ጥያቄ ለህዝበ ክርስቲያኑ
1ኛ. እንደ ባይብሉ ፉሲካ የሰንበት ዋዜማ ላይ ከሆነ ይህንን ፋሲካ ኢየሱስ ሀሙስ ፀሀይ ከጠለቀች በኃላ ከደቀመዛሙርቱ ጋር አክብሯል፦
ዘሌዋውያን 23፥5 በመጀመሪያው ወር በአሥራ አራተኛው ቀን #ሲመሽ የእግዚአብሔር #ፋሲካ #ነው።
ዘኁልቅ 28፥16 በመጀመሪያው ወር ከወሩም ""በአሥራ አራተኛው ቀን የእግዚአብሔር ፋሲካ"" ነው።
ማቴዎስ 26፥19 ደቀ መዛሙርቱም ኢየሱስ እንዳዘዛቸው አደረጉ ፋሲካንም አሰናዱ።
ማርቆስ 14፥16 በዚያም አሰናዱልን። ደቀ መዛሙርቱም ወጡ ወደ ከተማም ሄደው እንዳላቸው አገኙ፥ ፋሲካንም አሰናዱ።
ሉቃስ 22፥13 ሄደውም እንዳላቸው አገኙና ፋሲካን አሰናዱ።
ጥያቄአችን ፋሲካ ከሀሙስ ማታ እስከ አርብ መአልት ከነበረ ፋሲካ እሁድ የሚከበርበት ቀን ከየት አመጣችሁት?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
2ኛ. እንደ ባይብሉ ከሆነ ሶስት ቀንና ሌሊት የሚሸፍነው በምድር ልብ ማለትም በመቃብር ውስጥ ነው፦
ማቴዎስ 12፥40 ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ #በምድር #ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።
እንደ ባይብሉ ከሆነ ወደ መቃብር የገባው አርብ ምሽት የቅዳሜ ሌሊት ከሚጀምርበት ነው፦
በማለት በመቃብር ያለውን ጊዜ የሚሸፊን መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወደ መቃቢር የገባው ደግሞ በምሽት ነው፦
ማርቆስ 15፥42-46 አሁንም """#በመሸ #ጊዜ""" የሰንበት ዋዜማ የሆነ የማዘጋጀት ቀን ስለ ነበረ፥ የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፥ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። ጲላጦስም አሁኑን እንዴት ሞተ ብሎ ተደነቀ፥ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ ከሞተ ቆይቶአልን? ብሎ ጠየቀው፤ ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው። በፍታም ገዝቶ አውርዶም በበፍታ ከፈነው ከዓለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው፥ በመቃብሩ ደጃፍም ድንጋይ አንከባለለ።
""በመሸ ጊዜ""" የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ አይሁድ የሚያከብሩት በኣል ከ 12 ሰኣት በኃላ የነገው ነው፤ ቀኑም የሚጀመረውም ከሚሽቱ 12 ነው፤ ምሽት የሌሊት መጀመሪያ ነው፤ ሲመሽ ደግሞ ፀሀይ ትጠልቃለች ቀጣዩ ቀን በሌሊት ይጀመራል፦
ዘጸአት 12፥18 በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን "በመሸ ጊዜ" ከወሩም እስከ ሀያ አንድ ቀን #በመሸ #ጊዜ የቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ።
ማርቆስ 1፥32 "#ፀሐይም #ገብቶ #በመሸ ጊዜ"፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
እንግዲህ ከዚህ ከሰንበት ማለት ከቅዳሜ ዋዜማ ምሽቱ የቅዳሜ ከሆነ ከዚያ ጀምራችሁ ቁጠሩት። ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ለማክሰኞ ጅማሬ ላይ ይመጣል። ጥያቄአችን ሶስት መአልትና ሌሊት በመቃብር ከነበረ ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ጅማሬ ትንሳኤ ከሆነ እንዴት እሁድ ሌሊት ተነሳ ይባላል?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
3ኛ. ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ መቼም አራቱ ወንጌላት ላይ ያሉት ቃላት አይደለም የኢየሱስ ይቅርና የመጀመሪያዎቹ ፀሃፊያን ያልሆኑ ንግግሮች በእማኝነትና በአስረኝነት ማቅረብ ይቻላል፤ ነገር ግን ነጥባችን እርሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ተናገረ ተብሎ የተቀጠፈበት ነገር እርስ በእርሱ ይጋጫል፤ እንደ ማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በኃላ” የሚለው መስተዋድድ በአራተኛው ቀን አሊያም በአምስተኛው ቀን ሊሆን ይችላል፤ ግን ሶስኛውን ቀን አይጨምርም፦
ማርቆስ 8፥31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ሊነሣ” እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።
የማቴዎ ዘጋቢ ደግሞ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በ” የሚለው መስተዋድድ ሶስተኛውን ቀን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
ማቴዎስ 16፥21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ “”በሦስተኛውም ቀን” ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ነው ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ነው ብሎ የሚተርከው የማቴዎስ ዘጋቢ?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
1ኛ. እንደ ባይብሉ ፉሲካ የሰንበት ዋዜማ ላይ ከሆነ ይህንን ፋሲካ ኢየሱስ ሀሙስ ፀሀይ ከጠለቀች በኃላ ከደቀመዛሙርቱ ጋር አክብሯል፦
ዘሌዋውያን 23፥5 በመጀመሪያው ወር በአሥራ አራተኛው ቀን #ሲመሽ የእግዚአብሔር #ፋሲካ #ነው።
ዘኁልቅ 28፥16 በመጀመሪያው ወር ከወሩም ""በአሥራ አራተኛው ቀን የእግዚአብሔር ፋሲካ"" ነው።
ማቴዎስ 26፥19 ደቀ መዛሙርቱም ኢየሱስ እንዳዘዛቸው አደረጉ ፋሲካንም አሰናዱ።
ማርቆስ 14፥16 በዚያም አሰናዱልን። ደቀ መዛሙርቱም ወጡ ወደ ከተማም ሄደው እንዳላቸው አገኙ፥ ፋሲካንም አሰናዱ።
ሉቃስ 22፥13 ሄደውም እንዳላቸው አገኙና ፋሲካን አሰናዱ።
ጥያቄአችን ፋሲካ ከሀሙስ ማታ እስከ አርብ መአልት ከነበረ ፋሲካ እሁድ የሚከበርበት ቀን ከየት አመጣችሁት?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
2ኛ. እንደ ባይብሉ ከሆነ ሶስት ቀንና ሌሊት የሚሸፍነው በምድር ልብ ማለትም በመቃብር ውስጥ ነው፦
ማቴዎስ 12፥40 ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ #በምድር #ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።
እንደ ባይብሉ ከሆነ ወደ መቃብር የገባው አርብ ምሽት የቅዳሜ ሌሊት ከሚጀምርበት ነው፦
በማለት በመቃብር ያለውን ጊዜ የሚሸፊን መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወደ መቃቢር የገባው ደግሞ በምሽት ነው፦
ማርቆስ 15፥42-46 አሁንም """#በመሸ #ጊዜ""" የሰንበት ዋዜማ የሆነ የማዘጋጀት ቀን ስለ ነበረ፥ የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፥ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው። ጲላጦስም አሁኑን እንዴት ሞተ ብሎ ተደነቀ፥ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ ከሞተ ቆይቶአልን? ብሎ ጠየቀው፤ ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው። በፍታም ገዝቶ አውርዶም በበፍታ ከፈነው ከዓለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው፥ በመቃብሩ ደጃፍም ድንጋይ አንከባለለ።
""በመሸ ጊዜ""" የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ አይሁድ የሚያከብሩት በኣል ከ 12 ሰኣት በኃላ የነገው ነው፤ ቀኑም የሚጀመረውም ከሚሽቱ 12 ነው፤ ምሽት የሌሊት መጀመሪያ ነው፤ ሲመሽ ደግሞ ፀሀይ ትጠልቃለች ቀጣዩ ቀን በሌሊት ይጀመራል፦
ዘጸአት 12፥18 በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን "በመሸ ጊዜ" ከወሩም እስከ ሀያ አንድ ቀን #በመሸ #ጊዜ የቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ።
ማርቆስ 1፥32 "#ፀሐይም #ገብቶ #በመሸ ጊዜ"፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
እንግዲህ ከዚህ ከሰንበት ማለት ከቅዳሜ ዋዜማ ምሽቱ የቅዳሜ ከሆነ ከዚያ ጀምራችሁ ቁጠሩት። ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ለማክሰኞ ጅማሬ ላይ ይመጣል። ጥያቄአችን ሶስት መአልትና ሌሊት በመቃብር ከነበረ ሰኞ ማታ ለማክሰኞ ጅማሬ ትንሳኤ ከሆነ እንዴት እሁድ ሌሊት ተነሳ ይባላል?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
3ኛ. ኢየሱስ የአላህ ነብይ ነው አይዋሽም፤ መቼም አራቱ ወንጌላት ላይ ያሉት ቃላት አይደለም የኢየሱስ ይቅርና የመጀመሪያዎቹ ፀሃፊያን ያልሆኑ ንግግሮች በእማኝነትና በአስረኝነት ማቅረብ ይቻላል፤ ነገር ግን ነጥባችን እርሱ አይደለም፤ ኢየሱስ ተናገረ ተብሎ የተቀጠፈበት ነገር እርስ በእርሱ ይጋጫል፤ እንደ ማርቆስ ዘጋቢ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በኃላ” የሚለው መስተዋድድ በአራተኛው ቀን አሊያም በአምስተኛው ቀን ሊሆን ይችላል፤ ግን ሶስኛውን ቀን አይጨምርም፦
ማርቆስ 8፥31 የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ሊነሣ” እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።
የማቴዎ ዘጋቢ ደግሞ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ተብሎ ነው፤ ልብ አድርጉ “በ” የሚለው መስተዋድድ ሶስተኛውን ቀን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
ማቴዎስ 16፥21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ “”በሦስተኛውም ቀን” ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።
ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “ከሦስት ቀንም “”በኋላ”” ነው ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ ኢየሱስ ይነሳል የተባለው “በ”ሦስተኛውም ቀን”” ነው ብሎ የሚተርከው የማቴዎስ ዘጋቢ?
መረጃዋን ከባይብል ቁጭ ቁጭ አርጓት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom