግረናል፦
2:184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡ ከእናንተም ውሰጥ “በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው” ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ “በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ ቤዛን በመጨመር መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ ፈቅዶ መጨመሩ ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለናንተ የበለጠ ነው፤ የምታውቁ ብትኾኑ ትመርጡታላችሁ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ፆም ማለት ምን ማለት ነው? ለምን ይፆማል? መቼ ይፆማል? ማን ነው የሚፆመው? ለሚሉት ጥያቄዎች አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ የተናገረውን ነጥብ በነጥብ ማየት ይኖርብናል፦
2:183 “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” “ጾም” “በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት”ْ ላይ እንደ ተጻፈ “በእናንተም” ላይ “ተጻፈ” “ልትጠነቀቁ ይከጀላልና” ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
ነጥብ አንድ
“ጾም”
“ፆም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሰውም” صَوْم ሲሆን ተመሳሳይ ሆኖ የገባው ቃል ደግሞ “ሲያም” صِيَام ነው፤ አንድ ሰው ምንም ነገር ሳይቀምስ ሲቀር ፆሙን ዋለ ይባላል፤ ያ ማለት ከምግብና ከመጠጥ “ተከለከለ” አሊያም “ተቆጠበ” ማለት ነው፤ ፆም “መከልከል” ወይም “መቆጠብ” መሆኑን የምናውቀው ለምሳሌ የአለመናገር ተቃራኒ የሆነውን “ዝምታን” ለማመልከት “ሰውም” صَوْم የሚለው ቃል አገልግሎት ላይ ውሏል፦
19:26 ብይም፣ ጠጭም፤ ተደሰችም፤ ከሰዎችም አንድን ብታይ ፦ እኔ ለአልረሕማን “ዝምታን” صَوْمًا ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰዉን በፍጹም አላነጋግርም በይ።
መርየም “ሰውማ” صَوْمًا ስትል ከንግግር መቆጠቧን ካመለከተ ፆም ማለት ከምግብና ከመጠጥ መከልከል እንጂ ከስጋ እና ከስጋ ተዋእፆ ከሆኑት እንቁላል፣ ወተት፣ አይብ እየተቆጠቡ ነገር ግን በእጅ አዙር የስጋ፣ የእንቁላል፣ የወተት ምትክ የሆኑትን ባቄላ፣ አተር፣ በቆሎ፣ ገብስ የመሳሰሉት በሳይክል ተዙሮ የማያልቀውን ቡፌ መብላት አይደለም፤ ፆም ከምግብና ከመጠጥ ብቻ ሳይሆን ከሚታይ፣ ከሚሰማ፣ ከሚታሰብ ነገር መቆጠብን እንደሚጨም በቋንቋ ሙግት አይተናል፤ በፆም ማፍጠሪያ ጊዜ መብላት መጠጣት ብቻ ሳይሆን ከሃላል ጥንድ ጋር ተራክቦ ማድረግም ተፈቅዷል፤ መግሪብ አዛን ካለበት እስከ ፈጅር የኾነው ነጩ ክር የተባለው ብርሃን ጥቁሩ ክር ከተባለው ጨለማ እስከሚለይ ድረስ የፈለግነውን የምግብ አይነት እንድንመገብ አምላካችን ፈቅዶልናል፦
2:187 “በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ”፡፡ እነርሱ ለናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ አላህ እናንተ ነፍሶቻችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን ዐወቀ፡፡ በእናንተም ላይ ተመለሰላችሁ፤ ከእናንተም ይቅርታ አደረገ፡፡ አሁን ተገናኙዋቸው፡፡ አላህም ለናንተ የጻፈላችሁን ነገር ልጅን ፈልጉ፡፡ “ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፤ ጠጡም”፡፡ ከዚያም ጾምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ፡፡
አላህ የሚፆመውን ወንድ ባሪያውን “ሳዒሚን” صَّآئِمِين ሲላቸው የምትፆመውን ሴት ባሪያውን ደግሞ “ሳዒማት” صَّآئِمَٰت ብሎ ይጠራቸዋል፦
33:35 ሙስሊሞች ወንዶችና ሙስሊሞች ሴቶች፣ ምእምናንና ምእምናትም፣ ታዛዦች ወንዶችና ታዛዦች ሴቶችም፣ እውነተኞች ወንዶችና እውነተኞች ሴቶችም፣ ታጋሾች ወንዶችና ታጋሾች ሴቶችም፣ አላህን ፈሪዎች ወንዶችና አላህን ፈሪዎች ሴቶችም፣ መጽዋቾች ወንዶችና መጽዋቾች ሴቶችም፣ “ጿሚዎች ወንዶች” እና “ጿሚዎች ሴቶችም” ፣ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂዎች ሴቶችም፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል።
ነጥብ ሁለት
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ”
“ያ አዩሐል ለዚነ አመኑ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ያመኑትን ምእምናን መሆኑን ለማመልከት ብዙ ጊዜ አላህ ያወሳዋል፣ ያ ማለት ማን ነው የሚፆመው? ተብሎ ለሚጠየቀው ወሳኝ ጥያቄ አማኞች መሆናቸውን ከነገረም ለመፆም ምእመን መሆን ሸርጥ ነው፦
66:8 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ንጹሕ የሆነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፤
22:77 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም ተገዙ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ ልትድኑ ይከጃልላችኃልና።
33:41 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا አላህ ብዙ ማውሳትን አውሱት።
33:70 “እላንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا አላህን ፍሩ፤ ትክክለኛውንም ንግግር ተናገሩ።
9:119 “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُواአላህን ፍሩ፤ ከዉነተኞቹም ጋር ሁኑ።
አላህ ለምእምናን ንጹሕ የሆነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፣ በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም ተገዙ፤ በጎንም ነገር ሥሩ፤ አላህ ብዙ ማውሳትን አውሱት፣ አላህን ፍሩ፤ ትክክለኛውንም ንግግር ተናገሩ፣ ከዉነተኞቹም ጋር ሁኑ የመሳሰሉትን ላመኑ አማኞች እንደተናገረ ሁሉ ጹሙ ያለውም ላመኑ አማኞች መሆኑን ለማመልከት ሲጀምር “እናንተ ያመናችሁ ሆይ” يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ብሎ ነው፣ በመቀጠል በሽተኛና መንገደኛ በፆም ወቅት መፆም እንደሌለበትና እንዴት ቀዳ ማውጣት እንዳለበት ይነግረናል፦
2:184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡ ከእናንተም ውሰጥ “በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው” ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ “በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ ቤዛን በመጨመር መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ ፈቅዶ መጨመሩ ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለናንተ የበለጠ ነው፤ የምታውቁ ብትኾኑ ትመርጡታላችሁ፡፡
ነጥብ ሶስት
“ተጻፈ”
“ኩቲበ” كُتِبَ ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ከተበ” كَتَبَ ከሚለው የመጣ ሲሆን “ተገለጸ፣ ተደነገገ፣ ተደነባ”prescribed” ማለት ነው፤ ይህንን በዚህ ከተረዳን መቼ ነው መፆም ያለብን? የሚለውን እምላካችን በቃሉ ገልፃልናል፦
2:185 እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት “የረመዳን ወር ነው”፡፡ ከእናንተም “ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”፡፡
2:184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡
የወር ስሞች ቅደም ተከተል፡-
1ኛ ወር- ሙሐረም
2ኛ ወር- ሰፈር
3ኛ ወር- ረቢዑል-አወል
4ኛ ወር- ረቢዑ-ሣኒ
5ኛ ወር- ጀማዱል-አወል
6ኛ ወር- ጀማዱ-ሣኒ
7ኛ ወር- ረጀብ
8ኛ ወር- ሻዕባን
9ኛ ወር- ረመዷን
10ኛ ወር- ሸዋል
11ኛ ወር- ዙል-ቀዒዳህ
12ኛ ወር- ዙል-ሒጃህ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9 ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚፆምበት ምክንያት ቁርአን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ስለወረደ ነው፤ ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም፤ “ረመዷን” رمضان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው።
ነገር ግን በክርስትና ያሉት ሰባቱ አፅማዋት ማለትም ፅጌ፣ ገና፣ ነነዌ፣ ሁዳዴ፣ ሰኔ፣ፍልሰታ እና እሮብና አርብ የቤተክርስቲያን መሪዎች ቀስ በቀስ በጊዜ ሂደት የደነገጓቸው ሰው ሰራሽ እንጂ የመለኮት ትእዛዞች አይደሉም፤ የነነዌ ፃምም ለነነዌ ሰዎች ለሶስት ቀን የተሰጠ እንጂ አማኞች እንዲፆሙ የታዘዘበት መርህ አይደለም። ታዲያ አምላካችም አላህ ፆም “በእነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ” ሲለን “እነዚያ ከናንተ በፊት” የተባሉት ህዝቦች እነማን ናቸው?
ነጥብ አራት
“እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት”
አላህ “እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት” የሚላቸው ህዝቦች ግህደተ-መለኮትን”Reveletation” አውርዶላቸው የነበሩትን የመፅሃፉ ህዝቦችን ነው፦
42:3 እንደዚሁ አሸናፊው፣ ጥበበኛው አላህ ወደ እናንተ ያወርዳል፤ ወደ “እነዚያም ከእናንተ በፊት ወደነበሩት” الَّذِينَ مِنْ قَبْلِكَ ሕዝቦች አውርዷል።
39:65 ብታጋራ ሥራህ በእርግጥ ይታበሳል፤ በእርግጥም ከከሐዲዎቹ ትሆናለህ ማለት ወደ አንተም ወደ “እነዚያም ካንተ በፊት ወደነበሩት” الَّذِينَ مِنْ قَبْلِكَ በእርግጥ ተወርዷል።
5:5 ከምእምናት ጥብቆቹም “ከእነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ክተሰጡት” الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ مِنْ قَبْلِكُمْ ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎችና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ መህሮቻቸውን በሰጠችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው፤
4:131″እነዚያንም ከናንተ በፊት መጽሐፍን የተሰጡትን” الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ مِنْ قَبْلِكُمْ፣ እናንተንም አላህን ፍሩ፣ በማለት በእርግጥ “አዘዝን”፤
“እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት” “እነዚያንም ከናንተ በፊት መጽሐፍን የተሰጡትን” የተባሉት የመፅሃፉ ህዝቦች ሲሆኑ “እናንተ” ብሎ በሁለተኛ መደብ የሚያናግራቸው ደግሞ በቁርአን ያመኑትን ነብያችንንና ተከታዮቻቸው ነው፦
2፥285 መልክተኛው ከጌታው ወደ እርሱ በተወረደው አመነ፡፡ ምእምኖቹም እንደዚሁ፡፡
አላህ ስለ ፆም ለመፅሃፉ ሰዎች ገልፆ እንደነበር ነግሮናል፤ ነገር ግን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፣ ምክንያቱም ከመለኮት የመጣውን እውነት ከሰው ትምህርት ጋር በመጨመር ቀላቅለውታል፤ ከመለኮት የመጣውን እውነት በመቀነስ ደብቀውታል፤ በዚህም ስለ ፆም ትምህት መቼ እንደሚፃም፣ እንዴት እንደሚፆም፣ ለምን እንደሚፆም አንጓው ባይኖርም እሳቤው ከሞላ ጎደል በባይብል ላይ አለ፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን “ትቀላቅላላችሁ”? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን “ትደብቃላችሁ”?
ነጥብ አምስት
“ትጠነቀቁ ዘንድ”
ጾም የምንጾምበት ምክንያቱ አንደኛውና ዋናው አምላካችን አላህ ስላዘዘን ሲሆን ሁለተኛውና ተከታዩ ምክንያት “ተቅዋ” ለማግኘት ነው፤ “ይከጀላልና” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ለአለኩም” لَعَلَّكُمْ ነው፤ ለአለኩም በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣው ቃል “ለአል” لَعَلَّ ነው፣ “ለአል” ማለት “ዘንድ” so that” ማለት ሲሆን ይህም ምክንያታዊ መስተዋድድ ግብና አላማን፣ ፋይዳና ሚናን፣ ውጤትንና አመክንዮን ያመለክታል፣ ይህ በሌሎች አንቀጾች ላይ መመልከት ይቻላል፦
24:1″ትገሠጹ ዘንድ” لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ ግልጾችን አንቀጾች አውርደናል።
12:2 እኛ “ታውቁ ዘንድ” لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው።
አንቀፆችን ያወረደበት ምክንያት እንገሰፅበት ከሆነ፣ ቁርአንን ያወረደበት ምክንያት እንድናውቅ ከሆነ፣ ፆምን የደነገገው ለምንድን ነው? ለሚለው ጥያቄ መልሱ “ለአለኩም ተተቁን” لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ ማለትም “ትጠነቀቁ ወይም ትፈሩ ዘንድ” ነው የሚል ምላሽ አለው፤ ስለዚህ ምእምናን የሚፆሙበት ምክንያት አካልን ከሚበላና ከሚጠና በመከልከል ስሜትን ለቀልብ በመስጠት “አላህን ለመፍራት” ነው። “ተቅዋ” َتَقْوَى ማለት “አላህ መፍራት” ሲሆን “ሙተቂን” مُتَّقِين ደግሞ አላህ የሚፈራው “ፈሪሃን” ነው፤ አላህ በመጀመሪያ መደብ “ፋተቁኒ” َفَاتَّقُونِ ማለትም “ፍሩኝ” ብሎ ይናገራል፦
23:52 ይህችም አንድ መንገድ ስትኾን ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና “ፍሩኝ” فَاتَّقُونِ፡፡
አላህ ሳዒሚን እና ሳዒማት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ተጻፈ”
“ኩቲበ” كُتِبَ ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ከተበ” كَتَبَ ከሚለው የመጣ ሲሆን “ተገለጸ፣ ተደነገገ፣ ተደነባ”prescribed” ማለት ነው፤ ይህንን በዚህ ከተረዳን መቼ ነው መፆም ያለብን? የሚለውን እምላካችን በቃሉ ገልፃልናል፦
2:185 እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት “የረመዳን ወር ነው”፡፡ ከእናንተም “ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”፡፡
2:184 የተቆጠሩን ቀኖች ጹሙ፡፡
የወር ስሞች ቅደም ተከተል፡-
1ኛ ወር- ሙሐረም
2ኛ ወር- ሰፈር
3ኛ ወር- ረቢዑል-አወል
4ኛ ወር- ረቢዑ-ሣኒ
5ኛ ወር- ጀማዱል-አወል
6ኛ ወር- ጀማዱ-ሣኒ
7ኛ ወር- ረጀብ
8ኛ ወር- ሻዕባን
9ኛ ወር- ረመዷን
10ኛ ወር- ሸዋል
11ኛ ወር- ዙል-ቀዒዳህ
12ኛ ወር- ዙል-ሒጃህ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9 ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚፆምበት ምክንያት ቁርአን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ስለወረደ ነው፤ ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም፤ “ረመዷን” رمضان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው።
ነገር ግን በክርስትና ያሉት ሰባቱ አፅማዋት ማለትም ፅጌ፣ ገና፣ ነነዌ፣ ሁዳዴ፣ ሰኔ፣ፍልሰታ እና እሮብና አርብ የቤተክርስቲያን መሪዎች ቀስ በቀስ በጊዜ ሂደት የደነገጓቸው ሰው ሰራሽ እንጂ የመለኮት ትእዛዞች አይደሉም፤ የነነዌ ፃምም ለነነዌ ሰዎች ለሶስት ቀን የተሰጠ እንጂ አማኞች እንዲፆሙ የታዘዘበት መርህ አይደለም። ታዲያ አምላካችም አላህ ፆም “በእነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ” ሲለን “እነዚያ ከናንተ በፊት” የተባሉት ህዝቦች እነማን ናቸው?
ነጥብ አራት
“እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት”
አላህ “እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት” የሚላቸው ህዝቦች ግህደተ-መለኮትን”Reveletation” አውርዶላቸው የነበሩትን የመፅሃፉ ህዝቦችን ነው፦
42:3 እንደዚሁ አሸናፊው፣ ጥበበኛው አላህ ወደ እናንተ ያወርዳል፤ ወደ “እነዚያም ከእናንተ በፊት ወደነበሩት” الَّذِينَ مِنْ قَبْلِكَ ሕዝቦች አውርዷል።
39:65 ብታጋራ ሥራህ በእርግጥ ይታበሳል፤ በእርግጥም ከከሐዲዎቹ ትሆናለህ ማለት ወደ አንተም ወደ “እነዚያም ካንተ በፊት ወደነበሩት” الَّذِينَ مِنْ قَبْلِكَ በእርግጥ ተወርዷል።
5:5 ከምእምናት ጥብቆቹም “ከእነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ክተሰጡት” الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ مِنْ قَبْلِكُمْ ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎችና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ መህሮቻቸውን በሰጠችኋቸው ጊዜ ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው፤
4:131″እነዚያንም ከናንተ በፊት መጽሐፍን የተሰጡትን” الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ مِنْ قَبْلِكُمْ፣ እናንተንም አላህን ፍሩ፣ በማለት በእርግጥ “አዘዝን”፤
“እነዚያ ከናንተ በፊት የነበሩት” “እነዚያንም ከናንተ በፊት መጽሐፍን የተሰጡትን” የተባሉት የመፅሃፉ ህዝቦች ሲሆኑ “እናንተ” ብሎ በሁለተኛ መደብ የሚያናግራቸው ደግሞ በቁርአን ያመኑትን ነብያችንንና ተከታዮቻቸው ነው፦
2፥285 መልክተኛው ከጌታው ወደ እርሱ በተወረደው አመነ፡፡ ምእምኖቹም እንደዚሁ፡፡
አላህ ስለ ፆም ለመፅሃፉ ሰዎች ገልፆ እንደነበር ነግሮናል፤ ነገር ግን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፣ ምክንያቱም ከመለኮት የመጣውን እውነት ከሰው ትምህርት ጋር በመጨመር ቀላቅለውታል፤ ከመለኮት የመጣውን እውነት በመቀነስ ደብቀውታል፤ በዚህም ስለ ፆም ትምህት መቼ እንደሚፃም፣ እንዴት እንደሚፆም፣ ለምን እንደሚፆም አንጓው ባይኖርም እሳቤው ከሞላ ጎደል በባይብል ላይ አለ፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን “ትቀላቅላላችሁ”? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን “ትደብቃላችሁ”?
ነጥብ አምስት
“ትጠነቀቁ ዘንድ”
ጾም የምንጾምበት ምክንያቱ አንደኛውና ዋናው አምላካችን አላህ ስላዘዘን ሲሆን ሁለተኛውና ተከታዩ ምክንያት “ተቅዋ” ለማግኘት ነው፤ “ይከጀላልና” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ለአለኩም” لَعَلَّكُمْ ነው፤ ለአለኩም በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣው ቃል “ለአል” لَعَلَّ ነው፣ “ለአል” ማለት “ዘንድ” so that” ማለት ሲሆን ይህም ምክንያታዊ መስተዋድድ ግብና አላማን፣ ፋይዳና ሚናን፣ ውጤትንና አመክንዮን ያመለክታል፣ ይህ በሌሎች አንቀጾች ላይ መመልከት ይቻላል፦
24:1″ትገሠጹ ዘንድ” لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ ግልጾችን አንቀጾች አውርደናል።
12:2 እኛ “ታውቁ ዘንድ” لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው።
አንቀፆችን ያወረደበት ምክንያት እንገሰፅበት ከሆነ፣ ቁርአንን ያወረደበት ምክንያት እንድናውቅ ከሆነ፣ ፆምን የደነገገው ለምንድን ነው? ለሚለው ጥያቄ መልሱ “ለአለኩም ተተቁን” لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ ማለትም “ትጠነቀቁ ወይም ትፈሩ ዘንድ” ነው የሚል ምላሽ አለው፤ ስለዚህ ምእምናን የሚፆሙበት ምክንያት አካልን ከሚበላና ከሚጠና በመከልከል ስሜትን ለቀልብ በመስጠት “አላህን ለመፍራት” ነው። “ተቅዋ” َتَقْوَى ማለት “አላህ መፍራት” ሲሆን “ሙተቂን” مُتَّقِين ደግሞ አላህ የሚፈራው “ፈሪሃን” ነው፤ አላህ በመጀመሪያ መደብ “ፋተቁኒ” َفَاتَّقُونِ ማለትም “ፍሩኝ” ብሎ ይናገራል፦
23:52 ይህችም አንድ መንገድ ስትኾን ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና “ፍሩኝ” فَاتَّقُونِ፡፡
አላህ ሳዒሚን እና ሳዒማት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እግዚአብሔር ያማልዳልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ብዙ የኢትዮጵያ ኦርቶርቶዶክስ መምህራን በግልፅና በማያሻማ የኢየሱስን እማላጅነት በሮሜ 8፥34 ላይ ለማስተባለብ ኢየሱስ አማላጅ ከሆነ ተማላጅ ማን ነው? ብለው ይጠይቃሉ፤ መልሱ እግዚአብሔር ነው ተማላጅ ሲባሉ ገልብጠው በኤርሚያስ ላይ እግዚአብሔር አማላጅ ነው ብለው አማርኛ እንኳን በቅጡ እንደማያነቡ ያሳብቅባቸዋል፤ እስቲ ጥቅሱ በሰከነና በሰላ እዕምሮ እንየው፦
ኤርምያስ 7፥25 “አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በየዕለቱ “እየማለድሁ” הַשְׁכֵּ֥ם ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ሁሉ ልኬባችሁ ነበር”
ልብ አድርጉ “እየማለድሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሃስከም” הַשְׁכֵּ֥ם ሲሆን “ሸከም” שָׁכַם ማለትም “ማለዳ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ጠዋት” ማለት ነው፤ ይህ ቃል በኤርሚያስ መጽሐፍ ላይ 11 ጊዜ የመጣ ሲሆን “ምልጃ” ከሚለው ቃል ጋር የትየለሌ የሆነ የሃሳብ ሆነ የቃላት ልዩነት አላቸው፤ “እየማለድሁ” ማለት “ማለዳ” ማለት መሆኑን ተመሳሳይ ሃሳብ ሆኖ ሌሎች ጥቅሶች “”ማለዳ” ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ሁሉ ልኬባችሁ” እያለ ይናገራል፦
ኤርምያስ 29፥19 ይህም የሆነው ቃሌን ስላልሰሙ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ወደ እነርሱ ሰድጃለሁና እናንተ ግን አልሰማችሁኝም፥ ይላል እግዚአብሔር፦
ኤርምያስ 26፥5 ያልሰማችሁትን “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ወደ እናንተ የላክኋቸውን የባሪያዎቼን “የነቢያትን” ቃል ባትሰሙ፥
ኤርሚያስ 35፥15 ለእናንተና ለአባቶቻችሁም በሰጠሁት ምድር ትቀመጣላችሁ እያልሁ “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ “ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ” ነበር እናንተ ግን ጆሬአችሁን አላዘነበላችሁም እኔንም አልሰማችሁኝም።
ኤርሚያስ 44፥4 “በማለዳም” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ሰደድሁባችሁና።
ኤርሚያስ 7፥13 አሁንም ይህን ነገር ሁሉ ስላደረጋችሁ፥ “በማለዳም” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ በተናገርኋችሁ ጊዜ ስላልሰማችሁ፥ በጠራኋችሁም ጊዜ ስላልመለሳችሁ፥
ኤርሚያስ 11፥7 አባቶቻችሁን ከግብጽ ምድር ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֥ם ተነሥቼ እያስጠነቀቅሁ። ቃሌን ስሙ በማለት አስጠንቅቄአቸው ነበር።
በተጨማሪም “ማለደ” ጠዋት ተነሳ ነው፦
ዘፍጥረት 20፥8 አቢሜሌክም በነገታው “ማለደ”שָׁכַם ፥ ባሪያዎቹንም ሁሉ ጠራ…
1ኛ ሳሙኤል 15፥12 ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት “ማለደ”שָׁכַם ።
ይህንን የቋንቋ እና የአንብቦ ያለመረዳት ችግር ተማሪዎቻቸው ጋር ብቻ ይመስለኝ ነበር፤ ግን አስተማሪዎቹ ቢያንስ እንኳን እብራይስጡን ባይደፍሩት “እየማለድሁ” በእንግሊዝኛው “daily rising up early” የሚለው አይተው እርምት እንዲወስዱ ይህንን ፅሑፍ የምታነቡ ኦርቶዶክሳውያን አድርሱላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ብዙ የኢትዮጵያ ኦርቶርቶዶክስ መምህራን በግልፅና በማያሻማ የኢየሱስን እማላጅነት በሮሜ 8፥34 ላይ ለማስተባለብ ኢየሱስ አማላጅ ከሆነ ተማላጅ ማን ነው? ብለው ይጠይቃሉ፤ መልሱ እግዚአብሔር ነው ተማላጅ ሲባሉ ገልብጠው በኤርሚያስ ላይ እግዚአብሔር አማላጅ ነው ብለው አማርኛ እንኳን በቅጡ እንደማያነቡ ያሳብቅባቸዋል፤ እስቲ ጥቅሱ በሰከነና በሰላ እዕምሮ እንየው፦
ኤርምያስ 7፥25 “አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በየዕለቱ “እየማለድሁ” הַשְׁכֵּ֥ם ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ሁሉ ልኬባችሁ ነበር”
ልብ አድርጉ “እየማለድሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሃስከም” הַשְׁכֵּ֥ם ሲሆን “ሸከም” שָׁכַם ማለትም “ማለዳ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ጠዋት” ማለት ነው፤ ይህ ቃል በኤርሚያስ መጽሐፍ ላይ 11 ጊዜ የመጣ ሲሆን “ምልጃ” ከሚለው ቃል ጋር የትየለሌ የሆነ የሃሳብ ሆነ የቃላት ልዩነት አላቸው፤ “እየማለድሁ” ማለት “ማለዳ” ማለት መሆኑን ተመሳሳይ ሃሳብ ሆኖ ሌሎች ጥቅሶች “”ማለዳ” ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ሁሉ ልኬባችሁ” እያለ ይናገራል፦
ኤርምያስ 29፥19 ይህም የሆነው ቃሌን ስላልሰሙ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ባሪያዎቼን “ነቢያትን” ወደ እነርሱ ሰድጃለሁና እናንተ ግን አልሰማችሁኝም፥ ይላል እግዚአብሔር፦
ኤርምያስ 26፥5 ያልሰማችሁትን “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ወደ እናንተ የላክኋቸውን የባሪያዎቼን “የነቢያትን” ቃል ባትሰሙ፥
ኤርሚያስ 35፥15 ለእናንተና ለአባቶቻችሁም በሰጠሁት ምድር ትቀመጣላችሁ እያልሁ “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ “ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ” ነበር እናንተ ግን ጆሬአችሁን አላዘነበላችሁም እኔንም አልሰማችሁኝም።
ኤርሚያስ 44፥4 “በማለዳም” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ሰደድሁባችሁና።
ኤርሚያስ 7፥13 አሁንም ይህን ነገር ሁሉ ስላደረጋችሁ፥ “በማለዳም” הַשְׁכֵּ֣ם ተነሥቼ በተናገርኋችሁ ጊዜ ስላልሰማችሁ፥ በጠራኋችሁም ጊዜ ስላልመለሳችሁ፥
ኤርሚያስ 11፥7 አባቶቻችሁን ከግብጽ ምድር ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ “በማለዳ” הַשְׁכֵּ֥ם ተነሥቼ እያስጠነቀቅሁ። ቃሌን ስሙ በማለት አስጠንቅቄአቸው ነበር።
በተጨማሪም “ማለደ” ጠዋት ተነሳ ነው፦
ዘፍጥረት 20፥8 አቢሜሌክም በነገታው “ማለደ”שָׁכַם ፥ ባሪያዎቹንም ሁሉ ጠራ…
1ኛ ሳሙኤል 15፥12 ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት “ማለደ”שָׁכַם ።
ይህንን የቋንቋ እና የአንብቦ ያለመረዳት ችግር ተማሪዎቻቸው ጋር ብቻ ይመስለኝ ነበር፤ ግን አስተማሪዎቹ ቢያንስ እንኳን እብራይስጡን ባይደፍሩት “እየማለድሁ” በእንግሊዝኛው “daily rising up early” የሚለው አይተው እርምት እንዲወስዱ ይህንን ፅሑፍ የምታነቡ ኦርቶዶክሳውያን አድርሱላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ባል ለሚስት ፍቅረኛዋ ወይስ አምላኳ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ነጥብ አንድ
ባል የሚስት ጌታ ነው
ሚስት ባልዋን ጌታዬ እያለች እያለች እንድትገዛ ህጉ ማለትም ኦሪት ያዛል፣ እንድትናገር አልተፈቀደላትም፦
ዘፍጥረት3፤16 ለሴቲቱም አለ፦ በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል እንዲገዙ እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጴጥሮስ 3፤5-6 እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤ እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፦ *ጌታ* ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11-12 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር፤ ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም።
ነጥብ ሁለት
ሚስት ባልዋን እንደ ፈጣሪ መገዛት አለባት
ሚስት ለፈጣሪዋ አምልኮ፣ ስግደት፣ ምስጋና፣ ውዳሴ፣ ማህሌት፣ የቀልብ፣ የነቢብ፣ የገቢር መገዛት የምታቀር ከሆነ ለባልዋም ማቅረብ አለባት፣ ምክንያቱም ሚስት ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ ተብሏልና፦
ኤፌሶን 5፣22 ሚስቶች ሆይ፥ ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር፤
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል *እንዲገዙ* እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጴጥሮስ 3፤5-6 እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤
ዘፍጥረት3፤16 ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
ጥያቄ
ሚስት ለባልዋ የምትገዛው እንደ ጌታዋ ከሆነ ለሁለት ጌቶች መገዛት አይሆንምን?
ማቴዎስ 6፤24 ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ማንም የለም፤
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ነጥብ አንድ
ባል የሚስት ጌታ ነው
ሚስት ባልዋን ጌታዬ እያለች እያለች እንድትገዛ ህጉ ማለትም ኦሪት ያዛል፣ እንድትናገር አልተፈቀደላትም፦
ዘፍጥረት3፤16 ለሴቲቱም አለ፦ በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል እንዲገዙ እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጴጥሮስ 3፤5-6 እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤ እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፦ *ጌታ* ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11-12 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር፤ ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም።
ነጥብ ሁለት
ሚስት ባልዋን እንደ ፈጣሪ መገዛት አለባት
ሚስት ለፈጣሪዋ አምልኮ፣ ስግደት፣ ምስጋና፣ ውዳሴ፣ ማህሌት፣ የቀልብ፣ የነቢብ፣ የገቢር መገዛት የምታቀር ከሆነ ለባልዋም ማቅረብ አለባት፣ ምክንያቱም ሚስት ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ ተብሏልና፦
ኤፌሶን 5፣22 ሚስቶች ሆይ፥ ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር፤
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል *እንዲገዙ* እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጴጥሮስ 3፤5-6 እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤
ዘፍጥረት3፤16 ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
ጥያቄ
ሚስት ለባልዋ የምትገዛው እንደ ጌታዋ ከሆነ ለሁለት ጌቶች መገዛት አይሆንምን?
ማቴዎስ 6፤24 ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ማንም የለም፤
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የሚያደርጉትን አያውቁምና
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 4417
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ"
በሑድ ጦርነት የፊት ጥርሳቸው ተሰበረ፣ እራሳቸው ቆሰለ፤ ደም ከፊታቸው ይጠርጉ ነበር፤ እንዲህ አሉ፦ "ያ ህዝብ እንዴት ሊድን ይችላል ነብዩን እያቆሰለ እና ጥርሱን እየሰበረ ወደ አላህ ይፀልይለታል? በዚያን ጊዜ የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ 3፥128 "አላህ በእነርሱ ላይ ይቅርታ እስኪያደርግ ወይም እነርሱ በዳዮች ናቸውና እስኪቀጣቸው ድረስ ለአንተ ከነገሩ ምንም የለህም" የሚለውን አንቀጽ አወረደ። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كُسِرَتْ رَبَاعِيَتُهُ يَوْمَ أُحُدٍ وَشُجَّ فِي رَأْسِهِ فَجَعَلَ يَسْلُتُ الدَّمَ عَنْهُ وَيَقُولُ " كَيْفَ يُفْلِحُ قَوْمٌ شَجُّوا نَبِيَّهُمْ وَكَسَرُوا رَبَاعِيَتَهُ وَهُوَ يَدْعُوهُمْ إِلَى اللَّهِ " . فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { لَيْسَ لَكَ مِنَ الأَمْرِ شَىْءٌ}
ነብያችን"ﷺ" የጸለዩት ጸሎት ደግሞ ምን እንደሆነ ዐብደላህ ከእርሳቸው የሰማውን በሦስተኛ መደብ በሚቀጥለው ቁጥር እንዲህ ይነግረናል፦
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 4418
ለእኔ የአላህን መልእክተኛ"ﷺ" ስመለከት ታዩኝ የተናገሩትን ሰማዋቸው፦ ነብይ በህዝቡ ሲደበድቡት፣ ደም ከፊቱ ሲጠርግ፦ "ጌታዬ ሆይ ህዝቦቼን የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅርታ አድርግላቸው" አለ። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ كَأَنِّي أَنْظُرُ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَحْكِي نَبِيًّا مِنَ الأَنْبِيَاءِ ضَرَبَهُ قَوْمُهُ وَهُوَ يَمْسَحُ الدَّمَ عَنْ وَجْهِهِ وَيَقُولُ " رَبِّ اغْفِرْ لِقَوْمِي فَإِنَّهُمْ لاَ يَعْلَمُونَ "
አንዳንድ ቂል መሃይማን "ጌታዬ ሆይ ህዝቦቼን የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅርታ አድርግላቸው" የሚለውን ከዚህ ጥቅስ ጋር ለማዛመድ ሞክረዋል፦
ሉቃስ 23፥34 ኢየሱስም፦ *አባት ሆይ፥ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው* አለ።
የሚያጅበው ግን ይህንን ንግግር እንኳን ኢየሱስ ሊናገረው ይቅርና የሉቃስ ወንጌል ላይ ባሉት የግሪክ እደ-ክታባት ላይ ሽታው የለም። ይህንን የአዲስ ኪዳን ለዘብተኛ ምሁር ዶክተር ሄርማን እና ጽንፈኛ ምሁር ጀምስ ኃይት ተናግረዋል። NIV የግርጌ ማስታወሻ ላይም፦ "Luke 23፥34 some early manuscripts do not have this sentence" በማለት እርማችሁን እንድታወጡ አርድቷችኃል፦
https://youtu.be/eWiY32bb2K8
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 4417
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ"
በሑድ ጦርነት የፊት ጥርሳቸው ተሰበረ፣ እራሳቸው ቆሰለ፤ ደም ከፊታቸው ይጠርጉ ነበር፤ እንዲህ አሉ፦ "ያ ህዝብ እንዴት ሊድን ይችላል ነብዩን እያቆሰለ እና ጥርሱን እየሰበረ ወደ አላህ ይፀልይለታል? በዚያን ጊዜ የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ 3፥128 "አላህ በእነርሱ ላይ ይቅርታ እስኪያደርግ ወይም እነርሱ በዳዮች ናቸውና እስኪቀጣቸው ድረስ ለአንተ ከነገሩ ምንም የለህም" የሚለውን አንቀጽ አወረደ። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كُسِرَتْ رَبَاعِيَتُهُ يَوْمَ أُحُدٍ وَشُجَّ فِي رَأْسِهِ فَجَعَلَ يَسْلُتُ الدَّمَ عَنْهُ وَيَقُولُ " كَيْفَ يُفْلِحُ قَوْمٌ شَجُّوا نَبِيَّهُمْ وَكَسَرُوا رَبَاعِيَتَهُ وَهُوَ يَدْعُوهُمْ إِلَى اللَّهِ " . فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { لَيْسَ لَكَ مِنَ الأَمْرِ شَىْءٌ}
ነብያችን"ﷺ" የጸለዩት ጸሎት ደግሞ ምን እንደሆነ ዐብደላህ ከእርሳቸው የሰማውን በሦስተኛ መደብ በሚቀጥለው ቁጥር እንዲህ ይነግረናል፦
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 4418
ለእኔ የአላህን መልእክተኛ"ﷺ" ስመለከት ታዩኝ የተናገሩትን ሰማዋቸው፦ ነብይ በህዝቡ ሲደበድቡት፣ ደም ከፊቱ ሲጠርግ፦ "ጌታዬ ሆይ ህዝቦቼን የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅርታ አድርግላቸው" አለ። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ كَأَنِّي أَنْظُرُ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَحْكِي نَبِيًّا مِنَ الأَنْبِيَاءِ ضَرَبَهُ قَوْمُهُ وَهُوَ يَمْسَحُ الدَّمَ عَنْ وَجْهِهِ وَيَقُولُ " رَبِّ اغْفِرْ لِقَوْمِي فَإِنَّهُمْ لاَ يَعْلَمُونَ "
አንዳንድ ቂል መሃይማን "ጌታዬ ሆይ ህዝቦቼን የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅርታ አድርግላቸው" የሚለውን ከዚህ ጥቅስ ጋር ለማዛመድ ሞክረዋል፦
ሉቃስ 23፥34 ኢየሱስም፦ *አባት ሆይ፥ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው* አለ።
የሚያጅበው ግን ይህንን ንግግር እንኳን ኢየሱስ ሊናገረው ይቅርና የሉቃስ ወንጌል ላይ ባሉት የግሪክ እደ-ክታባት ላይ ሽታው የለም። ይህንን የአዲስ ኪዳን ለዘብተኛ ምሁር ዶክተር ሄርማን እና ጽንፈኛ ምሁር ጀምስ ኃይት ተናግረዋል። NIV የግርጌ ማስታወሻ ላይም፦ "Luke 23፥34 some early manuscripts do not have this sentence" በማለት እርማችሁን እንድታወጡ አርድቷችኃል፦
https://youtu.be/eWiY32bb2K8
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ውሸትን አትቅጠፉ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ቧጠውና ሟጠው በጥላቻ ጥላሸት ለማጠልሸት በአላህ ላይ በውሸት ይቀጥፋሉ፤ በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም፦
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኞች፦ "ሐዲስ ላይ አላህን እራቁቱን ባዶ እግሩን ሳይገረዝ ታገኙታላችሁ" ወሊአዑዙቢላህ ይላል ይሉናል፤ ይህም የሚሉበት ምክንያት ሰው የሆነ ኢየሱስ መገረዙን ስንነግራቸው እና አምላክ አይገረዝም ለሚል ሙግታችን ምላሽ መሆኑ ነው፣ እስቲ የተቀጠፈበትን ይህንን ሐዲስ እንመልከት፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 113:
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ባዶ እግራችሁን፤እራቁታችሁን እየተራመዳችሁ እና ሳትገረዙ አላህን ታገኙታላችሁ"*። سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " إِنَّكُمْ مُلاَقُو اللَّهِ حُفَاةً عُرَاةً مُشَاةً غُرْلاً ". قَالَ سُفْيَانُ هَذَا مِمَّا نَعُدُّ أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ سَمِعَهُ مِنَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم.
እዚህ ሐዲስ ላይ በግልጽና በማያሻማ መልኩ "ኢነኩም" إِنَّكُمْ ማለትም "እናንተ" የሚል የብዜት ተውላጠ ስም እኛን ሰዎችን ያመለክታል፤ "ሙላቁል-ሏህ" مُلاَقُو اللَّهِ ማለትም "አላህን ታገኙታላችሁ" ስለሚል ባዳ እግር፣ እራቁት እና አለመገረዝ ሆኖ አግኚው እኛ ስንሆን የምናገኘው አላህን ነው። ይህንን ቅጥፈት እንደበቀቀን ሲደጋግሙት ይታያል፤ ለህሊናው ኖሮ ሃይ እና አንድ የሚል ይጥፋ? ሐዲሱን ወረድ ብለን ስንመለከተው ይበልጥ ግልጽ ይሆናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 116:
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ይሰበሰባሉ" እኔም አልኩኝ፦ የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ወንዱም ሴቱም እራቁታቸዉን ሲሆኑ አይተፋፈሩምን? እርሳቸውም፦ "ያን ሁኔታ ከባድ ስለሆነ ለእንዲህ አይነቱ ነገር ለማጤን አያስችላቸውም" አሉ። أَنَّ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " تُحْشَرُونَ حُفَاةً عُرَاةً غُرْلاً " قَالَتْ عَائِشَةُ فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ الرِّجَالُ وَالنِّسَاءُ يَنْظُرُ بَعْضُهُمْ إِلَى بَعْضٍ. فَقَالَ " الأَمْرُ أَشَدُّ مِنْ أَنْ يُهِمَّهُمْ ذَاكِ ".
ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ሲሰበሰቡ ሁሉም ስለራሱ እንጂ ተቃራኒ ወገኑ እራቁቱን መሆኑን የሚያስብበት ጊዜም ሆነ አቅም የለውም፤ እዚህ ሐዲስ ላይ ደግሞ ቁልጭ እና ፍንትው ብሎ "ቱሕሸሩነ" تُحْشَرُونَ ማለትም "ይሰበሰባሉ" የሚል ቃላት አለ፤ ቀጥሎ ያሉት ቃላት፦ ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ" የሚለው ሰውን እንጂ ፈጣሪን በፍጹም አያመለክትም። እውነቱ ይህ ነው፤ እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ እና በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ መኖሩን አትርሱ፦
29፥68 *በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ወይም እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ የለምን?* وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِالْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُ ۚ أَلَيْسَ فِي جَهَنَّمَ مَثْوًى لِّلْكَافِرِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ቧጠውና ሟጠው በጥላቻ ጥላሸት ለማጠልሸት በአላህ ላይ በውሸት ይቀጥፋሉ፤ በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም፦
6፥21 *በአላህም ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ወይም በአንቀጾቹ ካስተባበለ ሰው ይበልጥ በደለኛ ማነው? እነሆ በደለኞች አይድኑም*፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِآيَاتِهِ ۗ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الظَّالِمُونَ
እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኞች፦ "ሐዲስ ላይ አላህን እራቁቱን ባዶ እግሩን ሳይገረዝ ታገኙታላችሁ" ወሊአዑዙቢላህ ይላል ይሉናል፤ ይህም የሚሉበት ምክንያት ሰው የሆነ ኢየሱስ መገረዙን ስንነግራቸው እና አምላክ አይገረዝም ለሚል ሙግታችን ምላሽ መሆኑ ነው፣ እስቲ የተቀጠፈበትን ይህንን ሐዲስ እንመልከት፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 113:
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ባዶ እግራችሁን፤እራቁታችሁን እየተራመዳችሁ እና ሳትገረዙ አላህን ታገኙታላችሁ"*። سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ، سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " إِنَّكُمْ مُلاَقُو اللَّهِ حُفَاةً عُرَاةً مُشَاةً غُرْلاً ". قَالَ سُفْيَانُ هَذَا مِمَّا نَعُدُّ أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ سَمِعَهُ مِنَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم.
እዚህ ሐዲስ ላይ በግልጽና በማያሻማ መልኩ "ኢነኩም" إِنَّكُمْ ማለትም "እናንተ" የሚል የብዜት ተውላጠ ስም እኛን ሰዎችን ያመለክታል፤ "ሙላቁል-ሏህ" مُلاَقُو اللَّهِ ማለትም "አላህን ታገኙታላችሁ" ስለሚል ባዳ እግር፣ እራቁት እና አለመገረዝ ሆኖ አግኚው እኛ ስንሆን የምናገኘው አላህን ነው። ይህንን ቅጥፈት እንደበቀቀን ሲደጋግሙት ይታያል፤ ለህሊናው ኖሮ ሃይ እና አንድ የሚል ይጥፋ? ሐዲሱን ወረድ ብለን ስንመለከተው ይበልጥ ግልጽ ይሆናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 81 , ሐዲስ 116:
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ይሰበሰባሉ" እኔም አልኩኝ፦ የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ወንዱም ሴቱም እራቁታቸዉን ሲሆኑ አይተፋፈሩምን? እርሳቸውም፦ "ያን ሁኔታ ከባድ ስለሆነ ለእንዲህ አይነቱ ነገር ለማጤን አያስችላቸውም" አሉ። أَنَّ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " تُحْشَرُونَ حُفَاةً عُرَاةً غُرْلاً " قَالَتْ عَائِشَةُ فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ الرِّجَالُ وَالنِّسَاءُ يَنْظُرُ بَعْضُهُمْ إِلَى بَعْضٍ. فَقَالَ " الأَمْرُ أَشَدُّ مِنْ أَنْ يُهِمَّهُمْ ذَاكِ ".
ሰዎች ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ ሲሰበሰቡ ሁሉም ስለራሱ እንጂ ተቃራኒ ወገኑ እራቁቱን መሆኑን የሚያስብበት ጊዜም ሆነ አቅም የለውም፤ እዚህ ሐዲስ ላይ ደግሞ ቁልጭ እና ፍንትው ብሎ "ቱሕሸሩነ" تُحْشَرُونَ ማለትም "ይሰበሰባሉ" የሚል ቃላት አለ፤ ቀጥሎ ያሉት ቃላት፦ ባዶ እግራቸውን፤ እራቁታቸውን እና ሳይገረዙ" የሚለው ሰውን እንጂ ፈጣሪን በፍጹም አያመለክትም። እውነቱ ይህ ነው፤ እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ እና በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ መኖሩን አትርሱ፦
29፥68 *በአላህ ላይም ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰው ወይም እውነቱ በመጣለት ጊዜ ከአስዋሸ ይበልጥ በዳይ ማነው? በገሀነም ውስጥ ለከሓዲዎች መኖሪያ የለምን?* وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ كَذِبًا أَوْ كَذَّبَ بِالْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُ ۚ أَلَيْسَ فِي جَهَنَّمَ مَثْوًى لِّلْكَافِرِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም