ነጥብ ሦስት
"ነብያችን"
ቁርአን በወረደ ጊዜ ሰዎች ስለ ነቢያችን"ﷺ"፦ “ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም” አሉ፤ አምላካችን አላህም፦ “አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው” በላቸው ብሎ መለሰ ሰጠ፦
6:37 *«ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም»* አሉ፡፡ *«አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው» በላቸው*፡፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡ وَقَالُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ آيَةٌ مِّن رَّبِّهِ ۚ قُلْ إِنَّ اللَّهَ قَادِرٌ عَلَىٰ أَن يُنَزِّلَ آيَةً وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
አላህ ቁርኣንን ታምር አድርጎ ለነቢያችን"ﷺ" ነቢይነት ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ እንዳወረደው ይናገራል፦
3:108 *ይህች በአንተ ላይ በእዉነት የምናነባት ስትሆን የአላህ ታምራት ናት*፤ ናት፡፡ አላህም ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም፡፡ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۗ وَمَا اللَّهُ يُرِيدُ ظُلْمًا لِّلْعَالَمِينَ
45:6 *እነዚህ በአንተ ላይ በእውነት የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ታምራት ናቸው፤ ከአላህ እና ከታምራቶቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?* تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۖ فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَ اللَّهِ وَآيَاتِهِ يُؤْمِنُونَ
2:252 *እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ታምራት ናቸው*፤ አንተም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ፡፡ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۚ وَإِنَّكَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
አላህ የሚነበብ ሆኖ ቁርአን መወረዱ ታምር እንደሆነ እንደነገረን ሁሉ ነብያችንም"ﷺ" ቁርአን ለእሳቸው ነብይነት ታምር እንደሆነ በአጽንኦትና በአንክሮት ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 66 , ሐዲስ 3:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ማንኛውም ነብይ ህዝቦቹ ያምኑበት ዘንድ ታምር ተሰጠውታል፣ ነገር ግን ለእኔ የተሰጠኝ ታምር አላህ ወደ እኔ ያወረደው ወህይ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مَا مِنَ الأَنْبِيَاءِ نَبِيٌّ إِلاَّ أُعْطِيَ مَا مِثْلُهُ آمَنَ عَلَيْهِ الْبَشَرُ، وَإِنَّمَا كَانَ الَّذِي أُوتِيتُ وَحْيًا أَوْحَاهُ اللَّهُ إِلَىَّ فَأَرْجُو أَنْ أَكُونَ أَكْثَرَهُمْ تَابِعًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ
አላህ ታምር ሲመጣላቸው እነርሱ የሚፈልጉት ያንን ታምር ስላልሆነ ይሸሻሉ፤ ቁርኣን ታምር ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ፡- "የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም" አሉ፤ እነዚያን በአላህ ታምራት ያስተባበሉ እሳት ይገባሉ፦
36:46 *ከጌታቸውም ታምራት ማንኛይቱም ታምር አትመጣላቸውም፤ ከእርሷ የሚሸሹ ቢሆኑ እንጂ*። وَمَا تَأْتِيهِم مِّنْ ءَايَةٍۢ مِّنْ ءَايَٰتِ رَبِّهِمْ إِلَّا كَانُوا۟ عَنْهَا مُعْرِضِينَ
6:124 *“ታምርም” በመጣላቸው ጊዜ፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ* وَإِذَا جَآءَتْهُمْ ءَايَةٌۭ قَالُوا۟ لَن نُّؤْمِنَ حَتَّىٰ نُؤْتَىٰ مِثْلَ مَآ أُوتِىَ رُسُلُ ٱللَّهِ ۘ ٱللَّهُ أَعْلَمُ حَيْثُ يَجْعَلُ رِسَالَتَهُۥ ۗ سَيُصِيبُ ٱلَّذِينَ أَجْرَمُوا۟ صَغَارٌ عِندَ ٱللَّهِ وَعَذَابٌۭ شَدِيدٌۢ بِمَا كَانُوا۟ يَمْكُرُونَ ፡፡
4፥56 እነዚያን *በተአምራታችን ያስተባበሉትን በእርግጥ እሳትን እናገባቸዋለን*፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا سَوْفَ نُصْلِيهِمْ نَارًۭا
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
"ነብያችን"
ቁርአን በወረደ ጊዜ ሰዎች ስለ ነቢያችን"ﷺ"፦ “ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም” አሉ፤ አምላካችን አላህም፦ “አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው” በላቸው ብሎ መለሰ ሰጠ፦
6:37 *«ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም»* አሉ፡፡ *«አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው» በላቸው*፡፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡ وَقَالُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ آيَةٌ مِّن رَّبِّهِ ۚ قُلْ إِنَّ اللَّهَ قَادِرٌ عَلَىٰ أَن يُنَزِّلَ آيَةً وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
አላህ ቁርኣንን ታምር አድርጎ ለነቢያችን"ﷺ" ነቢይነት ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ እንዳወረደው ይናገራል፦
3:108 *ይህች በአንተ ላይ በእዉነት የምናነባት ስትሆን የአላህ ታምራት ናት*፤ ናት፡፡ አላህም ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም፡፡ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۗ وَمَا اللَّهُ يُرِيدُ ظُلْمًا لِّلْعَالَمِينَ
45:6 *እነዚህ በአንተ ላይ በእውነት የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ታምራት ናቸው፤ ከአላህ እና ከታምራቶቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?* تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۖ فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَ اللَّهِ وَآيَاتِهِ يُؤْمِنُونَ
2:252 *እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ታምራት ናቸው*፤ አንተም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ፡፡ تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۚ وَإِنَّكَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
አላህ የሚነበብ ሆኖ ቁርአን መወረዱ ታምር እንደሆነ እንደነገረን ሁሉ ነብያችንም"ﷺ" ቁርአን ለእሳቸው ነብይነት ታምር እንደሆነ በአጽንኦትና በአንክሮት ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 66 , ሐዲስ 3:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ማንኛውም ነብይ ህዝቦቹ ያምኑበት ዘንድ ታምር ተሰጠውታል፣ ነገር ግን ለእኔ የተሰጠኝ ታምር አላህ ወደ እኔ ያወረደው ወህይ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم مَا مِنَ الأَنْبِيَاءِ نَبِيٌّ إِلاَّ أُعْطِيَ مَا مِثْلُهُ آمَنَ عَلَيْهِ الْبَشَرُ، وَإِنَّمَا كَانَ الَّذِي أُوتِيتُ وَحْيًا أَوْحَاهُ اللَّهُ إِلَىَّ فَأَرْجُو أَنْ أَكُونَ أَكْثَرَهُمْ تَابِعًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ
አላህ ታምር ሲመጣላቸው እነርሱ የሚፈልጉት ያንን ታምር ስላልሆነ ይሸሻሉ፤ ቁርኣን ታምር ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ፡- "የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም" አሉ፤ እነዚያን በአላህ ታምራት ያስተባበሉ እሳት ይገባሉ፦
36:46 *ከጌታቸውም ታምራት ማንኛይቱም ታምር አትመጣላቸውም፤ ከእርሷ የሚሸሹ ቢሆኑ እንጂ*። وَمَا تَأْتِيهِم مِّنْ ءَايَةٍۢ مِّنْ ءَايَٰتِ رَبِّهِمْ إِلَّا كَانُوا۟ عَنْهَا مُعْرِضِينَ
6:124 *“ታምርም” በመጣላቸው ጊዜ፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ* وَإِذَا جَآءَتْهُمْ ءَايَةٌۭ قَالُوا۟ لَن نُّؤْمِنَ حَتَّىٰ نُؤْتَىٰ مِثْلَ مَآ أُوتِىَ رُسُلُ ٱللَّهِ ۘ ٱللَّهُ أَعْلَمُ حَيْثُ يَجْعَلُ رِسَالَتَهُۥ ۗ سَيُصِيبُ ٱلَّذِينَ أَجْرَمُوا۟ صَغَارٌ عِندَ ٱللَّهِ وَعَذَابٌۭ شَدِيدٌۢ بِمَا كَانُوا۟ يَمْكُرُونَ ፡፡
4፥56 እነዚያን *በተአምራታችን ያስተባበሉትን በእርግጥ እሳትን እናገባቸዋለን*፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا سَوْفَ نُصْلِيهِمْ نَارًۭا
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
የአደም አፈጣጠር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
71፥14 *በልዩ ልዩ ኹኔታዎች በእርግጥ የፈጠራችሁ ሲኾን*፡፡ وَقَدْ خَلَقَكُمْ أَطْوَارًا
አምላካችን አላህ የሰውንም ፍጥረት ከጭቃ የጀመረው ነው፤ ለመላእክት፦ "እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ" ብሎ አደምን ፈጠረው፦
32፥7 *ያ የፈጠረውን ነገር ሁሉ ያሳመረው የሰውንም ፍጥረት ከጭቃ የጀመረው ነው*፡፡ الَّذِي أَحْسَنَ كُلَّ شَيْءٍ خَلَقَهُ ۖ وَبَدَأَ خَلْقَ الْإِنسَانِ مِن طِينٍ
38፥71 ጌታህ ለመላእክት፦ *"እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ"* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
17፥61 *ለመላእክትም ለአደም ስገዱ* ባልናቸው ጊዜ አስታውስ፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፡፡ እርሱም፦ *"ከጭቃ ለፈጠርከው ሰው እሰግዳለሁን?"* አለ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ قَالَ أَأَسْجُدُ لِمَنْ خَلَقْتَ طِينًا
ጭቃ የሁለት ነገር ውቅር ነው፤ የውኃ እና የአፈር ቅልቅል ነው፤ ለዚህ ነው አላህ ሰውን ከአፈር እና ከውኃ እንደፈጠረ የሚናገረው፦
25፥54 *እርሱም ያ ከውኃ ሰውን የፈጠረ፣ የዝምድናና የአማችም ባለቤት ያደረገው ነው*፡፡ ጌታህም ቻይ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ مِنَ الْمَاءِ بَشَرًا فَجَعَلَهُ نَسَبًا وَصِهْرًا ۗ وَكَانَ رَبُّكَ قَدِيرًا
3፥59 *አላህ ዘንድ የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው*፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ይህ ጭቃ የተለያየ ባህርያት አለው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"የነጠረ ጭቃ ነው"
ጭቃ በባህርይው የንጥር ባህርይ አለው፤ የአፈርና የውኃ ንጥር ነው፦
23፥12 *በእርግጥም ሰውን ከነጠረ ጭቃ ፈጠርነው*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن سُلَالَةٍ مِّن طِينٍ
ነጥብ ሁለት
"የሚጣበቅ ጭቃ"
ጭቃ በባህርይው የማጣበቅ ባህርይ አለው፤ አፈር ውኃ ሲገባበት እርስ በእርሱ ይጠባበቃል፦
37፥11 ጠይቃቸውም፤ እነርሱ በአፈጣጠር ይበልጥ የበረቱ ናቸውን? ወይስ እኛ ከእነርሱ በፊት የፈጠርነው? *እኛ ከሚጣበቅ ጭቃ ፈጠርናቸው*፡፡ فَاسْتَفْتِهِمْ أَهُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَم مَّنْ خَلَقْنَا ۚ إِنَّا خَلَقْنَاهُم مِّن طِينٍ لَّازِبٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
71፥14 *በልዩ ልዩ ኹኔታዎች በእርግጥ የፈጠራችሁ ሲኾን*፡፡ وَقَدْ خَلَقَكُمْ أَطْوَارًا
አምላካችን አላህ የሰውንም ፍጥረት ከጭቃ የጀመረው ነው፤ ለመላእክት፦ "እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ" ብሎ አደምን ፈጠረው፦
32፥7 *ያ የፈጠረውን ነገር ሁሉ ያሳመረው የሰውንም ፍጥረት ከጭቃ የጀመረው ነው*፡፡ الَّذِي أَحْسَنَ كُلَّ شَيْءٍ خَلَقَهُ ۖ وَبَدَأَ خَلْقَ الْإِنسَانِ مِن طِينٍ
38፥71 ጌታህ ለመላእክት፦ *"እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ"* ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
17፥61 *ለመላእክትም ለአደም ስገዱ* ባልናቸው ጊዜ አስታውስ፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፡፡ እርሱም፦ *"ከጭቃ ለፈጠርከው ሰው እሰግዳለሁን?"* አለ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ قَالَ أَأَسْجُدُ لِمَنْ خَلَقْتَ طِينًا
ጭቃ የሁለት ነገር ውቅር ነው፤ የውኃ እና የአፈር ቅልቅል ነው፤ ለዚህ ነው አላህ ሰውን ከአፈር እና ከውኃ እንደፈጠረ የሚናገረው፦
25፥54 *እርሱም ያ ከውኃ ሰውን የፈጠረ፣ የዝምድናና የአማችም ባለቤት ያደረገው ነው*፡፡ ጌታህም ቻይ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ مِنَ الْمَاءِ بَشَرًا فَجَعَلَهُ نَسَبًا وَصِهْرًا ۗ وَكَانَ رَبُّكَ قَدِيرًا
3፥59 *አላህ ዘንድ የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው*፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ይህ ጭቃ የተለያየ ባህርያት አለው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"የነጠረ ጭቃ ነው"
ጭቃ በባህርይው የንጥር ባህርይ አለው፤ የአፈርና የውኃ ንጥር ነው፦
23፥12 *በእርግጥም ሰውን ከነጠረ ጭቃ ፈጠርነው*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن سُلَالَةٍ مِّن طِينٍ
ነጥብ ሁለት
"የሚጣበቅ ጭቃ"
ጭቃ በባህርይው የማጣበቅ ባህርይ አለው፤ አፈር ውኃ ሲገባበት እርስ በእርሱ ይጠባበቃል፦
37፥11 ጠይቃቸውም፤ እነርሱ በአፈጣጠር ይበልጥ የበረቱ ናቸውን? ወይስ እኛ ከእነርሱ በፊት የፈጠርነው? *እኛ ከሚጣበቅ ጭቃ ፈጠርናቸው*፡፡ فَاسْتَفْتِهِمْ أَهُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَم مَّنْ خَلَقْنَا ۚ إِنَّا خَلَقْنَاهُم مِّن طِينٍ لَّازِبٍ
ነጥብ ሦስት
"የሚሸት ጭቃ"
ጭቃ በባህርይው የመሽተት ባህርይ አለው፤ ጭቃ ሲቆይ ይሸታል፦
15፥28 ጌታህም ለመላእክት ባለጊዜ አስታውስ፡፡ እኔ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ *ከሚገማ ጭቃ እፈጥራለሁ*፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ
ነጥብ አራት
"የሚቅጨለጨል ጭቃ"
ጭቃ በባህርይው የመድረቅ ባህርይ አለው፤ ጭቃ ሲቆይ ይደርቃል፤ ይቅለጨለጫል ማለትም ኪልኪል ይላል፦
55፥14 *ሰውን እንደ ሸክላ ከሚቅጨለጨል ደረቅ ጭቃ ፈጠረው*፡፡ خَلَقَ الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ كَالْفَخَّارِ
ነጥብ አምስት
"ጥቁር ጭቃ"
ጭቃ በባህርይው የመድረቅ ባህርይ አለው፤ ጭቃ ሲደርቅ ይጠቁራል፦
15፥26 ሰውንም ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ *ጥቁር ጭቃ* በእርግጥ ፈጠርነው፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ
ይህንን ጭቃ አምላካችን አላህ ቅርጽ አስይዞታል፦
64፥3 ሰማያትንና ምድርን በእውነት ፈጠረ፡፡ *ቀረጻችሁም ቅርጻችሁንም አሳመረ*፡፡ መመለሻችሁም ወደ እርሱ ነው፡፡ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ وَصَوَّرَكُمْ فَأَحْسَنَ صُوَرَكُمْ ۖ وَإِلَيْهِ الْمَصِيرُ
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፡፡ ከዚያም ቀረጽናችሁ*፡፡ ከዚያም ለመላእክቶች «ለአዳም ስገዱ» አልን፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
ይህንን ቅርጽ ባስተካከለ ጊዜ ሩሕ ነፋበት፤ ያም ቅርጽ ሕያው ሰው ሆነ፦
38፥72 *ፍጥረቱንም ባስተካከልኩ እና ከመንፈሴ በነፋሁበት ጊዜ* ለእርሱ ሰጋጆች ኾናችሁ ውደቁ» አልኩ፡፡ فَإِذَا سَوَّيْتُهُ وَنَفَخْتُ فِيهِ مِن رُّوحِي فَقَعُوا لَهُ سَاجِدِينَ
32፥9 *ከዚያም ቅርጹን አስተካከለው፡፡ በእርሱ ውስጥም ከመንፈሱ ነፋበት*፤ ለእናንተም ጆሮዎችን፣ ዓይኖችንና ልቦችንም አደረገላችሁ፡፡ በጣም ጥቂትን ብቻ ታመሰግናላችሁ፡፡ ثُمَّ سَوَّاهُ وَنَفَخَ فِيهِ مِن رُّوحِهِ ۖ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُونَ
የሁላችንም አባት፣ ምንጭ፣ ሥረ-መሰረት"Origin" አደም ስለሆነ አምላካችን አላህ፦ ከዐፈር፣ ከጭቃ ፈጠርናችሁ፣ ቀረጽናችሁ ይለናል፦
30፥20 *እናንተንም ከዐፈር መፍጠሩ ከዚያም እናንተ ወዲያውኑ የምትበታተኑ ሰዎች መኾናችሁ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ إِذَا أَنتُم بَشَرٌ تَنتَشِرُونَ
6፥ 2 *እርሱ ያ ከጭቃ የፈጠራችሁ* ከዚያም የሞት ጊዜን የወሰነ ነው፡፡ እርሱም ዘንድ ለትንሣኤ የተወሰነ ጊዜ አለ፡፡ ከዚያም እናንተ በመቀስቀሳችሁ ትጠራጠራላችሁ?፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن طِينٍ ثُمَّ قَضَىٰ أَجَلًا ۖ وَأَجَلٌ مُّسَمًّى عِندَهُ ۖ ثُمَّ أَنتُمْ تَمْتَرُونَ
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፡፡ ከዚያም ቀረጽናችሁ*፡፡ ከዚያም ለመላእክቶች «ለአዳም ስገዱ» አልን፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
"የሚሸት ጭቃ"
ጭቃ በባህርይው የመሽተት ባህርይ አለው፤ ጭቃ ሲቆይ ይሸታል፦
15፥28 ጌታህም ለመላእክት ባለጊዜ አስታውስ፡፡ እኔ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ *ከሚገማ ጭቃ እፈጥራለሁ*፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ
ነጥብ አራት
"የሚቅጨለጨል ጭቃ"
ጭቃ በባህርይው የመድረቅ ባህርይ አለው፤ ጭቃ ሲቆይ ይደርቃል፤ ይቅለጨለጫል ማለትም ኪልኪል ይላል፦
55፥14 *ሰውን እንደ ሸክላ ከሚቅጨለጨል ደረቅ ጭቃ ፈጠረው*፡፡ خَلَقَ الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ كَالْفَخَّارِ
ነጥብ አምስት
"ጥቁር ጭቃ"
ጭቃ በባህርይው የመድረቅ ባህርይ አለው፤ ጭቃ ሲደርቅ ይጠቁራል፦
15፥26 ሰውንም ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ *ጥቁር ጭቃ* በእርግጥ ፈጠርነው፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ
ይህንን ጭቃ አምላካችን አላህ ቅርጽ አስይዞታል፦
64፥3 ሰማያትንና ምድርን በእውነት ፈጠረ፡፡ *ቀረጻችሁም ቅርጻችሁንም አሳመረ*፡፡ መመለሻችሁም ወደ እርሱ ነው፡፡ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ وَصَوَّرَكُمْ فَأَحْسَنَ صُوَرَكُمْ ۖ وَإِلَيْهِ الْمَصِيرُ
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፡፡ ከዚያም ቀረጽናችሁ*፡፡ ከዚያም ለመላእክቶች «ለአዳም ስገዱ» አልን፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
ይህንን ቅርጽ ባስተካከለ ጊዜ ሩሕ ነፋበት፤ ያም ቅርጽ ሕያው ሰው ሆነ፦
38፥72 *ፍጥረቱንም ባስተካከልኩ እና ከመንፈሴ በነፋሁበት ጊዜ* ለእርሱ ሰጋጆች ኾናችሁ ውደቁ» አልኩ፡፡ فَإِذَا سَوَّيْتُهُ وَنَفَخْتُ فِيهِ مِن رُّوحِي فَقَعُوا لَهُ سَاجِدِينَ
32፥9 *ከዚያም ቅርጹን አስተካከለው፡፡ በእርሱ ውስጥም ከመንፈሱ ነፋበት*፤ ለእናንተም ጆሮዎችን፣ ዓይኖችንና ልቦችንም አደረገላችሁ፡፡ በጣም ጥቂትን ብቻ ታመሰግናላችሁ፡፡ ثُمَّ سَوَّاهُ وَنَفَخَ فِيهِ مِن رُّوحِهِ ۖ وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُونَ
የሁላችንም አባት፣ ምንጭ፣ ሥረ-መሰረት"Origin" አደም ስለሆነ አምላካችን አላህ፦ ከዐፈር፣ ከጭቃ ፈጠርናችሁ፣ ቀረጽናችሁ ይለናል፦
30፥20 *እናንተንም ከዐፈር መፍጠሩ ከዚያም እናንተ ወዲያውኑ የምትበታተኑ ሰዎች መኾናችሁ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ إِذَا أَنتُم بَشَرٌ تَنتَشِرُونَ
6፥ 2 *እርሱ ያ ከጭቃ የፈጠራችሁ* ከዚያም የሞት ጊዜን የወሰነ ነው፡፡ እርሱም ዘንድ ለትንሣኤ የተወሰነ ጊዜ አለ፡፡ ከዚያም እናንተ በመቀስቀሳችሁ ትጠራጠራላችሁ?፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن طِينٍ ثُمَّ قَضَىٰ أَجَلًا ۖ وَأَجَلٌ مُّسَمًّى عِندَهُ ۖ ثُمَّ أَنتُمْ تَمْتَرُونَ
7፥11 *በእርግጥም ፈጠርናችሁ፡፡ ከዚያም ቀረጽናችሁ*፡፡ ከዚያም ለመላእክቶች «ለአዳም ስገዱ» አልን፡፡ ወዲያውም ሰገዱ፡፡ ኢብሊስ ሲቀር ከሰጋጆቹ አልኾነም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ لَمْ يَكُن مِّنَ السَّاجِدِينَ
አላህ ሰውን የፈጠረበት ዑደትና ሒደት በቅድመ-ተከተል ነግሮናል፣ ይህንን ለመግለጽ "ሱመ" ثُمَّ ማለትም "ከዚያም" የሚል ተርቲቢያህ ይጠቀማል፤ ይህን ቅድመ-ተከተል ለማመልከት፦ "በልዩ ልዩ ኹኔታዎች በእርግጥ የፈጠራችሁ" በማለት ይገልጽልናል፦
71፥14 *በልዩ ልዩ ኹኔታዎች በእርግጥ የፈጠራችሁ ሲኾን*፡፡ وَقَدْ خَلَقَكُمْ أَطْوَارًا
ይህ እኮ ለሂስ የሚያስደርስ አይደለም፤ ባይብል ላይ እኛ ዐፈር እንደሆንን ይናገራል፦
መዝሙር 103፥14 *እኛ አፈር እንደ ሆንን አስብ*።
መክብብ 3፥20 ሁሉ ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፤ *ሁሉ ከአፈር ነው ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል*።
መክብብ 12፥7 *አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ*፥ ነፍስም ወደ ሰጠው ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ።
ዘፍጥረት 3፥19 *አፈር ነህና፥ ወደ አፈርም ትመለሳለህና*።
ልብ አድርግ አደም ከአፈርነት ወደ ስጋነት ከተሸጋገረ በኃላ አፈር መባሉን አስተውል፤ እኛም አፈር ተብለናል፤ ያ ማለት የሰው ሥረ-መሰረት"Origin" አፈር ስለሆነ ነው አፈር የተባለው ከተባለ የቁርኣኑንም በዚህ ስሌት ተረዱት፤ የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ኤሊሁ፣ ኢዮብ እና ኢሳይያስ አዳም ሲፈጠር አልነበሩም። ነገር ግን ከጭቃ እንደተፈጠሩ እና ጭቃ እንደሆኑ ግን ይናገራሉ፦
ኢዮብ 33፥6 እኔ ደግሞ *”ከጭቃ የተፈጠርሁ ነኝ”*።
ኢዮብ 10፥9 እንደ *”ጭቃ አድርገህ እንደ ለወስኸኝ”* አስብ፤ ወደ ትቢያም ትመልሰኛለህን?
ኢሳይያስ 64፥8 *”እኛ ጭቃ ነን”* አንተም ሠሪያችን ነህ፥ እኛም ሁላችን የእጅህ ሥራ ነን።
ያ ማለት የሰው ሥረ-መሰረት"Origin" ጭቃ ስለሆነ ነው ጭቃ የተባለው ከተባለ ለራሳችሁ ስትቆርሱ አታሳንሱ፤ ታዲያ ቁርኣን ላይ መፈትፈቱ ለምን አስፈለገ? የቁርኣኑንም በዚህ ስሌት ተረዱት፤ በሰፈሩት ቁና መሰፈር”double standard” ይሉሃል እንደዚህ ነው። እረ የባሰም ነገር አምላክ አፈር፣ ውኃ፣ ነፋስ እና እሳት እየቆነጠረ አዳምን ፈጠረ የሚል በቀለሚንጦስ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥35-37 *እግዚአብሔር ከምድር ትንሽ አፈርን፣ ከመላ ምድር ውኃዎች ጥቂት ጠብታን፣ ከነፋሶችም ጥቂት ነፋንስ፣ ከዋዕየ እሳትም ጥቂቷን አጠራቅሞ በመዳፉ መሀል ሰበሰባቸው ያዛቸውም። እግዚአብሔር አባታችን አዳምን ከእነዚያ አራት ደካማዎች ፈጠረው፤ አራቱ ሃይል የሌላቸው ናቸው፤ ይህ ያደረገው ፍጥረት እንዲታዘዝለት ነው፤ መሬት ሰው ሁሉ እንዲታዘዝለት፣ ውሃ በውሃ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ እንዲታዘዙለት፣ ነፋስ የሚነፍሰው ሁሉ ለማሽተት ይቻል ዘንድ፣ እሳት በዋዕይ እንዲጠነክርና የሚረዳው ሃይል እንዲያገኝ።* ስለዚህ እግዚአብሔር ልዑል አባታችን አዳምን በተቀደሰች እጁ በአርአያውና በምሳሌው ፈጠረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
71፥14 *በልዩ ልዩ ኹኔታዎች በእርግጥ የፈጠራችሁ ሲኾን*፡፡ وَقَدْ خَلَقَكُمْ أَطْوَارًا
ይህ እኮ ለሂስ የሚያስደርስ አይደለም፤ ባይብል ላይ እኛ ዐፈር እንደሆንን ይናገራል፦
መዝሙር 103፥14 *እኛ አፈር እንደ ሆንን አስብ*።
መክብብ 3፥20 ሁሉ ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፤ *ሁሉ ከአፈር ነው ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል*።
መክብብ 12፥7 *አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ*፥ ነፍስም ወደ ሰጠው ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ።
ዘፍጥረት 3፥19 *አፈር ነህና፥ ወደ አፈርም ትመለሳለህና*።
ልብ አድርግ አደም ከአፈርነት ወደ ስጋነት ከተሸጋገረ በኃላ አፈር መባሉን አስተውል፤ እኛም አፈር ተብለናል፤ ያ ማለት የሰው ሥረ-መሰረት"Origin" አፈር ስለሆነ ነው አፈር የተባለው ከተባለ የቁርኣኑንም በዚህ ስሌት ተረዱት፤ የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ኤሊሁ፣ ኢዮብ እና ኢሳይያስ አዳም ሲፈጠር አልነበሩም። ነገር ግን ከጭቃ እንደተፈጠሩ እና ጭቃ እንደሆኑ ግን ይናገራሉ፦
ኢዮብ 33፥6 እኔ ደግሞ *”ከጭቃ የተፈጠርሁ ነኝ”*።
ኢዮብ 10፥9 እንደ *”ጭቃ አድርገህ እንደ ለወስኸኝ”* አስብ፤ ወደ ትቢያም ትመልሰኛለህን?
ኢሳይያስ 64፥8 *”እኛ ጭቃ ነን”* አንተም ሠሪያችን ነህ፥ እኛም ሁላችን የእጅህ ሥራ ነን።
ያ ማለት የሰው ሥረ-መሰረት"Origin" ጭቃ ስለሆነ ነው ጭቃ የተባለው ከተባለ ለራሳችሁ ስትቆርሱ አታሳንሱ፤ ታዲያ ቁርኣን ላይ መፈትፈቱ ለምን አስፈለገ? የቁርኣኑንም በዚህ ስሌት ተረዱት፤ በሰፈሩት ቁና መሰፈር”double standard” ይሉሃል እንደዚህ ነው። እረ የባሰም ነገር አምላክ አፈር፣ ውኃ፣ ነፋስ እና እሳት እየቆነጠረ አዳምን ፈጠረ የሚል በቀለሚንጦስ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥35-37 *እግዚአብሔር ከምድር ትንሽ አፈርን፣ ከመላ ምድር ውኃዎች ጥቂት ጠብታን፣ ከነፋሶችም ጥቂት ነፋንስ፣ ከዋዕየ እሳትም ጥቂቷን አጠራቅሞ በመዳፉ መሀል ሰበሰባቸው ያዛቸውም። እግዚአብሔር አባታችን አዳምን ከእነዚያ አራት ደካማዎች ፈጠረው፤ አራቱ ሃይል የሌላቸው ናቸው፤ ይህ ያደረገው ፍጥረት እንዲታዘዝለት ነው፤ መሬት ሰው ሁሉ እንዲታዘዝለት፣ ውሃ በውሃ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ እንዲታዘዙለት፣ ነፋስ የሚነፍሰው ሁሉ ለማሽተት ይቻል ዘንድ፣ እሳት በዋዕይ እንዲጠነክርና የሚረዳው ሃይል እንዲያገኝ።* ስለዚህ እግዚአብሔር ልዑል አባታችን አዳምን በተቀደሰች እጁ በአርአያውና በምሳሌው ፈጠረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአደም ልጆች አፈጣጠር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡* አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
አምላካችን አላህ ሁላችንንም የሰው ዘር የፈጠረው ከወንድ እና ከሴት ነው፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል “ደሚሩል-ነፍሢያ” ማለትም “ድርብ ተውላጠ-ስም”reflexive pronoun” ሲሆን አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ ይህም አደም እና ሐዋን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ ከሁለቱ ወንድና ሴት እኛን ፈጠረን፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
አምላካችን አላህ ከአደም ከሐዋ እኛን ማህጸን ውስጥ እንደሚሻው አድርጎ በልዩ ልዩ ደረጃዎች በእርግጥ ፈጥሮናል፦
71፥14 *በልዩ ልዩ ኹኔታዎች በእርግጥ የፈጠራችሁ ሲኾን*፡፡ وَقَدْ خَلَقَكُمْ أَطْوَارًا
3፥6 *እርሱ ያ በማሕጸኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው*፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
ደረጃ አንድ
"ኑጥፋ"
የአንድ ሽል በማህፀን ያለው የመጀመሪያ ደረጃ “ኑጥፋ” نُّطْفَة ነው፤ “ኑጥፋ” ማለት “የፍትወት ህዋስ” ሲሆን ይህም የተባእት ዘር ህዋስ” sperm cell” እና የእንሥት እንቁላል ህዋስ”egg cells” ነው፤ እነዚህ የፍትወት ጠብጣዎች በሥነ-ፅንስ ምሁራን “ፍናፍንት”hermaphroditic” በመባል ይታወቃሉ፤ አላህ በማህፀን ያለውን የመጀመሪያ ደረጃ ሰው እንዴት የተባእት ዘር ህዋስ እና የእንሥት እንቁላል ህዋስ ፍናፍንት ሆኖ ተቀላቅሎ እንደሚፈጠር ለእኛ ለማሳየት “አምሻጅ” أَمْشَاج ማለትም "ቅልቅል”mixture” በማለት ይናገራል፦
76፥2 *እኛ ሰዉን በሕግ ግዳጅ የምንፈትነው ስንሆን ”ቅልቅሎች” ከሆኑ “የፍትወት ጠብታ” ፈጠርነዉ*፤ ሰሚ ተመልካችም አደረግነዉ። إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡* አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
አምላካችን አላህ ሁላችንንም የሰው ዘር የፈጠረው ከወንድ እና ከሴት ነው፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል “ደሚሩል-ነፍሢያ” ማለትም “ድርብ ተውላጠ-ስም”reflexive pronoun” ሲሆን አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ ይህም አደም እና ሐዋን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ ከሁለቱ ወንድና ሴት እኛን ፈጠረን፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
አምላካችን አላህ ከአደም ከሐዋ እኛን ማህጸን ውስጥ እንደሚሻው አድርጎ በልዩ ልዩ ደረጃዎች በእርግጥ ፈጥሮናል፦
71፥14 *በልዩ ልዩ ኹኔታዎች በእርግጥ የፈጠራችሁ ሲኾን*፡፡ وَقَدْ خَلَقَكُمْ أَطْوَارًا
3፥6 *እርሱ ያ በማሕጸኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው*፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
ደረጃ አንድ
"ኑጥፋ"
የአንድ ሽል በማህፀን ያለው የመጀመሪያ ደረጃ “ኑጥፋ” نُّطْفَة ነው፤ “ኑጥፋ” ማለት “የፍትወት ህዋስ” ሲሆን ይህም የተባእት ዘር ህዋስ” sperm cell” እና የእንሥት እንቁላል ህዋስ”egg cells” ነው፤ እነዚህ የፍትወት ጠብጣዎች በሥነ-ፅንስ ምሁራን “ፍናፍንት”hermaphroditic” በመባል ይታወቃሉ፤ አላህ በማህፀን ያለውን የመጀመሪያ ደረጃ ሰው እንዴት የተባእት ዘር ህዋስ እና የእንሥት እንቁላል ህዋስ ፍናፍንት ሆኖ ተቀላቅሎ እንደሚፈጠር ለእኛ ለማሳየት “አምሻጅ” أَمْشَاج ማለትም "ቅልቅል”mixture” በማለት ይናገራል፦
76፥2 *እኛ ሰዉን በሕግ ግዳጅ የምንፈትነው ስንሆን ”ቅልቅሎች” ከሆኑ “የፍትወት ጠብታ” ፈጠርነዉ*፤ ሰሚ ተመልካችም አደረግነዉ። إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
ደረጃ ሁለት
“ዐለቃ”
“ዐለቃ” عَلَقَة አንስታይ ሲሆን “ዐለቅ” عَلَق ደግሞ ተባእታይ ነው፤ ትርጉሙም “አልቅት”leech” ወይም “የረጋ ደም”blood-clot” ማለት ነው፤ ይህን የፅንስ ሁለተኛው ደረጃ ከሚታይ አልቅት ከሚባል የባህር ትል”insect” እና ከረጋ ደም ጋር ስለሚመሳሰል ነው፤ ወደዚህ ሂደት ለመምጣት በህዋሳት ውህደት ወቅት “ክሮሞሶም”Chromosomes” ከአንዱ ለጋሽ ወላጅ ወደሌላው ለጋሽ ወላጅ ይተላለፋል፤ እያንዳንዱ ተሣታፊ ህዋስ የለጋሾችን ግማሽ ክሮሞሶም ይይዛል፤ የአባት ክሮሞሶም ግማሽ 23% የእናት ክሮሞሶም 23% ተገናኛተው 46% ይዋሃዳሉ ማለት ነው፤ በዚህ ሂደት አንድ ሴል የነበረው የወንድ የዘር ህዋስ ከሴት የእንቁላል ህዋስ ጋር ከተዋሐደ በኃላ 2, 4, 8, 16, 32, 64 እያለ በቲሪልየን ብዜት በ 21 ቀን የረጋ ደም”blood-clot” የሚለው ደረጃ ይጀምራል፤ ይህንን ደረጃ አምላካችን አላህ እንዲህ ይለናል፦
40፥67 *እርሱ ያ ከአፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ፣ ከዚያም “ከረጋ ደም” ፣ የፈጠራችሁ ነው*። هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ يُخْرِجُكُمْ طِفْلًا ثُمَّ لِتَبْلُغُوا أَشُدَّكُمْ ثُمَّ لِتَكُونُوا شُيُوخًا
ከፍትወት ህዋስ ወደ የረጋ ደም የሚሄድበት ሂደት እና ደረጃ ለማመልከት “ሱመ” ثُمَّ ማለትም “ከዚያም” የሚል ቅድመ-ተከተል ይጠቀማል፤ ቀጥሎ እስቲ የሚቀጥለው ደረጃ እንመልከት።
ደረጃ ሶስት
“ሙድጋ”
“ሙድጋ” مُضْغَة ማለት “ቁራጭ ስጋ”embryonic lump” ወይም “የታኘከ ስጋ”chewed gum” ማለት ሲሆን ልክ ጥርስ እንዳረፈበት ስጋ የሚመስልበት የፅንስ ደረጃ ነው፤ ይህን ደረጃ ለማመልከት “ሱሙ” ثُمَّ ቅድመ-ተከተል ከመጠቀም ይልቅ “ፈ” فَ ማለትም “እና” የሚል ቅፅበታዊ መስተፃምር ይጠቀማል፤ ምክንያቱም በቅፅፈት የታኘከ ስጋ ቅርፅ ይጀምራል፤ በዚህ ጊዜ “”ፍጥረትዋ ሙሉ ካልሆነች”” ጅማት፣ አንጀት፣ ስስ ጡንቻ፣ ስስ የደም ስር ወዘተ ስለሚፈጠሩ ነው፦
23፥12 *በእርግጥም ሰውን ከነጠረ ጭቃ ፈጠርነው*። وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن سُلَالَةٍ مِّن طِينٍ
23፥13 *ከዚያም በተጠበቀ መርጊያ ውስጥ የፍትወት ጠብታ አደረግነው*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاهُ نُطْفَةً فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ
23፥14 ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” አድርገን ፈጠርን፤ *የረጋውን”ም” ደም “ቁራጭ ሥጋ” አድርገን ፈጠርን*። ثُمَّ خَلَقْنَا النُّطْفَةَ عَلَقَةً فَخَلَقْنَا الْعَلَقَةَ مُضْغَةً فَخَلَقْنَا الْمُضْغَةَ عِظَامًا فَكَسَوْنَا الْعِظَامَ لَحْمًا ثُمَّ أَنشَأْنَاهُ خَلْقًا آخَرَ ۚ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
ደረጃ አራት
“ዐዝም”
“ዐዝም” عَظْم በነጠላ ሲሆን “ዒዛም” عِظَام ደግሞ በብዜት ነው፤ ትርጉሙም “አፅም”skeleton” ወይም “አጥንት”bone” ማለት ነው፤ ከመቅፅበት የደም ዝውርውር፣ የነርቭ ሥርዓት፣ አፅም ወዘተ የሚፈጠርበት ሂደት ነው፤ ይህን አጭር ጊዜ ለማመልከት “ፈ” فَ ማለትም “እና” የሚል ቅፅበታዊ መስተፃምር ይጠቀማል፦
23፥14 ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” አድርገን ፈጠርን፤ የረጋውንም ደም “ቁራጭ ሥጋ” አድርገን ፈጠርን፤ *ቁራጯን”ም” ሥጋ “አጥንቶች” አድርገን ፈጠርን*፤ ثُمَّ خَلَقْنَا النُّطْفَةَ عَلَقَةً فَخَلَقْنَا الْعَلَقَةَ مُضْغَةً فَخَلَقْنَا الْمُضْغَةَ عِظَامًا فَكَسَوْنَا الْعِظَامَ لَحْمًا ثُمَّ أَنشَأْنَاهُ خَلْقًا آخَرَ ۚ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
“ዐለቃ”
“ዐለቃ” عَلَقَة አንስታይ ሲሆን “ዐለቅ” عَلَق ደግሞ ተባእታይ ነው፤ ትርጉሙም “አልቅት”leech” ወይም “የረጋ ደም”blood-clot” ማለት ነው፤ ይህን የፅንስ ሁለተኛው ደረጃ ከሚታይ አልቅት ከሚባል የባህር ትል”insect” እና ከረጋ ደም ጋር ስለሚመሳሰል ነው፤ ወደዚህ ሂደት ለመምጣት በህዋሳት ውህደት ወቅት “ክሮሞሶም”Chromosomes” ከአንዱ ለጋሽ ወላጅ ወደሌላው ለጋሽ ወላጅ ይተላለፋል፤ እያንዳንዱ ተሣታፊ ህዋስ የለጋሾችን ግማሽ ክሮሞሶም ይይዛል፤ የአባት ክሮሞሶም ግማሽ 23% የእናት ክሮሞሶም 23% ተገናኛተው 46% ይዋሃዳሉ ማለት ነው፤ በዚህ ሂደት አንድ ሴል የነበረው የወንድ የዘር ህዋስ ከሴት የእንቁላል ህዋስ ጋር ከተዋሐደ በኃላ 2, 4, 8, 16, 32, 64 እያለ በቲሪልየን ብዜት በ 21 ቀን የረጋ ደም”blood-clot” የሚለው ደረጃ ይጀምራል፤ ይህንን ደረጃ አምላካችን አላህ እንዲህ ይለናል፦
40፥67 *እርሱ ያ ከአፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ፣ ከዚያም “ከረጋ ደም” ፣ የፈጠራችሁ ነው*። هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ يُخْرِجُكُمْ طِفْلًا ثُمَّ لِتَبْلُغُوا أَشُدَّكُمْ ثُمَّ لِتَكُونُوا شُيُوخًا
ከፍትወት ህዋስ ወደ የረጋ ደም የሚሄድበት ሂደት እና ደረጃ ለማመልከት “ሱመ” ثُمَّ ማለትም “ከዚያም” የሚል ቅድመ-ተከተል ይጠቀማል፤ ቀጥሎ እስቲ የሚቀጥለው ደረጃ እንመልከት።
ደረጃ ሶስት
“ሙድጋ”
“ሙድጋ” مُضْغَة ማለት “ቁራጭ ስጋ”embryonic lump” ወይም “የታኘከ ስጋ”chewed gum” ማለት ሲሆን ልክ ጥርስ እንዳረፈበት ስጋ የሚመስልበት የፅንስ ደረጃ ነው፤ ይህን ደረጃ ለማመልከት “ሱሙ” ثُمَّ ቅድመ-ተከተል ከመጠቀም ይልቅ “ፈ” فَ ማለትም “እና” የሚል ቅፅበታዊ መስተፃምር ይጠቀማል፤ ምክንያቱም በቅፅፈት የታኘከ ስጋ ቅርፅ ይጀምራል፤ በዚህ ጊዜ “”ፍጥረትዋ ሙሉ ካልሆነች”” ጅማት፣ አንጀት፣ ስስ ጡንቻ፣ ስስ የደም ስር ወዘተ ስለሚፈጠሩ ነው፦
23፥12 *በእርግጥም ሰውን ከነጠረ ጭቃ ፈጠርነው*። وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن سُلَالَةٍ مِّن طِينٍ
23፥13 *ከዚያም በተጠበቀ መርጊያ ውስጥ የፍትወት ጠብታ አደረግነው*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاهُ نُطْفَةً فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ
23፥14 ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” አድርገን ፈጠርን፤ *የረጋውን”ም” ደም “ቁራጭ ሥጋ” አድርገን ፈጠርን*። ثُمَّ خَلَقْنَا النُّطْفَةَ عَلَقَةً فَخَلَقْنَا الْعَلَقَةَ مُضْغَةً فَخَلَقْنَا الْمُضْغَةَ عِظَامًا فَكَسَوْنَا الْعِظَامَ لَحْمًا ثُمَّ أَنشَأْنَاهُ خَلْقًا آخَرَ ۚ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
ደረጃ አራት
“ዐዝም”
“ዐዝም” عَظْم በነጠላ ሲሆን “ዒዛም” عِظَام ደግሞ በብዜት ነው፤ ትርጉሙም “አፅም”skeleton” ወይም “አጥንት”bone” ማለት ነው፤ ከመቅፅበት የደም ዝውርውር፣ የነርቭ ሥርዓት፣ አፅም ወዘተ የሚፈጠርበት ሂደት ነው፤ ይህን አጭር ጊዜ ለማመልከት “ፈ” فَ ማለትም “እና” የሚል ቅፅበታዊ መስተፃምር ይጠቀማል፦
23፥14 ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” አድርገን ፈጠርን፤ የረጋውንም ደም “ቁራጭ ሥጋ” አድርገን ፈጠርን፤ *ቁራጯን”ም” ሥጋ “አጥንቶች” አድርገን ፈጠርን*፤ ثُمَّ خَلَقْنَا النُّطْفَةَ عَلَقَةً فَخَلَقْنَا الْعَلَقَةَ مُضْغَةً فَخَلَقْنَا الْمُضْغَةَ عِظَامًا فَكَسَوْنَا الْعِظَامَ لَحْمًا ثُمَّ أَنشَأْنَاهُ خَلْقًا آخَرَ ۚ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
ደረጃ አምስት
“ለህም”
“ለህም” لَحْم ማለት “ስጋ” ማለት ሲሆን ይህ ስጋ ጠንካራ ጡንቻ ያለው ስጋ ነው፤ በዚህ ደረጃ ላይ ልብ፣ አንጎል፣ ቆዳ፣አይን፣ አፍንጫ ወዘተ የሚፈጠርበት ሂደት ነው፦
23፥14 ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” አድርገን ፈጠርን፤ የረጋውንም ደም ቁራጭ ሥጋ አድርገን ፈጠርን፤ ቁራጯንም ሥጋ “አጥንቶች” አድርገን ፈጠርን፤ *አጥንቶቹንም “ሥጋን” አለበስናቸው*፤ ثُمَّ خَلَقْنَا النُّطْفَةَ عَلَقَةً فَخَلَقْنَا الْعَلَقَةَ مُضْغَةً فَخَلَقْنَا الْمُضْغَةَ عِظَامًا فَكَسَوْنَا الْعِظَامَ لَحْمًا ثُمَّ أَنشَأْنَاهُ خَلْقًا آخَرَ ۚ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
ደረጃ ስድስት
“ነሽአ”
“ነሽአ” نَّشْأَة የሚለው ቃል “አንሸአ” أَنشَأَ “አስገኘ” ከሚለው ቃል የመጣ ሲሆን “ግኝት”production” ማለት ነው፤ አላህም “አንሸናሁ” أَنْشَأْنَاهُ “አስገኘነው” ይለናል፤ ይህም ፅንስ እስከ መወለድ ጊዜ ያለው ሽልን የሚያመለክት ሲሆን “ሌላ ፍጥረትን” ይለዋል፤ በዚህ ጊዜ ከንፈር፣ ጥፍር፣ ፀጉር ወዘተ የሚገኘበት ጊዜ ነው፤ ይህን እረጅም ደረጃ ለማመልከት “ሱሙ” ثُمَّ የሚል ቅድመ-ተከተል ይጠቀማል፦
23፥14 ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” አድርገን ፈጠርን፤ የረጋውንም ደም ቁራጭ ሥጋ አድርገን ፈጠርን፤ ቁራጯንም ሥጋ “አጥንቶች” አድርገን ፈጠርን፤ አጥንቶቹንም “ሥጋን” አለበስናቸው፤ *ከዚያም “ሌላ ፍጥረትን” አድርገን “አስገኘነው”*፤ ከሰዓሊዎችም ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ፡፡ ثُمَّ خَلَقْنَا النُّطْفَةَ عَلَقَةً فَخَلَقْنَا الْعَلَقَةَ مُضْغَةً فَخَلَقْنَا الْمُضْغَةَ عِظَامًا فَكَسَوْنَا الْعِظَامَ لَحْمًا ثُمَّ أَنشَأْنَاهُ خَلْقًا آخَرَ ۚ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
ፍጥረትዋ ሙሉ ካልሆነች ጅማት፣ አንጀት፣ ስስ ጡንቻ፣ ስስ የደም ስር ወዘተ የነበረችው ከመፍጠር በኋላ ፍጥረትዋ ሙሉ ትሆንና ይፈጥረናል፤ ከዚያስ? ከዚያማ የሚሻውንም እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በማሕፀን ውስጥ ያረጋንና ከዚያም ሕፃን ሆነን ያወጣናል፦
22፥5 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከመቀስቀስ በመጠራጠር ውስጥ እንደ ሆናችሁ አፈጣጠራችሁን ተመልከቱ፡፡ እኛም ከዐፈር ፈጠርናችሁ፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ፣ ከዚያም ከረጋ ደም፣ ከዚያም ከቁራጭ ሥጋ፣ *ፍጥረትዋ ሙሉ ከሆነችና ሙሉ ካልሆነች ችሎታችንን ለእናንተ ልንገልጽላችሁ ፈጠርናችሁ፡፡ የምንሻውንም እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በማሕፀን ውስጥ እናረጋዋለን፡፡ ከዚያም ሕፃን ሆናችሁ እናወጣችኋለን*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّنَ الْبَعْثِ فَإِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ مِن مُّضْغَةٍ مُّخَلَّقَةٍ وَغَيْرِ مُخَلَّقَةٍ لِّنُبَيِّنَ لَكُمْ ۚ وَنُقِرُّ فِي الْأَرْحَامِ مَا نَشَاءُ إِلَىٰ أَجَلٍ مُّسَمًّى ثُمَّ نُخْرِجُكُمْ طِفْلًا ثُمَّ لِتَبْلُغُوا أَشُدَّكُمْ
ከላይ ያለውን የአምላካችንን የአላህ ንግግር እንዲህ ካየን ዘንዳ ባይብል በማህጸን ውስጥ ያለ ሽል እንዴት ይፈጠራል ይላል? ማህጸን ውስጥ ያለውን ጽንስ የሚፈጠው አንድ አምላክ እንደሆነ፤ ይህም አንድ አምላክ የወንድን የዘር ፈሳሽ በማህፀን እንደ ወተት የሚያስፈሰው፣ ያንን ቅልቅል የፍትወት ጠብታ እንደ እርጎ የሚያረጋው፣ ቁርበትና ሥጋ የሚያለብሰው፥ በአጥንትና በጅማትም የሚያጠነክረው እርሱ እንደሆነ ይነግረናል፦
ኢዮብ 31፥15 *እኔን “በማኅፀን የፈጠረ” እርሱንስ የፈጠረው አይደለምን? “በማኅፀንስ ውስጥ የሠራን” አንድ አይደለንምን?*
ሚልክያስ 2፥10 ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? *”አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን”?*
ኢዮብ 10፥10 *በእውኑ እንደ ወተት “አላፈሰስኸኝምን”? እንደ እርጎስ “አላረጋኸኝምን”? ቁርበትና ሥጋ “አለበስኸኝ”፥ በአጥንትና በጅማትም “አጠንከርኸኝ”*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ለህም”
“ለህም” لَحْم ማለት “ስጋ” ማለት ሲሆን ይህ ስጋ ጠንካራ ጡንቻ ያለው ስጋ ነው፤ በዚህ ደረጃ ላይ ልብ፣ አንጎል፣ ቆዳ፣አይን፣ አፍንጫ ወዘተ የሚፈጠርበት ሂደት ነው፦
23፥14 ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” አድርገን ፈጠርን፤ የረጋውንም ደም ቁራጭ ሥጋ አድርገን ፈጠርን፤ ቁራጯንም ሥጋ “አጥንቶች” አድርገን ፈጠርን፤ *አጥንቶቹንም “ሥጋን” አለበስናቸው*፤ ثُمَّ خَلَقْنَا النُّطْفَةَ عَلَقَةً فَخَلَقْنَا الْعَلَقَةَ مُضْغَةً فَخَلَقْنَا الْمُضْغَةَ عِظَامًا فَكَسَوْنَا الْعِظَامَ لَحْمًا ثُمَّ أَنشَأْنَاهُ خَلْقًا آخَرَ ۚ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
ደረጃ ስድስት
“ነሽአ”
“ነሽአ” نَّشْأَة የሚለው ቃል “አንሸአ” أَنشَأَ “አስገኘ” ከሚለው ቃል የመጣ ሲሆን “ግኝት”production” ማለት ነው፤ አላህም “አንሸናሁ” أَنْشَأْنَاهُ “አስገኘነው” ይለናል፤ ይህም ፅንስ እስከ መወለድ ጊዜ ያለው ሽልን የሚያመለክት ሲሆን “ሌላ ፍጥረትን” ይለዋል፤ በዚህ ጊዜ ከንፈር፣ ጥፍር፣ ፀጉር ወዘተ የሚገኘበት ጊዜ ነው፤ ይህን እረጅም ደረጃ ለማመልከት “ሱሙ” ثُمَّ የሚል ቅድመ-ተከተል ይጠቀማል፦
23፥14 ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” አድርገን ፈጠርን፤ የረጋውንም ደም ቁራጭ ሥጋ አድርገን ፈጠርን፤ ቁራጯንም ሥጋ “አጥንቶች” አድርገን ፈጠርን፤ አጥንቶቹንም “ሥጋን” አለበስናቸው፤ *ከዚያም “ሌላ ፍጥረትን” አድርገን “አስገኘነው”*፤ ከሰዓሊዎችም ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ፡፡ ثُمَّ خَلَقْنَا النُّطْفَةَ عَلَقَةً فَخَلَقْنَا الْعَلَقَةَ مُضْغَةً فَخَلَقْنَا الْمُضْغَةَ عِظَامًا فَكَسَوْنَا الْعِظَامَ لَحْمًا ثُمَّ أَنشَأْنَاهُ خَلْقًا آخَرَ ۚ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
ፍጥረትዋ ሙሉ ካልሆነች ጅማት፣ አንጀት፣ ስስ ጡንቻ፣ ስስ የደም ስር ወዘተ የነበረችው ከመፍጠር በኋላ ፍጥረትዋ ሙሉ ትሆንና ይፈጥረናል፤ ከዚያስ? ከዚያማ የሚሻውንም እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በማሕፀን ውስጥ ያረጋንና ከዚያም ሕፃን ሆነን ያወጣናል፦
22፥5 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከመቀስቀስ በመጠራጠር ውስጥ እንደ ሆናችሁ አፈጣጠራችሁን ተመልከቱ፡፡ እኛም ከዐፈር ፈጠርናችሁ፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ፣ ከዚያም ከረጋ ደም፣ ከዚያም ከቁራጭ ሥጋ፣ *ፍጥረትዋ ሙሉ ከሆነችና ሙሉ ካልሆነች ችሎታችንን ለእናንተ ልንገልጽላችሁ ፈጠርናችሁ፡፡ የምንሻውንም እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ በማሕፀን ውስጥ እናረጋዋለን፡፡ ከዚያም ሕፃን ሆናችሁ እናወጣችኋለን*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّنَ الْبَعْثِ فَإِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ ثُمَّ مِن مُّضْغَةٍ مُّخَلَّقَةٍ وَغَيْرِ مُخَلَّقَةٍ لِّنُبَيِّنَ لَكُمْ ۚ وَنُقِرُّ فِي الْأَرْحَامِ مَا نَشَاءُ إِلَىٰ أَجَلٍ مُّسَمًّى ثُمَّ نُخْرِجُكُمْ طِفْلًا ثُمَّ لِتَبْلُغُوا أَشُدَّكُمْ
ከላይ ያለውን የአምላካችንን የአላህ ንግግር እንዲህ ካየን ዘንዳ ባይብል በማህጸን ውስጥ ያለ ሽል እንዴት ይፈጠራል ይላል? ማህጸን ውስጥ ያለውን ጽንስ የሚፈጠው አንድ አምላክ እንደሆነ፤ ይህም አንድ አምላክ የወንድን የዘር ፈሳሽ በማህፀን እንደ ወተት የሚያስፈሰው፣ ያንን ቅልቅል የፍትወት ጠብታ እንደ እርጎ የሚያረጋው፣ ቁርበትና ሥጋ የሚያለብሰው፥ በአጥንትና በጅማትም የሚያጠነክረው እርሱ እንደሆነ ይነግረናል፦
ኢዮብ 31፥15 *እኔን “በማኅፀን የፈጠረ” እርሱንስ የፈጠረው አይደለምን? “በማኅፀንስ ውስጥ የሠራን” አንድ አይደለንምን?*
ሚልክያስ 2፥10 ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? *”አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን”?*
ኢዮብ 10፥10 *በእውኑ እንደ ወተት “አላፈሰስኸኝምን”? እንደ እርጎስ “አላረጋኸኝምን”? ቁርበትና ሥጋ “አለበስኸኝ”፥ በአጥንትና በጅማትም “አጠንከርኸኝ”*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ነገረ-ማርያም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
ሰሞኑን ኤክሶዶስ በተባለ ቲቪ ላይ በእንስት ቤተልሔም ታፈሰ ቃለ-መጠይቅ ላይ ዶክተር ወዳጄነህ ማህረነ ስለ ድንግል ማርያም ያስቀመጣቸው ነጥቦች የፕሮቴስታንቱን ክፍል እጅግ ሲናውጠው በተቃራኒው የኦርቶዶክስን ክፍል ሲያስፈነጥዝ ነበር። የእርሱ እሳቤ የኢኩሜኒዝም"Ecumenism" እሳቤ ነው፤ ኢኩሜኒዝም አበይት ክርስትናን ማለትም ኦርቶዶክስን፣ ካቶሊክን፣ አንግሊካንን እና ፕሮቴስታንትን በአንድ የጋራ ነጥብ መጠቅለል ነው።
እኛ ሙስሊሞችስ ስለ ማርያም ያለን እሳቤ ምንድን እንደሆነ ከሁለቱም መጽሐፍት ማስቀመጥ ሕገ-መንግሥታዊ መብታችን ነው፤ ምክንያቱም በኢስላም ነገረ-ማርያም እሳቤው ስላለ እና በስሟ አንድ ሱራህ ስላለ ጭምር ማለቴ ነው።
ሥነ-ማርያም ጥናት"Mariology" በአምስት ዋና ዋና ክፍሎች ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1. የማርያም እናትነት"parturition"
2. የማርያም ንፅህና"Infallibility"
3. የማርያም ድንግልና"Virginity"
4. የማርያም አማላጅነት"Intercession"
5. የማርያም እርገት"Assumption"
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
ሰሞኑን ኤክሶዶስ በተባለ ቲቪ ላይ በእንስት ቤተልሔም ታፈሰ ቃለ-መጠይቅ ላይ ዶክተር ወዳጄነህ ማህረነ ስለ ድንግል ማርያም ያስቀመጣቸው ነጥቦች የፕሮቴስታንቱን ክፍል እጅግ ሲናውጠው በተቃራኒው የኦርቶዶክስን ክፍል ሲያስፈነጥዝ ነበር። የእርሱ እሳቤ የኢኩሜኒዝም"Ecumenism" እሳቤ ነው፤ ኢኩሜኒዝም አበይት ክርስትናን ማለትም ኦርቶዶክስን፣ ካቶሊክን፣ አንግሊካንን እና ፕሮቴስታንትን በአንድ የጋራ ነጥብ መጠቅለል ነው።
እኛ ሙስሊሞችስ ስለ ማርያም ያለን እሳቤ ምንድን እንደሆነ ከሁለቱም መጽሐፍት ማስቀመጥ ሕገ-መንግሥታዊ መብታችን ነው፤ ምክንያቱም በኢስላም ነገረ-ማርያም እሳቤው ስላለ እና በስሟ አንድ ሱራህ ስላለ ጭምር ማለቴ ነው።
ሥነ-ማርያም ጥናት"Mariology" በአምስት ዋና ዋና ክፍሎች ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1. የማርያም እናትነት"parturition"
2. የማርያም ንፅህና"Infallibility"
3. የማርያም ድንግልና"Virginity"
4. የማርያም አማላጅነት"Intercession"
5. የማርያም እርገት"Assumption"
ነጥብ አንድ
"እናትነት"
በቁርአን አስተምህሮት መርየም የዒሳ እናት ናት፤ እርሱም 25 ጊዜ "የመርየም ልጅ" ተብሏል፦
3፥45 መላእክት ያሉትን አስታውስ፡- "መርየም ሆይ! አላህ ከእርሱ በኾነው ቃላት፦ *ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ* በዚህ ዓለም እና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ ከባለሟሎችም በኾነ *ያበስርሻል*፡፡» إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ
መርየም ከአላህ በሆነ ቃላት የተበሰረችው ልጅ የእራሷ ልጅ እንጂ የማንም ልጅ አይደለም። ልጇም ዒሳ ደረጃው አልመሲሕ ነው እንጂ አላህ አይደለም፤ አላህ የተወለደው መሲሕ ነው ማለት ክህደት ነው፤ የተወለደው መሲሕ የአላህ ባርያ እና መልእክተኛ እንጂ ሌላ አይደለም፦
5፥17 *እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
4፥172 *አልመሲሕ ለአላህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም*፡፡ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክትም አይጠየፉም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ وَلَا الْمَلَائِكَةُ الْمُقَرَّبُونَ
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ
"መሲሕ" ማለት "በፈጣሪ የተቀባ" ማለት ከሆነ መርየም የወለደችው የአምላክን መሲሕ እንጂ አምላክን አይደለም። ነገር ግን የኤፌሶን ጉባኤ በ 431 AD ላይ የአሌክሳድንሪያው ኤጲስ ቆጶስ ቄርሎስ ማርያምን "ቴኦ-ቶኮስ" Θεοτόκος ብሎታል፤ ትርጉሙም "ወላዲተ-አምላክ" ወይም "እመ-አምላክ" ማለትም "የአምላክ እናት" ማለት ነው፤ በተቃራኒው የቆስጠንጥንያ ኤጲስ ቆጶስ ንስጥሮስ "ክርስ-ቶኮስ" Χριστόςτόκος ብሏታል፤ ትርጉሙም "ወላዲተ-ክርስቶስ" ወይም "እመ-ክርስቶስ" ማለትም "የክርስቶስ እናት" ማለት ነው፤ ባይብል ላይ ማርያም የወለደችው አምላክን ሳይሆን "የአምላክ ልጅ" ነው ብሎ ያስቀመጠው፤ አምላክ መጣ ሳይሆን ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ ይለናል፦
ሉቃስ 1፥35 መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፦ "መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ *ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል*።
ገላትያ 4፥4 ነገር ግን የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ *እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ*፤
ዮሐንስ 3፥17 *ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና*።
ታዲያ የኤፌሶን ጉባኤ ማርያምን የእግዚአብሔር እናት ብሎ ድምዳሜ ላይ የደረደበት አንቀጽ ምንድን ነው? ስንል ማርያም "የጌታ እናት" መባሏ ነው፦
ሉቃስ 1፥43 *የጌታዬ እናት* ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
"ጌታ" ማለት "አምላክ" ከሚለው ቃል እጅጉ ይለያል፤ ፍጡር ፍጡርን "ጌታዬ" ማለት የእስራኤላውያን ባህል ነው፤ አብርሃም፣ ሙሴ፣ ሳኦል ወዘተ "ጌታዬ" ተብለዋል፦
ዘፍጥረት18:12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? *ጌታዬም ፈጽሞ ሸምግሎአል*።
ዘኊልቅ 11:28 ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። *ጌታዬ ሙሴ ሆይ*፥ ከልክላቸው አለው።
1ሳሙኤል 24:8 ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። *ጌታዬ ንጉሥ ሆይ*፥ ብሎ ጮኸ፤
ስለዚህ ማርያም የአምላክ እናት ሳትሆን የአምላክ ቅቡዕ እናት ናት፤ አምላክ ቀቢ ሲሆን ኢየሱስ አምላኩ የቀባው ቅቡዕ ነው፦
ሐዋርያት ሥራ 10፥38 *እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው*፥
ዕብራውያን 1፥9 *ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ*፤
ኢሳይያስ 61፥1 ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ *እግዚአብሔር ቀብቶኛልና*፤
ሉቃስ 4:17 *ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና*።
ሉቃስ 9፥20 እናንተስ እኔ ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ? አላቸው። ጴጥሮስም መልሶ፦ *“ከእግዚአብሔር የተቀባህ”* ነህ አለ። peter said the christ of God NIV
"እናትነት"
በቁርአን አስተምህሮት መርየም የዒሳ እናት ናት፤ እርሱም 25 ጊዜ "የመርየም ልጅ" ተብሏል፦
3፥45 መላእክት ያሉትን አስታውስ፡- "መርየም ሆይ! አላህ ከእርሱ በኾነው ቃላት፦ *ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ* በዚህ ዓለም እና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ ከባለሟሎችም በኾነ *ያበስርሻል*፡፡» إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ
መርየም ከአላህ በሆነ ቃላት የተበሰረችው ልጅ የእራሷ ልጅ እንጂ የማንም ልጅ አይደለም። ልጇም ዒሳ ደረጃው አልመሲሕ ነው እንጂ አላህ አይደለም፤ አላህ የተወለደው መሲሕ ነው ማለት ክህደት ነው፤ የተወለደው መሲሕ የአላህ ባርያ እና መልእክተኛ እንጂ ሌላ አይደለም፦
5፥17 *እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
4፥172 *አልመሲሕ ለአላህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም*፡፡ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክትም አይጠየፉም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ وَلَا الْمَلَائِكَةُ الْمُقَرَّبُونَ
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ
"መሲሕ" ማለት "በፈጣሪ የተቀባ" ማለት ከሆነ መርየም የወለደችው የአምላክን መሲሕ እንጂ አምላክን አይደለም። ነገር ግን የኤፌሶን ጉባኤ በ 431 AD ላይ የአሌክሳድንሪያው ኤጲስ ቆጶስ ቄርሎስ ማርያምን "ቴኦ-ቶኮስ" Θεοτόκος ብሎታል፤ ትርጉሙም "ወላዲተ-አምላክ" ወይም "እመ-አምላክ" ማለትም "የአምላክ እናት" ማለት ነው፤ በተቃራኒው የቆስጠንጥንያ ኤጲስ ቆጶስ ንስጥሮስ "ክርስ-ቶኮስ" Χριστόςτόκος ብሏታል፤ ትርጉሙም "ወላዲተ-ክርስቶስ" ወይም "እመ-ክርስቶስ" ማለትም "የክርስቶስ እናት" ማለት ነው፤ ባይብል ላይ ማርያም የወለደችው አምላክን ሳይሆን "የአምላክ ልጅ" ነው ብሎ ያስቀመጠው፤ አምላክ መጣ ሳይሆን ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ ይለናል፦
ሉቃስ 1፥35 መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፦ "መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ *ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል*።
ገላትያ 4፥4 ነገር ግን የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ *እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ*፤
ዮሐንስ 3፥17 *ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና*።
ታዲያ የኤፌሶን ጉባኤ ማርያምን የእግዚአብሔር እናት ብሎ ድምዳሜ ላይ የደረደበት አንቀጽ ምንድን ነው? ስንል ማርያም "የጌታ እናት" መባሏ ነው፦
ሉቃስ 1፥43 *የጌታዬ እናት* ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
"ጌታ" ማለት "አምላክ" ከሚለው ቃል እጅጉ ይለያል፤ ፍጡር ፍጡርን "ጌታዬ" ማለት የእስራኤላውያን ባህል ነው፤ አብርሃም፣ ሙሴ፣ ሳኦል ወዘተ "ጌታዬ" ተብለዋል፦
ዘፍጥረት18:12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? *ጌታዬም ፈጽሞ ሸምግሎአል*።
ዘኊልቅ 11:28 ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። *ጌታዬ ሙሴ ሆይ*፥ ከልክላቸው አለው።
1ሳሙኤል 24:8 ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። *ጌታዬ ንጉሥ ሆይ*፥ ብሎ ጮኸ፤
ስለዚህ ማርያም የአምላክ እናት ሳትሆን የአምላክ ቅቡዕ እናት ናት፤ አምላክ ቀቢ ሲሆን ኢየሱስ አምላኩ የቀባው ቅቡዕ ነው፦
ሐዋርያት ሥራ 10፥38 *እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው*፥
ዕብራውያን 1፥9 *ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ*፤
ኢሳይያስ 61፥1 ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ *እግዚአብሔር ቀብቶኛልና*፤
ሉቃስ 4:17 *ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና*።
ሉቃስ 9፥20 እናንተስ እኔ ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ? አላቸው። ጴጥሮስም መልሶ፦ *“ከእግዚአብሔር የተቀባህ”* ነህ አለ። peter said the christ of God NIV
ነጥብ ሁለት
"ንፅህና"
ስለ ኃጢአት የሚያጠናው ጥናት “ነገረ-ኃጢአት”Hamartiology” ነው፤ ፈጣሪ ሕግ ሰጥቶና አሳውቆ ያንን ሕግ እንድናደርግ አዞን አለመታዘዝና እንዳናደርግ ከልክሎን ስናደርግ "ኃጢአት” ይባላል፤ “ኃጢአትን” በውርስ ይተላለፋል የሚለው ትምህርት “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ይባላል፤ ይህን ትምህርት ያስተማረ ነብይ የለም። እንኳን ማርያም ማንም ሰው እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለበትም፤ አላህ መርየምን በዓለማት ሴቶችም ላይ መርጧታል፤ አይደለም የውርስ ኃጢአት ሊኖርባት ይቅርና እምነቷና ሥነ-ምግባሯም ቢሆን ከተበላሸ አስተሳሰብ እና ጥርጣሬ የነጻ ነው፦
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
በባይብል ማርያምሽ የአዳም አበሳ እና ገፈት ቀማሽ ናት የሚል አንድም አንቀጽ የለም። ከዛ ይልቅ እርሷ ከሴቶች መካከል የተባረከች እንደሆነች ይናገራል፦
ሉቃስ 1፥28 መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ፦ ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ *አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ*፡ አላት።
ሉቃስ 1፥42 በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች፦ *አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው*።
ኢንሻላህ ሌሎች ነጥቦችን በክፍል ሁለት እንቀጥላለን....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
"ንፅህና"
ስለ ኃጢአት የሚያጠናው ጥናት “ነገረ-ኃጢአት”Hamartiology” ነው፤ ፈጣሪ ሕግ ሰጥቶና አሳውቆ ያንን ሕግ እንድናደርግ አዞን አለመታዘዝና እንዳናደርግ ከልክሎን ስናደርግ "ኃጢአት” ይባላል፤ “ኃጢአትን” በውርስ ይተላለፋል የሚለው ትምህርት “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ይባላል፤ ይህን ትምህርት ያስተማረ ነብይ የለም። እንኳን ማርያም ማንም ሰው እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለበትም፤ አላህ መርየምን በዓለማት ሴቶችም ላይ መርጧታል፤ አይደለም የውርስ ኃጢአት ሊኖርባት ይቅርና እምነቷና ሥነ-ምግባሯም ቢሆን ከተበላሸ አስተሳሰብ እና ጥርጣሬ የነጻ ነው፦
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
በባይብል ማርያምሽ የአዳም አበሳ እና ገፈት ቀማሽ ናት የሚል አንድም አንቀጽ የለም። ከዛ ይልቅ እርሷ ከሴቶች መካከል የተባረከች እንደሆነች ይናገራል፦
ሉቃስ 1፥28 መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ፦ ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ *አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ*፡ አላት።
ሉቃስ 1፥42 በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች፦ *አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው*።
ኢንሻላህ ሌሎች ነጥቦችን በክፍል ሁለት እንቀጥላለን....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ነገረ-ማርያም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
ነጥብ ሦስት
"ድንግልና"
"ፈርጅ" فَرْج ማለት "ሃፍረተ-ስጋ ብልት"private part" ማለት ነው፤ ይህ ቃል ለሴት፣ ለወንድ እና ለሁለቱም ሃፍረተ-ስጋ ቃሉ አገልግሎት ላይ ይውላል፦
A. ለሴት፦
21፥91 ያችንም *ብልቷን የጠበቀቺውን* በርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን እርሷንም ልጅዋንም እንደዚሁ ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
66፥12 የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን *ብልቷን የጠበቀችውን* ምሳሌ አደረገ፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡ وَمَرْيَمَ ابْنَتَ عِمْرَانَ الَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهِ مِن رُّوحِنَا وَصَدَّقَتْ بِكَلِمَاتِ رَبِّهَا وَكُتُبِهِ وَكَانَتْ مِنَ الْقَانِتِينَ
B. ለወንድ፦
24፥30 ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ያልተፈቀደን ከማየት ይከልክሉ፤ *ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ*፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ
C. ለሁለቱም፦
33፥35 *ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂ ሴቶችም*፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ وَالْحَافِظِينَ فُرُوجَهُمْ وَالْحَافِظَاتِ وَالذَّاكِرِينَ اللَّهَ كَثِيرًا وَالذَّاكِرَاتِ أَعَدَّ اللَّهُ لَهُم مَّغْفِرَةً وَأَجْرًا عَظِيمًا
23፥5 እነዚያም እነርሱ *ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች* የሆኑት አገኙ፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَافِظُونَ
ስለ መርየም በተናገረበት አንቀጽ ላይ "የጠበቀችው" ለሚለው ቃል የተጠቀመው "አሕሰንት" أَحْصَنَتْ ሲሆን "ተሐሱን" تَحَصُّن ማለት "ቅድስና" "ጨዋነት"ማለት ነው፤ "ሙሕሲን" مُّحْصِنِين ማለት "ጨዋ" ማለት ነው። "ሒፍዝ" حِفْظ ማለት "ጥበቃ" ማለት ሲሆን "ሓፊዝ" حَٰفِظ ወይም "ሓፊዛ" حَٰفِظَٰ ማለት ደግሞ "ጠባቂ" ማለት ነው። "መሕፉዝ" مَّحْفُوظ ማለት "የተጠበቀ" ማለት ነው። አንድ ሰው ሃፍረተ-ስጋውን የሚጠብቅ "ድንግል" ይባላል፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ ጌታም *ድንግልም* ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት ጠሩት፡፡ فَنَادَتْهُ الْمَلَائِكَةُ وَهُوَ قَائِمٌ يُصَلِّي فِي الْمِحْرَابِ أَنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًا بِكَلِمَةٍ مِّنَ اللَّهِ وَسَيِّدًا وَحَصُورًا وَنَبِيًّا مِّنَ الصَّالِحِينَ
መርየም በጋብቻ ወንድ ያልነካት ድንግል ናት፤ ዒሳንም የጸነሰችው በመለኮታዊ ታምር ነው፦
3፥47 ፡-ጌታዬ ሆይ! *ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች*፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥20 *«በጋብቻ ሰው ያልነካኝ ሆኜ አመንዝራም ሳልሆን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?!» አለች*፡፡ قَالَتْ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي غُلَامٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ وَلَمْ أَكُ بَغِيًّا
19፥21 አላት *«ነገሩ እንደዚህሽ ነው፡፡» ጌታሽ «እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፡፡ ለሰዎችም ታምር ከእኛም ችሮታ ልናደርገው ይህንን ሠራን የተፈረደም ነገር ነው» አለ*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ قَالَ رَبُّكِ هُوَ عَلَيَّ هَيِّنٌ ۖ وَلِنَجْعَلَهُ آيَةً لِّلنَّاسِ وَرَحْمَةً مِّنَّا ۚ وَكَانَ أَمْرًا مَّقْضِيًّا
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
ነጥብ ሦስት
"ድንግልና"
"ፈርጅ" فَرْج ማለት "ሃፍረተ-ስጋ ብልት"private part" ማለት ነው፤ ይህ ቃል ለሴት፣ ለወንድ እና ለሁለቱም ሃፍረተ-ስጋ ቃሉ አገልግሎት ላይ ይውላል፦
A. ለሴት፦
21፥91 ያችንም *ብልቷን የጠበቀቺውን* በርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን እርሷንም ልጅዋንም እንደዚሁ ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
66፥12 የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን *ብልቷን የጠበቀችውን* ምሳሌ አደረገ፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡ وَمَرْيَمَ ابْنَتَ عِمْرَانَ الَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهِ مِن رُّوحِنَا وَصَدَّقَتْ بِكَلِمَاتِ رَبِّهَا وَكُتُبِهِ وَكَانَتْ مِنَ الْقَانِتِينَ
B. ለወንድ፦
24፥30 ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ያልተፈቀደን ከማየት ይከልክሉ፤ *ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ*፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ
C. ለሁለቱም፦
33፥35 *ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂ ሴቶችም*፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ وَالْحَافِظِينَ فُرُوجَهُمْ وَالْحَافِظَاتِ وَالذَّاكِرِينَ اللَّهَ كَثِيرًا وَالذَّاكِرَاتِ أَعَدَّ اللَّهُ لَهُم مَّغْفِرَةً وَأَجْرًا عَظِيمًا
23፥5 እነዚያም እነርሱ *ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች* የሆኑት አገኙ፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَافِظُونَ
ስለ መርየም በተናገረበት አንቀጽ ላይ "የጠበቀችው" ለሚለው ቃል የተጠቀመው "አሕሰንት" أَحْصَنَتْ ሲሆን "ተሐሱን" تَحَصُّن ማለት "ቅድስና" "ጨዋነት"ማለት ነው፤ "ሙሕሲን" مُّحْصِنِين ማለት "ጨዋ" ማለት ነው። "ሒፍዝ" حِفْظ ማለት "ጥበቃ" ማለት ሲሆን "ሓፊዝ" حَٰفِظ ወይም "ሓፊዛ" حَٰفِظَٰ ማለት ደግሞ "ጠባቂ" ማለት ነው። "መሕፉዝ" مَّحْفُوظ ማለት "የተጠበቀ" ማለት ነው። አንድ ሰው ሃፍረተ-ስጋውን የሚጠብቅ "ድንግል" ይባላል፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ ጌታም *ድንግልም* ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት ጠሩት፡፡ فَنَادَتْهُ الْمَلَائِكَةُ وَهُوَ قَائِمٌ يُصَلِّي فِي الْمِحْرَابِ أَنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًا بِكَلِمَةٍ مِّنَ اللَّهِ وَسَيِّدًا وَحَصُورًا وَنَبِيًّا مِّنَ الصَّالِحِينَ
መርየም በጋብቻ ወንድ ያልነካት ድንግል ናት፤ ዒሳንም የጸነሰችው በመለኮታዊ ታምር ነው፦
3፥47 ፡-ጌታዬ ሆይ! *ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች*፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥20 *«በጋብቻ ሰው ያልነካኝ ሆኜ አመንዝራም ሳልሆን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?!» አለች*፡፡ قَالَتْ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي غُلَامٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ وَلَمْ أَكُ بَغِيًّا
19፥21 አላት *«ነገሩ እንደዚህሽ ነው፡፡» ጌታሽ «እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፡፡ ለሰዎችም ታምር ከእኛም ችሮታ ልናደርገው ይህንን ሠራን የተፈረደም ነገር ነው» አለ*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ قَالَ رَبُّكِ هُوَ عَلَيَّ هَيِّنٌ ۖ وَلِنَجْعَلَهُ آيَةً لِّلنَّاسِ وَرَحْمَةً مِّنَّا ۚ وَكَانَ أَمْرًا مَّقْضِيًّا
ነጥብ አራት
"አማላጅነት"
“ሸፋዓ” شَفَٰعَ ማለት “ምልጃ” ማለት ሲሆን ምልጃ ሶስት ሃልዎትን ያቅፋል፤ አንዱ የሚማለድለት ማንነት፣ ሁለተኛው የሚማለደው ተማላጅ እና ሥስተኛው የሚማልደው አማላጅ ናቸው፤ አላህ የሁሉም ነገር ፈጣሪና አስተናባሪ በመሆኑ የሚማለድ ተማላጅ ሲሆን ከፍጡሮቹ መካከል ደግሞ እርሱ የፈቀደላቸው ፍጡሮቹ ደግሞ የሚማልዱ አማላጆች ናቸው፤ ሆነም ቀረ ለመማለድም ሆነ ለማማለድ የአላህ ፈቃድ ያስፈልጋል ይህ ሂደት “ምልጃ” ሲባል ይህ የምልጃ ፈቃድ የአላህ ብቻ ነው፦
34:23 *“ምልጃም” እርሱ ለፈቀደለት ሰው ብቻ ቢሆን እንጂ እርሱ ዘንድ ምንም አትጠቅምም*፤ وَلَا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ عِندَهُ إِلَّا لِمَنْ أَذِنَ لَهُ
20:109 ቢዚያ ቀን *ለእርሱ አልረህማን የፈቀደለትን እና ለእርሱም ቃልን የወደደለትን ሰው ቢሆን እንጅ “ምልጃ” አትጠቅምም*። يَوْمَئِذٍ لَّا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَـٰنُ وَرَضِيَ لَهُ قَوْلًا
"ሸፊዕ” شَفِيع ማለት “አማላጅ” ማለት ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱት መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ናቸው፤ እነርሱም ቢሆን የሚያማልዱት አላህ ሲፈቅላቸው እና ለፈቀደለት ሰው ብቻ ነው፦
2:255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም፡፡ በሰማያት ውስጥና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ *“ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ “የሚያማልድ” ማነው*? اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ ۚ لَا تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلَا نَوْمٌ ۚ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ ۚ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ ۖ وَلَا يُحِيطُونَ بِشَيْءٍ مِّنْ عِلْمِهِ إِلَّا بِمَا شَاءَ ۚ وَسِعَ كُرْسِيُّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ ۖ وَلَا يَئُودُهُ حِفْظُهُمَا ۚ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
53:26 በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻውና ለሚወደው ሰው “ከፈቀደ በኋላ ቢሆን እንጅ “ምልጃቸው” ምንም አትጠቅምም።
21:28 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፤ *“ለፈቀደውም ሰው እንጅ ለሌላው “አያማልዱም”*፤ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يَشْفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ارْتَضَىٰ وَهُم مِّنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُونَ
ስለዚህ መርየም አላህ ከፈቀደላት የማታማልድበት ምንም ምክንያት የለም። ያ ማለት ግን ወደ ማርያም መጸለይ፣ መለማመን፣ መጎባደድ፣ ማሸርገድ፣ መተናነስ ይቻላል ማለት አይደለም። ይህ ምልጃ ሳይሆን ሽርክ ነው። ባይብል ላይ ስለ ማርያም አማላጅነት ምንም የተጠቀሰ ነገር ስለሌለው በዝምታ አልፈነዋል።
ነጥብ አምስት
"እርገት"
ማርያም በቁርአን ሆነ በባይብል አርጋለች የሚል ሽታው እንኳን የለም። ታዲያ ኦርቶዶክሳውያንና ካቶሊካውያን ድምዳሜ ላይ ያስደረሳቸው ጥቅስ ምንድን ነው? እስቲ እንየው፦
መዝሙር 132፥8 አቤቱ፥ *ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፥ አንተና የመቅደስህ ታቦት*።
ሲጀመር በዚህ ዓረፍተ-ነገር ውስጥ ስለ ማርያም የሚያወራ ሃይለ-ቃል የለም።
ሲቀጥል "ወደ እረፍትህ" አለ እንጂ "ወደ እርገትህ" አይልም።
ሲሰልስ ይህ ጥቅስ በዘመኑ የሆነ ነው፦
2ኛ ዜና 6፥41 አሁንም፥ አቤቱ አምላክ ሆይ፥ *ከኃይልህ ታቦት ጋር ወደ ዕረፍትህ ተነሣ*፤ አቤቱ አምላክ ሆይ፥ ካህናትህ ደኅንነትን ይልበሱ ቅዱሳንህም በደስታ ደስ ይበላቸው።
1ኛ ዜና 28፥2 ንጉሡም ዳዊት በእግሩ ቆሞ እንዲህ አለ፦ ወንድሞቼና ሕዝቤ ሆይ፥ ስሙኝ፤ ለእግዚአብሔር *ለቃል ኪዳኑ ታቦትና ለአምላካችን እግር ማረፊያ የዕረፍት ቤት* ለመሥራት እኔ በልቤ አስቤአለሁ፤ ለሥራም የሚያስፈልገውን አዘጋጅቻለሁ፤
ሲያረብብ ማርያም የፈጣሪ ታቦት ናት ብሎ የሰበከ ነብይ ወይም ሃዋርያ የለም። ይህንን ይመስላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
"አማላጅነት"
“ሸፋዓ” شَفَٰعَ ማለት “ምልጃ” ማለት ሲሆን ምልጃ ሶስት ሃልዎትን ያቅፋል፤ አንዱ የሚማለድለት ማንነት፣ ሁለተኛው የሚማለደው ተማላጅ እና ሥስተኛው የሚማልደው አማላጅ ናቸው፤ አላህ የሁሉም ነገር ፈጣሪና አስተናባሪ በመሆኑ የሚማለድ ተማላጅ ሲሆን ከፍጡሮቹ መካከል ደግሞ እርሱ የፈቀደላቸው ፍጡሮቹ ደግሞ የሚማልዱ አማላጆች ናቸው፤ ሆነም ቀረ ለመማለድም ሆነ ለማማለድ የአላህ ፈቃድ ያስፈልጋል ይህ ሂደት “ምልጃ” ሲባል ይህ የምልጃ ፈቃድ የአላህ ብቻ ነው፦
34:23 *“ምልጃም” እርሱ ለፈቀደለት ሰው ብቻ ቢሆን እንጂ እርሱ ዘንድ ምንም አትጠቅምም*፤ وَلَا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ عِندَهُ إِلَّا لِمَنْ أَذِنَ لَهُ
20:109 ቢዚያ ቀን *ለእርሱ አልረህማን የፈቀደለትን እና ለእርሱም ቃልን የወደደለትን ሰው ቢሆን እንጅ “ምልጃ” አትጠቅምም*። يَوْمَئِذٍ لَّا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَـٰنُ وَرَضِيَ لَهُ قَوْلًا
"ሸፊዕ” شَفِيع ማለት “አማላጅ” ማለት ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱት መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ናቸው፤ እነርሱም ቢሆን የሚያማልዱት አላህ ሲፈቅላቸው እና ለፈቀደለት ሰው ብቻ ነው፦
2:255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም፡፡ በሰማያት ውስጥና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ *“ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ “የሚያማልድ” ማነው*? اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ ۚ لَا تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلَا نَوْمٌ ۚ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ ۚ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ ۖ وَلَا يُحِيطُونَ بِشَيْءٍ مِّنْ عِلْمِهِ إِلَّا بِمَا شَاءَ ۚ وَسِعَ كُرْسِيُّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ ۖ وَلَا يَئُودُهُ حِفْظُهُمَا ۚ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
53:26 በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻውና ለሚወደው ሰው “ከፈቀደ በኋላ ቢሆን እንጅ “ምልጃቸው” ምንም አትጠቅምም።
21:28 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፤ *“ለፈቀደውም ሰው እንጅ ለሌላው “አያማልዱም”*፤ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يَشْفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ارْتَضَىٰ وَهُم مِّنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُونَ
ስለዚህ መርየም አላህ ከፈቀደላት የማታማልድበት ምንም ምክንያት የለም። ያ ማለት ግን ወደ ማርያም መጸለይ፣ መለማመን፣ መጎባደድ፣ ማሸርገድ፣ መተናነስ ይቻላል ማለት አይደለም። ይህ ምልጃ ሳይሆን ሽርክ ነው። ባይብል ላይ ስለ ማርያም አማላጅነት ምንም የተጠቀሰ ነገር ስለሌለው በዝምታ አልፈነዋል።
ነጥብ አምስት
"እርገት"
ማርያም በቁርአን ሆነ በባይብል አርጋለች የሚል ሽታው እንኳን የለም። ታዲያ ኦርቶዶክሳውያንና ካቶሊካውያን ድምዳሜ ላይ ያስደረሳቸው ጥቅስ ምንድን ነው? እስቲ እንየው፦
መዝሙር 132፥8 አቤቱ፥ *ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፥ አንተና የመቅደስህ ታቦት*።
ሲጀመር በዚህ ዓረፍተ-ነገር ውስጥ ስለ ማርያም የሚያወራ ሃይለ-ቃል የለም።
ሲቀጥል "ወደ እረፍትህ" አለ እንጂ "ወደ እርገትህ" አይልም።
ሲሰልስ ይህ ጥቅስ በዘመኑ የሆነ ነው፦
2ኛ ዜና 6፥41 አሁንም፥ አቤቱ አምላክ ሆይ፥ *ከኃይልህ ታቦት ጋር ወደ ዕረፍትህ ተነሣ*፤ አቤቱ አምላክ ሆይ፥ ካህናትህ ደኅንነትን ይልበሱ ቅዱሳንህም በደስታ ደስ ይበላቸው።
1ኛ ዜና 28፥2 ንጉሡም ዳዊት በእግሩ ቆሞ እንዲህ አለ፦ ወንድሞቼና ሕዝቤ ሆይ፥ ስሙኝ፤ ለእግዚአብሔር *ለቃል ኪዳኑ ታቦትና ለአምላካችን እግር ማረፊያ የዕረፍት ቤት* ለመሥራት እኔ በልቤ አስቤአለሁ፤ ለሥራም የሚያስፈልገውን አዘጋጅቻለሁ፤
ሲያረብብ ማርያም የፈጣሪ ታቦት ናት ብሎ የሰበከ ነብይ ወይም ሃዋርያ የለም። ይህንን ይመስላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ምድር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
30:22 ሰማያትንና “ምድርንም” መፍጠሩ፥ የቋንቋዎቻችሁና የመልኮቻችሁም መለያየት “ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፤ በእዚህ ውስጥ ለአዋቂዎች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉበት።
ሥነ-ምድር ጥናት “ጂኦ-ሎጂ”Geo-logy” ሲባል በግሪክ “ጂኦ” γῆ, ማለት “ምድር” ማለት ሲሆን ” ሎጂአ” λoγία ደግሞ “ጥናት” ነው፤ አምላካችን አላህ በተከበረው ከሊማ “አርድ”أَرْض ብሎ የሚናገረው “ምድር” ወይም “መሬት” አሊያም “አገርንም” ማለት ነው፤ ይህንን ማየት ይቻላል፦
1. “ፕላኔት”
አላህ “አርድ” እያለ ከሰማይ ጋር በተያያዘ መልኩ አብዛኛውን የሚገልፀው የምንኖርባትን ፕላኔት ነው፦
32:4 አላህ ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በመካከላቸውም ያለውን ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ፣ ከዚያም በዐርሹ ላይ የተደላደላ ነው፤
11:7 እርሱም ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤
7:54 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በስድስትቀናት ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፤
50:38 ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም፡፡
2. “መሬት”
“መሬት” ሰዎች የሚኖሩበት ሲሆን ሰዎች የሚኖሩበትን ይህን የላይኛውን ቅርፊት “አርድ” ይለዋል፦
16:13 “በምድርም” الْأَرْضِ ላይ መልኮቹ የተለያዩ ኾኖ ለናንተ የፈጠረላችሁን ሁሉ ገራላችሁ፤ በዚህ ውስጥ ለሚገሠጡ ሕዝቦች በእርግጥ ታምር አለ።
67:24 እርሱ ያ “በምድር” الْأَرْضِ ላይ የበተናችሁ ነው፤ ወደርሱም ትሰበሰባላችሁ በላቸው።
23:79 እርሱም ያ “በምድር” الْأَرْضِ ውስጥ የበተናችሁ ነው፤ ወደርሱም ትሰበሰባላችሁ፡፡
3. “አገር”
ሰዎች ተለያይተው የሚኖሩበትን አገር “አርድ” ይለዋል፦
17:76 “ከምድሪቱም” الْأَرْضِ ከእርሷ ያወጡህ ዘንድ ሊያሸብሩህ፣ በእርግጥ ተቃረቡ፤ ይአን ጊዜም ከአንተ በኋላ ጥቂትን ጊዜ እንጂ አይቆዩም ነበር።
21:71 እርሱንና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት “ምድር” الْأَرْضِ በመውሰድ አዳን።
21:81ለሱለይማም ነፋስን በኅይል የምትነፍስ በትእዛዙ ወደዚያች በርሷ ውስጥ በረከትን ወደ አደረግንበት “ምድር” الْأَرْضِ የምትፈስ ስትሆን ገራንለት፤
12:56 እንደዚሁም ለዩሱፍ “በምድር” الْأَرْضِ ላይ ከእርሷ በፈለገው “ስፍራ የሚሰፍር” ሲሆን አስመቸነው፤
ይህንን እሳቤ ይዘን ስለ ምድር ያለንን ግንዛቤ በቀላሉ መረዳት ይቻላል፤ የምድርን ሹረት፣ ቅርፅና ንጣፍ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
30:22 ሰማያትንና “ምድርንም” መፍጠሩ፥ የቋንቋዎቻችሁና የመልኮቻችሁም መለያየት “ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፤ በእዚህ ውስጥ ለአዋቂዎች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉበት።
ሥነ-ምድር ጥናት “ጂኦ-ሎጂ”Geo-logy” ሲባል በግሪክ “ጂኦ” γῆ, ማለት “ምድር” ማለት ሲሆን ” ሎጂአ” λoγία ደግሞ “ጥናት” ነው፤ አምላካችን አላህ በተከበረው ከሊማ “አርድ”أَرْض ብሎ የሚናገረው “ምድር” ወይም “መሬት” አሊያም “አገርንም” ማለት ነው፤ ይህንን ማየት ይቻላል፦
1. “ፕላኔት”
አላህ “አርድ” እያለ ከሰማይ ጋር በተያያዘ መልኩ አብዛኛውን የሚገልፀው የምንኖርባትን ፕላኔት ነው፦
32:4 አላህ ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በመካከላቸውም ያለውን ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ፣ ከዚያም በዐርሹ ላይ የተደላደላ ነው፤
11:7 እርሱም ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤
7:54 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በስድስትቀናት ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፤
50:38 ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም፡፡
2. “መሬት”
“መሬት” ሰዎች የሚኖሩበት ሲሆን ሰዎች የሚኖሩበትን ይህን የላይኛውን ቅርፊት “አርድ” ይለዋል፦
16:13 “በምድርም” الْأَرْضِ ላይ መልኮቹ የተለያዩ ኾኖ ለናንተ የፈጠረላችሁን ሁሉ ገራላችሁ፤ በዚህ ውስጥ ለሚገሠጡ ሕዝቦች በእርግጥ ታምር አለ።
67:24 እርሱ ያ “በምድር” الْأَرْضِ ላይ የበተናችሁ ነው፤ ወደርሱም ትሰበሰባላችሁ በላቸው።
23:79 እርሱም ያ “በምድር” الْأَرْضِ ውስጥ የበተናችሁ ነው፤ ወደርሱም ትሰበሰባላችሁ፡፡
3. “አገር”
ሰዎች ተለያይተው የሚኖሩበትን አገር “አርድ” ይለዋል፦
17:76 “ከምድሪቱም” الْأَرْضِ ከእርሷ ያወጡህ ዘንድ ሊያሸብሩህ፣ በእርግጥ ተቃረቡ፤ ይአን ጊዜም ከአንተ በኋላ ጥቂትን ጊዜ እንጂ አይቆዩም ነበር።
21:71 እርሱንና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት “ምድር” الْأَرْضِ በመውሰድ አዳን።
21:81ለሱለይማም ነፋስን በኅይል የምትነፍስ በትእዛዙ ወደዚያች በርሷ ውስጥ በረከትን ወደ አደረግንበት “ምድር” الْأَرْضِ የምትፈስ ስትሆን ገራንለት፤
12:56 እንደዚሁም ለዩሱፍ “በምድር” الْأَرْضِ ላይ ከእርሷ በፈለገው “ስፍራ የሚሰፍር” ሲሆን አስመቸነው፤
ይህንን እሳቤ ይዘን ስለ ምድር ያለንን ግንዛቤ በቀላሉ መረዳት ይቻላል፤ የምድርን ሹረት፣ ቅርፅና ንጣፍ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የምድር ሹረት”
የስነ-ፈለክ ጥናት ታሪክን ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት “ምድር” የስርዓተ-ፈለክ እምብርት”Geocentric” ናት ተብሎ በጥንት ይታመን ነበር፣ ነገር ግን በ1533 AD ኒክላስ ኮፐርኒኮስ ምድር ሳትሆን ፀሐይ የስርዓተ-ፈለክ እምብርት”Heliocentric” ናት ብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዓለማችን አበረከተ፣ የመሬት ሹረት የሚባለው ምድር በደቡብና በሰሜን በሚገኙት ዋልታዎ”Poles” ከምዕራብ ወደ ምስራቅ በራሷ ዛቢያ በ 360 ድግሪ ስትሽከረከር መአልት እና ሌሊት ይፈራረቃል፤ ይህ ሂደት በአማካኝ 24 ሰአት ይፈጃል፤ ይህን ሂደት የሥነ-ፈለክ ምሁራን “ሹረት”Rotation” ይሉታል፤ እውነት ነው ምድር ጠፍጣፍ ብትሆን ኖሮ ሌሊት ሲሆን ሁሉም የምድር ይዞታ ላይ ጨለማ እና መአልት ሲሆን ደግሞ ሁሉም የምድር ይዞታ ላይ ብርሃን ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ምድር በራሷ ዛቢያ ስለምትሽከረከር መአልትና ሌሊት በአንድ ጊዜ እየተደራረቡ ይፈራረቃሉ፤ ለምሳሌ ኢትዮጵያ ብርሃን ሲሆን አሜሪካ ጨለማ መሆኑ ማለት ነው፤ ይህንን ሁኔታ ኮፐርኒከስ ከመናገሩ በፊት በሰማይና ምድር ላይ ያለውን ክስተት ሁሉ የሚያውቀው አምላክ በተከበረ ቃሉ ተናግሯል፦
39:5 ሌሊትን በቀን ላይ “ይጠቀልላል” يُكَوِّرُ ቀንንም በሌሊት ላይ “ይጠቀልላል” وَيُكَوِّرُ ።
በዚህኛው አንቀጽ “ኩውወረት” كُوِّرَتْ የሚለውን ቃል “መጠቅለል” ወይም “መደራረብ”Overlap” ማለት ነው፤ አንድ ሰው ጥምጣም በራሱ ጭንቅላት ላይ እነደሚጠቀልል ማለት ነወ፤ ይህ የሚሆነው ምድር በደቡብና በሰሜን በሚገኙት ዋልታዎ ከምዕራብ ወደ ምስራቅ በራሷ ዛቢያ በ 360 ድግሪ ስትሽከረከር ብቻ ነው፤ አላህ ሌሊትን በቀን ውስጥ ቀንንም በሌሊት ውስጥ በመተካካት የሚያስገባ መሆኑን በብዙ አንቀፆች ይናገራል፤ በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ባለ አእምሮዎች ታምራቶች አሉበት፦
35:13 ሌሊትን በቀን ውስጥ #ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #ያስገባል፤
57:6 ሌሊትን በቀን ውስጥ #ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #ያስገባል፤ እርሱም በልቦች ውስጥ የተደበቁትን ዐዋቂ ነው።
31:29 አላህ ሌሊትን በቀን ውስጥ #የሚያስገባ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #የሚያስገባ፣ ፀሐይንና ጨረቃን የገራ፣ መኾኑን አታይምን?
22:61 አላህ ሌሊትን በቀን ውሰጥ #የሚያስገባ፣ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #የሚያስገባ ቻይ ነው፣ አላህም ሰሚ ተመልካች በመሆኑ ነው።
3:190 ሰማያትንና ምድርን በመፍጠር፣ ሌሊትና ቀንም #በመተካካት፥ ለባለ አእምሮዎች በእርግጥ “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉ።
13:3 ሌሊትን በቀን #ይሸፍናል፤ በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉ።
ምድር ሞላላ ከመሆን ፋንታ ልክ እንደ ሳንቲም ጠፍጣፋ ብትሆን ኖሮ ሌሊት ወደ መአልት እንዲሁም መአልት ወደ ሌሊት የሚያደርጉት ለውጥ ዝግመታዊ ሳይሆን ቅፅበታዊ ይሆን ነበር፤ የሚቀጥለው ነጥብ የምድርን ሞላላነትን ይሞግታል፦
“የምድር ሹረት”
የስነ-ፈለክ ጥናት ታሪክን ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት “ምድር” የስርዓተ-ፈለክ እምብርት”Geocentric” ናት ተብሎ በጥንት ይታመን ነበር፣ ነገር ግን በ1533 AD ኒክላስ ኮፐርኒኮስ ምድር ሳትሆን ፀሐይ የስርዓተ-ፈለክ እምብርት”Heliocentric” ናት ብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዓለማችን አበረከተ፣ የመሬት ሹረት የሚባለው ምድር በደቡብና በሰሜን በሚገኙት ዋልታዎ”Poles” ከምዕራብ ወደ ምስራቅ በራሷ ዛቢያ በ 360 ድግሪ ስትሽከረከር መአልት እና ሌሊት ይፈራረቃል፤ ይህ ሂደት በአማካኝ 24 ሰአት ይፈጃል፤ ይህን ሂደት የሥነ-ፈለክ ምሁራን “ሹረት”Rotation” ይሉታል፤ እውነት ነው ምድር ጠፍጣፍ ብትሆን ኖሮ ሌሊት ሲሆን ሁሉም የምድር ይዞታ ላይ ጨለማ እና መአልት ሲሆን ደግሞ ሁሉም የምድር ይዞታ ላይ ብርሃን ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ምድር በራሷ ዛቢያ ስለምትሽከረከር መአልትና ሌሊት በአንድ ጊዜ እየተደራረቡ ይፈራረቃሉ፤ ለምሳሌ ኢትዮጵያ ብርሃን ሲሆን አሜሪካ ጨለማ መሆኑ ማለት ነው፤ ይህንን ሁኔታ ኮፐርኒከስ ከመናገሩ በፊት በሰማይና ምድር ላይ ያለውን ክስተት ሁሉ የሚያውቀው አምላክ በተከበረ ቃሉ ተናግሯል፦
39:5 ሌሊትን በቀን ላይ “ይጠቀልላል” يُكَوِّرُ ቀንንም በሌሊት ላይ “ይጠቀልላል” وَيُكَوِّرُ ።
በዚህኛው አንቀጽ “ኩውወረት” كُوِّرَتْ የሚለውን ቃል “መጠቅለል” ወይም “መደራረብ”Overlap” ማለት ነው፤ አንድ ሰው ጥምጣም በራሱ ጭንቅላት ላይ እነደሚጠቀልል ማለት ነወ፤ ይህ የሚሆነው ምድር በደቡብና በሰሜን በሚገኙት ዋልታዎ ከምዕራብ ወደ ምስራቅ በራሷ ዛቢያ በ 360 ድግሪ ስትሽከረከር ብቻ ነው፤ አላህ ሌሊትን በቀን ውስጥ ቀንንም በሌሊት ውስጥ በመተካካት የሚያስገባ መሆኑን በብዙ አንቀፆች ይናገራል፤ በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ባለ አእምሮዎች ታምራቶች አሉበት፦
35:13 ሌሊትን በቀን ውስጥ #ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #ያስገባል፤
57:6 ሌሊትን በቀን ውስጥ #ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #ያስገባል፤ እርሱም በልቦች ውስጥ የተደበቁትን ዐዋቂ ነው።
31:29 አላህ ሌሊትን በቀን ውስጥ #የሚያስገባ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #የሚያስገባ፣ ፀሐይንና ጨረቃን የገራ፣ መኾኑን አታይምን?
22:61 አላህ ሌሊትን በቀን ውሰጥ #የሚያስገባ፣ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #የሚያስገባ ቻይ ነው፣ አላህም ሰሚ ተመልካች በመሆኑ ነው።
3:190 ሰማያትንና ምድርን በመፍጠር፣ ሌሊትና ቀንም #በመተካካት፥ ለባለ አእምሮዎች በእርግጥ “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉ።
13:3 ሌሊትን በቀን #ይሸፍናል፤ በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉ።
ምድር ሞላላ ከመሆን ፋንታ ልክ እንደ ሳንቲም ጠፍጣፋ ብትሆን ኖሮ ሌሊት ወደ መአልት እንዲሁም መአልት ወደ ሌሊት የሚያደርጉት ለውጥ ዝግመታዊ ሳይሆን ቅፅበታዊ ይሆን ነበር፤ የሚቀጥለው ነጥብ የምድርን ሞላላነትን ይሞግታል፦
ነጥብ ሁለት
“የምድር ቅርፅ”
በነጥብ አንድ ላይ የመአልትና የሌሊት መፈራረቅ በመተካት መሆኑን እና የዚህ መፈራረቅ መንስኤ ደግሞ የምድር በራሷ ዛቢያ መሽከርከር አይተን ነበር፤ ታዲያ ምድር ያለ ምንም በራሷ ዛቢያ ስትዞር አትወድቅም ወይ? ለሚለው አንዱ በአንዱ ባለው የመሳሳብ ህግ”Gravity” እዳትወድቅ ያረጋታት፤ በዚህ ህግ አርቅቆ የያዛት አላህ ብቻ ነው፤ ይህ በትእዛዙ እንዳትወድቅ መቆሟ ከአስደናቂ ታምራቶቹ አንዱ ነው፦
35፥41 አላህ ሰማያትንና ምድርን #እንዳይወገዱ #ይይዛቸዋል፡፡ ቢወገዱም ከእርሱ ሌላ አንድም የሚይዛቸው የለም፡፡ እነሆ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነውና፡፡
30፥25 ሰማይና ምድርም ያለምንም #በትዕዛዙ #መቆማቸው وَمِنْ ءَايَٰتِهِۦٓ أَن تَقُومَ ٱلسَّمَآءُ وَٱلْأَرْضُ بِأَمْرِهِۦ ፤ ከዚያም ከምድር ጥሪን በጠራችሁ ጊዜ እናንተ ወዲያውኑ የምትወጡ መሆናችሁ ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፡፡
ምድር ሆነ ሰማይ ሰማያዊ አካላት ሁሉ ያለምንም ድጋፍ በአላህ ህግ ሳይወድቁ መቆማቸው ብቻ ሳይሆን በትእዛዙ መንቀሳቀሳቸው ደግሞ ታምር ነው፦
41፥11 ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ “ጭስ” دُخَانٌ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ #ለእርሷም #ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «#ታዛዦች ኾነን #መጣን» አሉ፡፡
ይህ አንቀፅ ምድርም እንደ ሰማይ ተንቀሳቃሽ መሆኑን ያሳያል፤ ሰማይ “ዱኻን” دُخَان ሆና ሳለች የሚለው ይሰመርበት፤ “ዱኻን” ማለት “ጭስ”gas” ሲሆን ይህም ጋዝ ናይትሮጂን፣ ኦክሲጅንና ሃይድሮጂን ነው፤ እነዚህ የጋዝ ንጥረ-ነገር”element” ያላቸው አካላት ከዋክብት፣ ጨረቃ እና ፀሐይ ሆኑ ምድር ሁሉም በምህዋራቸው ይዞራሉ፦
35:13 ሌሊትን በቀን ውስጥ ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ ያስገባል፤ ፀሐይን እና “ጨረቃንም” ገራ፤ ሁሉም እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ “ይሮጣሉ”፤ ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤
39:5 ሰማያትንና ምድርን በእውነት ፈ
ጠረ፤ ሌሊትንም በቀን ላይ ይጠቀልላል፤ ፀሐይን እና “ጨረቃንም” ገራ፤ ሁሉም ለተወሰነ ጊዜ “ይሮጣሉ”፤ ንቁ እርሱ አሸናፊው መሐሪው ነው።
21:33 እርሱም ሌሊትና ቀንን ፀሐይንና ጨረቃንም፣ የፈጠረ ነው፤ ሁሉም በፈለካቸው ውስጥ ይዋኛሉ።
6:40 ፀሐይ ጨረቃን ልትደርስበት አይገባትም፤ ሌሊትም ቀንን ያለጊዜው ቀዳሚ አይሆንም፤ ሁሉም “በመዞርያቸው” ውስጥ “ይዋኛሉ”።
36:40 ፀሐይ ጨረቃን ልትደርስበት አይገባትም፤ ሌሊትም ቀንን ያለጊዜው ቀዳሚ አይሆንም፤ ሁሉም “በመዞርያቸው” ውስጥ “ይዋኛሉ”።
“ኩል” كُلّ “ሁሉ” የሚለው ቃል እና “የስበሁነ” يَسْبَحُونَ “ይዞራሉ” የሚለው ቃል ሙተና”dual” ሳይሆን ከሁለት በላይ “ጀመዕ”plurar” መሆኑ ፀሐይና ጨረቃ ብቻ ሳይሆን ተንቀሳቃሽ ሁሉ በዙረት ላይ መሆኑ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ፈለክ” فَلَك የሚለው ቃል “ምህዋር”orbit” ማለት ሲሆን ምድር በፀሐይ ዛቢያ ስትሽከረከር 365 ቀናት ይፈጃል፤ የዚህ ውጤት ክረምት፣ በጋ፣ ፀደይና መከር የተባሉ አራት ወቅቶች ይፈራረቃሉ፤ ይህ ሁሉ የሚሆነው ምድር ሞላላ ሆና ስትገኝ ነው፤ አላህ ምድር ሞላላ መሆኗን ይናገራል፦
79፡27-30 “ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይስ ሰማይ? አላህ ገነባት፡፡ ከፍታዋን አጓነ ፣ አስተካከላትም፣ ሌሊቷንም አጨለመ ቀኗንም ገለፀ፡፡ ምድርንም ከዚህ በኋላ “ዘረጋት” دَحَاهَا፡፡”
“ዘረጋት” ተብሎ ቃል “ደሓሃ” دَحَاهَا ሲሆን “ደሓ” دَحَىٰ ደግሞ በቁርአን ላይ የመጣው በግስ መደብ እዚህ አንቀፅ ላይ ብቻ ነው፤ “ደሓ” በስም መደብ ሲመጣ “አድ-ደሕያ” الدِّحْية ነው፤ ትርጉሙም “የሰጎን እንቁላል” ማለት ነው፤ አላህ ምድርን “የእንቁላል ቅርጽ አደረጋት”He made the earth egg-shaped” የሚል ትርጉም አለው፤ ይህንን አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉም ላይ ይገኛል፦
1.Dr. Kamal Omar Translation
“And the earth, after this stage, He gave it an #oval #form”
2. Ali Unal Translation
“And after that He has spread out the earth in #the #egg-#shape”
3. Shabbir Ahmed Translation
“And after that He made the earth #egg-#shaped.
ስለዚህ ምድር እንደ ሰጎን እንቁላህ ሞላላ”ellipse” መሆኗን ሰዎች በዚህ ዘመን ከማስተንተናቸው በፊት አላህ ቀድሞ በቁርአን ተናግሯል፤ ይህ ሙግት የሥነ-ልሳን ሙግት ታሳቢ ያደረገ ነውና ዋቢ ሙዳየ-ቃላት ይመልከቱ፦
1. Lisan Al-Arab dictionary , Book 7, Page 456:
2. Lisan Al-Arab dictionary , Book 2, Page 790.
3. Al-Mawrid dictionary Arabic-English section 4, Page 1132.
4. Al-Mawrid dictionary English-Arabic section 4, Page 227.
5. Arabic-English dictionary the Hans Wehr dictionary , Page 928
“የምድር ቅርፅ”
በነጥብ አንድ ላይ የመአልትና የሌሊት መፈራረቅ በመተካት መሆኑን እና የዚህ መፈራረቅ መንስኤ ደግሞ የምድር በራሷ ዛቢያ መሽከርከር አይተን ነበር፤ ታዲያ ምድር ያለ ምንም በራሷ ዛቢያ ስትዞር አትወድቅም ወይ? ለሚለው አንዱ በአንዱ ባለው የመሳሳብ ህግ”Gravity” እዳትወድቅ ያረጋታት፤ በዚህ ህግ አርቅቆ የያዛት አላህ ብቻ ነው፤ ይህ በትእዛዙ እንዳትወድቅ መቆሟ ከአስደናቂ ታምራቶቹ አንዱ ነው፦
35፥41 አላህ ሰማያትንና ምድርን #እንዳይወገዱ #ይይዛቸዋል፡፡ ቢወገዱም ከእርሱ ሌላ አንድም የሚይዛቸው የለም፡፡ እነሆ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነውና፡፡
30፥25 ሰማይና ምድርም ያለምንም #በትዕዛዙ #መቆማቸው وَمِنْ ءَايَٰتِهِۦٓ أَن تَقُومَ ٱلسَّمَآءُ وَٱلْأَرْضُ بِأَمْرِهِۦ ፤ ከዚያም ከምድር ጥሪን በጠራችሁ ጊዜ እናንተ ወዲያውኑ የምትወጡ መሆናችሁ ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፡፡
ምድር ሆነ ሰማይ ሰማያዊ አካላት ሁሉ ያለምንም ድጋፍ በአላህ ህግ ሳይወድቁ መቆማቸው ብቻ ሳይሆን በትእዛዙ መንቀሳቀሳቸው ደግሞ ታምር ነው፦
41፥11 ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ “ጭስ” دُخَانٌ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ #ለእርሷም #ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «#ታዛዦች ኾነን #መጣን» አሉ፡፡
ይህ አንቀፅ ምድርም እንደ ሰማይ ተንቀሳቃሽ መሆኑን ያሳያል፤ ሰማይ “ዱኻን” دُخَان ሆና ሳለች የሚለው ይሰመርበት፤ “ዱኻን” ማለት “ጭስ”gas” ሲሆን ይህም ጋዝ ናይትሮጂን፣ ኦክሲጅንና ሃይድሮጂን ነው፤ እነዚህ የጋዝ ንጥረ-ነገር”element” ያላቸው አካላት ከዋክብት፣ ጨረቃ እና ፀሐይ ሆኑ ምድር ሁሉም በምህዋራቸው ይዞራሉ፦
35:13 ሌሊትን በቀን ውስጥ ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ ያስገባል፤ ፀሐይን እና “ጨረቃንም” ገራ፤ ሁሉም እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ “ይሮጣሉ”፤ ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤
39:5 ሰማያትንና ምድርን በእውነት ፈ
ጠረ፤ ሌሊትንም በቀን ላይ ይጠቀልላል፤ ፀሐይን እና “ጨረቃንም” ገራ፤ ሁሉም ለተወሰነ ጊዜ “ይሮጣሉ”፤ ንቁ እርሱ አሸናፊው መሐሪው ነው።
21:33 እርሱም ሌሊትና ቀንን ፀሐይንና ጨረቃንም፣ የፈጠረ ነው፤ ሁሉም በፈለካቸው ውስጥ ይዋኛሉ።
6:40 ፀሐይ ጨረቃን ልትደርስበት አይገባትም፤ ሌሊትም ቀንን ያለጊዜው ቀዳሚ አይሆንም፤ ሁሉም “በመዞርያቸው” ውስጥ “ይዋኛሉ”።
36:40 ፀሐይ ጨረቃን ልትደርስበት አይገባትም፤ ሌሊትም ቀንን ያለጊዜው ቀዳሚ አይሆንም፤ ሁሉም “በመዞርያቸው” ውስጥ “ይዋኛሉ”።
“ኩል” كُلّ “ሁሉ” የሚለው ቃል እና “የስበሁነ” يَسْبَحُونَ “ይዞራሉ” የሚለው ቃል ሙተና”dual” ሳይሆን ከሁለት በላይ “ጀመዕ”plurar” መሆኑ ፀሐይና ጨረቃ ብቻ ሳይሆን ተንቀሳቃሽ ሁሉ በዙረት ላይ መሆኑ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ፈለክ” فَلَك የሚለው ቃል “ምህዋር”orbit” ማለት ሲሆን ምድር በፀሐይ ዛቢያ ስትሽከረከር 365 ቀናት ይፈጃል፤ የዚህ ውጤት ክረምት፣ በጋ፣ ፀደይና መከር የተባሉ አራት ወቅቶች ይፈራረቃሉ፤ ይህ ሁሉ የሚሆነው ምድር ሞላላ ሆና ስትገኝ ነው፤ አላህ ምድር ሞላላ መሆኗን ይናገራል፦
79፡27-30 “ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይስ ሰማይ? አላህ ገነባት፡፡ ከፍታዋን አጓነ ፣ አስተካከላትም፣ ሌሊቷንም አጨለመ ቀኗንም ገለፀ፡፡ ምድርንም ከዚህ በኋላ “ዘረጋት” دَحَاهَا፡፡”
“ዘረጋት” ተብሎ ቃል “ደሓሃ” دَحَاهَا ሲሆን “ደሓ” دَحَىٰ ደግሞ በቁርአን ላይ የመጣው በግስ መደብ እዚህ አንቀፅ ላይ ብቻ ነው፤ “ደሓ” በስም መደብ ሲመጣ “አድ-ደሕያ” الدِّحْية ነው፤ ትርጉሙም “የሰጎን እንቁላል” ማለት ነው፤ አላህ ምድርን “የእንቁላል ቅርጽ አደረጋት”He made the earth egg-shaped” የሚል ትርጉም አለው፤ ይህንን አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉም ላይ ይገኛል፦
1.Dr. Kamal Omar Translation
“And the earth, after this stage, He gave it an #oval #form”
2. Ali Unal Translation
“And after that He has spread out the earth in #the #egg-#shape”
3. Shabbir Ahmed Translation
“And after that He made the earth #egg-#shaped.
ስለዚህ ምድር እንደ ሰጎን እንቁላህ ሞላላ”ellipse” መሆኗን ሰዎች በዚህ ዘመን ከማስተንተናቸው በፊት አላህ ቀድሞ በቁርአን ተናግሯል፤ ይህ ሙግት የሥነ-ልሳን ሙግት ታሳቢ ያደረገ ነውና ዋቢ ሙዳየ-ቃላት ይመልከቱ፦
1. Lisan Al-Arab dictionary , Book 7, Page 456:
2. Lisan Al-Arab dictionary , Book 2, Page 790.
3. Al-Mawrid dictionary Arabic-English section 4, Page 1132.
4. Al-Mawrid dictionary English-Arabic section 4, Page 227.
5. Arabic-English dictionary the Hans Wehr dictionary , Page 928
ነጥብ ሶስት
“የምድር ንጣፍ”
ምድር ልክ እንደ ሰጎን እንቁላል ቅርፅ እንዳላት ካየን ዘንዳ አሁን ደግሞ የምድርን ንጣፍ ከእንቁላል ጋር የሚያመሳስላትን ነገር እናያለን፤ የምድር መዋቅር ልክ እንደ እንቁላል ሶስት ክፍል አለው፤ እርሱም፦
1ኛ. የላይኛው ቅርፊት “ክረስት”crust” ይባላል፣በአብዛኛው ከተለያዩ የቋጥኝ አይነቶች የተገነባ ሲሆን ህይወት ያላቸው ነገሮች በሙሉ የሚኖሩት በዚህኛው የመሬት ክፍል ላይ ነው፤ ይህ ክፍል ውፍረቱ በውቅያኖሶች ስር ያለው ውፍረት 5000 ሜትር እስከ 10000 ሜትር ሲሆን በአህጉሮች ላይ ደግሞ 30 ኪሎ ሜትር እስከ 50 ኪሎ ሜትር ነው፤ ይህም በእንቁላል የላይኛው ቅርፊት ጋር ይመሳሰላል።
2ኛ. የመካከለኛው ፈሳሽ ክፍል “ማንትል”mantle” ይባላል፤ ፈሳሽ የሆነ “ቅልጥ አለት”Magma” በከፍተኛ የሙቀት መጠን የቀለጠ አለት ነው፤ ይህም በእንቁላል የመካከለኛው ነጭ ፈሳሽ ጋር ይመሳሰላል።
3ኛ. የውስጠኛው አስኳል ክፍል “ኮር”core” ይባላል፤ይህ ክፍል እጅግ በጣም ሞቃት ሲሆን የፀሐይን የውጨኛ ክፍል መጠነ ሙቀት ይኖርዋል፤ ይህ ክፍል መጠኑ አነስተኛ ሲሆን በራዲየስ እስከ 1220 ኪሎ ሜትር ነው፤ በእንቁላል የውስጠኛው አስኳል ጋር ይመሳሰላል።
ይህንን ግንዛቤ ይዘን ለሰዎች መኖሪያ የሆነው የላይኛው የምድር ቅርፊት አላህ ለእኛ ዝግር አድርጎ ፈጥሯል፤ መዘርጋት ከእኛ እይታ አንጻር ነው፤ ለዛ ነው ብዙ አናቅፅ ላይ አላህ “ለኩም” لَكُم “ለእናንተ” የሚለው ሁለተኛ መደብ ተውላጠ ስም የሚጠቀመው፦
2፥22 እርሱ ያ *ለእናንተ* لَكُمُ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፤
20፥53 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣
43፥10 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣
71፥19 አላህም ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ አደረጋት።
አላህም ምድርን ለእኛ ምንጣፍ ያደረገበት ምክንያት “ከእርሷ ሰፋፊዎችን መንገዶች ትገቡ ዘንድ” ነው ይለናል፤ መኪና ስንነዳ መንገዶች ሁሉ ለእኛ ዝርግ ናቸው፦
71፡19-20 አላህም ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ አደረጋት፤ ከእርሷ ሰፋፊዎችን “”መንገዶች ትገቡ ዘንድ””፡፡
43፥10 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣በእርሷም ውስጥ ትመሩ ዘንድ “”ለእናንተ መንገዶችን”” ያደረገላችሁ ነው።
በእርግጥ አላህ የፈጠረውን ምድር ታምር ነው፤ለሚያስተነትኑ አዋቂዎች ታምር አለበት፤ ወደፊት ይህንን ታምር ያሳያችኋል፤ ታውቁታላችሁ ብሎ ቃል በገባልን ኪዳን በዘመናችን አሳይቶናል ፦
30:22 ሰማያትንና “ምድርንም” መፍጠሩ፥ የቋንቋዎቻችሁና የመልኮቻችሁም መለያየት “ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፤ በእዚህ ውስጥ ለአዋቂዎች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉበት።
27:93 ምስጋና ለአላህ ነው፤ #ታምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፤ ታውቁታላችሁ በላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
“የምድር ንጣፍ”
ምድር ልክ እንደ ሰጎን እንቁላል ቅርፅ እንዳላት ካየን ዘንዳ አሁን ደግሞ የምድርን ንጣፍ ከእንቁላል ጋር የሚያመሳስላትን ነገር እናያለን፤ የምድር መዋቅር ልክ እንደ እንቁላል ሶስት ክፍል አለው፤ እርሱም፦
1ኛ. የላይኛው ቅርፊት “ክረስት”crust” ይባላል፣በአብዛኛው ከተለያዩ የቋጥኝ አይነቶች የተገነባ ሲሆን ህይወት ያላቸው ነገሮች በሙሉ የሚኖሩት በዚህኛው የመሬት ክፍል ላይ ነው፤ ይህ ክፍል ውፍረቱ በውቅያኖሶች ስር ያለው ውፍረት 5000 ሜትር እስከ 10000 ሜትር ሲሆን በአህጉሮች ላይ ደግሞ 30 ኪሎ ሜትር እስከ 50 ኪሎ ሜትር ነው፤ ይህም በእንቁላል የላይኛው ቅርፊት ጋር ይመሳሰላል።
2ኛ. የመካከለኛው ፈሳሽ ክፍል “ማንትል”mantle” ይባላል፤ ፈሳሽ የሆነ “ቅልጥ አለት”Magma” በከፍተኛ የሙቀት መጠን የቀለጠ አለት ነው፤ ይህም በእንቁላል የመካከለኛው ነጭ ፈሳሽ ጋር ይመሳሰላል።
3ኛ. የውስጠኛው አስኳል ክፍል “ኮር”core” ይባላል፤ይህ ክፍል እጅግ በጣም ሞቃት ሲሆን የፀሐይን የውጨኛ ክፍል መጠነ ሙቀት ይኖርዋል፤ ይህ ክፍል መጠኑ አነስተኛ ሲሆን በራዲየስ እስከ 1220 ኪሎ ሜትር ነው፤ በእንቁላል የውስጠኛው አስኳል ጋር ይመሳሰላል።
ይህንን ግንዛቤ ይዘን ለሰዎች መኖሪያ የሆነው የላይኛው የምድር ቅርፊት አላህ ለእኛ ዝግር አድርጎ ፈጥሯል፤ መዘርጋት ከእኛ እይታ አንጻር ነው፤ ለዛ ነው ብዙ አናቅፅ ላይ አላህ “ለኩም” لَكُم “ለእናንተ” የሚለው ሁለተኛ መደብ ተውላጠ ስም የሚጠቀመው፦
2፥22 እርሱ ያ *ለእናንተ* لَكُمُ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፤
20፥53 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣
43፥10 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣
71፥19 አላህም ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ አደረጋት።
አላህም ምድርን ለእኛ ምንጣፍ ያደረገበት ምክንያት “ከእርሷ ሰፋፊዎችን መንገዶች ትገቡ ዘንድ” ነው ይለናል፤ መኪና ስንነዳ መንገዶች ሁሉ ለእኛ ዝርግ ናቸው፦
71፡19-20 አላህም ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ አደረጋት፤ ከእርሷ ሰፋፊዎችን “”መንገዶች ትገቡ ዘንድ””፡፡
43፥10 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣በእርሷም ውስጥ ትመሩ ዘንድ “”ለእናንተ መንገዶችን”” ያደረገላችሁ ነው።
በእርግጥ አላህ የፈጠረውን ምድር ታምር ነው፤ለሚያስተነትኑ አዋቂዎች ታምር አለበት፤ ወደፊት ይህንን ታምር ያሳያችኋል፤ ታውቁታላችሁ ብሎ ቃል በገባልን ኪዳን በዘመናችን አሳይቶናል ፦
30:22 ሰማያትንና “ምድርንም” መፍጠሩ፥ የቋንቋዎቻችሁና የመልኮቻችሁም መለያየት “ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፤ በእዚህ ውስጥ ለአዋቂዎች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉበት።
27:93 ምስጋና ለአላህ ነው፤ #ታምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፤ ታውቁታላችሁ በላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
ጥያቄያችን!
ከአብርሐም እስከ ዳዊት ስንት ትውልድ ነው?
15 ትውልድ ወይስ 14 ትውልድ ?
ሉቃስ 15 ትውልድ ነው ሲለን ማቴዎስ ደግሞ 14 ትውልድ ነው ይለናል፣ የቱ ነው ትክክል?
A. ሉቃስ
ሉቃስ 3፥32-35 የዳዊት ልጅ፥ የእሴይ ልጅ፥ የኢዮቤድ ልጅ፥ የቦዔዝ ልጅ፥ የሰልሞን ልጅ፥ የነአሶን ልጅ፥ የአሚናዳብ ልጅ፥ የአራም ልጅ፥ የአሮኒ ልጅ፥ የኤስሮም ልጅ፥ የፋሬስ ልጅ፥ የይሁዳ ልጅ፥ የያዕቆብ ልጅ፥ የይስሐቅ ልጅ፥ የአብርሃም ልጅ፥
1. ዳዊት
2. እሴይ
3. ኢዮቤድ
4. ቦዔዝ
5. ሰልሞን
6. ነአሶን
7. አሚናዳብ
8. አራም
9. አሮኒ
19. ኤስሮም
11. ፋሬስ
12. ይሁዳ
13. ያዕቆብ
14. ይስሐቅ
15. አብርሃም
B. ማቴዎስ
ማቴዎስ 1፥2-6 አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳን ወለደ፤ ይሁዳም ፋሬስንና ዛራን ወለደ፤ ፋሬስም ኤስሮምን ወለደ፤ ኤስሮምም አራምን ወለደ፤ አራምም አሚናዳብን ወለደ፤ አሚናዳብም ነአሶንን ወለደ፤ ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ፤ ሰልሞንም ከራኬብ ቦኤዝን ወለደ፤ ቦኤዝም ከሩት ኢዮቤድን ወለደ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፤ እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ። ንጉሥ ዳዊትም ከኦርዮ ሚስት ሰሎሞንን ወለደ፤
1. አብርሃም
2. ይስሐቅ
3. ያዕቆብ
4. ይሁዳ
5. ፋሬስ
6. ኤስሮም
7. አራም
8. አሚናዳብ
9. ነአሶን
10. ሰልሞን
11. ቦኤዝ
12. ኢዮቤድ
13. እሴይ
14. ዳዊት
ማቴዎስ 1፥17 እንግዲህ ትውልድ ሁሉ ከአብርሃም እስከ ዳዊት አሥራ አራት ትውልድ ነው።
ሉቃስ የጨመረው "አሮኒ" የሚባል ትውልድ ነው። ማን የተሳሳተው አሮኒን ያጎደለው ማቴዎስ ወይስ አሮኒን የጨመረው ሉቃስ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ከአብርሐም እስከ ዳዊት ስንት ትውልድ ነው?
15 ትውልድ ወይስ 14 ትውልድ ?
ሉቃስ 15 ትውልድ ነው ሲለን ማቴዎስ ደግሞ 14 ትውልድ ነው ይለናል፣ የቱ ነው ትክክል?
A. ሉቃስ
ሉቃስ 3፥32-35 የዳዊት ልጅ፥ የእሴይ ልጅ፥ የኢዮቤድ ልጅ፥ የቦዔዝ ልጅ፥ የሰልሞን ልጅ፥ የነአሶን ልጅ፥ የአሚናዳብ ልጅ፥ የአራም ልጅ፥ የአሮኒ ልጅ፥ የኤስሮም ልጅ፥ የፋሬስ ልጅ፥ የይሁዳ ልጅ፥ የያዕቆብ ልጅ፥ የይስሐቅ ልጅ፥ የአብርሃም ልጅ፥
1. ዳዊት
2. እሴይ
3. ኢዮቤድ
4. ቦዔዝ
5. ሰልሞን
6. ነአሶን
7. አሚናዳብ
8. አራም
9. አሮኒ
19. ኤስሮም
11. ፋሬስ
12. ይሁዳ
13. ያዕቆብ
14. ይስሐቅ
15. አብርሃም
B. ማቴዎስ
ማቴዎስ 1፥2-6 አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳን ወለደ፤ ይሁዳም ፋሬስንና ዛራን ወለደ፤ ፋሬስም ኤስሮምን ወለደ፤ ኤስሮምም አራምን ወለደ፤ አራምም አሚናዳብን ወለደ፤ አሚናዳብም ነአሶንን ወለደ፤ ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ፤ ሰልሞንም ከራኬብ ቦኤዝን ወለደ፤ ቦኤዝም ከሩት ኢዮቤድን ወለደ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፤ እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ። ንጉሥ ዳዊትም ከኦርዮ ሚስት ሰሎሞንን ወለደ፤
1. አብርሃም
2. ይስሐቅ
3. ያዕቆብ
4. ይሁዳ
5. ፋሬስ
6. ኤስሮም
7. አራም
8. አሚናዳብ
9. ነአሶን
10. ሰልሞን
11. ቦኤዝ
12. ኢዮቤድ
13. እሴይ
14. ዳዊት
ማቴዎስ 1፥17 እንግዲህ ትውልድ ሁሉ ከአብርሃም እስከ ዳዊት አሥራ አራት ትውልድ ነው።
ሉቃስ የጨመረው "አሮኒ" የሚባል ትውልድ ነው። ማን የተሳሳተው አሮኒን ያጎደለው ማቴዎስ ወይስ አሮኒን የጨመረው ሉቃስ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
የአሏህ ስም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
በአረቢኛ ድምጽ ያላቸው "ተነባቢ ፊደላት”sound letters” 28 ሲሆኑ "አጫዋች ፊደል”stretch letter” ደግሞ 1 ሲሆን እርሱም "አሊፍ" ا ነው። በመካከላቸው ስናነባቸው የሚቀጥን ፊደል 19 ሲሆን “ተርቂቅ” ይባላል፣ የሚወፍር ፊደል ደግሞ 7 ሲሆን “ተፍሂም” ይባላል፣ ነገር ግን ተርቂቅና ተፍሂም የሆኑ ሁለት ሃርፎች “ራ” ر እና “ላም”ل ናቸው፤ "ራ" ر በፈትሃና በደማ ይወፍራል በከስራ ይቀጥናል፣ "ላም" ل ደግሞ በለፍዙል ጀላላ ማለትም በአላህ ስም ላይ ትወፍራለች። ይህንን እሳቤ ይዘን የአላህ ስምን ስናጠና "አሏህ" ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ "የሚመለክ" ወይም "አምልኮ የሚገባው" ማለት ነው፤ አላህ ኢስሙል ዛት" ማለትም "የህላዌው ስም" ነው፤ "ዛት" ذات ማለት "ምንነት" ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ይህ ስም በሙያ እንዲህ ተቀምጧል፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ “ፈትሐ” فَتْحَة “ከስራ” كَسْرَة “ደማ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሃርፎች ላይ ያገለግላሉ፦
“መንሱብ”፦ በፈትሐ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” المنصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሲሆን አሏህ በፈትሐ ስንጠቀም "አሏሀ" اللَّهَ ይሆናል።
“መጅሩር”፦ በከስራ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” المجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ሲሆን አሏህ በከስራ ስንጠቀም "ሊሏሂ" اللَّهِ ይሆናል።
“መርፉዕ”፦ በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” المرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ሲሆን አሏህ በደማ ስንጠቀም "አሏሁ" اللَّهُ ይሆናል። ለምሳሌ፦ "አሏሁ-ማ" ٱللَّهُمَّ ማለት "ያ-አሏህ" ማለት ነው።
ይህ ስም የፈለግነውን ሃርፍ ከላዩ ላይ ቢቀነስ ትርጉም አለው፦
@ አሏህ በሚለው መነሻ የመጀመሪያውን አንድ ሀርፍ ስንቀንሰው "ሊሏህ" لله የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "የአላህ" ማለት ነው።
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ "ለሁ" لَهُ የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "የእርሱ" የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሶስት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ "ሁ" هُ የሚለው ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "እርሱ" የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው ሀርፎች ከመሀል ከሁለቱ የላም ሃርፎች አንዱን ስንቀንሰው ውጤቱ "ኢላህ" إِلَٰه የሚለው ይሆናል፤ ትርጉሙ "አምላክ" ማለት ነው፤ "ኢላህ" የሚለው ቃል 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ተባታይ ነው፤ አንስታይ ሲሆን ደግሞ "ኢላሃህ" إلاهة ነው፤ የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "አሊሀህ" آلِهَةٌ ነው፤ "ኢላህ" በተለያየ አገናዛቢ ተውላጠ ስም ላይ ሲመጣ፦
"ኢላሂ" إِلَٰهي "አምላኬ"
"ኢላሁና" إِلَٰهُنَا "አምላካችን"
"ኢላሀከ" إِلَٰهَكَ "አምላክህ"
"ኢላሀኩም" إِلَٰهُكُمْ "አምላካችሁ"
"ኢላሀሁ" إِلَٰهَهُ "አምላኩ"
"ኢላሀሁም" إِلَٰهَهُمْ "አምላካቸው" ይሆናል።
"ኢላህ" ማለት "አምላክ" ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ ግን "አላህ" የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 "ከአላህ" ጋር ሌላን "አምላክ" አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 "ከአላህም" ጋር ሌላን "አምላክ" አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 "ከአላህም" ጋር ሌላን "አምላክ" አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
በአረቢኛ ድምጽ ያላቸው "ተነባቢ ፊደላት”sound letters” 28 ሲሆኑ "አጫዋች ፊደል”stretch letter” ደግሞ 1 ሲሆን እርሱም "አሊፍ" ا ነው። በመካከላቸው ስናነባቸው የሚቀጥን ፊደል 19 ሲሆን “ተርቂቅ” ይባላል፣ የሚወፍር ፊደል ደግሞ 7 ሲሆን “ተፍሂም” ይባላል፣ ነገር ግን ተርቂቅና ተፍሂም የሆኑ ሁለት ሃርፎች “ራ” ر እና “ላም”ل ናቸው፤ "ራ" ر በፈትሃና በደማ ይወፍራል በከስራ ይቀጥናል፣ "ላም" ل ደግሞ በለፍዙል ጀላላ ማለትም በአላህ ስም ላይ ትወፍራለች። ይህንን እሳቤ ይዘን የአላህ ስምን ስናጠና "አሏህ" ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ "የሚመለክ" ወይም "አምልኮ የሚገባው" ማለት ነው፤ አላህ ኢስሙል ዛት" ማለትም "የህላዌው ስም" ነው፤ "ዛት" ذات ማለት "ምንነት" ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ይህ ስም በሙያ እንዲህ ተቀምጧል፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ “ፈትሐ” فَتْحَة “ከስራ” كَسْرَة “ደማ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሃርፎች ላይ ያገለግላሉ፦
“መንሱብ”፦ በፈትሐ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” المنصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሲሆን አሏህ በፈትሐ ስንጠቀም "አሏሀ" اللَّهَ ይሆናል።
“መጅሩር”፦ በከስራ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” المجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ሲሆን አሏህ በከስራ ስንጠቀም "ሊሏሂ" اللَّهِ ይሆናል።
“መርፉዕ”፦ በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” المرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ሲሆን አሏህ በደማ ስንጠቀም "አሏሁ" اللَّهُ ይሆናል። ለምሳሌ፦ "አሏሁ-ማ" ٱللَّهُمَّ ማለት "ያ-አሏህ" ማለት ነው።
ይህ ስም የፈለግነውን ሃርፍ ከላዩ ላይ ቢቀነስ ትርጉም አለው፦
@ አሏህ በሚለው መነሻ የመጀመሪያውን አንድ ሀርፍ ስንቀንሰው "ሊሏህ" لله የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "የአላህ" ማለት ነው።
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ "ለሁ" لَهُ የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "የእርሱ" የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሶስት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ "ሁ" هُ የሚለው ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "እርሱ" የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው ሀርፎች ከመሀል ከሁለቱ የላም ሃርፎች አንዱን ስንቀንሰው ውጤቱ "ኢላህ" إِلَٰه የሚለው ይሆናል፤ ትርጉሙ "አምላክ" ማለት ነው፤ "ኢላህ" የሚለው ቃል 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ተባታይ ነው፤ አንስታይ ሲሆን ደግሞ "ኢላሃህ" إلاهة ነው፤ የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "አሊሀህ" آلِهَةٌ ነው፤ "ኢላህ" በተለያየ አገናዛቢ ተውላጠ ስም ላይ ሲመጣ፦
"ኢላሂ" إِلَٰهي "አምላኬ"
"ኢላሁና" إِلَٰهُنَا "አምላካችን"
"ኢላሀከ" إِلَٰهَكَ "አምላክህ"
"ኢላሀኩም" إِلَٰهُكُمْ "አምላካችሁ"
"ኢላሀሁ" إِلَٰهَهُ "አምላኩ"
"ኢላሀሁም" إِلَٰهَهُمْ "አምላካቸው" ይሆናል።
"ኢላህ" ማለት "አምላክ" ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ ግን "አላህ" የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 "ከአላህ" ጋር ሌላን "አምላክ" አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 "ከአላህም" ጋር ሌላን "አምላክ" አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 "ከአላህም" ጋር ሌላን "አምላክ" አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
ነጥብ አንድ
"አሏህ እና ሴማዊ ዳራ"
አሏህ በዕብራይስ አሁንም "ላሜድን" א ተሽዲድ ስናደርገው "አሏህ" אללה ሲሆን ከውስጡ ሁለት "ላሜድ" א ሲኖረው አንዱን ስንቀንስ "ኤሎሃ" אלוהּ ይሆናል፤ ትርጉሙም "አምላክ" ማለት ነው፤ የኤሎሃ ብዜት ደግሞ "ኤሎሂም" אלהים ነው፤ "ኤል" אֵל የኤሎሃ ምፃረ-ቃል ሲሆን የኤል ብዜት ደግሞ "ኤሊም" אֵלִ֑ים ነው።
አሏህ በአረማይክ አሁንም "አሏህ" ܐܲܠܵܗܵܐ
ሲሆን ከውስጡ "ኤላህ"ܐܠܗܐ ማለትም "አምላክ" የሚል ቃል አለ፤ ዋቢ መጽሐፍት፦
1. Bergsträsser, Gotthelf. 1995. Introduction to the Semitic Languages: Text Specimens and Grammatical Sketches.
2. Fitzmyer, J. (1997), The Semitic Background of the New Testament, Eerdmans Publishing.
3. Bennett, Patrick R. 1998. Comparative Semitic Linguistics:
4. Moscati, Sabatino. 1969. An introduction to the comparative grammar of the Semitic languages: phonology and morphology.
እንግዲህ ኢየሱስ፣ ሔኖክ፣ ኖህ እና አብርሐም የሚጠቀሙበት ዘዬ አረማይክ ከነበረ እና ሌሎች የእስራኤል ነብያት የዕብራይስጥ ዘዬ ሲጠቀሙ ከነበረ "አሏህ" የሚለውን ስም መጠቀማቸው ግድ ይላል፤ ነገር ግን አሁን በዘመናችን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፣ ለምሳሌ የእስራኤል ልጆች ውስጥ የነበሩት ነቢያት ሲናገሩበት የነበረው ቋንቋ ዕብራይስጥ ሲሆን እነርሱ የተናገሩበት መጽሐፍት የሉም፣ በጣም ቀደምትነት አለው የሚባለው የነቢያት መጽሐፍት ግልባጭ በግሪክ ሰፕቱአጀንት የተዘጋጀው ሲሆን ከሰፕቱአጀንት በኋላ የተዘጋጁት የሙት ባህር ጥቅል፣ ማሶሬቲክ፣ ሰመሪያን ይህንኑ የግሪኩን መሰረት አድርገው ነው የተተረጎሙት፣ ከሰፕቱአጀንት በፊት የነበረው የነቢያት መጽሐፍት ዛሬ የለም፣ ከሌለ አላህ የሚለው ቃል ይጠቀሙ አይጠቀሙ ምንም ምንጭ የለም ማለት ነው፣ ወደ ኢየሱስም ስንመጣ ኢየሱስ ሲናገርበት የነበረ ቋንቋ አረማይክ ሲሆን ሃዋርያቱም ሲናገሩበት የነበረው ይህን ቋንቋ ነው፣ ነገር ግን ወደ ሁለተኛው ትውልድ ይህ የኢየሱስ ትምህርት ሲገባ የተጻፈው ኮይኔ በሚባል የግሪክ ቋንቋ ነው፣ ስለዚህ ነቢያት አምላካቸውን ማን ብለው እንደነበር የሚያሳይ የቋንቋ መረጃ በዛሬ ጊዜ የለም። አላህ የሚለውን ስም ነቢያቶች ተናግረውት አያውቁም የሚለው አሉባልታ ምንጭ አልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ይህን ደፍሮ ለመናገር ስረ-መስረት ያለው አንጓ፣ ቋንቋ፣ ምጥቀት ሆነ ልቀት ያስፈልጋል፣ በተረፈ ""እግዚአብሔር፣ ቴኦስ፣ ጋድ፣ ጉድ"" የሚሉት ቃላት ባዕደ-ቃላት እና ኢላህ ለሚለው ቃል ትርጉም ናቸው እንጂ አሏህ ለሚለው ቃል ትርጉም አይደሉም።
"አሏህ እና ሴማዊ ዳራ"
አሏህ በዕብራይስ አሁንም "ላሜድን" א ተሽዲድ ስናደርገው "አሏህ" אללה ሲሆን ከውስጡ ሁለት "ላሜድ" א ሲኖረው አንዱን ስንቀንስ "ኤሎሃ" אלוהּ ይሆናል፤ ትርጉሙም "አምላክ" ማለት ነው፤ የኤሎሃ ብዜት ደግሞ "ኤሎሂም" אלהים ነው፤ "ኤል" אֵל የኤሎሃ ምፃረ-ቃል ሲሆን የኤል ብዜት ደግሞ "ኤሊም" אֵלִ֑ים ነው።
አሏህ በአረማይክ አሁንም "አሏህ" ܐܲܠܵܗܵܐ
ሲሆን ከውስጡ "ኤላህ"ܐܠܗܐ ማለትም "አምላክ" የሚል ቃል አለ፤ ዋቢ መጽሐፍት፦
1. Bergsträsser, Gotthelf. 1995. Introduction to the Semitic Languages: Text Specimens and Grammatical Sketches.
2. Fitzmyer, J. (1997), The Semitic Background of the New Testament, Eerdmans Publishing.
3. Bennett, Patrick R. 1998. Comparative Semitic Linguistics:
4. Moscati, Sabatino. 1969. An introduction to the comparative grammar of the Semitic languages: phonology and morphology.
እንግዲህ ኢየሱስ፣ ሔኖክ፣ ኖህ እና አብርሐም የሚጠቀሙበት ዘዬ አረማይክ ከነበረ እና ሌሎች የእስራኤል ነብያት የዕብራይስጥ ዘዬ ሲጠቀሙ ከነበረ "አሏህ" የሚለውን ስም መጠቀማቸው ግድ ይላል፤ ነገር ግን አሁን በዘመናችን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፣ ለምሳሌ የእስራኤል ልጆች ውስጥ የነበሩት ነቢያት ሲናገሩበት የነበረው ቋንቋ ዕብራይስጥ ሲሆን እነርሱ የተናገሩበት መጽሐፍት የሉም፣ በጣም ቀደምትነት አለው የሚባለው የነቢያት መጽሐፍት ግልባጭ በግሪክ ሰፕቱአጀንት የተዘጋጀው ሲሆን ከሰፕቱአጀንት በኋላ የተዘጋጁት የሙት ባህር ጥቅል፣ ማሶሬቲክ፣ ሰመሪያን ይህንኑ የግሪኩን መሰረት አድርገው ነው የተተረጎሙት፣ ከሰፕቱአጀንት በፊት የነበረው የነቢያት መጽሐፍት ዛሬ የለም፣ ከሌለ አላህ የሚለው ቃል ይጠቀሙ አይጠቀሙ ምንም ምንጭ የለም ማለት ነው፣ ወደ ኢየሱስም ስንመጣ ኢየሱስ ሲናገርበት የነበረ ቋንቋ አረማይክ ሲሆን ሃዋርያቱም ሲናገሩበት የነበረው ይህን ቋንቋ ነው፣ ነገር ግን ወደ ሁለተኛው ትውልድ ይህ የኢየሱስ ትምህርት ሲገባ የተጻፈው ኮይኔ በሚባል የግሪክ ቋንቋ ነው፣ ስለዚህ ነቢያት አምላካቸውን ማን ብለው እንደነበር የሚያሳይ የቋንቋ መረጃ በዛሬ ጊዜ የለም። አላህ የሚለውን ስም ነቢያቶች ተናግረውት አያውቁም የሚለው አሉባልታ ምንጭ አልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ይህን ደፍሮ ለመናገር ስረ-መስረት ያለው አንጓ፣ ቋንቋ፣ ምጥቀት ሆነ ልቀት ያስፈልጋል፣ በተረፈ ""እግዚአብሔር፣ ቴኦስ፣ ጋድ፣ ጉድ"" የሚሉት ቃላት ባዕደ-ቃላት እና ኢላህ ለሚለው ቃል ትርጉም ናቸው እንጂ አሏህ ለሚለው ቃል ትርጉም አይደሉም።
ነጥብ ሁለት
"አሏህና ነብያቱ"
አላህ ጥንት ነቢያቶች የሚያመልኩት የነቢያት አምላክ መሆኑን የምናውቀው ከጥንቶቹ ነቢያት ጋር የነበረውን መስተጋብር ለመግለጽ፦
"ቁልና" قُلْنَا *አልን* ፣
"አርሰልና" أَرْسَلْنَا*ላክን*፣
"አውሃይና" أَوْحَيْنَا *አወረድን*
በማለት ጥንትም ነቢያትን ሲልክ የነበረው፣ ግልጠተ-መለኮት*Revelation* ሲያወርድ የነበረውና በተለያየ መንገድ ሲያናግራቸው የነበረው እርሱ መሆኑን ይገልጻል፦
1. አልን፦
20:116 ለመላእክትም፣ ለአዳም ስገዱ፣ *ባልን* ጊዜ አስታውስ፤
2:35 «አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» *አልንም*፡፡
11:40 ትእዛዛችንም በመጣና እቶኑም በገነፈለ ጊዜ፣ በርሷ ውስጥ ከየዓይነቱ ሁሉ ሁለት ሁለት፣ ወንድና ሴት ቤተሰቦችህንም ቃል ያለፈበት ብቻ ሲቀር ያመነንም ሰው ሁሉ ጫን *አልነው*፤
22:26 ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በኔ ምንንም አታጋራ፤ ቤቴንም፣ ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ *ባልነው* ጊዜ አስታውስ።
2:125 ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡
2:60 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ «ድንጋዩንም በበትርህ ምታ» *አልነው*፡፡
17:2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፤ ከኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ *አልናቸውም*።
2. ላክን፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ *ልከናል*፤
57:25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ *ላክን*፤
23:32 በውስጣቸውም ከእነሱ የኾነን መልክተኛ አላህን ተገዙ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም አትጠነቀቁምን በማለት *ላክን*፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን፤
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤
3. አወረድን፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን*፣ ወደ አንተም *አወረድን*፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ *የምናወርድለት* ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
12:109 ካንተ በፊትም ከከተሞች ሰዎች ወደ እነርሱ ራዕይ *የምናወርድላቸው* የሆኑን ወንዶችን እንጂ አልላክንም፤
21:7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾኑ ሰዎችን እንጂ ሌላን አልላክንም፤
16:43 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ ወሕይን *የምናወርድላቸውን* ሰዎችን እንጂ፣ ሌላን አልላክንም፤
አላህ የነቢያት አምላክ ነው፤ ኑሕ፣ ሁድ፣ ሷሊህ፣ ኢብራሒም፣ ሹዐይብ፣ ሙሳ እና ኢሳ አላህ እያሉ ይጠቀሙ እንደነበር ቃሉ ይነግረናል፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ "አላህን" አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
"ኑሕ"
11:25-26 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክን፤ አላቸውም ፦ እኔ ለናንተ ግልጽ አስፈራሪ ነኝ። አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ እኔ በናንተ ላይ የአሳማሚን ቀን ቅጣት እፈራላችኋለሁና።
"ሁድ"
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን ተገዙ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም።
"ሷሊህ"
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም፤ .. አላቸው።
"ኢብራሒም"
19:48 እናንተንም ከአላህ ሌላ የምትግዙትንም እርቃለሁ፤ ጌታየንም እግዛለሁ፤ ጌታየን በመገዛት የማፍር አለመኾኔን እከጅላለሁ።
"አሏህና ነብያቱ"
አላህ ጥንት ነቢያቶች የሚያመልኩት የነቢያት አምላክ መሆኑን የምናውቀው ከጥንቶቹ ነቢያት ጋር የነበረውን መስተጋብር ለመግለጽ፦
"ቁልና" قُلْنَا *አልን* ፣
"አርሰልና" أَرْسَلْنَا*ላክን*፣
"አውሃይና" أَوْحَيْنَا *አወረድን*
በማለት ጥንትም ነቢያትን ሲልክ የነበረው፣ ግልጠተ-መለኮት*Revelation* ሲያወርድ የነበረውና በተለያየ መንገድ ሲያናግራቸው የነበረው እርሱ መሆኑን ይገልጻል፦
1. አልን፦
20:116 ለመላእክትም፣ ለአዳም ስገዱ፣ *ባልን* ጊዜ አስታውስ፤
2:35 «አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» *አልንም*፡፡
11:40 ትእዛዛችንም በመጣና እቶኑም በገነፈለ ጊዜ፣ በርሷ ውስጥ ከየዓይነቱ ሁሉ ሁለት ሁለት፣ ወንድና ሴት ቤተሰቦችህንም ቃል ያለፈበት ብቻ ሲቀር ያመነንም ሰው ሁሉ ጫን *አልነው*፤
22:26 ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በኔ ምንንም አታጋራ፤ ቤቴንም፣ ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ *ባልነው* ጊዜ አስታውስ።
2:125 ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡
2:60 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ «ድንጋዩንም በበትርህ ምታ» *አልነው*፡፡
17:2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፤ ከኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ *አልናቸውም*።
2. ላክን፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ *ልከናል*፤
57:25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ *ላክን*፤
23:32 በውስጣቸውም ከእነሱ የኾነን መልክተኛ አላህን ተገዙ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም አትጠነቀቁምን በማለት *ላክን*፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን፤
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤
3. አወረድን፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን*፣ ወደ አንተም *አወረድን*፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ *የምናወርድለት* ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
12:109 ካንተ በፊትም ከከተሞች ሰዎች ወደ እነርሱ ራዕይ *የምናወርድላቸው* የሆኑን ወንዶችን እንጂ አልላክንም፤
21:7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾኑ ሰዎችን እንጂ ሌላን አልላክንም፤
16:43 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ ወሕይን *የምናወርድላቸውን* ሰዎችን እንጂ፣ ሌላን አልላክንም፤
አላህ የነቢያት አምላክ ነው፤ ኑሕ፣ ሁድ፣ ሷሊህ፣ ኢብራሒም፣ ሹዐይብ፣ ሙሳ እና ኢሳ አላህ እያሉ ይጠቀሙ እንደነበር ቃሉ ይነግረናል፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ "አላህን" አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
"ኑሕ"
11:25-26 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክን፤ አላቸውም ፦ እኔ ለናንተ ግልጽ አስፈራሪ ነኝ። አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ እኔ በናንተ ላይ የአሳማሚን ቀን ቅጣት እፈራላችኋለሁና።
"ሁድ"
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን ተገዙ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም።
"ሷሊህ"
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም፤ .. አላቸው።
"ኢብራሒም"
19:48 እናንተንም ከአላህ ሌላ የምትግዙትንም እርቃለሁ፤ ጌታየንም እግዛለሁ፤ ጌታየን በመገዛት የማፍር አለመኾኔን እከጅላለሁ።