ነገረ-ማርያም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
ሰሞኑን ኤክሶዶስ በተባለ ቲቪ ላይ በእንስት ቤተልሔም ታፈሰ ቃለ-መጠይቅ ላይ ዶክተር ወዳጄነህ ማህረነ ስለ ድንግል ማርያም ያስቀመጣቸው ነጥቦች የፕሮቴስታንቱን ክፍል እጅግ ሲናውጠው በተቃራኒው የኦርቶዶክስን ክፍል ሲያስፈነጥዝ ነበር። የእርሱ እሳቤ የኢኩሜኒዝም"Ecumenism" እሳቤ ነው፤ ኢኩሜኒዝም አበይት ክርስትናን ማለትም ኦርቶዶክስን፣ ካቶሊክን፣ አንግሊካንን እና ፕሮቴስታንትን በአንድ የጋራ ነጥብ መጠቅለል ነው።
እኛ ሙስሊሞችስ ስለ ማርያም ያለን እሳቤ ምንድን እንደሆነ ከሁለቱም መጽሐፍት ማስቀመጥ ሕገ-መንግሥታዊ መብታችን ነው፤ ምክንያቱም በኢስላም ነገረ-ማርያም እሳቤው ስላለ እና በስሟ አንድ ሱራህ ስላለ ጭምር ማለቴ ነው።
ሥነ-ማርያም ጥናት"Mariology" በአምስት ዋና ዋና ክፍሎች ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1. የማርያም እናትነት"parturition"
2. የማርያም ንፅህና"Infallibility"
3. የማርያም ድንግልና"Virginity"
4. የማርያም አማላጅነት"Intercession"
5. የማርያም እርገት"Assumption"
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
ሰሞኑን ኤክሶዶስ በተባለ ቲቪ ላይ በእንስት ቤተልሔም ታፈሰ ቃለ-መጠይቅ ላይ ዶክተር ወዳጄነህ ማህረነ ስለ ድንግል ማርያም ያስቀመጣቸው ነጥቦች የፕሮቴስታንቱን ክፍል እጅግ ሲናውጠው በተቃራኒው የኦርቶዶክስን ክፍል ሲያስፈነጥዝ ነበር። የእርሱ እሳቤ የኢኩሜኒዝም"Ecumenism" እሳቤ ነው፤ ኢኩሜኒዝም አበይት ክርስትናን ማለትም ኦርቶዶክስን፣ ካቶሊክን፣ አንግሊካንን እና ፕሮቴስታንትን በአንድ የጋራ ነጥብ መጠቅለል ነው።
እኛ ሙስሊሞችስ ስለ ማርያም ያለን እሳቤ ምንድን እንደሆነ ከሁለቱም መጽሐፍት ማስቀመጥ ሕገ-መንግሥታዊ መብታችን ነው፤ ምክንያቱም በኢስላም ነገረ-ማርያም እሳቤው ስላለ እና በስሟ አንድ ሱራህ ስላለ ጭምር ማለቴ ነው።
ሥነ-ማርያም ጥናት"Mariology" በአምስት ዋና ዋና ክፍሎች ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1. የማርያም እናትነት"parturition"
2. የማርያም ንፅህና"Infallibility"
3. የማርያም ድንግልና"Virginity"
4. የማርያም አማላጅነት"Intercession"
5. የማርያም እርገት"Assumption"
ነጥብ አንድ
"እናትነት"
በቁርአን አስተምህሮት መርየም የዒሳ እናት ናት፤ እርሱም 25 ጊዜ "የመርየም ልጅ" ተብሏል፦
3፥45 መላእክት ያሉትን አስታውስ፡- "መርየም ሆይ! አላህ ከእርሱ በኾነው ቃላት፦ *ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ* በዚህ ዓለም እና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ ከባለሟሎችም በኾነ *ያበስርሻል*፡፡» إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ
መርየም ከአላህ በሆነ ቃላት የተበሰረችው ልጅ የእራሷ ልጅ እንጂ የማንም ልጅ አይደለም። ልጇም ዒሳ ደረጃው አልመሲሕ ነው እንጂ አላህ አይደለም፤ አላህ የተወለደው መሲሕ ነው ማለት ክህደት ነው፤ የተወለደው መሲሕ የአላህ ባርያ እና መልእክተኛ እንጂ ሌላ አይደለም፦
5፥17 *እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
4፥172 *አልመሲሕ ለአላህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም*፡፡ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክትም አይጠየፉም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ وَلَا الْمَلَائِكَةُ الْمُقَرَّبُونَ
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ
"መሲሕ" ማለት "በፈጣሪ የተቀባ" ማለት ከሆነ መርየም የወለደችው የአምላክን መሲሕ እንጂ አምላክን አይደለም። ነገር ግን የኤፌሶን ጉባኤ በ 431 AD ላይ የአሌክሳድንሪያው ኤጲስ ቆጶስ ቄርሎስ ማርያምን "ቴኦ-ቶኮስ" Θεοτόκος ብሎታል፤ ትርጉሙም "ወላዲተ-አምላክ" ወይም "እመ-አምላክ" ማለትም "የአምላክ እናት" ማለት ነው፤ በተቃራኒው የቆስጠንጥንያ ኤጲስ ቆጶስ ንስጥሮስ "ክርስ-ቶኮስ" Χριστόςτόκος ብሏታል፤ ትርጉሙም "ወላዲተ-ክርስቶስ" ወይም "እመ-ክርስቶስ" ማለትም "የክርስቶስ እናት" ማለት ነው፤ ባይብል ላይ ማርያም የወለደችው አምላክን ሳይሆን "የአምላክ ልጅ" ነው ብሎ ያስቀመጠው፤ አምላክ መጣ ሳይሆን ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ ይለናል፦
ሉቃስ 1፥35 መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፦ "መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ *ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል*።
ገላትያ 4፥4 ነገር ግን የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ *እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ*፤
ዮሐንስ 3፥17 *ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና*።
ታዲያ የኤፌሶን ጉባኤ ማርያምን የእግዚአብሔር እናት ብሎ ድምዳሜ ላይ የደረደበት አንቀጽ ምንድን ነው? ስንል ማርያም "የጌታ እናት" መባሏ ነው፦
ሉቃስ 1፥43 *የጌታዬ እናት* ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
"ጌታ" ማለት "አምላክ" ከሚለው ቃል እጅጉ ይለያል፤ ፍጡር ፍጡርን "ጌታዬ" ማለት የእስራኤላውያን ባህል ነው፤ አብርሃም፣ ሙሴ፣ ሳኦል ወዘተ "ጌታዬ" ተብለዋል፦
ዘፍጥረት18:12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? *ጌታዬም ፈጽሞ ሸምግሎአል*።
ዘኊልቅ 11:28 ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። *ጌታዬ ሙሴ ሆይ*፥ ከልክላቸው አለው።
1ሳሙኤል 24:8 ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። *ጌታዬ ንጉሥ ሆይ*፥ ብሎ ጮኸ፤
ስለዚህ ማርያም የአምላክ እናት ሳትሆን የአምላክ ቅቡዕ እናት ናት፤ አምላክ ቀቢ ሲሆን ኢየሱስ አምላኩ የቀባው ቅቡዕ ነው፦
ሐዋርያት ሥራ 10፥38 *እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው*፥
ዕብራውያን 1፥9 *ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ*፤
ኢሳይያስ 61፥1 ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ *እግዚአብሔር ቀብቶኛልና*፤
ሉቃስ 4:17 *ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና*።
ሉቃስ 9፥20 እናንተስ እኔ ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ? አላቸው። ጴጥሮስም መልሶ፦ *“ከእግዚአብሔር የተቀባህ”* ነህ አለ። peter said the christ of God NIV
"እናትነት"
በቁርአን አስተምህሮት መርየም የዒሳ እናት ናት፤ እርሱም 25 ጊዜ "የመርየም ልጅ" ተብሏል፦
3፥45 መላእክት ያሉትን አስታውስ፡- "መርየም ሆይ! አላህ ከእርሱ በኾነው ቃላት፦ *ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ* በዚህ ዓለም እና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ ከባለሟሎችም በኾነ *ያበስርሻል*፡፡» إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ
መርየም ከአላህ በሆነ ቃላት የተበሰረችው ልጅ የእራሷ ልጅ እንጂ የማንም ልጅ አይደለም። ልጇም ዒሳ ደረጃው አልመሲሕ ነው እንጂ አላህ አይደለም፤ አላህ የተወለደው መሲሕ ነው ማለት ክህደት ነው፤ የተወለደው መሲሕ የአላህ ባርያ እና መልእክተኛ እንጂ ሌላ አይደለም፦
5፥17 *እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
4፥172 *አልመሲሕ ለአላህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም*፡፡ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክትም አይጠየፉም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ وَلَا الْمَلَائِكَةُ الْمُقَرَّبُونَ
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ
"መሲሕ" ማለት "በፈጣሪ የተቀባ" ማለት ከሆነ መርየም የወለደችው የአምላክን መሲሕ እንጂ አምላክን አይደለም። ነገር ግን የኤፌሶን ጉባኤ በ 431 AD ላይ የአሌክሳድንሪያው ኤጲስ ቆጶስ ቄርሎስ ማርያምን "ቴኦ-ቶኮስ" Θεοτόκος ብሎታል፤ ትርጉሙም "ወላዲተ-አምላክ" ወይም "እመ-አምላክ" ማለትም "የአምላክ እናት" ማለት ነው፤ በተቃራኒው የቆስጠንጥንያ ኤጲስ ቆጶስ ንስጥሮስ "ክርስ-ቶኮስ" Χριστόςτόκος ብሏታል፤ ትርጉሙም "ወላዲተ-ክርስቶስ" ወይም "እመ-ክርስቶስ" ማለትም "የክርስቶስ እናት" ማለት ነው፤ ባይብል ላይ ማርያም የወለደችው አምላክን ሳይሆን "የአምላክ ልጅ" ነው ብሎ ያስቀመጠው፤ አምላክ መጣ ሳይሆን ከሴት የተወለደውን ልጁን ላከ ይለናል፦
ሉቃስ 1፥35 መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፦ "መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ *ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል*።
ገላትያ 4፥4 ነገር ግን የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ *እግዚአብሔር ከሴት የተወለደውን ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ*፤
ዮሐንስ 3፥17 *ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና*።
ታዲያ የኤፌሶን ጉባኤ ማርያምን የእግዚአብሔር እናት ብሎ ድምዳሜ ላይ የደረደበት አንቀጽ ምንድን ነው? ስንል ማርያም "የጌታ እናት" መባሏ ነው፦
ሉቃስ 1፥43 *የጌታዬ እናት* ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
"ጌታ" ማለት "አምላክ" ከሚለው ቃል እጅጉ ይለያል፤ ፍጡር ፍጡርን "ጌታዬ" ማለት የእስራኤላውያን ባህል ነው፤ አብርሃም፣ ሙሴ፣ ሳኦል ወዘተ "ጌታዬ" ተብለዋል፦
ዘፍጥረት18:12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? *ጌታዬም ፈጽሞ ሸምግሎአል*።
ዘኊልቅ 11:28 ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። *ጌታዬ ሙሴ ሆይ*፥ ከልክላቸው አለው።
1ሳሙኤል 24:8 ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። *ጌታዬ ንጉሥ ሆይ*፥ ብሎ ጮኸ፤
ስለዚህ ማርያም የአምላክ እናት ሳትሆን የአምላክ ቅቡዕ እናት ናት፤ አምላክ ቀቢ ሲሆን ኢየሱስ አምላኩ የቀባው ቅቡዕ ነው፦
ሐዋርያት ሥራ 10፥38 *እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው*፥
ዕብራውያን 1፥9 *ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ*፤
ኢሳይያስ 61፥1 ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ *እግዚአብሔር ቀብቶኛልና*፤
ሉቃስ 4:17 *ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና*።
ሉቃስ 9፥20 እናንተስ እኔ ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ? አላቸው። ጴጥሮስም መልሶ፦ *“ከእግዚአብሔር የተቀባህ”* ነህ አለ። peter said the christ of God NIV
ነጥብ ሁለት
"ንፅህና"
ስለ ኃጢአት የሚያጠናው ጥናት “ነገረ-ኃጢአት”Hamartiology” ነው፤ ፈጣሪ ሕግ ሰጥቶና አሳውቆ ያንን ሕግ እንድናደርግ አዞን አለመታዘዝና እንዳናደርግ ከልክሎን ስናደርግ "ኃጢአት” ይባላል፤ “ኃጢአትን” በውርስ ይተላለፋል የሚለው ትምህርት “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ይባላል፤ ይህን ትምህርት ያስተማረ ነብይ የለም። እንኳን ማርያም ማንም ሰው እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለበትም፤ አላህ መርየምን በዓለማት ሴቶችም ላይ መርጧታል፤ አይደለም የውርስ ኃጢአት ሊኖርባት ይቅርና እምነቷና ሥነ-ምግባሯም ቢሆን ከተበላሸ አስተሳሰብ እና ጥርጣሬ የነጻ ነው፦
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
በባይብል ማርያምሽ የአዳም አበሳ እና ገፈት ቀማሽ ናት የሚል አንድም አንቀጽ የለም። ከዛ ይልቅ እርሷ ከሴቶች መካከል የተባረከች እንደሆነች ይናገራል፦
ሉቃስ 1፥28 መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ፦ ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ *አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ*፡ አላት።
ሉቃስ 1፥42 በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች፦ *አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው*።
ኢንሻላህ ሌሎች ነጥቦችን በክፍል ሁለት እንቀጥላለን....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
"ንፅህና"
ስለ ኃጢአት የሚያጠናው ጥናት “ነገረ-ኃጢአት”Hamartiology” ነው፤ ፈጣሪ ሕግ ሰጥቶና አሳውቆ ያንን ሕግ እንድናደርግ አዞን አለመታዘዝና እንዳናደርግ ከልክሎን ስናደርግ "ኃጢአት” ይባላል፤ “ኃጢአትን” በውርስ ይተላለፋል የሚለው ትምህርት “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ይባላል፤ ይህን ትምህርት ያስተማረ ነብይ የለም። እንኳን ማርያም ማንም ሰው እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለበትም፤ አላህ መርየምን በዓለማት ሴቶችም ላይ መርጧታል፤ አይደለም የውርስ ኃጢአት ሊኖርባት ይቅርና እምነቷና ሥነ-ምግባሯም ቢሆን ከተበላሸ አስተሳሰብ እና ጥርጣሬ የነጻ ነው፦
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
በባይብል ማርያምሽ የአዳም አበሳ እና ገፈት ቀማሽ ናት የሚል አንድም አንቀጽ የለም። ከዛ ይልቅ እርሷ ከሴቶች መካከል የተባረከች እንደሆነች ይናገራል፦
ሉቃስ 1፥28 መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ፦ ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ *አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ*፡ አላት።
ሉቃስ 1፥42 በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች፦ *አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው*።
ኢንሻላህ ሌሎች ነጥቦችን በክፍል ሁለት እንቀጥላለን....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ነገረ-ማርያም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
ነጥብ ሦስት
"ድንግልና"
"ፈርጅ" فَرْج ማለት "ሃፍረተ-ስጋ ብልት"private part" ማለት ነው፤ ይህ ቃል ለሴት፣ ለወንድ እና ለሁለቱም ሃፍረተ-ስጋ ቃሉ አገልግሎት ላይ ይውላል፦
A. ለሴት፦
21፥91 ያችንም *ብልቷን የጠበቀቺውን* በርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን እርሷንም ልጅዋንም እንደዚሁ ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
66፥12 የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን *ብልቷን የጠበቀችውን* ምሳሌ አደረገ፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡ وَمَرْيَمَ ابْنَتَ عِمْرَانَ الَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهِ مِن رُّوحِنَا وَصَدَّقَتْ بِكَلِمَاتِ رَبِّهَا وَكُتُبِهِ وَكَانَتْ مِنَ الْقَانِتِينَ
B. ለወንድ፦
24፥30 ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ያልተፈቀደን ከማየት ይከልክሉ፤ *ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ*፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ
C. ለሁለቱም፦
33፥35 *ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂ ሴቶችም*፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ وَالْحَافِظِينَ فُرُوجَهُمْ وَالْحَافِظَاتِ وَالذَّاكِرِينَ اللَّهَ كَثِيرًا وَالذَّاكِرَاتِ أَعَدَّ اللَّهُ لَهُم مَّغْفِرَةً وَأَجْرًا عَظِيمًا
23፥5 እነዚያም እነርሱ *ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች* የሆኑት አገኙ፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَافِظُونَ
ስለ መርየም በተናገረበት አንቀጽ ላይ "የጠበቀችው" ለሚለው ቃል የተጠቀመው "አሕሰንት" أَحْصَنَتْ ሲሆን "ተሐሱን" تَحَصُّن ማለት "ቅድስና" "ጨዋነት"ማለት ነው፤ "ሙሕሲን" مُّحْصِنِين ማለት "ጨዋ" ማለት ነው። "ሒፍዝ" حِفْظ ማለት "ጥበቃ" ማለት ሲሆን "ሓፊዝ" حَٰفِظ ወይም "ሓፊዛ" حَٰفِظَٰ ማለት ደግሞ "ጠባቂ" ማለት ነው። "መሕፉዝ" مَّحْفُوظ ማለት "የተጠበቀ" ማለት ነው። አንድ ሰው ሃፍረተ-ስጋውን የሚጠብቅ "ድንግል" ይባላል፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ ጌታም *ድንግልም* ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት ጠሩት፡፡ فَنَادَتْهُ الْمَلَائِكَةُ وَهُوَ قَائِمٌ يُصَلِّي فِي الْمِحْرَابِ أَنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًا بِكَلِمَةٍ مِّنَ اللَّهِ وَسَيِّدًا وَحَصُورًا وَنَبِيًّا مِّنَ الصَّالِحِينَ
መርየም በጋብቻ ወንድ ያልነካት ድንግል ናት፤ ዒሳንም የጸነሰችው በመለኮታዊ ታምር ነው፦
3፥47 ፡-ጌታዬ ሆይ! *ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች*፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥20 *«በጋብቻ ሰው ያልነካኝ ሆኜ አመንዝራም ሳልሆን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?!» አለች*፡፡ قَالَتْ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي غُلَامٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ وَلَمْ أَكُ بَغِيًّا
19፥21 አላት *«ነገሩ እንደዚህሽ ነው፡፡» ጌታሽ «እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፡፡ ለሰዎችም ታምር ከእኛም ችሮታ ልናደርገው ይህንን ሠራን የተፈረደም ነገር ነው» አለ*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ قَالَ رَبُّكِ هُوَ عَلَيَّ هَيِّنٌ ۖ وَلِنَجْعَلَهُ آيَةً لِّلنَّاسِ وَرَحْمَةً مِّنَّا ۚ وَكَانَ أَمْرًا مَّقْضِيًّا
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፤ *«መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡»* وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
ነጥብ ሦስት
"ድንግልና"
"ፈርጅ" فَرْج ማለት "ሃፍረተ-ስጋ ብልት"private part" ማለት ነው፤ ይህ ቃል ለሴት፣ ለወንድ እና ለሁለቱም ሃፍረተ-ስጋ ቃሉ አገልግሎት ላይ ይውላል፦
A. ለሴት፦
21፥91 ያችንም *ብልቷን የጠበቀቺውን* በርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን እርሷንም ልጅዋንም እንደዚሁ ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
66፥12 የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን *ብልቷን የጠበቀችውን* ምሳሌ አደረገ፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡ وَمَرْيَمَ ابْنَتَ عِمْرَانَ الَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهِ مِن رُّوحِنَا وَصَدَّقَتْ بِكَلِمَاتِ رَبِّهَا وَكُتُبِهِ وَكَانَتْ مِنَ الْقَانِتِينَ
B. ለወንድ፦
24፥30 ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ያልተፈቀደን ከማየት ይከልክሉ፤ *ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ*፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ
C. ለሁለቱም፦
33፥35 *ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች ወንዶችና ጠባቂ ሴቶችም*፣ አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ وَالْحَافِظِينَ فُرُوجَهُمْ وَالْحَافِظَاتِ وَالذَّاكِرِينَ اللَّهَ كَثِيرًا وَالذَّاكِرَاتِ أَعَدَّ اللَّهُ لَهُم مَّغْفِرَةً وَأَجْرًا عَظِيمًا
23፥5 እነዚያም እነርሱ *ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች* የሆኑት አገኙ፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَافِظُونَ
ስለ መርየም በተናገረበት አንቀጽ ላይ "የጠበቀችው" ለሚለው ቃል የተጠቀመው "አሕሰንት" أَحْصَنَتْ ሲሆን "ተሐሱን" تَحَصُّن ማለት "ቅድስና" "ጨዋነት"ማለት ነው፤ "ሙሕሲን" مُّحْصِنِين ማለት "ጨዋ" ማለት ነው። "ሒፍዝ" حِفْظ ማለት "ጥበቃ" ማለት ሲሆን "ሓፊዝ" حَٰفِظ ወይም "ሓፊዛ" حَٰفِظَٰ ማለት ደግሞ "ጠባቂ" ማለት ነው። "መሕፉዝ" مَّحْفُوظ ማለት "የተጠበቀ" ማለት ነው። አንድ ሰው ሃፍረተ-ስጋውን የሚጠብቅ "ድንግል" ይባላል፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ ጌታም *ድንግልም* ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት ጠሩት፡፡ فَنَادَتْهُ الْمَلَائِكَةُ وَهُوَ قَائِمٌ يُصَلِّي فِي الْمِحْرَابِ أَنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًا بِكَلِمَةٍ مِّنَ اللَّهِ وَسَيِّدًا وَحَصُورًا وَنَبِيًّا مِّنَ الصَّالِحِينَ
መርየም በጋብቻ ወንድ ያልነካት ድንግል ናት፤ ዒሳንም የጸነሰችው በመለኮታዊ ታምር ነው፦
3፥47 ፡-ጌታዬ ሆይ! *ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች*፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥20 *«በጋብቻ ሰው ያልነካኝ ሆኜ አመንዝራም ሳልሆን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?!» አለች*፡፡ قَالَتْ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي غُلَامٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ وَلَمْ أَكُ بَغِيًّا
19፥21 አላት *«ነገሩ እንደዚህሽ ነው፡፡» ጌታሽ «እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፡፡ ለሰዎችም ታምር ከእኛም ችሮታ ልናደርገው ይህንን ሠራን የተፈረደም ነገር ነው» አለ*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ قَالَ رَبُّكِ هُوَ عَلَيَّ هَيِّنٌ ۖ وَلِنَجْعَلَهُ آيَةً لِّلنَّاسِ وَرَحْمَةً مِّنَّا ۚ وَكَانَ أَمْرًا مَّقْضِيًّا
ነጥብ አራት
"አማላጅነት"
“ሸፋዓ” شَفَٰعَ ማለት “ምልጃ” ማለት ሲሆን ምልጃ ሶስት ሃልዎትን ያቅፋል፤ አንዱ የሚማለድለት ማንነት፣ ሁለተኛው የሚማለደው ተማላጅ እና ሥስተኛው የሚማልደው አማላጅ ናቸው፤ አላህ የሁሉም ነገር ፈጣሪና አስተናባሪ በመሆኑ የሚማለድ ተማላጅ ሲሆን ከፍጡሮቹ መካከል ደግሞ እርሱ የፈቀደላቸው ፍጡሮቹ ደግሞ የሚማልዱ አማላጆች ናቸው፤ ሆነም ቀረ ለመማለድም ሆነ ለማማለድ የአላህ ፈቃድ ያስፈልጋል ይህ ሂደት “ምልጃ” ሲባል ይህ የምልጃ ፈቃድ የአላህ ብቻ ነው፦
34:23 *“ምልጃም” እርሱ ለፈቀደለት ሰው ብቻ ቢሆን እንጂ እርሱ ዘንድ ምንም አትጠቅምም*፤ وَلَا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ عِندَهُ إِلَّا لِمَنْ أَذِنَ لَهُ
20:109 ቢዚያ ቀን *ለእርሱ አልረህማን የፈቀደለትን እና ለእርሱም ቃልን የወደደለትን ሰው ቢሆን እንጅ “ምልጃ” አትጠቅምም*። يَوْمَئِذٍ لَّا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَـٰنُ وَرَضِيَ لَهُ قَوْلًا
"ሸፊዕ” شَفِيع ማለት “አማላጅ” ማለት ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱት መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ናቸው፤ እነርሱም ቢሆን የሚያማልዱት አላህ ሲፈቅላቸው እና ለፈቀደለት ሰው ብቻ ነው፦
2:255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም፡፡ በሰማያት ውስጥና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ *“ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ “የሚያማልድ” ማነው*? اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ ۚ لَا تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلَا نَوْمٌ ۚ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ ۚ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ ۖ وَلَا يُحِيطُونَ بِشَيْءٍ مِّنْ عِلْمِهِ إِلَّا بِمَا شَاءَ ۚ وَسِعَ كُرْسِيُّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ ۖ وَلَا يَئُودُهُ حِفْظُهُمَا ۚ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
53:26 በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻውና ለሚወደው ሰው “ከፈቀደ በኋላ ቢሆን እንጅ “ምልጃቸው” ምንም አትጠቅምም።
21:28 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፤ *“ለፈቀደውም ሰው እንጅ ለሌላው “አያማልዱም”*፤ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يَشْفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ارْتَضَىٰ وَهُم مِّنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُونَ
ስለዚህ መርየም አላህ ከፈቀደላት የማታማልድበት ምንም ምክንያት የለም። ያ ማለት ግን ወደ ማርያም መጸለይ፣ መለማመን፣ መጎባደድ፣ ማሸርገድ፣ መተናነስ ይቻላል ማለት አይደለም። ይህ ምልጃ ሳይሆን ሽርክ ነው። ባይብል ላይ ስለ ማርያም አማላጅነት ምንም የተጠቀሰ ነገር ስለሌለው በዝምታ አልፈነዋል።
ነጥብ አምስት
"እርገት"
ማርያም በቁርአን ሆነ በባይብል አርጋለች የሚል ሽታው እንኳን የለም። ታዲያ ኦርቶዶክሳውያንና ካቶሊካውያን ድምዳሜ ላይ ያስደረሳቸው ጥቅስ ምንድን ነው? እስቲ እንየው፦
መዝሙር 132፥8 አቤቱ፥ *ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፥ አንተና የመቅደስህ ታቦት*።
ሲጀመር በዚህ ዓረፍተ-ነገር ውስጥ ስለ ማርያም የሚያወራ ሃይለ-ቃል የለም።
ሲቀጥል "ወደ እረፍትህ" አለ እንጂ "ወደ እርገትህ" አይልም።
ሲሰልስ ይህ ጥቅስ በዘመኑ የሆነ ነው፦
2ኛ ዜና 6፥41 አሁንም፥ አቤቱ አምላክ ሆይ፥ *ከኃይልህ ታቦት ጋር ወደ ዕረፍትህ ተነሣ*፤ አቤቱ አምላክ ሆይ፥ ካህናትህ ደኅንነትን ይልበሱ ቅዱሳንህም በደስታ ደስ ይበላቸው።
1ኛ ዜና 28፥2 ንጉሡም ዳዊት በእግሩ ቆሞ እንዲህ አለ፦ ወንድሞቼና ሕዝቤ ሆይ፥ ስሙኝ፤ ለእግዚአብሔር *ለቃል ኪዳኑ ታቦትና ለአምላካችን እግር ማረፊያ የዕረፍት ቤት* ለመሥራት እኔ በልቤ አስቤአለሁ፤ ለሥራም የሚያስፈልገውን አዘጋጅቻለሁ፤
ሲያረብብ ማርያም የፈጣሪ ታቦት ናት ብሎ የሰበከ ነብይ ወይም ሃዋርያ የለም። ይህንን ይመስላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
"አማላጅነት"
“ሸፋዓ” شَفَٰعَ ማለት “ምልጃ” ማለት ሲሆን ምልጃ ሶስት ሃልዎትን ያቅፋል፤ አንዱ የሚማለድለት ማንነት፣ ሁለተኛው የሚማለደው ተማላጅ እና ሥስተኛው የሚማልደው አማላጅ ናቸው፤ አላህ የሁሉም ነገር ፈጣሪና አስተናባሪ በመሆኑ የሚማለድ ተማላጅ ሲሆን ከፍጡሮቹ መካከል ደግሞ እርሱ የፈቀደላቸው ፍጡሮቹ ደግሞ የሚማልዱ አማላጆች ናቸው፤ ሆነም ቀረ ለመማለድም ሆነ ለማማለድ የአላህ ፈቃድ ያስፈልጋል ይህ ሂደት “ምልጃ” ሲባል ይህ የምልጃ ፈቃድ የአላህ ብቻ ነው፦
34:23 *“ምልጃም” እርሱ ለፈቀደለት ሰው ብቻ ቢሆን እንጂ እርሱ ዘንድ ምንም አትጠቅምም*፤ وَلَا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ عِندَهُ إِلَّا لِمَنْ أَذِنَ لَهُ
20:109 ቢዚያ ቀን *ለእርሱ አልረህማን የፈቀደለትን እና ለእርሱም ቃልን የወደደለትን ሰው ቢሆን እንጅ “ምልጃ” አትጠቅምም*። يَوْمَئِذٍ لَّا تَنفَعُ الشَّفَاعَةُ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَـٰنُ وَرَضِيَ لَهُ قَوْلًا
"ሸፊዕ” شَفِيع ማለት “አማላጅ” ማለት ሲሆን በአላህ ፈቃድ የሚያማልዱት መላእክት፣ ነቢያት፣ ሙዑሚን ናቸው፤ እነርሱም ቢሆን የሚያማልዱት አላህ ሲፈቅላቸው እና ለፈቀደለት ሰው ብቻ ነው፦
2:255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም፡፡ በሰማያት ውስጥና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ *“ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ “የሚያማልድ” ማነው*? اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ ۚ لَا تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلَا نَوْمٌ ۚ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ ۚ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ ۖ وَلَا يُحِيطُونَ بِشَيْءٍ مِّنْ عِلْمِهِ إِلَّا بِمَا شَاءَ ۚ وَسِعَ كُرْسِيُّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ ۖ وَلَا يَئُودُهُ حِفْظُهُمَا ۚ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
53:26 በሰማያት ውስጥ ካለ መልአክም ብዙዎች ሊማለዱለት ለሚሻውና ለሚወደው ሰው “ከፈቀደ በኋላ ቢሆን እንጅ “ምልጃቸው” ምንም አትጠቅምም።
21:28 በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል፤ *“ለፈቀደውም ሰው እንጅ ለሌላው “አያማልዱም”*፤ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يَشْفَعُونَ إِلَّا لِمَنِ ارْتَضَىٰ وَهُم مِّنْ خَشْيَتِهِ مُشْفِقُونَ
ስለዚህ መርየም አላህ ከፈቀደላት የማታማልድበት ምንም ምክንያት የለም። ያ ማለት ግን ወደ ማርያም መጸለይ፣ መለማመን፣ መጎባደድ፣ ማሸርገድ፣ መተናነስ ይቻላል ማለት አይደለም። ይህ ምልጃ ሳይሆን ሽርክ ነው። ባይብል ላይ ስለ ማርያም አማላጅነት ምንም የተጠቀሰ ነገር ስለሌለው በዝምታ አልፈነዋል።
ነጥብ አምስት
"እርገት"
ማርያም በቁርአን ሆነ በባይብል አርጋለች የሚል ሽታው እንኳን የለም። ታዲያ ኦርቶዶክሳውያንና ካቶሊካውያን ድምዳሜ ላይ ያስደረሳቸው ጥቅስ ምንድን ነው? እስቲ እንየው፦
መዝሙር 132፥8 አቤቱ፥ *ወደ ዕረፍትህ ተነሥ፥ አንተና የመቅደስህ ታቦት*።
ሲጀመር በዚህ ዓረፍተ-ነገር ውስጥ ስለ ማርያም የሚያወራ ሃይለ-ቃል የለም።
ሲቀጥል "ወደ እረፍትህ" አለ እንጂ "ወደ እርገትህ" አይልም።
ሲሰልስ ይህ ጥቅስ በዘመኑ የሆነ ነው፦
2ኛ ዜና 6፥41 አሁንም፥ አቤቱ አምላክ ሆይ፥ *ከኃይልህ ታቦት ጋር ወደ ዕረፍትህ ተነሣ*፤ አቤቱ አምላክ ሆይ፥ ካህናትህ ደኅንነትን ይልበሱ ቅዱሳንህም በደስታ ደስ ይበላቸው።
1ኛ ዜና 28፥2 ንጉሡም ዳዊት በእግሩ ቆሞ እንዲህ አለ፦ ወንድሞቼና ሕዝቤ ሆይ፥ ስሙኝ፤ ለእግዚአብሔር *ለቃል ኪዳኑ ታቦትና ለአምላካችን እግር ማረፊያ የዕረፍት ቤት* ለመሥራት እኔ በልቤ አስቤአለሁ፤ ለሥራም የሚያስፈልገውን አዘጋጅቻለሁ፤
ሲያረብብ ማርያም የፈጣሪ ታቦት ናት ብሎ የሰበከ ነብይ ወይም ሃዋርያ የለም። ይህንን ይመስላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ምድር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
30:22 ሰማያትንና “ምድርንም” መፍጠሩ፥ የቋንቋዎቻችሁና የመልኮቻችሁም መለያየት “ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፤ በእዚህ ውስጥ ለአዋቂዎች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉበት።
ሥነ-ምድር ጥናት “ጂኦ-ሎጂ”Geo-logy” ሲባል በግሪክ “ጂኦ” γῆ, ማለት “ምድር” ማለት ሲሆን ” ሎጂአ” λoγία ደግሞ “ጥናት” ነው፤ አምላካችን አላህ በተከበረው ከሊማ “አርድ”أَرْض ብሎ የሚናገረው “ምድር” ወይም “መሬት” አሊያም “አገርንም” ማለት ነው፤ ይህንን ማየት ይቻላል፦
1. “ፕላኔት”
አላህ “አርድ” እያለ ከሰማይ ጋር በተያያዘ መልኩ አብዛኛውን የሚገልፀው የምንኖርባትን ፕላኔት ነው፦
32:4 አላህ ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በመካከላቸውም ያለውን ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ፣ ከዚያም በዐርሹ ላይ የተደላደላ ነው፤
11:7 እርሱም ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤
7:54 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በስድስትቀናት ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፤
50:38 ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም፡፡
2. “መሬት”
“መሬት” ሰዎች የሚኖሩበት ሲሆን ሰዎች የሚኖሩበትን ይህን የላይኛውን ቅርፊት “አርድ” ይለዋል፦
16:13 “በምድርም” الْأَرْضِ ላይ መልኮቹ የተለያዩ ኾኖ ለናንተ የፈጠረላችሁን ሁሉ ገራላችሁ፤ በዚህ ውስጥ ለሚገሠጡ ሕዝቦች በእርግጥ ታምር አለ።
67:24 እርሱ ያ “በምድር” الْأَرْضِ ላይ የበተናችሁ ነው፤ ወደርሱም ትሰበሰባላችሁ በላቸው።
23:79 እርሱም ያ “በምድር” الْأَرْضِ ውስጥ የበተናችሁ ነው፤ ወደርሱም ትሰበሰባላችሁ፡፡
3. “አገር”
ሰዎች ተለያይተው የሚኖሩበትን አገር “አርድ” ይለዋል፦
17:76 “ከምድሪቱም” الْأَرْضِ ከእርሷ ያወጡህ ዘንድ ሊያሸብሩህ፣ በእርግጥ ተቃረቡ፤ ይአን ጊዜም ከአንተ በኋላ ጥቂትን ጊዜ እንጂ አይቆዩም ነበር።
21:71 እርሱንና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት “ምድር” الْأَرْضِ በመውሰድ አዳን።
21:81ለሱለይማም ነፋስን በኅይል የምትነፍስ በትእዛዙ ወደዚያች በርሷ ውስጥ በረከትን ወደ አደረግንበት “ምድር” الْأَرْضِ የምትፈስ ስትሆን ገራንለት፤
12:56 እንደዚሁም ለዩሱፍ “በምድር” الْأَرْضِ ላይ ከእርሷ በፈለገው “ስፍራ የሚሰፍር” ሲሆን አስመቸነው፤
ይህንን እሳቤ ይዘን ስለ ምድር ያለንን ግንዛቤ በቀላሉ መረዳት ይቻላል፤ የምድርን ሹረት፣ ቅርፅና ንጣፍ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
30:22 ሰማያትንና “ምድርንም” መፍጠሩ፥ የቋንቋዎቻችሁና የመልኮቻችሁም መለያየት “ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፤ በእዚህ ውስጥ ለአዋቂዎች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉበት።
ሥነ-ምድር ጥናት “ጂኦ-ሎጂ”Geo-logy” ሲባል በግሪክ “ጂኦ” γῆ, ማለት “ምድር” ማለት ሲሆን ” ሎጂአ” λoγία ደግሞ “ጥናት” ነው፤ አምላካችን አላህ በተከበረው ከሊማ “አርድ”أَرْض ብሎ የሚናገረው “ምድር” ወይም “መሬት” አሊያም “አገርንም” ማለት ነው፤ ይህንን ማየት ይቻላል፦
1. “ፕላኔት”
አላህ “አርድ” እያለ ከሰማይ ጋር በተያያዘ መልኩ አብዛኛውን የሚገልፀው የምንኖርባትን ፕላኔት ነው፦
32:4 አላህ ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በመካከላቸውም ያለውን ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ፣ ከዚያም በዐርሹ ላይ የተደላደላ ነው፤
11:7 እርሱም ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤
7:54 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በስድስትቀናት ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፤
50:38 ሰማያትንና “ምድርን” وَالْأَرْضِ በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም፡፡
2. “መሬት”
“መሬት” ሰዎች የሚኖሩበት ሲሆን ሰዎች የሚኖሩበትን ይህን የላይኛውን ቅርፊት “አርድ” ይለዋል፦
16:13 “በምድርም” الْأَرْضِ ላይ መልኮቹ የተለያዩ ኾኖ ለናንተ የፈጠረላችሁን ሁሉ ገራላችሁ፤ በዚህ ውስጥ ለሚገሠጡ ሕዝቦች በእርግጥ ታምር አለ።
67:24 እርሱ ያ “በምድር” الْأَرْضِ ላይ የበተናችሁ ነው፤ ወደርሱም ትሰበሰባላችሁ በላቸው።
23:79 እርሱም ያ “በምድር” الْأَرْضِ ውስጥ የበተናችሁ ነው፤ ወደርሱም ትሰበሰባላችሁ፡፡
3. “አገር”
ሰዎች ተለያይተው የሚኖሩበትን አገር “አርድ” ይለዋል፦
17:76 “ከምድሪቱም” الْأَرْضِ ከእርሷ ያወጡህ ዘንድ ሊያሸብሩህ፣ በእርግጥ ተቃረቡ፤ ይአን ጊዜም ከአንተ በኋላ ጥቂትን ጊዜ እንጂ አይቆዩም ነበር።
21:71 እርሱንና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት በረከትን ወደ አደረግንባት “ምድር” الْأَرْضِ በመውሰድ አዳን።
21:81ለሱለይማም ነፋስን በኅይል የምትነፍስ በትእዛዙ ወደዚያች በርሷ ውስጥ በረከትን ወደ አደረግንበት “ምድር” الْأَرْضِ የምትፈስ ስትሆን ገራንለት፤
12:56 እንደዚሁም ለዩሱፍ “በምድር” الْأَرْضِ ላይ ከእርሷ በፈለገው “ስፍራ የሚሰፍር” ሲሆን አስመቸነው፤
ይህንን እሳቤ ይዘን ስለ ምድር ያለንን ግንዛቤ በቀላሉ መረዳት ይቻላል፤ የምድርን ሹረት፣ ቅርፅና ንጣፍ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የምድር ሹረት”
የስነ-ፈለክ ጥናት ታሪክን ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት “ምድር” የስርዓተ-ፈለክ እምብርት”Geocentric” ናት ተብሎ በጥንት ይታመን ነበር፣ ነገር ግን በ1533 AD ኒክላስ ኮፐርኒኮስ ምድር ሳትሆን ፀሐይ የስርዓተ-ፈለክ እምብርት”Heliocentric” ናት ብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዓለማችን አበረከተ፣ የመሬት ሹረት የሚባለው ምድር በደቡብና በሰሜን በሚገኙት ዋልታዎ”Poles” ከምዕራብ ወደ ምስራቅ በራሷ ዛቢያ በ 360 ድግሪ ስትሽከረከር መአልት እና ሌሊት ይፈራረቃል፤ ይህ ሂደት በአማካኝ 24 ሰአት ይፈጃል፤ ይህን ሂደት የሥነ-ፈለክ ምሁራን “ሹረት”Rotation” ይሉታል፤ እውነት ነው ምድር ጠፍጣፍ ብትሆን ኖሮ ሌሊት ሲሆን ሁሉም የምድር ይዞታ ላይ ጨለማ እና መአልት ሲሆን ደግሞ ሁሉም የምድር ይዞታ ላይ ብርሃን ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ምድር በራሷ ዛቢያ ስለምትሽከረከር መአልትና ሌሊት በአንድ ጊዜ እየተደራረቡ ይፈራረቃሉ፤ ለምሳሌ ኢትዮጵያ ብርሃን ሲሆን አሜሪካ ጨለማ መሆኑ ማለት ነው፤ ይህንን ሁኔታ ኮፐርኒከስ ከመናገሩ በፊት በሰማይና ምድር ላይ ያለውን ክስተት ሁሉ የሚያውቀው አምላክ በተከበረ ቃሉ ተናግሯል፦
39:5 ሌሊትን በቀን ላይ “ይጠቀልላል” يُكَوِّرُ ቀንንም በሌሊት ላይ “ይጠቀልላል” وَيُكَوِّرُ ።
በዚህኛው አንቀጽ “ኩውወረት” كُوِّرَتْ የሚለውን ቃል “መጠቅለል” ወይም “መደራረብ”Overlap” ማለት ነው፤ አንድ ሰው ጥምጣም በራሱ ጭንቅላት ላይ እነደሚጠቀልል ማለት ነወ፤ ይህ የሚሆነው ምድር በደቡብና በሰሜን በሚገኙት ዋልታዎ ከምዕራብ ወደ ምስራቅ በራሷ ዛቢያ በ 360 ድግሪ ስትሽከረከር ብቻ ነው፤ አላህ ሌሊትን በቀን ውስጥ ቀንንም በሌሊት ውስጥ በመተካካት የሚያስገባ መሆኑን በብዙ አንቀፆች ይናገራል፤ በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ባለ አእምሮዎች ታምራቶች አሉበት፦
35:13 ሌሊትን በቀን ውስጥ #ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #ያስገባል፤
57:6 ሌሊትን በቀን ውስጥ #ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #ያስገባል፤ እርሱም በልቦች ውስጥ የተደበቁትን ዐዋቂ ነው።
31:29 አላህ ሌሊትን በቀን ውስጥ #የሚያስገባ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #የሚያስገባ፣ ፀሐይንና ጨረቃን የገራ፣ መኾኑን አታይምን?
22:61 አላህ ሌሊትን በቀን ውሰጥ #የሚያስገባ፣ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #የሚያስገባ ቻይ ነው፣ አላህም ሰሚ ተመልካች በመሆኑ ነው።
3:190 ሰማያትንና ምድርን በመፍጠር፣ ሌሊትና ቀንም #በመተካካት፥ ለባለ አእምሮዎች በእርግጥ “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉ።
13:3 ሌሊትን በቀን #ይሸፍናል፤ በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉ።
ምድር ሞላላ ከመሆን ፋንታ ልክ እንደ ሳንቲም ጠፍጣፋ ብትሆን ኖሮ ሌሊት ወደ መአልት እንዲሁም መአልት ወደ ሌሊት የሚያደርጉት ለውጥ ዝግመታዊ ሳይሆን ቅፅበታዊ ይሆን ነበር፤ የሚቀጥለው ነጥብ የምድርን ሞላላነትን ይሞግታል፦
“የምድር ሹረት”
የስነ-ፈለክ ጥናት ታሪክን ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት “ምድር” የስርዓተ-ፈለክ እምብርት”Geocentric” ናት ተብሎ በጥንት ይታመን ነበር፣ ነገር ግን በ1533 AD ኒክላስ ኮፐርኒኮስ ምድር ሳትሆን ፀሐይ የስርዓተ-ፈለክ እምብርት”Heliocentric” ናት ብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዓለማችን አበረከተ፣ የመሬት ሹረት የሚባለው ምድር በደቡብና በሰሜን በሚገኙት ዋልታዎ”Poles” ከምዕራብ ወደ ምስራቅ በራሷ ዛቢያ በ 360 ድግሪ ስትሽከረከር መአልት እና ሌሊት ይፈራረቃል፤ ይህ ሂደት በአማካኝ 24 ሰአት ይፈጃል፤ ይህን ሂደት የሥነ-ፈለክ ምሁራን “ሹረት”Rotation” ይሉታል፤ እውነት ነው ምድር ጠፍጣፍ ብትሆን ኖሮ ሌሊት ሲሆን ሁሉም የምድር ይዞታ ላይ ጨለማ እና መአልት ሲሆን ደግሞ ሁሉም የምድር ይዞታ ላይ ብርሃን ይሆን ነበር፤ ነገር ግን ምድር በራሷ ዛቢያ ስለምትሽከረከር መአልትና ሌሊት በአንድ ጊዜ እየተደራረቡ ይፈራረቃሉ፤ ለምሳሌ ኢትዮጵያ ብርሃን ሲሆን አሜሪካ ጨለማ መሆኑ ማለት ነው፤ ይህንን ሁኔታ ኮፐርኒከስ ከመናገሩ በፊት በሰማይና ምድር ላይ ያለውን ክስተት ሁሉ የሚያውቀው አምላክ በተከበረ ቃሉ ተናግሯል፦
39:5 ሌሊትን በቀን ላይ “ይጠቀልላል” يُكَوِّرُ ቀንንም በሌሊት ላይ “ይጠቀልላል” وَيُكَوِّرُ ።
በዚህኛው አንቀጽ “ኩውወረት” كُوِّرَتْ የሚለውን ቃል “መጠቅለል” ወይም “መደራረብ”Overlap” ማለት ነው፤ አንድ ሰው ጥምጣም በራሱ ጭንቅላት ላይ እነደሚጠቀልል ማለት ነወ፤ ይህ የሚሆነው ምድር በደቡብና በሰሜን በሚገኙት ዋልታዎ ከምዕራብ ወደ ምስራቅ በራሷ ዛቢያ በ 360 ድግሪ ስትሽከረከር ብቻ ነው፤ አላህ ሌሊትን በቀን ውስጥ ቀንንም በሌሊት ውስጥ በመተካካት የሚያስገባ መሆኑን በብዙ አንቀፆች ይናገራል፤ በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ባለ አእምሮዎች ታምራቶች አሉበት፦
35:13 ሌሊትን በቀን ውስጥ #ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #ያስገባል፤
57:6 ሌሊትን በቀን ውስጥ #ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #ያስገባል፤ እርሱም በልቦች ውስጥ የተደበቁትን ዐዋቂ ነው።
31:29 አላህ ሌሊትን በቀን ውስጥ #የሚያስገባ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #የሚያስገባ፣ ፀሐይንና ጨረቃን የገራ፣ መኾኑን አታይምን?
22:61 አላህ ሌሊትን በቀን ውሰጥ #የሚያስገባ፣ ቀንንም በሌሊት ውስጥ #የሚያስገባ ቻይ ነው፣ አላህም ሰሚ ተመልካች በመሆኑ ነው።
3:190 ሰማያትንና ምድርን በመፍጠር፣ ሌሊትና ቀንም #በመተካካት፥ ለባለ አእምሮዎች በእርግጥ “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉ።
13:3 ሌሊትን በቀን #ይሸፍናል፤ በዚህም ውስጥ ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉ።
ምድር ሞላላ ከመሆን ፋንታ ልክ እንደ ሳንቲም ጠፍጣፋ ብትሆን ኖሮ ሌሊት ወደ መአልት እንዲሁም መአልት ወደ ሌሊት የሚያደርጉት ለውጥ ዝግመታዊ ሳይሆን ቅፅበታዊ ይሆን ነበር፤ የሚቀጥለው ነጥብ የምድርን ሞላላነትን ይሞግታል፦
ነጥብ ሁለት
“የምድር ቅርፅ”
በነጥብ አንድ ላይ የመአልትና የሌሊት መፈራረቅ በመተካት መሆኑን እና የዚህ መፈራረቅ መንስኤ ደግሞ የምድር በራሷ ዛቢያ መሽከርከር አይተን ነበር፤ ታዲያ ምድር ያለ ምንም በራሷ ዛቢያ ስትዞር አትወድቅም ወይ? ለሚለው አንዱ በአንዱ ባለው የመሳሳብ ህግ”Gravity” እዳትወድቅ ያረጋታት፤ በዚህ ህግ አርቅቆ የያዛት አላህ ብቻ ነው፤ ይህ በትእዛዙ እንዳትወድቅ መቆሟ ከአስደናቂ ታምራቶቹ አንዱ ነው፦
35፥41 አላህ ሰማያትንና ምድርን #እንዳይወገዱ #ይይዛቸዋል፡፡ ቢወገዱም ከእርሱ ሌላ አንድም የሚይዛቸው የለም፡፡ እነሆ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነውና፡፡
30፥25 ሰማይና ምድርም ያለምንም #በትዕዛዙ #መቆማቸው وَمِنْ ءَايَٰتِهِۦٓ أَن تَقُومَ ٱلسَّمَآءُ وَٱلْأَرْضُ بِأَمْرِهِۦ ፤ ከዚያም ከምድር ጥሪን በጠራችሁ ጊዜ እናንተ ወዲያውኑ የምትወጡ መሆናችሁ ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፡፡
ምድር ሆነ ሰማይ ሰማያዊ አካላት ሁሉ ያለምንም ድጋፍ በአላህ ህግ ሳይወድቁ መቆማቸው ብቻ ሳይሆን በትእዛዙ መንቀሳቀሳቸው ደግሞ ታምር ነው፦
41፥11 ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ “ጭስ” دُخَانٌ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ #ለእርሷም #ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «#ታዛዦች ኾነን #መጣን» አሉ፡፡
ይህ አንቀፅ ምድርም እንደ ሰማይ ተንቀሳቃሽ መሆኑን ያሳያል፤ ሰማይ “ዱኻን” دُخَان ሆና ሳለች የሚለው ይሰመርበት፤ “ዱኻን” ማለት “ጭስ”gas” ሲሆን ይህም ጋዝ ናይትሮጂን፣ ኦክሲጅንና ሃይድሮጂን ነው፤ እነዚህ የጋዝ ንጥረ-ነገር”element” ያላቸው አካላት ከዋክብት፣ ጨረቃ እና ፀሐይ ሆኑ ምድር ሁሉም በምህዋራቸው ይዞራሉ፦
35:13 ሌሊትን በቀን ውስጥ ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ ያስገባል፤ ፀሐይን እና “ጨረቃንም” ገራ፤ ሁሉም እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ “ይሮጣሉ”፤ ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤
39:5 ሰማያትንና ምድርን በእውነት ፈ
ጠረ፤ ሌሊትንም በቀን ላይ ይጠቀልላል፤ ፀሐይን እና “ጨረቃንም” ገራ፤ ሁሉም ለተወሰነ ጊዜ “ይሮጣሉ”፤ ንቁ እርሱ አሸናፊው መሐሪው ነው።
21:33 እርሱም ሌሊትና ቀንን ፀሐይንና ጨረቃንም፣ የፈጠረ ነው፤ ሁሉም በፈለካቸው ውስጥ ይዋኛሉ።
6:40 ፀሐይ ጨረቃን ልትደርስበት አይገባትም፤ ሌሊትም ቀንን ያለጊዜው ቀዳሚ አይሆንም፤ ሁሉም “በመዞርያቸው” ውስጥ “ይዋኛሉ”።
36:40 ፀሐይ ጨረቃን ልትደርስበት አይገባትም፤ ሌሊትም ቀንን ያለጊዜው ቀዳሚ አይሆንም፤ ሁሉም “በመዞርያቸው” ውስጥ “ይዋኛሉ”።
“ኩል” كُلّ “ሁሉ” የሚለው ቃል እና “የስበሁነ” يَسْبَحُونَ “ይዞራሉ” የሚለው ቃል ሙተና”dual” ሳይሆን ከሁለት በላይ “ጀመዕ”plurar” መሆኑ ፀሐይና ጨረቃ ብቻ ሳይሆን ተንቀሳቃሽ ሁሉ በዙረት ላይ መሆኑ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ፈለክ” فَلَك የሚለው ቃል “ምህዋር”orbit” ማለት ሲሆን ምድር በፀሐይ ዛቢያ ስትሽከረከር 365 ቀናት ይፈጃል፤ የዚህ ውጤት ክረምት፣ በጋ፣ ፀደይና መከር የተባሉ አራት ወቅቶች ይፈራረቃሉ፤ ይህ ሁሉ የሚሆነው ምድር ሞላላ ሆና ስትገኝ ነው፤ አላህ ምድር ሞላላ መሆኗን ይናገራል፦
79፡27-30 “ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይስ ሰማይ? አላህ ገነባት፡፡ ከፍታዋን አጓነ ፣ አስተካከላትም፣ ሌሊቷንም አጨለመ ቀኗንም ገለፀ፡፡ ምድርንም ከዚህ በኋላ “ዘረጋት” دَحَاهَا፡፡”
“ዘረጋት” ተብሎ ቃል “ደሓሃ” دَحَاهَا ሲሆን “ደሓ” دَحَىٰ ደግሞ በቁርአን ላይ የመጣው በግስ መደብ እዚህ አንቀፅ ላይ ብቻ ነው፤ “ደሓ” በስም መደብ ሲመጣ “አድ-ደሕያ” الدِّحْية ነው፤ ትርጉሙም “የሰጎን እንቁላል” ማለት ነው፤ አላህ ምድርን “የእንቁላል ቅርጽ አደረጋት”He made the earth egg-shaped” የሚል ትርጉም አለው፤ ይህንን አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉም ላይ ይገኛል፦
1.Dr. Kamal Omar Translation
“And the earth, after this stage, He gave it an #oval #form”
2. Ali Unal Translation
“And after that He has spread out the earth in #the #egg-#shape”
3. Shabbir Ahmed Translation
“And after that He made the earth #egg-#shaped.
ስለዚህ ምድር እንደ ሰጎን እንቁላህ ሞላላ”ellipse” መሆኗን ሰዎች በዚህ ዘመን ከማስተንተናቸው በፊት አላህ ቀድሞ በቁርአን ተናግሯል፤ ይህ ሙግት የሥነ-ልሳን ሙግት ታሳቢ ያደረገ ነውና ዋቢ ሙዳየ-ቃላት ይመልከቱ፦
1. Lisan Al-Arab dictionary , Book 7, Page 456:
2. Lisan Al-Arab dictionary , Book 2, Page 790.
3. Al-Mawrid dictionary Arabic-English section 4, Page 1132.
4. Al-Mawrid dictionary English-Arabic section 4, Page 227.
5. Arabic-English dictionary the Hans Wehr dictionary , Page 928
“የምድር ቅርፅ”
በነጥብ አንድ ላይ የመአልትና የሌሊት መፈራረቅ በመተካት መሆኑን እና የዚህ መፈራረቅ መንስኤ ደግሞ የምድር በራሷ ዛቢያ መሽከርከር አይተን ነበር፤ ታዲያ ምድር ያለ ምንም በራሷ ዛቢያ ስትዞር አትወድቅም ወይ? ለሚለው አንዱ በአንዱ ባለው የመሳሳብ ህግ”Gravity” እዳትወድቅ ያረጋታት፤ በዚህ ህግ አርቅቆ የያዛት አላህ ብቻ ነው፤ ይህ በትእዛዙ እንዳትወድቅ መቆሟ ከአስደናቂ ታምራቶቹ አንዱ ነው፦
35፥41 አላህ ሰማያትንና ምድርን #እንዳይወገዱ #ይይዛቸዋል፡፡ ቢወገዱም ከእርሱ ሌላ አንድም የሚይዛቸው የለም፡፡ እነሆ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነውና፡፡
30፥25 ሰማይና ምድርም ያለምንም #በትዕዛዙ #መቆማቸው وَمِنْ ءَايَٰتِهِۦٓ أَن تَقُومَ ٱلسَّمَآءُ وَٱلْأَرْضُ بِأَمْرِهِۦ ፤ ከዚያም ከምድር ጥሪን በጠራችሁ ጊዜ እናንተ ወዲያውኑ የምትወጡ መሆናችሁ ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፡፡
ምድር ሆነ ሰማይ ሰማያዊ አካላት ሁሉ ያለምንም ድጋፍ በአላህ ህግ ሳይወድቁ መቆማቸው ብቻ ሳይሆን በትእዛዙ መንቀሳቀሳቸው ደግሞ ታምር ነው፦
41፥11 ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ “ጭስ” دُخَانٌ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ #ለእርሷም #ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «#ታዛዦች ኾነን #መጣን» አሉ፡፡
ይህ አንቀፅ ምድርም እንደ ሰማይ ተንቀሳቃሽ መሆኑን ያሳያል፤ ሰማይ “ዱኻን” دُخَان ሆና ሳለች የሚለው ይሰመርበት፤ “ዱኻን” ማለት “ጭስ”gas” ሲሆን ይህም ጋዝ ናይትሮጂን፣ ኦክሲጅንና ሃይድሮጂን ነው፤ እነዚህ የጋዝ ንጥረ-ነገር”element” ያላቸው አካላት ከዋክብት፣ ጨረቃ እና ፀሐይ ሆኑ ምድር ሁሉም በምህዋራቸው ይዞራሉ፦
35:13 ሌሊትን በቀን ውስጥ ያስገባል፤ ቀንንም በሌሊት ውስጥ ያስገባል፤ ፀሐይን እና “ጨረቃንም” ገራ፤ ሁሉም እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ “ይሮጣሉ”፤ ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤
39:5 ሰማያትንና ምድርን በእውነት ፈ
ጠረ፤ ሌሊትንም በቀን ላይ ይጠቀልላል፤ ፀሐይን እና “ጨረቃንም” ገራ፤ ሁሉም ለተወሰነ ጊዜ “ይሮጣሉ”፤ ንቁ እርሱ አሸናፊው መሐሪው ነው።
21:33 እርሱም ሌሊትና ቀንን ፀሐይንና ጨረቃንም፣ የፈጠረ ነው፤ ሁሉም በፈለካቸው ውስጥ ይዋኛሉ።
6:40 ፀሐይ ጨረቃን ልትደርስበት አይገባትም፤ ሌሊትም ቀንን ያለጊዜው ቀዳሚ አይሆንም፤ ሁሉም “በመዞርያቸው” ውስጥ “ይዋኛሉ”።
36:40 ፀሐይ ጨረቃን ልትደርስበት አይገባትም፤ ሌሊትም ቀንን ያለጊዜው ቀዳሚ አይሆንም፤ ሁሉም “በመዞርያቸው” ውስጥ “ይዋኛሉ”።
“ኩል” كُلّ “ሁሉ” የሚለው ቃል እና “የስበሁነ” يَسْبَحُونَ “ይዞራሉ” የሚለው ቃል ሙተና”dual” ሳይሆን ከሁለት በላይ “ጀመዕ”plurar” መሆኑ ፀሐይና ጨረቃ ብቻ ሳይሆን ተንቀሳቃሽ ሁሉ በዙረት ላይ መሆኑ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ፈለክ” فَلَك የሚለው ቃል “ምህዋር”orbit” ማለት ሲሆን ምድር በፀሐይ ዛቢያ ስትሽከረከር 365 ቀናት ይፈጃል፤ የዚህ ውጤት ክረምት፣ በጋ፣ ፀደይና መከር የተባሉ አራት ወቅቶች ይፈራረቃሉ፤ ይህ ሁሉ የሚሆነው ምድር ሞላላ ሆና ስትገኝ ነው፤ አላህ ምድር ሞላላ መሆኗን ይናገራል፦
79፡27-30 “ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይስ ሰማይ? አላህ ገነባት፡፡ ከፍታዋን አጓነ ፣ አስተካከላትም፣ ሌሊቷንም አጨለመ ቀኗንም ገለፀ፡፡ ምድርንም ከዚህ በኋላ “ዘረጋት” دَحَاهَا፡፡”
“ዘረጋት” ተብሎ ቃል “ደሓሃ” دَحَاهَا ሲሆን “ደሓ” دَحَىٰ ደግሞ በቁርአን ላይ የመጣው በግስ መደብ እዚህ አንቀፅ ላይ ብቻ ነው፤ “ደሓ” በስም መደብ ሲመጣ “አድ-ደሕያ” الدِّحْية ነው፤ ትርጉሙም “የሰጎን እንቁላል” ማለት ነው፤ አላህ ምድርን “የእንቁላል ቅርጽ አደረጋት”He made the earth egg-shaped” የሚል ትርጉም አለው፤ ይህንን አንዳንድ የእንግሊዝኛ ትርጉም ላይ ይገኛል፦
1.Dr. Kamal Omar Translation
“And the earth, after this stage, He gave it an #oval #form”
2. Ali Unal Translation
“And after that He has spread out the earth in #the #egg-#shape”
3. Shabbir Ahmed Translation
“And after that He made the earth #egg-#shaped.
ስለዚህ ምድር እንደ ሰጎን እንቁላህ ሞላላ”ellipse” መሆኗን ሰዎች በዚህ ዘመን ከማስተንተናቸው በፊት አላህ ቀድሞ በቁርአን ተናግሯል፤ ይህ ሙግት የሥነ-ልሳን ሙግት ታሳቢ ያደረገ ነውና ዋቢ ሙዳየ-ቃላት ይመልከቱ፦
1. Lisan Al-Arab dictionary , Book 7, Page 456:
2. Lisan Al-Arab dictionary , Book 2, Page 790.
3. Al-Mawrid dictionary Arabic-English section 4, Page 1132.
4. Al-Mawrid dictionary English-Arabic section 4, Page 227.
5. Arabic-English dictionary the Hans Wehr dictionary , Page 928
ነጥብ ሶስት
“የምድር ንጣፍ”
ምድር ልክ እንደ ሰጎን እንቁላል ቅርፅ እንዳላት ካየን ዘንዳ አሁን ደግሞ የምድርን ንጣፍ ከእንቁላል ጋር የሚያመሳስላትን ነገር እናያለን፤ የምድር መዋቅር ልክ እንደ እንቁላል ሶስት ክፍል አለው፤ እርሱም፦
1ኛ. የላይኛው ቅርፊት “ክረስት”crust” ይባላል፣በአብዛኛው ከተለያዩ የቋጥኝ አይነቶች የተገነባ ሲሆን ህይወት ያላቸው ነገሮች በሙሉ የሚኖሩት በዚህኛው የመሬት ክፍል ላይ ነው፤ ይህ ክፍል ውፍረቱ በውቅያኖሶች ስር ያለው ውፍረት 5000 ሜትር እስከ 10000 ሜትር ሲሆን በአህጉሮች ላይ ደግሞ 30 ኪሎ ሜትር እስከ 50 ኪሎ ሜትር ነው፤ ይህም በእንቁላል የላይኛው ቅርፊት ጋር ይመሳሰላል።
2ኛ. የመካከለኛው ፈሳሽ ክፍል “ማንትል”mantle” ይባላል፤ ፈሳሽ የሆነ “ቅልጥ አለት”Magma” በከፍተኛ የሙቀት መጠን የቀለጠ አለት ነው፤ ይህም በእንቁላል የመካከለኛው ነጭ ፈሳሽ ጋር ይመሳሰላል።
3ኛ. የውስጠኛው አስኳል ክፍል “ኮር”core” ይባላል፤ይህ ክፍል እጅግ በጣም ሞቃት ሲሆን የፀሐይን የውጨኛ ክፍል መጠነ ሙቀት ይኖርዋል፤ ይህ ክፍል መጠኑ አነስተኛ ሲሆን በራዲየስ እስከ 1220 ኪሎ ሜትር ነው፤ በእንቁላል የውስጠኛው አስኳል ጋር ይመሳሰላል።
ይህንን ግንዛቤ ይዘን ለሰዎች መኖሪያ የሆነው የላይኛው የምድር ቅርፊት አላህ ለእኛ ዝግር አድርጎ ፈጥሯል፤ መዘርጋት ከእኛ እይታ አንጻር ነው፤ ለዛ ነው ብዙ አናቅፅ ላይ አላህ “ለኩም” لَكُم “ለእናንተ” የሚለው ሁለተኛ መደብ ተውላጠ ስም የሚጠቀመው፦
2፥22 እርሱ ያ *ለእናንተ* لَكُمُ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፤
20፥53 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣
43፥10 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣
71፥19 አላህም ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ አደረጋት።
አላህም ምድርን ለእኛ ምንጣፍ ያደረገበት ምክንያት “ከእርሷ ሰፋፊዎችን መንገዶች ትገቡ ዘንድ” ነው ይለናል፤ መኪና ስንነዳ መንገዶች ሁሉ ለእኛ ዝርግ ናቸው፦
71፡19-20 አላህም ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ አደረጋት፤ ከእርሷ ሰፋፊዎችን “”መንገዶች ትገቡ ዘንድ””፡፡
43፥10 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣በእርሷም ውስጥ ትመሩ ዘንድ “”ለእናንተ መንገዶችን”” ያደረገላችሁ ነው።
በእርግጥ አላህ የፈጠረውን ምድር ታምር ነው፤ለሚያስተነትኑ አዋቂዎች ታምር አለበት፤ ወደፊት ይህንን ታምር ያሳያችኋል፤ ታውቁታላችሁ ብሎ ቃል በገባልን ኪዳን በዘመናችን አሳይቶናል ፦
30:22 ሰማያትንና “ምድርንም” መፍጠሩ፥ የቋንቋዎቻችሁና የመልኮቻችሁም መለያየት “ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፤ በእዚህ ውስጥ ለአዋቂዎች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉበት።
27:93 ምስጋና ለአላህ ነው፤ #ታምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፤ ታውቁታላችሁ በላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
“የምድር ንጣፍ”
ምድር ልክ እንደ ሰጎን እንቁላል ቅርፅ እንዳላት ካየን ዘንዳ አሁን ደግሞ የምድርን ንጣፍ ከእንቁላል ጋር የሚያመሳስላትን ነገር እናያለን፤ የምድር መዋቅር ልክ እንደ እንቁላል ሶስት ክፍል አለው፤ እርሱም፦
1ኛ. የላይኛው ቅርፊት “ክረስት”crust” ይባላል፣በአብዛኛው ከተለያዩ የቋጥኝ አይነቶች የተገነባ ሲሆን ህይወት ያላቸው ነገሮች በሙሉ የሚኖሩት በዚህኛው የመሬት ክፍል ላይ ነው፤ ይህ ክፍል ውፍረቱ በውቅያኖሶች ስር ያለው ውፍረት 5000 ሜትር እስከ 10000 ሜትር ሲሆን በአህጉሮች ላይ ደግሞ 30 ኪሎ ሜትር እስከ 50 ኪሎ ሜትር ነው፤ ይህም በእንቁላል የላይኛው ቅርፊት ጋር ይመሳሰላል።
2ኛ. የመካከለኛው ፈሳሽ ክፍል “ማንትል”mantle” ይባላል፤ ፈሳሽ የሆነ “ቅልጥ አለት”Magma” በከፍተኛ የሙቀት መጠን የቀለጠ አለት ነው፤ ይህም በእንቁላል የመካከለኛው ነጭ ፈሳሽ ጋር ይመሳሰላል።
3ኛ. የውስጠኛው አስኳል ክፍል “ኮር”core” ይባላል፤ይህ ክፍል እጅግ በጣም ሞቃት ሲሆን የፀሐይን የውጨኛ ክፍል መጠነ ሙቀት ይኖርዋል፤ ይህ ክፍል መጠኑ አነስተኛ ሲሆን በራዲየስ እስከ 1220 ኪሎ ሜትር ነው፤ በእንቁላል የውስጠኛው አስኳል ጋር ይመሳሰላል።
ይህንን ግንዛቤ ይዘን ለሰዎች መኖሪያ የሆነው የላይኛው የምድር ቅርፊት አላህ ለእኛ ዝግር አድርጎ ፈጥሯል፤ መዘርጋት ከእኛ እይታ አንጻር ነው፤ ለዛ ነው ብዙ አናቅፅ ላይ አላህ “ለኩም” لَكُم “ለእናንተ” የሚለው ሁለተኛ መደብ ተውላጠ ስም የሚጠቀመው፦
2፥22 እርሱ ያ *ለእናንተ* لَكُمُ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፤
20፥53 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣
43፥10 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣
71፥19 አላህም ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ አደረጋት።
አላህም ምድርን ለእኛ ምንጣፍ ያደረገበት ምክንያት “ከእርሷ ሰፋፊዎችን መንገዶች ትገቡ ዘንድ” ነው ይለናል፤ መኪና ስንነዳ መንገዶች ሁሉ ለእኛ ዝርግ ናቸው፦
71፡19-20 አላህም ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ አደረጋት፤ ከእርሷ ሰፋፊዎችን “”መንገዶች ትገቡ ዘንድ””፡፡
43፥10 እርሱ ያ ምድርን *ለእናንተ* لَكُمُ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣በእርሷም ውስጥ ትመሩ ዘንድ “”ለእናንተ መንገዶችን”” ያደረገላችሁ ነው።
በእርግጥ አላህ የፈጠረውን ምድር ታምር ነው፤ለሚያስተነትኑ አዋቂዎች ታምር አለበት፤ ወደፊት ይህንን ታምር ያሳያችኋል፤ ታውቁታላችሁ ብሎ ቃል በገባልን ኪዳን በዘመናችን አሳይቶናል ፦
30:22 ሰማያትንና “ምድርንም” መፍጠሩ፥ የቋንቋዎቻችሁና የመልኮቻችሁም መለያየት “ከአስደናቂ “ታምራቶቹ” آيَاتِهِ ነው፤ በእዚህ ውስጥ ለአዋቂዎች “ታምራቶች” لَآيَاتٍ አሉበት።
27:93 ምስጋና ለአላህ ነው፤ #ታምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፤ ታውቁታላችሁ በላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
ጥያቄያችን!
ከአብርሐም እስከ ዳዊት ስንት ትውልድ ነው?
15 ትውልድ ወይስ 14 ትውልድ ?
ሉቃስ 15 ትውልድ ነው ሲለን ማቴዎስ ደግሞ 14 ትውልድ ነው ይለናል፣ የቱ ነው ትክክል?
A. ሉቃስ
ሉቃስ 3፥32-35 የዳዊት ልጅ፥ የእሴይ ልጅ፥ የኢዮቤድ ልጅ፥ የቦዔዝ ልጅ፥ የሰልሞን ልጅ፥ የነአሶን ልጅ፥ የአሚናዳብ ልጅ፥ የአራም ልጅ፥ የአሮኒ ልጅ፥ የኤስሮም ልጅ፥ የፋሬስ ልጅ፥ የይሁዳ ልጅ፥ የያዕቆብ ልጅ፥ የይስሐቅ ልጅ፥ የአብርሃም ልጅ፥
1. ዳዊት
2. እሴይ
3. ኢዮቤድ
4. ቦዔዝ
5. ሰልሞን
6. ነአሶን
7. አሚናዳብ
8. አራም
9. አሮኒ
19. ኤስሮም
11. ፋሬስ
12. ይሁዳ
13. ያዕቆብ
14. ይስሐቅ
15. አብርሃም
B. ማቴዎስ
ማቴዎስ 1፥2-6 አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳን ወለደ፤ ይሁዳም ፋሬስንና ዛራን ወለደ፤ ፋሬስም ኤስሮምን ወለደ፤ ኤስሮምም አራምን ወለደ፤ አራምም አሚናዳብን ወለደ፤ አሚናዳብም ነአሶንን ወለደ፤ ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ፤ ሰልሞንም ከራኬብ ቦኤዝን ወለደ፤ ቦኤዝም ከሩት ኢዮቤድን ወለደ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፤ እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ። ንጉሥ ዳዊትም ከኦርዮ ሚስት ሰሎሞንን ወለደ፤
1. አብርሃም
2. ይስሐቅ
3. ያዕቆብ
4. ይሁዳ
5. ፋሬስ
6. ኤስሮም
7. አራም
8. አሚናዳብ
9. ነአሶን
10. ሰልሞን
11. ቦኤዝ
12. ኢዮቤድ
13. እሴይ
14. ዳዊት
ማቴዎስ 1፥17 እንግዲህ ትውልድ ሁሉ ከአብርሃም እስከ ዳዊት አሥራ አራት ትውልድ ነው።
ሉቃስ የጨመረው "አሮኒ" የሚባል ትውልድ ነው። ማን የተሳሳተው አሮኒን ያጎደለው ማቴዎስ ወይስ አሮኒን የጨመረው ሉቃስ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ከአብርሐም እስከ ዳዊት ስንት ትውልድ ነው?
15 ትውልድ ወይስ 14 ትውልድ ?
ሉቃስ 15 ትውልድ ነው ሲለን ማቴዎስ ደግሞ 14 ትውልድ ነው ይለናል፣ የቱ ነው ትክክል?
A. ሉቃስ
ሉቃስ 3፥32-35 የዳዊት ልጅ፥ የእሴይ ልጅ፥ የኢዮቤድ ልጅ፥ የቦዔዝ ልጅ፥ የሰልሞን ልጅ፥ የነአሶን ልጅ፥ የአሚናዳብ ልጅ፥ የአራም ልጅ፥ የአሮኒ ልጅ፥ የኤስሮም ልጅ፥ የፋሬስ ልጅ፥ የይሁዳ ልጅ፥ የያዕቆብ ልጅ፥ የይስሐቅ ልጅ፥ የአብርሃም ልጅ፥
1. ዳዊት
2. እሴይ
3. ኢዮቤድ
4. ቦዔዝ
5. ሰልሞን
6. ነአሶን
7. አሚናዳብ
8. አራም
9. አሮኒ
19. ኤስሮም
11. ፋሬስ
12. ይሁዳ
13. ያዕቆብ
14. ይስሐቅ
15. አብርሃም
B. ማቴዎስ
ማቴዎስ 1፥2-6 አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳን ወለደ፤ ይሁዳም ፋሬስንና ዛራን ወለደ፤ ፋሬስም ኤስሮምን ወለደ፤ ኤስሮምም አራምን ወለደ፤ አራምም አሚናዳብን ወለደ፤ አሚናዳብም ነአሶንን ወለደ፤ ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ፤ ሰልሞንም ከራኬብ ቦኤዝን ወለደ፤ ቦኤዝም ከሩት ኢዮቤድን ወለደ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፤ እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ። ንጉሥ ዳዊትም ከኦርዮ ሚስት ሰሎሞንን ወለደ፤
1. አብርሃም
2. ይስሐቅ
3. ያዕቆብ
4. ይሁዳ
5. ፋሬስ
6. ኤስሮም
7. አራም
8. አሚናዳብ
9. ነአሶን
10. ሰልሞን
11. ቦኤዝ
12. ኢዮቤድ
13. እሴይ
14. ዳዊት
ማቴዎስ 1፥17 እንግዲህ ትውልድ ሁሉ ከአብርሃም እስከ ዳዊት አሥራ አራት ትውልድ ነው።
ሉቃስ የጨመረው "አሮኒ" የሚባል ትውልድ ነው። ማን የተሳሳተው አሮኒን ያጎደለው ማቴዎስ ወይስ አሮኒን የጨመረው ሉቃስ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
የአሏህ ስም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
በአረቢኛ ድምጽ ያላቸው "ተነባቢ ፊደላት”sound letters” 28 ሲሆኑ "አጫዋች ፊደል”stretch letter” ደግሞ 1 ሲሆን እርሱም "አሊፍ" ا ነው። በመካከላቸው ስናነባቸው የሚቀጥን ፊደል 19 ሲሆን “ተርቂቅ” ይባላል፣ የሚወፍር ፊደል ደግሞ 7 ሲሆን “ተፍሂም” ይባላል፣ ነገር ግን ተርቂቅና ተፍሂም የሆኑ ሁለት ሃርፎች “ራ” ر እና “ላም”ل ናቸው፤ "ራ" ر በፈትሃና በደማ ይወፍራል በከስራ ይቀጥናል፣ "ላም" ل ደግሞ በለፍዙል ጀላላ ማለትም በአላህ ስም ላይ ትወፍራለች። ይህንን እሳቤ ይዘን የአላህ ስምን ስናጠና "አሏህ" ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ "የሚመለክ" ወይም "አምልኮ የሚገባው" ማለት ነው፤ አላህ ኢስሙል ዛት" ማለትም "የህላዌው ስም" ነው፤ "ዛት" ذات ማለት "ምንነት" ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ይህ ስም በሙያ እንዲህ ተቀምጧል፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ “ፈትሐ” فَتْحَة “ከስራ” كَسْرَة “ደማ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሃርፎች ላይ ያገለግላሉ፦
“መንሱብ”፦ በፈትሐ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” المنصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሲሆን አሏህ በፈትሐ ስንጠቀም "አሏሀ" اللَّهَ ይሆናል።
“መጅሩር”፦ በከስራ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” المجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ሲሆን አሏህ በከስራ ስንጠቀም "ሊሏሂ" اللَّهِ ይሆናል።
“መርፉዕ”፦ በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” المرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ሲሆን አሏህ በደማ ስንጠቀም "አሏሁ" اللَّهُ ይሆናል። ለምሳሌ፦ "አሏሁ-ማ" ٱللَّهُمَّ ማለት "ያ-አሏህ" ማለት ነው።
ይህ ስም የፈለግነውን ሃርፍ ከላዩ ላይ ቢቀነስ ትርጉም አለው፦
@ አሏህ በሚለው መነሻ የመጀመሪያውን አንድ ሀርፍ ስንቀንሰው "ሊሏህ" لله የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "የአላህ" ማለት ነው።
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ "ለሁ" لَهُ የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "የእርሱ" የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሶስት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ "ሁ" هُ የሚለው ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "እርሱ" የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው ሀርፎች ከመሀል ከሁለቱ የላም ሃርፎች አንዱን ስንቀንሰው ውጤቱ "ኢላህ" إِلَٰه የሚለው ይሆናል፤ ትርጉሙ "አምላክ" ማለት ነው፤ "ኢላህ" የሚለው ቃል 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ተባታይ ነው፤ አንስታይ ሲሆን ደግሞ "ኢላሃህ" إلاهة ነው፤ የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "አሊሀህ" آلِهَةٌ ነው፤ "ኢላህ" በተለያየ አገናዛቢ ተውላጠ ስም ላይ ሲመጣ፦
"ኢላሂ" إِلَٰهي "አምላኬ"
"ኢላሁና" إِلَٰهُنَا "አምላካችን"
"ኢላሀከ" إِلَٰهَكَ "አምላክህ"
"ኢላሀኩም" إِلَٰهُكُمْ "አምላካችሁ"
"ኢላሀሁ" إِلَٰهَهُ "አምላኩ"
"ኢላሀሁም" إِلَٰهَهُمْ "አምላካቸው" ይሆናል።
"ኢላህ" ማለት "አምላክ" ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ ግን "አላህ" የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 "ከአላህ" ጋር ሌላን "አምላክ" አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 "ከአላህም" ጋር ሌላን "አምላክ" አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 "ከአላህም" ጋር ሌላን "አምላክ" አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
በአረቢኛ ድምጽ ያላቸው "ተነባቢ ፊደላት”sound letters” 28 ሲሆኑ "አጫዋች ፊደል”stretch letter” ደግሞ 1 ሲሆን እርሱም "አሊፍ" ا ነው። በመካከላቸው ስናነባቸው የሚቀጥን ፊደል 19 ሲሆን “ተርቂቅ” ይባላል፣ የሚወፍር ፊደል ደግሞ 7 ሲሆን “ተፍሂም” ይባላል፣ ነገር ግን ተርቂቅና ተፍሂም የሆኑ ሁለት ሃርፎች “ራ” ر እና “ላም”ل ናቸው፤ "ራ" ر በፈትሃና በደማ ይወፍራል በከስራ ይቀጥናል፣ "ላም" ل ደግሞ በለፍዙል ጀላላ ማለትም በአላህ ስም ላይ ትወፍራለች። ይህንን እሳቤ ይዘን የአላህ ስምን ስናጠና "አሏህ" ٱللَّه የሚለው ስም 2699 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ትርጉሙ "የሚመለክ" ወይም "አምልኮ የሚገባው" ማለት ነው፤ አላህ ኢስሙል ዛት" ማለትም "የህላዌው ስም" ነው፤ "ዛት" ذات ማለት "ምንነት" ሲሆን አላህ በምንነቱ የሚመለክ ነው፤ ይህ ስም በሙያ እንዲህ ተቀምጧል፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ “ፈትሐ” فَتْحَة “ከስራ” كَسْرَة “ደማ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሃርፎች ላይ ያገለግላሉ፦
“መንሱብ”፦ በፈትሐ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” المنصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሲሆን አሏህ በፈትሐ ስንጠቀም "አሏሀ" اللَّهَ ይሆናል።
“መጅሩር”፦ በከስራ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” المجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ሲሆን አሏህ በከስራ ስንጠቀም "ሊሏሂ" اللَّهِ ይሆናል።
“መርፉዕ”፦ በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” المرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ሲሆን አሏህ በደማ ስንጠቀም "አሏሁ" اللَّهُ ይሆናል። ለምሳሌ፦ "አሏሁ-ማ" ٱللَّهُمَّ ማለት "ያ-አሏህ" ማለት ነው።
ይህ ስም የፈለግነውን ሃርፍ ከላዩ ላይ ቢቀነስ ትርጉም አለው፦
@ አሏህ በሚለው መነሻ የመጀመሪያውን አንድ ሀርፍ ስንቀንሰው "ሊሏህ" لله የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "የአላህ" ማለት ነው።
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ "ለሁ" لَهُ የሚል ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "የእርሱ" የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው የመጀመሪያዎቹን ሶስት ሃርፎች ስንቀንሰው ደግሞ ውጤቱ "ሁ" هُ የሚለው ይሆናል፡፡ ትርጉሙም "እርሱ" የሚል ነው፡፡
@ አሏህ በሚለው ሀርፎች ከመሀል ከሁለቱ የላም ሃርፎች አንዱን ስንቀንሰው ውጤቱ "ኢላህ" إِلَٰه የሚለው ይሆናል፤ ትርጉሙ "አምላክ" ማለት ነው፤ "ኢላህ" የሚለው ቃል 147 ጊዜ በቁርአን የመጣ ሲሆን ተባታይ ነው፤ አንስታይ ሲሆን ደግሞ "ኢላሃህ" إلاهة ነው፤ የኢላህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "አሊሀህ" آلِهَةٌ ነው፤ "ኢላህ" በተለያየ አገናዛቢ ተውላጠ ስም ላይ ሲመጣ፦
"ኢላሂ" إِلَٰهي "አምላኬ"
"ኢላሁና" إِلَٰهُنَا "አምላካችን"
"ኢላሀከ" إِلَٰهَكَ "አምላክህ"
"ኢላሀኩም" إِلَٰهُكُمْ "አምላካችሁ"
"ኢላሀሁ" إِلَٰهَهُ "አምላኩ"
"ኢላሀሁም" إِلَٰهَهُمْ "አምላካቸው" ይሆናል።
"ኢላህ" ማለት "አምላክ" ተብሎ በትርጉም መጠቀም ይቻላል፤ ግን "አላህ" የተፀውዖ ስም ስለሆነ እራሱ ነው የሚቀመጠው፦
17:22 "ከአላህ" ጋር ሌላን "አምላክ" አታድርግ፤ የተወቀስክ ረዳት የሌለህ ትሆናለህና لَّا تَجْعَلْ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَقْعُدَ مَذْمُومًۭا مَّخْذُولًۭا ፤
28:88 "ከአላህም" ጋር ሌላን "አምላክ" አትጥራ وَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ ۘ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَىْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُۥ ۚ لَهُ ٱلْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ ፡፡
26:213 "ከአላህም" ጋር ሌላን "አምላክ" አትጥራ፤ ከሚቀጡት ትኾናለህና فَلَا تَدْعُ مَعَ ٱللَّهِ إِلَٰهًا ءَاخَرَ فَتَكُونَ مِنَ ٱلْمُعَذَّبِينَ ፡፡
ነጥብ አንድ
"አሏህ እና ሴማዊ ዳራ"
አሏህ በዕብራይስ አሁንም "ላሜድን" א ተሽዲድ ስናደርገው "አሏህ" אללה ሲሆን ከውስጡ ሁለት "ላሜድ" א ሲኖረው አንዱን ስንቀንስ "ኤሎሃ" אלוהּ ይሆናል፤ ትርጉሙም "አምላክ" ማለት ነው፤ የኤሎሃ ብዜት ደግሞ "ኤሎሂም" אלהים ነው፤ "ኤል" אֵל የኤሎሃ ምፃረ-ቃል ሲሆን የኤል ብዜት ደግሞ "ኤሊም" אֵלִ֑ים ነው።
አሏህ በአረማይክ አሁንም "አሏህ" ܐܲܠܵܗܵܐ
ሲሆን ከውስጡ "ኤላህ"ܐܠܗܐ ማለትም "አምላክ" የሚል ቃል አለ፤ ዋቢ መጽሐፍት፦
1. Bergsträsser, Gotthelf. 1995. Introduction to the Semitic Languages: Text Specimens and Grammatical Sketches.
2. Fitzmyer, J. (1997), The Semitic Background of the New Testament, Eerdmans Publishing.
3. Bennett, Patrick R. 1998. Comparative Semitic Linguistics:
4. Moscati, Sabatino. 1969. An introduction to the comparative grammar of the Semitic languages: phonology and morphology.
እንግዲህ ኢየሱስ፣ ሔኖክ፣ ኖህ እና አብርሐም የሚጠቀሙበት ዘዬ አረማይክ ከነበረ እና ሌሎች የእስራኤል ነብያት የዕብራይስጥ ዘዬ ሲጠቀሙ ከነበረ "አሏህ" የሚለውን ስም መጠቀማቸው ግድ ይላል፤ ነገር ግን አሁን በዘመናችን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፣ ለምሳሌ የእስራኤል ልጆች ውስጥ የነበሩት ነቢያት ሲናገሩበት የነበረው ቋንቋ ዕብራይስጥ ሲሆን እነርሱ የተናገሩበት መጽሐፍት የሉም፣ በጣም ቀደምትነት አለው የሚባለው የነቢያት መጽሐፍት ግልባጭ በግሪክ ሰፕቱአጀንት የተዘጋጀው ሲሆን ከሰፕቱአጀንት በኋላ የተዘጋጁት የሙት ባህር ጥቅል፣ ማሶሬቲክ፣ ሰመሪያን ይህንኑ የግሪኩን መሰረት አድርገው ነው የተተረጎሙት፣ ከሰፕቱአጀንት በፊት የነበረው የነቢያት መጽሐፍት ዛሬ የለም፣ ከሌለ አላህ የሚለው ቃል ይጠቀሙ አይጠቀሙ ምንም ምንጭ የለም ማለት ነው፣ ወደ ኢየሱስም ስንመጣ ኢየሱስ ሲናገርበት የነበረ ቋንቋ አረማይክ ሲሆን ሃዋርያቱም ሲናገሩበት የነበረው ይህን ቋንቋ ነው፣ ነገር ግን ወደ ሁለተኛው ትውልድ ይህ የኢየሱስ ትምህርት ሲገባ የተጻፈው ኮይኔ በሚባል የግሪክ ቋንቋ ነው፣ ስለዚህ ነቢያት አምላካቸውን ማን ብለው እንደነበር የሚያሳይ የቋንቋ መረጃ በዛሬ ጊዜ የለም። አላህ የሚለውን ስም ነቢያቶች ተናግረውት አያውቁም የሚለው አሉባልታ ምንጭ አልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ይህን ደፍሮ ለመናገር ስረ-መስረት ያለው አንጓ፣ ቋንቋ፣ ምጥቀት ሆነ ልቀት ያስፈልጋል፣ በተረፈ ""እግዚአብሔር፣ ቴኦስ፣ ጋድ፣ ጉድ"" የሚሉት ቃላት ባዕደ-ቃላት እና ኢላህ ለሚለው ቃል ትርጉም ናቸው እንጂ አሏህ ለሚለው ቃል ትርጉም አይደሉም።
"አሏህ እና ሴማዊ ዳራ"
አሏህ በዕብራይስ አሁንም "ላሜድን" א ተሽዲድ ስናደርገው "አሏህ" אללה ሲሆን ከውስጡ ሁለት "ላሜድ" א ሲኖረው አንዱን ስንቀንስ "ኤሎሃ" אלוהּ ይሆናል፤ ትርጉሙም "አምላክ" ማለት ነው፤ የኤሎሃ ብዜት ደግሞ "ኤሎሂም" אלהים ነው፤ "ኤል" אֵל የኤሎሃ ምፃረ-ቃል ሲሆን የኤል ብዜት ደግሞ "ኤሊም" אֵלִ֑ים ነው።
አሏህ በአረማይክ አሁንም "አሏህ" ܐܲܠܵܗܵܐ
ሲሆን ከውስጡ "ኤላህ"ܐܠܗܐ ማለትም "አምላክ" የሚል ቃል አለ፤ ዋቢ መጽሐፍት፦
1. Bergsträsser, Gotthelf. 1995. Introduction to the Semitic Languages: Text Specimens and Grammatical Sketches.
2. Fitzmyer, J. (1997), The Semitic Background of the New Testament, Eerdmans Publishing.
3. Bennett, Patrick R. 1998. Comparative Semitic Linguistics:
4. Moscati, Sabatino. 1969. An introduction to the comparative grammar of the Semitic languages: phonology and morphology.
እንግዲህ ኢየሱስ፣ ሔኖክ፣ ኖህ እና አብርሐም የሚጠቀሙበት ዘዬ አረማይክ ከነበረ እና ሌሎች የእስራኤል ነብያት የዕብራይስጥ ዘዬ ሲጠቀሙ ከነበረ "አሏህ" የሚለውን ስም መጠቀማቸው ግድ ይላል፤ ነገር ግን አሁን በዘመናችን የአላህ ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ የታሪክ ምሁራን ያትታሉ፣ ለምሳሌ የእስራኤል ልጆች ውስጥ የነበሩት ነቢያት ሲናገሩበት የነበረው ቋንቋ ዕብራይስጥ ሲሆን እነርሱ የተናገሩበት መጽሐፍት የሉም፣ በጣም ቀደምትነት አለው የሚባለው የነቢያት መጽሐፍት ግልባጭ በግሪክ ሰፕቱአጀንት የተዘጋጀው ሲሆን ከሰፕቱአጀንት በኋላ የተዘጋጁት የሙት ባህር ጥቅል፣ ማሶሬቲክ፣ ሰመሪያን ይህንኑ የግሪኩን መሰረት አድርገው ነው የተተረጎሙት፣ ከሰፕቱአጀንት በፊት የነበረው የነቢያት መጽሐፍት ዛሬ የለም፣ ከሌለ አላህ የሚለው ቃል ይጠቀሙ አይጠቀሙ ምንም ምንጭ የለም ማለት ነው፣ ወደ ኢየሱስም ስንመጣ ኢየሱስ ሲናገርበት የነበረ ቋንቋ አረማይክ ሲሆን ሃዋርያቱም ሲናገሩበት የነበረው ይህን ቋንቋ ነው፣ ነገር ግን ወደ ሁለተኛው ትውልድ ይህ የኢየሱስ ትምህርት ሲገባ የተጻፈው ኮይኔ በሚባል የግሪክ ቋንቋ ነው፣ ስለዚህ ነቢያት አምላካቸውን ማን ብለው እንደነበር የሚያሳይ የቋንቋ መረጃ በዛሬ ጊዜ የለም። አላህ የሚለውን ስም ነቢያቶች ተናግረውት አያውቁም የሚለው አሉባልታ ምንጭ አልባና ሰነድ አልባ ነው፣ ይህን ደፍሮ ለመናገር ስረ-መስረት ያለው አንጓ፣ ቋንቋ፣ ምጥቀት ሆነ ልቀት ያስፈልጋል፣ በተረፈ ""እግዚአብሔር፣ ቴኦስ፣ ጋድ፣ ጉድ"" የሚሉት ቃላት ባዕደ-ቃላት እና ኢላህ ለሚለው ቃል ትርጉም ናቸው እንጂ አሏህ ለሚለው ቃል ትርጉም አይደሉም።
ነጥብ ሁለት
"አሏህና ነብያቱ"
አላህ ጥንት ነቢያቶች የሚያመልኩት የነቢያት አምላክ መሆኑን የምናውቀው ከጥንቶቹ ነቢያት ጋር የነበረውን መስተጋብር ለመግለጽ፦
"ቁልና" قُلْنَا *አልን* ፣
"አርሰልና" أَرْسَلْنَا*ላክን*፣
"አውሃይና" أَوْحَيْنَا *አወረድን*
በማለት ጥንትም ነቢያትን ሲልክ የነበረው፣ ግልጠተ-መለኮት*Revelation* ሲያወርድ የነበረውና በተለያየ መንገድ ሲያናግራቸው የነበረው እርሱ መሆኑን ይገልጻል፦
1. አልን፦
20:116 ለመላእክትም፣ ለአዳም ስገዱ፣ *ባልን* ጊዜ አስታውስ፤
2:35 «አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» *አልንም*፡፡
11:40 ትእዛዛችንም በመጣና እቶኑም በገነፈለ ጊዜ፣ በርሷ ውስጥ ከየዓይነቱ ሁሉ ሁለት ሁለት፣ ወንድና ሴት ቤተሰቦችህንም ቃል ያለፈበት ብቻ ሲቀር ያመነንም ሰው ሁሉ ጫን *አልነው*፤
22:26 ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በኔ ምንንም አታጋራ፤ ቤቴንም፣ ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ *ባልነው* ጊዜ አስታውስ።
2:125 ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡
2:60 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ «ድንጋዩንም በበትርህ ምታ» *አልነው*፡፡
17:2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፤ ከኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ *አልናቸውም*።
2. ላክን፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ *ልከናል*፤
57:25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ *ላክን*፤
23:32 በውስጣቸውም ከእነሱ የኾነን መልክተኛ አላህን ተገዙ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም አትጠነቀቁምን በማለት *ላክን*፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን፤
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤
3. አወረድን፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን*፣ ወደ አንተም *አወረድን*፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ *የምናወርድለት* ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
12:109 ካንተ በፊትም ከከተሞች ሰዎች ወደ እነርሱ ራዕይ *የምናወርድላቸው* የሆኑን ወንዶችን እንጂ አልላክንም፤
21:7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾኑ ሰዎችን እንጂ ሌላን አልላክንም፤
16:43 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ ወሕይን *የምናወርድላቸውን* ሰዎችን እንጂ፣ ሌላን አልላክንም፤
አላህ የነቢያት አምላክ ነው፤ ኑሕ፣ ሁድ፣ ሷሊህ፣ ኢብራሒም፣ ሹዐይብ፣ ሙሳ እና ኢሳ አላህ እያሉ ይጠቀሙ እንደነበር ቃሉ ይነግረናል፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ "አላህን" አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
"ኑሕ"
11:25-26 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክን፤ አላቸውም ፦ እኔ ለናንተ ግልጽ አስፈራሪ ነኝ። አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ እኔ በናንተ ላይ የአሳማሚን ቀን ቅጣት እፈራላችኋለሁና።
"ሁድ"
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን ተገዙ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም።
"ሷሊህ"
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም፤ .. አላቸው።
"ኢብራሒም"
19:48 እናንተንም ከአላህ ሌላ የምትግዙትንም እርቃለሁ፤ ጌታየንም እግዛለሁ፤ ጌታየን በመገዛት የማፍር አለመኾኔን እከጅላለሁ።
"አሏህና ነብያቱ"
አላህ ጥንት ነቢያቶች የሚያመልኩት የነቢያት አምላክ መሆኑን የምናውቀው ከጥንቶቹ ነቢያት ጋር የነበረውን መስተጋብር ለመግለጽ፦
"ቁልና" قُلْنَا *አልን* ፣
"አርሰልና" أَرْسَلْنَا*ላክን*፣
"አውሃይና" أَوْحَيْنَا *አወረድን*
በማለት ጥንትም ነቢያትን ሲልክ የነበረው፣ ግልጠተ-መለኮት*Revelation* ሲያወርድ የነበረውና በተለያየ መንገድ ሲያናግራቸው የነበረው እርሱ መሆኑን ይገልጻል፦
1. አልን፦
20:116 ለመላእክትም፣ ለአዳም ስገዱ፣ *ባልን* ጊዜ አስታውስ፤
2:35 «አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» *አልንም*፡፡
11:40 ትእዛዛችንም በመጣና እቶኑም በገነፈለ ጊዜ፣ በርሷ ውስጥ ከየዓይነቱ ሁሉ ሁለት ሁለት፣ ወንድና ሴት ቤተሰቦችህንም ቃል ያለፈበት ብቻ ሲቀር ያመነንም ሰው ሁሉ ጫን *አልነው*፤
22:26 ለኢብራሂምም የቤቱን ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በኔ ምንንም አታጋራ፤ ቤቴንም፣ ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ *ባልነው* ጊዜ አስታውስ።
2:125 ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡
2:60 ሙሳም ለሕዝቦቹ መጠጥን በፈለገ ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ «ድንጋዩንም በበትርህ ምታ» *አልነው*፡፡
17:2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፤ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፤ ከኔ ሌላ መጠጊያን አትያዙ *አልናቸውም*።
2. ላክን፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ *ልከናል*፤
57:25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ *ላክን*፤
23:32 በውስጣቸውም ከእነሱ የኾነን መልክተኛ አላህን ተገዙ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም አትጠነቀቁምን በማለት *ላክን*፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን፤
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤
3. አወረድን፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን*፣ ወደ አንተም *አወረድን*፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ *የምናወርድለት* ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።
12:109 ካንተ በፊትም ከከተሞች ሰዎች ወደ እነርሱ ራዕይ *የምናወርድላቸው* የሆኑን ወንዶችን እንጂ አልላክንም፤
21:7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾኑ ሰዎችን እንጂ ሌላን አልላክንም፤
16:43 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ ወሕይን *የምናወርድላቸውን* ሰዎችን እንጂ፣ ሌላን አልላክንም፤
አላህ የነቢያት አምላክ ነው፤ ኑሕ፣ ሁድ፣ ሷሊህ፣ ኢብራሒም፣ ሹዐይብ፣ ሙሳ እና ኢሳ አላህ እያሉ ይጠቀሙ እንደነበር ቃሉ ይነግረናል፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ "አላህን" አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤
"ኑሕ"
11:25-26 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክን፤ አላቸውም ፦ እኔ ለናንተ ግልጽ አስፈራሪ ነኝ። አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ እኔ በናንተ ላይ የአሳማሚን ቀን ቅጣት እፈራላችኋለሁና።
"ሁድ"
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን ተገዙ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እናንተም ቀጣፊዎች እንጂ ሌላ አይደላችሁም።
"ሷሊህ"
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም፤ .. አላቸው።
"ኢብራሒም"
19:48 እናንተንም ከአላህ ሌላ የምትግዙትንም እርቃለሁ፤ ጌታየንም እግዛለሁ፤ ጌታየን በመገዛት የማፍር አለመኾኔን እከጅላለሁ።
ሹዐይብ"
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤ ስፍርንና ሚዛንንም አታጉድሉ፤ እኔ በጸጋ ላይ ሆናችሁ አያችኋለሁ፤ እኔም በናንተ ላይ የከባቢን ቀን ቅጣት እፈራለሁ።
"ሙሳ"
7:104-105 ሙሳም አለ፦ፈርኦን ሆይ! እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ መልክተኛ ነኝ፤ በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፤ ከጌታችሁ በታምር በእርግጥ መጣኋችሁ፤ የእስራኤልንም ልጆች ከኔ ጋር ልቀቅ።
ኢሳ"
3:51 አላህ ጌታየና ጌታችሁ ነዉ፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነዉ አላቸዉ።
ነጥብ ሶስት
"አሏህና ታሪካዊ ፍሰት"
አሏህ የሚለው ስም ነብያችን ነብይ ሆነ ከመላካቸው በፊትና ቁርአን ከመውረዱ በፊት በሴመቲክ ዳራ ደግሞ ከሁሉ በላይ የሆነው አንዱ አምላክ ሲጠራበት የነበረ ስም እንደነበር የተለያየ መድብለ-እውቀቶች*Encycolopedias* ሆኑ ታሪካዊ ፍሰቶች ያትታሉ፦
1. የሃይማኖት መድብለ-እውቀት 1987: “አላህ የሚለው ስም ስረ-መሰረት የጋራ በሆኑ በተለያዩ ጥንታዊ የሴም ቋንቋዎች ይገኛል” ገጽ 27.
Encycolopedia of religion 1987: “the orgin of Allah is found in a root common to various ancient semetic languages” p27.
2. የክርስትና መድብለ-እውቀት 2001: “ ቅድመ-ቁርአን አረብ ተናጋሪ ክርስቲአንና አይሁድ እንዲሁ አላህ ለታላቁ አምላክ ይጠቀሙበት ነበር” ገጽ 101.
Encyclopedia of Christianity 2001: “before Quran Arabic-speaking Christians and Jews also refer to supreme God as Allāh” page 101.
3. የኢስላም መድብለ-እውቀት 1913: “አረቦች ቅድመ-ነቢዩ ሙሃመድ በነበሩት ዘመናት አላህ የሚባል ታላቅ አምላክ ያመልኩ ነበር” ገጽ 302.
Encyclopedia of Islam 1913: “Before prophet Muhammad Arabian was worshiping supreme God who is Allah” page 302.
4. የብሪታኒካ መድብለ-እውቀት 1996: “ቅድመ-ቁርአን በነበሩት አረቢያን መጽሐፍት ውስጥ አላህ የሚለው ቃል ይገኛል” ገጽ 106.
Encyclopedia of britannica 1996: “Before Quran The word Allah was in the Arabic books” page 106.
ከነዚህ ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ ተነስተን የምንደመድመው ነገር ቢኖር አላህ የሚለው ስም ነቢያችን የገለጡት አሊያም ቁርአን የገለጠው ስም ብቻ ሳይሆን ስረ-መሰረቱ ቀዳማይ መሆኑን ነው፣ የትኛውም ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ አላህ የጣኦት ስም ነው ብሎ ያሰፈረ የለም፣ አለ የሚል ሰው ካለ ተግዳሮትና ጋሬጣ ሆኖ መቅረብ ይችላል። ቁሬሾች አላህ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው ብለው ያምናሉ እንጂ ከጣኦቶቻቸው መካከል አንዱ ጣኦት ነበር የሚል የቡና ዲቃላ ወሬ የላቸውም፦
31:25 ሰማያትንና ምድርንም የፈጠረ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይላሉ፤ ምስጋና ለአላህ ይገባው፣ በላቸው፤ ይልቁንም አብዛኞቹ አያውቁም።
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
43:87 ማን እንደፈጠራቸው ብትጠይቃቸው፣ በእርግጥ አላህ ነው፣ ይላሉ።ታዲያ ከእምነት ወዴት ይዞራሉ።
39:38 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ ይሉሃል።
29:63 ከሰማይም ውሃን ያወረደና በርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው ያደርጋት ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ይሉሃል።
23:84-89 «ምድርና በውስጥዋ ያለው ሁሉ የማን ነው የምታውቁ ብትኾኑ ንገሩኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ የአላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ አትገሰጹምን» በላቸው፡፡«የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «እንግዲያ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡ «የነገሩ ሁሉ ግዛት በእጁ የኾነ እርሱ የሚጠብቅ በእርሱ ላይ የማይጠበቅ ማን ነው የምታውቁ እንደኾናችሁ መልሱልኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ እንዴት ትታለላላችሁ» በላቸው፡፡
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ ከርሱ ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም፤ ስፍርንና ሚዛንንም አታጉድሉ፤ እኔ በጸጋ ላይ ሆናችሁ አያችኋለሁ፤ እኔም በናንተ ላይ የከባቢን ቀን ቅጣት እፈራለሁ።
"ሙሳ"
7:104-105 ሙሳም አለ፦ፈርኦን ሆይ! እኔ ከዓለማት ጌታ የተላክሁ መልክተኛ ነኝ፤ በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፤ ከጌታችሁ በታምር በእርግጥ መጣኋችሁ፤ የእስራኤልንም ልጆች ከኔ ጋር ልቀቅ።
ኢሳ"
3:51 አላህ ጌታየና ጌታችሁ ነዉ፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነዉ አላቸዉ።
ነጥብ ሶስት
"አሏህና ታሪካዊ ፍሰት"
አሏህ የሚለው ስም ነብያችን ነብይ ሆነ ከመላካቸው በፊትና ቁርአን ከመውረዱ በፊት በሴመቲክ ዳራ ደግሞ ከሁሉ በላይ የሆነው አንዱ አምላክ ሲጠራበት የነበረ ስም እንደነበር የተለያየ መድብለ-እውቀቶች*Encycolopedias* ሆኑ ታሪካዊ ፍሰቶች ያትታሉ፦
1. የሃይማኖት መድብለ-እውቀት 1987: “አላህ የሚለው ስም ስረ-መሰረት የጋራ በሆኑ በተለያዩ ጥንታዊ የሴም ቋንቋዎች ይገኛል” ገጽ 27.
Encycolopedia of religion 1987: “the orgin of Allah is found in a root common to various ancient semetic languages” p27.
2. የክርስትና መድብለ-እውቀት 2001: “ ቅድመ-ቁርአን አረብ ተናጋሪ ክርስቲአንና አይሁድ እንዲሁ አላህ ለታላቁ አምላክ ይጠቀሙበት ነበር” ገጽ 101.
Encyclopedia of Christianity 2001: “before Quran Arabic-speaking Christians and Jews also refer to supreme God as Allāh” page 101.
3. የኢስላም መድብለ-እውቀት 1913: “አረቦች ቅድመ-ነቢዩ ሙሃመድ በነበሩት ዘመናት አላህ የሚባል ታላቅ አምላክ ያመልኩ ነበር” ገጽ 302.
Encyclopedia of Islam 1913: “Before prophet Muhammad Arabian was worshiping supreme God who is Allah” page 302.
4. የብሪታኒካ መድብለ-እውቀት 1996: “ቅድመ-ቁርአን በነበሩት አረቢያን መጽሐፍት ውስጥ አላህ የሚለው ቃል ይገኛል” ገጽ 106.
Encyclopedia of britannica 1996: “Before Quran The word Allah was in the Arabic books” page 106.
ከነዚህ ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ ተነስተን የምንደመድመው ነገር ቢኖር አላህ የሚለው ስም ነቢያችን የገለጡት አሊያም ቁርአን የገለጠው ስም ብቻ ሳይሆን ስረ-መሰረቱ ቀዳማይ መሆኑን ነው፣ የትኛውም ምሁራዊና እውቀታዊ መረጃ አላህ የጣኦት ስም ነው ብሎ ያሰፈረ የለም፣ አለ የሚል ሰው ካለ ተግዳሮትና ጋሬጣ ሆኖ መቅረብ ይችላል። ቁሬሾች አላህ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው ብለው ያምናሉ እንጂ ከጣኦቶቻቸው መካከል አንዱ ጣኦት ነበር የሚል የቡና ዲቃላ ወሬ የላቸውም፦
31:25 ሰማያትንና ምድርንም የፈጠረ ማን እንደኾነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይላሉ፤ ምስጋና ለአላህ ይገባው፣ በላቸው፤ ይልቁንም አብዛኞቹ አያውቁም።
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
43:87 ማን እንደፈጠራቸው ብትጠይቃቸው፣ በእርግጥ አላህ ነው፣ ይላሉ።ታዲያ ከእምነት ወዴት ይዞራሉ።
39:38 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ ይሉሃል።
29:63 ከሰማይም ውሃን ያወረደና በርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው ያደርጋት ማን እንደ ሆነ ብትጠይቃቸው አላህ ነው፣ይሉሃል።
23:84-89 «ምድርና በውስጥዋ ያለው ሁሉ የማን ነው የምታውቁ ብትኾኑ ንገሩኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ የአላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ አትገሰጹምን» በላቸው፡፡«የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «እንግዲያ አትፈሩትምን» በላቸው፡፡ «የነገሩ ሁሉ ግዛት በእጁ የኾነ እርሱ የሚጠብቅ በእርሱ ላይ የማይጠበቅ ማን ነው የምታውቁ እንደኾናችሁ መልሱልኝ» በላቸው፡፡ «በእርግጥ አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ እንዴት ትታለላላችሁ» በላቸው፡፡
ማጠቃለያ
አላህ ህያው የሆነ ሁሉን የሚያውቅ፣ የሚያይ፣ የሚሰማ እና በእኔነት የሚናገር አምላክ ነው፦
1. ሁሉን የሚያውቅ ነው፦
60:1 #እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን #የማውቅ ስሆን ወደ እነርሱ በፍቅር ትመሣጠራላችሁ፤
2. ሁሉ ተመልካች ነው፦
34:11 #እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና።
3. ሁሉን የሚሰማ ነው፦
2:186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ #እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡
4. እኔነት ያለው ተናጋሪ ነው፦
21:92 “#እኔም” ጌታችሁ #ነኝ እና “አምልኩኝ”።
2:160 እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ #እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ #ነኝ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
አላህ ህያው የሆነ ሁሉን የሚያውቅ፣ የሚያይ፣ የሚሰማ እና በእኔነት የሚናገር አምላክ ነው፦
1. ሁሉን የሚያውቅ ነው፦
60:1 #እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን #የማውቅ ስሆን ወደ እነርሱ በፍቅር ትመሣጠራላችሁ፤
2. ሁሉ ተመልካች ነው፦
34:11 #እኔ የምትሠሩትን ነገር ሁሉ ተመልካች ነኝና።
3. ሁሉን የሚሰማ ነው፦
2:186 ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ #እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡
4. እኔነት ያለው ተናጋሪ ነው፦
21:92 “#እኔም” ጌታችሁ #ነኝ እና “አምልኩኝ”።
2:160 እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ #እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ #ነኝ፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
"ቂርአት"
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
"ቂርአት" قراءة ማለት "አነባነብ"Recitation" ማለት ሲሆን ይህንን አነባነብ አላህ በጂብል ለነብያችን የገለጠው ነው፦
75:16-17 በርሱ በቁርአን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በርሱ አታላውስ። በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ وَقُرْآنَهُ በኛ ላይ፣ ነውና።
25:32 እነዚያ የካዱትም፦ ቁርአን በርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም? አሉ፤ እንደዚሁ በርሱ ልብህን ልናረጋ፤ ቀስ በቀስ በተርቲል አነበብነው وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا ።
73:4 ቁርአንንም በተርቲል تَرْتِيلًا ማንበብን አንብብ።
አላህ በጅብሪል ለነቢያችን ቁርአንን በተርቲል አንብቦታል፣ ተርቲል ማለት የአነባነብ ስልት ሲሆን ይህ ከአላህ የወረደ ነው፣ ነቢያችን በንግግራቸው ቁርአን ወደ እሳቸው የመጣው በሰባት አይነት አቀራር ነው፣ ይህም ሰባተል አህሩፍ”seven modes” ይባላል፣ አህሩፍ የሃርፍ ብዙ ቁጥር ሲሆን ነቢያችን ጅብሪልን ጠይቀውት አንድ የነበረው የአቀራር ስልት ወደ ሰባት የአቀራር ስልት መጥቶላቸዋል፦
Sahih Bukhari Volume 6, Book 61, Number 513: Narrated ‘Abdullah bin ‘Abbas: Allah’s Apostle said, “Gabriel recited the Qur’an to me in one way. Then I requested him and continued asking him to recite it in other ways, and he recited it in several ways till he ultimately recited it in seven different ways.”
ይህን የየአነባነብ ስልት ከአንድ ዘዬ ከቁሬሽ ዘዬ የነበሩት ሁለት ሰሃባዎች አንደኛው ኡመር ኢብኑ ኸጣብ ሁለተኛው ሂሻም ኢብኑ ሃኪም ሱረቱል ፉርቃንን በተለያየ የአነባነብ ስልት ይቀሩት ነበር፣ ይህን ለመዳኘት ወደ ነቢያችን መጥተው ፣ ነቢያችን የመለሱት አንተም ትክክል ነህ ፣ አንተም ትክክል ነህ ቁርአን ለእኔ የወረደው በሰባት የተለያየ የአነባነብ ስልት ነው ብለዋል፦
Sahih Bukhari Volume 6, Book 61, Number 582: Narrated Abdullah: That he heard a man reciting a Quranic Verse which he had heard the Prophet reciting in a different way. So he took that man to the Prophet. The Prophet said, “Both of you are reciting in a correct way, so carry on reciting.” The Prophet further added, “The nations which were before you were destroyed because they differed.”
7 አነባነብ ስልት ከነቢያች ያስተላለፉት ሰሃባዎች ኡባይ ኢብኑ ከአብ፣ ዘይድ ኢብኑ ሳቢት፣ አብደላህ ኢብኑ መሱድ፣ አቡ ኣዝዘርዳ፣ አሊ ኢብኑ አቡጣሊብ፣ አቡ ሙሳ አልሻሪ፣ ኦስማን ኢብኑ አፋን ናቸው፣ በ 7 አነባነብ ስልት የተላለፈው ሙተወቲር ደግሞ፦
1. ቃሪ ከመዲና ናፊ ኢብኑ አቢ ሲሆን ናፊ ኢብኑ አቢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከኡባይ ኢብኑ ከአብ ነው።
2. ቃሪ ከመካ ኢብኑ ከሲር ሲሆን ኢብኑ ከሲር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከዘይድ ኢብኑ ሳቢት ነው።
3. ቃሪ ከደማስቆ አቡ አምር ሲሆን አቡ አምር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአብደላህ ኢብኑ መሱድ ነው።
4. ቃሪ ከባስራ ኢብኑ አምር ሲሆን ኢብኑ አምር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአቡ ኣዝዘርዳ ነው።
5. ቃሪ ከኩፋ ኢሲም ኢብኑ አቢ ሲሆን ኢሲም ኢብኑ አቢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአሊ ኢብኑ አቡጣሊብ ነው።
6. ቃሪ ከኩፋ ሃምዛ ኢብኑ ሃቢብ ሲሆን ሃምዛ ኢብኑ ሃቢብ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአቡ ሙሳ አልሻሪ ነው።
7. ቃሪ ከኩፋ አል-ኪሳኢ ሲሆን አል-ኪሳኢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከኦስማን ኢብኑ አፋን ነው።
ይህ ሪዋያ ማለትም መተጋብ ከላይ የመጣ ነው፤ የሃፍስ ሪዋያ፣ የወርሽ ሪዋያ፣ የቃሉን ሪዋያ፣ የዱሪ ሪዋያ፣ የሂሻም ሪዋያ፣ የሩህ ሪዋያ እና የባዚ ሪዋያ ከረሱል በጂብሪል የመጣ ነው፤ የለፍዙ ልዩነት ማዕናውን እስካልቀየረው ድረስ ግጭት አይባልም፣ በተጨማሪ ከአላህ ዘንድ የመጣ የአቀራር ስልት እስከሆነ ድረስ ልዩነቱ ጤናማና ውበት ነው፣ ይህን ጤናማ ልዩነት ለናሙና ያክል አንዳንድ ማሳያዎችን ብንመለከት ኸይር ነው፦
ናሙና አንድ
30:54 አላህ ያ ከደካማ ضَعْفٍ ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው፤
የአሲም ቂርአት "ደዕፊን" ضَعْفٍ *ደካማ* ብሎ ዷድን በከስራ ሲቀራው, የአቡ አምር ቂርአት ደግሞ "ዱዕፊን" ብሎ ዷድን በደማ ይቀራዋል፦
Sunan Abu-Dawud, Book 30, Number 3967:
Narrated Abdullah ibn Umar:
tiyyah ibn Sa’d al-Awfi said: I recited to Abdullah ibn Umar the verse: “It is Allah Who created you in a state of weakness (min da’f).” He said: Read min du’f. I recited it to the Apostle of Allah (SAW) as you recited it to me, and he gripped me as I gripped you.
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
"ቂርአት" قراءة ማለት "አነባነብ"Recitation" ማለት ሲሆን ይህንን አነባነብ አላህ በጂብል ለነብያችን የገለጠው ነው፦
75:16-17 በርሱ በቁርአን ንባብ ልትቸኩል ምላስህን በርሱ አታላውስ። በልብህ ውስጥ መሰብሰቡና ማንበቡ وَقُرْآنَهُ በኛ ላይ፣ ነውና።
25:32 እነዚያ የካዱትም፦ ቁርአን በርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም? አሉ፤ እንደዚሁ በርሱ ልብህን ልናረጋ፤ ቀስ በቀስ በተርቲል አነበብነው وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا ።
73:4 ቁርአንንም በተርቲል تَرْتِيلًا ማንበብን አንብብ።
አላህ በጅብሪል ለነቢያችን ቁርአንን በተርቲል አንብቦታል፣ ተርቲል ማለት የአነባነብ ስልት ሲሆን ይህ ከአላህ የወረደ ነው፣ ነቢያችን በንግግራቸው ቁርአን ወደ እሳቸው የመጣው በሰባት አይነት አቀራር ነው፣ ይህም ሰባተል አህሩፍ”seven modes” ይባላል፣ አህሩፍ የሃርፍ ብዙ ቁጥር ሲሆን ነቢያችን ጅብሪልን ጠይቀውት አንድ የነበረው የአቀራር ስልት ወደ ሰባት የአቀራር ስልት መጥቶላቸዋል፦
Sahih Bukhari Volume 6, Book 61, Number 513: Narrated ‘Abdullah bin ‘Abbas: Allah’s Apostle said, “Gabriel recited the Qur’an to me in one way. Then I requested him and continued asking him to recite it in other ways, and he recited it in several ways till he ultimately recited it in seven different ways.”
ይህን የየአነባነብ ስልት ከአንድ ዘዬ ከቁሬሽ ዘዬ የነበሩት ሁለት ሰሃባዎች አንደኛው ኡመር ኢብኑ ኸጣብ ሁለተኛው ሂሻም ኢብኑ ሃኪም ሱረቱል ፉርቃንን በተለያየ የአነባነብ ስልት ይቀሩት ነበር፣ ይህን ለመዳኘት ወደ ነቢያችን መጥተው ፣ ነቢያችን የመለሱት አንተም ትክክል ነህ ፣ አንተም ትክክል ነህ ቁርአን ለእኔ የወረደው በሰባት የተለያየ የአነባነብ ስልት ነው ብለዋል፦
Sahih Bukhari Volume 6, Book 61, Number 582: Narrated Abdullah: That he heard a man reciting a Quranic Verse which he had heard the Prophet reciting in a different way. So he took that man to the Prophet. The Prophet said, “Both of you are reciting in a correct way, so carry on reciting.” The Prophet further added, “The nations which were before you were destroyed because they differed.”
7 አነባነብ ስልት ከነቢያች ያስተላለፉት ሰሃባዎች ኡባይ ኢብኑ ከአብ፣ ዘይድ ኢብኑ ሳቢት፣ አብደላህ ኢብኑ መሱድ፣ አቡ ኣዝዘርዳ፣ አሊ ኢብኑ አቡጣሊብ፣ አቡ ሙሳ አልሻሪ፣ ኦስማን ኢብኑ አፋን ናቸው፣ በ 7 አነባነብ ስልት የተላለፈው ሙተወቲር ደግሞ፦
1. ቃሪ ከመዲና ናፊ ኢብኑ አቢ ሲሆን ናፊ ኢብኑ አቢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከኡባይ ኢብኑ ከአብ ነው።
2. ቃሪ ከመካ ኢብኑ ከሲር ሲሆን ኢብኑ ከሲር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከዘይድ ኢብኑ ሳቢት ነው።
3. ቃሪ ከደማስቆ አቡ አምር ሲሆን አቡ አምር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአብደላህ ኢብኑ መሱድ ነው።
4. ቃሪ ከባስራ ኢብኑ አምር ሲሆን ኢብኑ አምር ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአቡ ኣዝዘርዳ ነው።
5. ቃሪ ከኩፋ ኢሲም ኢብኑ አቢ ሲሆን ኢሲም ኢብኑ አቢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአሊ ኢብኑ አቡጣሊብ ነው።
6. ቃሪ ከኩፋ ሃምዛ ኢብኑ ሃቢብ ሲሆን ሃምዛ ኢብኑ ሃቢብ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከአቡ ሙሳ አልሻሪ ነው።
7. ቃሪ ከኩፋ አል-ኪሳኢ ሲሆን አል-ኪሳኢ ደግሞ ቂራ ያገኘው ከኦስማን ኢብኑ አፋን ነው።
ይህ ሪዋያ ማለትም መተጋብ ከላይ የመጣ ነው፤ የሃፍስ ሪዋያ፣ የወርሽ ሪዋያ፣ የቃሉን ሪዋያ፣ የዱሪ ሪዋያ፣ የሂሻም ሪዋያ፣ የሩህ ሪዋያ እና የባዚ ሪዋያ ከረሱል በጂብሪል የመጣ ነው፤ የለፍዙ ልዩነት ማዕናውን እስካልቀየረው ድረስ ግጭት አይባልም፣ በተጨማሪ ከአላህ ዘንድ የመጣ የአቀራር ስልት እስከሆነ ድረስ ልዩነቱ ጤናማና ውበት ነው፣ ይህን ጤናማ ልዩነት ለናሙና ያክል አንዳንድ ማሳያዎችን ብንመለከት ኸይር ነው፦
ናሙና አንድ
30:54 አላህ ያ ከደካማ ضَعْفٍ ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው፤
የአሲም ቂርአት "ደዕፊን" ضَعْفٍ *ደካማ* ብሎ ዷድን በከስራ ሲቀራው, የአቡ አምር ቂርአት ደግሞ "ዱዕፊን" ብሎ ዷድን በደማ ይቀራዋል፦
Sunan Abu-Dawud, Book 30, Number 3967:
Narrated Abdullah ibn Umar:
tiyyah ibn Sa’d al-Awfi said: I recited to Abdullah ibn Umar the verse: “It is Allah Who created you in a state of weakness (min da’f).” He said: Read min du’f. I recited it to the Apostle of Allah (SAW) as you recited it to me, and he gripped me as I gripped you.
ናሙና ሁለት
1:4 የፍርዱ ቀን ባለቤት مَالِكِ ለኾነው።
የሃፍስ ቂርአት "ማሊኪ" مَالِكِ *ባለቤት* ብሎ ሚምን በሁለት ሃረካት መድ ሆኖ ሲቀራው, የወርሽ ቂርአት ደግሞ "መልኪ" ብሎ ሚምን ባለ አንድ ሃረካ ፈትሃ ሆኖ ይቀራዋል።
ናሙና ሶስት
11:46 አላህም ኑሕ ሆይ እርሱ ከቤተ ሰብህ አይደለም፤ እርሱ መልካም ያልሆነ غَيْرُ ሥራ ነው፤
"ገይሩ" غَيْرُ *ያልሆነ* የሚለው ቃል በደማ ያለውን በፈትሃ "ገይረ" ተብሎ ሊነበብ ይችላል፦
Sunan Abu-Dawud, Book 30, Number 3972:
Narrated Umm Salamah, Ummul Mu’minin:
Shahr ibn Hawshab said: I asked Umm Salamah: How did the Apostle of Allah (peace_be_upon_him) read this verse: “For his conduct is unrighteous (innahu ‘amalun ghayru salih”. She replied: He read it: “He acted unrighteously” (innahu ‘amila ghayra salih).
ናሙና አራት
1:6 ቀጥተኛውን መንገድ الصِّرَاطَ ምራን።
የሃፍስ ቂርአት "ሲራጠ" الصِّرَاطَ*መንገድ* በሷድ ሲቀራው, የወርሽ ቂርአት ደግሞ ሲን ይቀራዋል።
ናሙና አምስት
5:6 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን أَرْجُلَكُمْ ፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ።
"አርጁለኩም أَرْجُلَكُمْ*ፊቶቻችሁን* የሚለው ቃል በፈትሃ ያለውን በከስራ "አርጁሊኩም" ተብሎ ሊነበብ ይችላል።
ናሙና ስድስት
9:128 ከራሳችሁ أَنْفُسِكُمْ የሆነ ችግራችሁ በርሱ ላይ ጥኑ የሆነ፣ በናንተ እምነት ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን ርኅሩህ አዛኝ የሆነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ።
"አንፉሲኩም" أَنْفُسِكُمْ ራሳችሁ የሚለው ቃል በደማ ያለውን በፈትሃ። አንፈሲኩም" ተብሎ ሊነበብ ይችላል።
1:4 የፍርዱ ቀን ባለቤት مَالِكِ ለኾነው።
የሃፍስ ቂርአት "ማሊኪ" مَالِكِ *ባለቤት* ብሎ ሚምን በሁለት ሃረካት መድ ሆኖ ሲቀራው, የወርሽ ቂርአት ደግሞ "መልኪ" ብሎ ሚምን ባለ አንድ ሃረካ ፈትሃ ሆኖ ይቀራዋል።
ናሙና ሶስት
11:46 አላህም ኑሕ ሆይ እርሱ ከቤተ ሰብህ አይደለም፤ እርሱ መልካም ያልሆነ غَيْرُ ሥራ ነው፤
"ገይሩ" غَيْرُ *ያልሆነ* የሚለው ቃል በደማ ያለውን በፈትሃ "ገይረ" ተብሎ ሊነበብ ይችላል፦
Sunan Abu-Dawud, Book 30, Number 3972:
Narrated Umm Salamah, Ummul Mu’minin:
Shahr ibn Hawshab said: I asked Umm Salamah: How did the Apostle of Allah (peace_be_upon_him) read this verse: “For his conduct is unrighteous (innahu ‘amalun ghayru salih”. She replied: He read it: “He acted unrighteously” (innahu ‘amila ghayra salih).
ናሙና አራት
1:6 ቀጥተኛውን መንገድ الصِّرَاطَ ምራን።
የሃፍስ ቂርአት "ሲራጠ" الصِّرَاطَ*መንገድ* በሷድ ሲቀራው, የወርሽ ቂርአት ደግሞ ሲን ይቀራዋል።
ናሙና አምስት
5:6 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን أَرْجُلَكُمْ ፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ።
"አርጁለኩም أَرْجُلَكُمْ*ፊቶቻችሁን* የሚለው ቃል በፈትሃ ያለውን በከስራ "አርጁሊኩም" ተብሎ ሊነበብ ይችላል።
ናሙና ስድስት
9:128 ከራሳችሁ أَنْفُسِكُمْ የሆነ ችግራችሁ በርሱ ላይ ጥኑ የሆነ፣ በናንተ እምነት ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን ርኅሩህ አዛኝ የሆነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ።
"አንፉሲኩም" أَنْفُسِكُمْ ራሳችሁ የሚለው ቃል በደማ ያለውን በፈትሃ። አንፈሲኩም" ተብሎ ሊነበብ ይችላል።
መደምደሚያ
የቁርአን አነባነቡ ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት አለው፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ፦ “ፈትሐ” فَتْحَة “ከስራ” كَسْرَة “ደማ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሃርፎች ላይ ያገለግላሉ፦
“መንሱብ”፦ በፈትሐ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” المنصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ነው።
“መጅሩር”፦ በከስራ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” المجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ነው።
“መርፉዕ”፦ በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” المرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ነው።
ሃርፎች በመነሻ፣ በመሃልና በመዳረሻ ቅርጻቸው ይቀያየራሉ፤
የሃርፎቹ መቀያየር “ረስም” رَسْم ይባላል፣ ረስም የፊደል ስዕል”drawing” ሲሆን ፊደሎቹ “ፊቢያዳ” በመነሻ ቅጥያ”Prefix”፣ “ወሰጥ” በግንድ”stem”፣ “ኒሳኢ” በመድረሻ ቅጥያ”Suffix” ቅርጻቸው ይለያያል፣ ይህን ለናሙና ያክል አንዳንድ ሃርፎችን እንመልከት፦
1. ባ ب መነሻ بـ መካከልـبـ መዳረሻ ـب
2. ታ ت መነሻ تـ መካከልـتـ መዳረሻ ـت
3. ሳ ث መነሻ ثـ መካከል ـثـ መዳረሻ ـث
4. ጂም ج መነሻ جـ መካከል ـجـ መዳረሻ ـج
5. ሐ ح መነሻح ـ መካከል ـحـ መዳረሻ ـح
6. ኸ خ መነሻ خـ መካከል ـخـ መዳረሻ ـخ
ከብዙ በጥቂቱ ይህን ይመስላል። ይህ ጤማና እና መለኮታዊ ምንጭ ያለው ልዩነት ነው፤ ቁርኣንን ብናስተነትን ከአላህ ብቻ የወረደ ነው፦
4፥82 ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን ግጭት ባገኙ ነበር፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّـهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
የቁርአን አነባነቡ ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት አለው፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ፦ “ፈትሐ” فَتْحَة “ከስራ” كَسْرَة “ደማ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሃርፎች ላይ ያገለግላሉ፦
“መንሱብ”፦ በፈትሐ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” المنصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ነው።
“መጅሩር”፦ በከስራ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” المجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ነው።
“መርፉዕ”፦ በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” المرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ነው።
ሃርፎች በመነሻ፣ በመሃልና በመዳረሻ ቅርጻቸው ይቀያየራሉ፤
የሃርፎቹ መቀያየር “ረስም” رَسْم ይባላል፣ ረስም የፊደል ስዕል”drawing” ሲሆን ፊደሎቹ “ፊቢያዳ” በመነሻ ቅጥያ”Prefix”፣ “ወሰጥ” በግንድ”stem”፣ “ኒሳኢ” በመድረሻ ቅጥያ”Suffix” ቅርጻቸው ይለያያል፣ ይህን ለናሙና ያክል አንዳንድ ሃርፎችን እንመልከት፦
1. ባ ب መነሻ بـ መካከልـبـ መዳረሻ ـب
2. ታ ت መነሻ تـ መካከልـتـ መዳረሻ ـت
3. ሳ ث መነሻ ثـ መካከል ـثـ መዳረሻ ـث
4. ጂም ج መነሻ جـ መካከል ـجـ መዳረሻ ـج
5. ሐ ح መነሻح ـ መካከል ـحـ መዳረሻ ـح
6. ኸ خ መነሻ خـ መካከል ـخـ መዳረሻ ـخ
ከብዙ በጥቂቱ ይህን ይመስላል። ይህ ጤማና እና መለኮታዊ ምንጭ ያለው ልዩነት ነው፤ ቁርኣንን ብናስተነትን ከአላህ ብቻ የወረደ ነው፦
4፥82 ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በርሱ ውስጥ ብዙን ግጭት ባገኙ ነበር፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّـهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
አልገደሉትም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
“ታሪክ”history” ያለፈውን ክስተት የሚተርክ የምርምር ጥናት”study” እና አሰሳ”investigation” ነው፤ በታሪክ ጥናት ውስጥ ለታሪክ ምንጭ የሚሆኑ ሁለት መረጃዎች አሉ፣ አንደኛው ትውፊት”tradition” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የሥነ-ቅርስ ጥናት”archology” ነው፤ “ትውፊት” ከትውልድ ወደ ትውልድ በቃል የሚተላለፍ ቅብብል ሲሆን “ሥነ-ቅርስ ጥናት” ደግሞ በተለያየ ቁስ ላይ የተጻፉትን ጽሑፎች አስሶና ቆፍሮ የሚያቀርብ የታሪክ ምንጭ ነው፤ ትውፊት ሆነ ሥነ-ቅርስ በባህል”culture” ላይ እና በስልጣኔ”civilization” ላይ መሰረት ያደረጉ ግምት”speculation” ናቸው፤ ስለ ኢየሱስ ማንነት በዓለማችን ላይ አንድ አይነት አቋም ያለው የታሪክ ፍሰት የለም፤ አንዱ ሃሳዌ መሲህ ሲለው ሌላው አምላክ ሲለው፣ አንዱ የፈጣሪ እረዳት ሲለው ሌላው ብቸኛ የፈጣሪ ልጅ ይለዋል፤ አንዳንዶች እንደውም በታሪክ ላይ አልነበረም የሚሉም አልታጡም፤ ስለ እርሱ አራቱ ወንጌል ላይ የምናየውም ትረካም ቢሆን እርስ በእርሱ የተዛባ እና በቅብብል የተገኘ እንጂ ግህደተ-መለኮት አይደለም፤ ታዲያ ይህ ዓለማችንን ያነጋገረ የፈጣሪ ነብይ ትክክለኛ ማንነቱን መናገር ያለበት እራሱ ላኪው ፈጣሪ ነው፤ ኢየሱስን የላከው አላህ ስለ ዒሳ ሲናገር፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሳ ነው፡፡ *ያ “በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው*፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ ٱلْحَقِّ ٱلَّذِى فِيهِ يَمْتَرُونَ
“የምተሩነ” يَمْتَرُونَ ማለትም “የሚከራከሩበት” የሚለው የግስ መደብ ይሰመርበት፤ ይህ “መከራከር” የሚለው ቃል “ሚርያህ” مِرْيَة ሲሆን “ጭቅጭቅ” “ንትርክ” ክርክር” ማለት ነው፤ በዒሳ ጉዳይ ሰዎች በመወዛገብ መጨቃጨቃቸውን፣ መነታረካቸውን እና መከራከራቸውን ያሳያል፤ ዒሳ ካረገበ በኃላ ቁርኣን እስከሚወርድበት ጊዜ አራጥቃና በጥራቃ እየተባባሉ መቅኖ ሲያሳጣቸው እንደነበር ታሪክ በወርቃማ ብዕሩ አስፍሮታል።
“ያ“ በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው” የሚል ነው፤ “እርሱ” በሚለው ቃል ላይ “በ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህ የሚያመለክተው ስለ ዒሳ አላህ የነገረን ንግግር ሁሉ እውነተኛ ቃል ነው ማለት ነው፤ “በ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ፊ” فِي ሲሆን “ስለ”about” ማለት ነው፦ That is Jesus, son of Mary. ˹And this is˺ a word of truth, “about” which they dispute.
“ቀሰስ” قَصَص የሚለው ቃል “ቀሰሰ” قصص “ተረከ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ትረካ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን የሚያይ፣ ሁሉን የሚሰማና ሁሉን የሚያውቅ ስለሆነ ያለፈውን ክስተት “ነቁስሱ አለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ “እንተርክልሃለን” በማለት በነብያችን”ﷺ” ላይ ይተርካል፦
11:120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር *ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ* መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ስለዚህ ከመልክተኞች ታሪክ አንዱ የዒሳ ታሪክ ስለሆነ ይህ ታሪክ ሲከሰት ነብያችን”ﷺ” በህልውና ደረጃ ስላልነበሩ ሁሉን ዐዋቂው አምላክ ለነብያችን”ﷺ” ይህንን ታሪክ ያወርዳል፤ ይህ ስለ ዒሳ ትረካ በእርግጥ እውነተኛ ታሪክ ነው፦
3፥62 *”ይህ እርሱ በእርግጥ እውነተኛ ታሪክ ነው”*፡፡ አምላክም ከአላህ በስተቀር ምንም የለም፡፡ አላህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلْقَصَصُ ٱلْحَقُّ ۚ وَمَا مِنْ إِلَٰهٍ إِلَّا ٱللَّهُ ۚ وَإِنَّ ٱللَّهَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
ሰዎች በዒሳ ጉዳይ ከሚወዛገቡበት፣ ከሚጨቃጨቁበት፣ ከሚነታረኩበት፣ ከሚከራከሩበት ነጥብ አንዱ ዒሳ ተሰቅሏል ወይስ አልተሰቀለም ነው፤ አምላካችን አላህ፦ ዒሳን አልገደሉትም አልሰቀሉትምም ግን የገደሉትና የሰቀሉት መስሏቸዋል፦
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
"እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም" ይህንን መለያየት አስመልክቶ ስለ ወንጌላት ታሪካዊ ዳራና ፍሰት፤ በቁርኣን እና በሐዲስ ያለውን እሳቤ ነጥብ በነጥብ ኢንሻላህ እንቀጥላለን......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
“ታሪክ”history” ያለፈውን ክስተት የሚተርክ የምርምር ጥናት”study” እና አሰሳ”investigation” ነው፤ በታሪክ ጥናት ውስጥ ለታሪክ ምንጭ የሚሆኑ ሁለት መረጃዎች አሉ፣ አንደኛው ትውፊት”tradition” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የሥነ-ቅርስ ጥናት”archology” ነው፤ “ትውፊት” ከትውልድ ወደ ትውልድ በቃል የሚተላለፍ ቅብብል ሲሆን “ሥነ-ቅርስ ጥናት” ደግሞ በተለያየ ቁስ ላይ የተጻፉትን ጽሑፎች አስሶና ቆፍሮ የሚያቀርብ የታሪክ ምንጭ ነው፤ ትውፊት ሆነ ሥነ-ቅርስ በባህል”culture” ላይ እና በስልጣኔ”civilization” ላይ መሰረት ያደረጉ ግምት”speculation” ናቸው፤ ስለ ኢየሱስ ማንነት በዓለማችን ላይ አንድ አይነት አቋም ያለው የታሪክ ፍሰት የለም፤ አንዱ ሃሳዌ መሲህ ሲለው ሌላው አምላክ ሲለው፣ አንዱ የፈጣሪ እረዳት ሲለው ሌላው ብቸኛ የፈጣሪ ልጅ ይለዋል፤ አንዳንዶች እንደውም በታሪክ ላይ አልነበረም የሚሉም አልታጡም፤ ስለ እርሱ አራቱ ወንጌል ላይ የምናየውም ትረካም ቢሆን እርስ በእርሱ የተዛባ እና በቅብብል የተገኘ እንጂ ግህደተ-መለኮት አይደለም፤ ታዲያ ይህ ዓለማችንን ያነጋገረ የፈጣሪ ነብይ ትክክለኛ ማንነቱን መናገር ያለበት እራሱ ላኪው ፈጣሪ ነው፤ ኢየሱስን የላከው አላህ ስለ ዒሳ ሲናገር፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሳ ነው፡፡ *ያ “በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው*፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ ٱلْحَقِّ ٱلَّذِى فِيهِ يَمْتَرُونَ
“የምተሩነ” يَمْتَرُونَ ማለትም “የሚከራከሩበት” የሚለው የግስ መደብ ይሰመርበት፤ ይህ “መከራከር” የሚለው ቃል “ሚርያህ” مِرْيَة ሲሆን “ጭቅጭቅ” “ንትርክ” ክርክር” ማለት ነው፤ በዒሳ ጉዳይ ሰዎች በመወዛገብ መጨቃጨቃቸውን፣ መነታረካቸውን እና መከራከራቸውን ያሳያል፤ ዒሳ ካረገበ በኃላ ቁርኣን እስከሚወርድበት ጊዜ አራጥቃና በጥራቃ እየተባባሉ መቅኖ ሲያሳጣቸው እንደነበር ታሪክ በወርቃማ ብዕሩ አስፍሮታል።
“ያ“ በ”እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው” የሚል ነው፤ “እርሱ” በሚለው ቃል ላይ “በ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህ የሚያመለክተው ስለ ዒሳ አላህ የነገረን ንግግር ሁሉ እውነተኛ ቃል ነው ማለት ነው፤ “በ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ፊ” فِي ሲሆን “ስለ”about” ማለት ነው፦ That is Jesus, son of Mary. ˹And this is˺ a word of truth, “about” which they dispute.
“ቀሰስ” قَصَص የሚለው ቃል “ቀሰሰ” قصص “ተረከ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ትረካ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን የሚያይ፣ ሁሉን የሚሰማና ሁሉን የሚያውቅ ስለሆነ ያለፈውን ክስተት “ነቁስሱ አለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ “እንተርክልሃለን” በማለት በነብያችን”ﷺ” ላይ ይተርካል፦
11:120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር *ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ* መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ስለዚህ ከመልክተኞች ታሪክ አንዱ የዒሳ ታሪክ ስለሆነ ይህ ታሪክ ሲከሰት ነብያችን”ﷺ” በህልውና ደረጃ ስላልነበሩ ሁሉን ዐዋቂው አምላክ ለነብያችን”ﷺ” ይህንን ታሪክ ያወርዳል፤ ይህ ስለ ዒሳ ትረካ በእርግጥ እውነተኛ ታሪክ ነው፦
3፥62 *”ይህ እርሱ በእርግጥ እውነተኛ ታሪክ ነው”*፡፡ አምላክም ከአላህ በስተቀር ምንም የለም፡፡ አላህም እርሱ በእርግጥ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلْقَصَصُ ٱلْحَقُّ ۚ وَمَا مِنْ إِلَٰهٍ إِلَّا ٱللَّهُ ۚ وَإِنَّ ٱللَّهَ لَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
ሰዎች በዒሳ ጉዳይ ከሚወዛገቡበት፣ ከሚጨቃጨቁበት፣ ከሚነታረኩበት፣ ከሚከራከሩበት ነጥብ አንዱ ዒሳ ተሰቅሏል ወይስ አልተሰቀለም ነው፤ አምላካችን አላህ፦ ዒሳን አልገደሉትም አልሰቀሉትምም ግን የገደሉትና የሰቀሉት መስሏቸዋል፦
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
"እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም" ይህንን መለያየት አስመልክቶ ስለ ወንጌላት ታሪካዊ ዳራና ፍሰት፤ በቁርኣን እና በሐዲስ ያለውን እሳቤ ነጥብ በነጥብ ኢንሻላህ እንቀጥላለን......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አልገደሉትም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
ነጥብ አንድ
"ታሪካዊ ዳራ"
ኢየሱስ ከፈጣሪ የሚናገረውን ትምህርት ተሰቶት ነበር፤ ይህ ትምህርት የፈጣሪ ቃል ነው፤ ከእርሱ የሚሰማው ትምህርት የፈጣሪ ወንጌል ነው፦
ዮሐንስ 17:8 *የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና*፤ እነርሱም ተቀበሉት፥
ዮሐንስ 17:14 እኔ *ቃልህን ሰጥቻቸዋለሁ*፤
ዮሐንስ 14:24 የማይወደኝ ቃሌን አይጠብቅም፤ *የምትሰሙትም ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ አይደለም*።
ዮሐንስ 7፥16 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። *ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም*፤
ዮሐንስ 12:49 *እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፤ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ*።
ሉቃስ 5፥1 ሕዝቡም *የእግዚአብሔርን ቃል እየሰሙ* ሲያስጠብቡት ሳሉ፥ እርሱ ራሱ በጌንሳሬጥ ባሕር ዳር ቆሞ ነበር፤
ማርቆስ 1፥14 ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ ኢየሱስ *የእግዚአብሔርን ወንጌል* እየሰበከና፦ ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች፤ ንስሐ ግቡ፡ *በወንጌልም እመኑ* እያለ ወደ ገሊላ መጣ።
"በወንጌልም እመኑ" ሲል ከመለኮት የተሰጠውን ወንጌል ብቻና ብቻ ነው፤ ይህንን ወንጌል ለሃዋርያቱ አስተላልፏል፤ "የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ኦሪገን የተሰጠው ወንጌል የአስራ ሁለቱ ወንጌል ሲሆን ጠፍቷል ይለናል። ጄሮም ደግሞ የአስራ ሁለቱ ወንጌል የሃዋርያት ወንጌል እንሆሃነ ተናግሯል፤ ሐዋርያቱ ለደቀመዛሙርቶታቸው ሲያስተላልፉ ቀደ መዛሙርቶቻቸው ይህንን ወንጌል ከሚሰሙት ታሪክ ጋር ቀላቅለው ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ሞክረዋል፦
ሉቃስ 1:1-4 የከበርህ ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ከመጀመሪያው በዓይን ያዩትና የቃሉ አገልጋዮች የሆኑት እንዳስተላለፉልን፥ በኛ ዘንድ ስለ ተፈጸመው ነገር ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ፥ እኔ ደግሞ ስለ ተማርኸው ቃል እርግጡን እንድታውቅ በጥንቃቄ ሁሉን ከመጀመሪያው ተከትዬ በየተራው ልጽፍልህ መልካም ሆኖ ታየኝ።”
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥157 *«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነርሱ ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም*፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَـٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا
ነጥብ አንድ
"ታሪካዊ ዳራ"
ኢየሱስ ከፈጣሪ የሚናገረውን ትምህርት ተሰቶት ነበር፤ ይህ ትምህርት የፈጣሪ ቃል ነው፤ ከእርሱ የሚሰማው ትምህርት የፈጣሪ ወንጌል ነው፦
ዮሐንስ 17:8 *የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና*፤ እነርሱም ተቀበሉት፥
ዮሐንስ 17:14 እኔ *ቃልህን ሰጥቻቸዋለሁ*፤
ዮሐንስ 14:24 የማይወደኝ ቃሌን አይጠብቅም፤ *የምትሰሙትም ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ አይደለም*።
ዮሐንስ 7፥16 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። *ትምህርቴስ ከላከኝ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም*፤
ዮሐንስ 12:49 *እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፤ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ*።
ሉቃስ 5፥1 ሕዝቡም *የእግዚአብሔርን ቃል እየሰሙ* ሲያስጠብቡት ሳሉ፥ እርሱ ራሱ በጌንሳሬጥ ባሕር ዳር ቆሞ ነበር፤
ማርቆስ 1፥14 ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ ኢየሱስ *የእግዚአብሔርን ወንጌል* እየሰበከና፦ ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች፤ ንስሐ ግቡ፡ *በወንጌልም እመኑ* እያለ ወደ ገሊላ መጣ።
"በወንጌልም እመኑ" ሲል ከመለኮት የተሰጠውን ወንጌል ብቻና ብቻ ነው፤ ይህንን ወንጌል ለሃዋርያቱ አስተላልፏል፤ "የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ኦሪገን የተሰጠው ወንጌል የአስራ ሁለቱ ወንጌል ሲሆን ጠፍቷል ይለናል። ጄሮም ደግሞ የአስራ ሁለቱ ወንጌል የሃዋርያት ወንጌል እንሆሃነ ተናግሯል፤ ሐዋርያቱ ለደቀመዛሙርቶታቸው ሲያስተላልፉ ቀደ መዛሙርቶቻቸው ይህንን ወንጌል ከሚሰሙት ታሪክ ጋር ቀላቅለው ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ሞክረዋል፦
ሉቃስ 1:1-4 የከበርህ ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ከመጀመሪያው በዓይን ያዩትና የቃሉ አገልጋዮች የሆኑት እንዳስተላለፉልን፥ በኛ ዘንድ ስለ ተፈጸመው ነገር ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ፥ እኔ ደግሞ ስለ ተማርኸው ቃል እርግጡን እንድታውቅ በጥንቃቄ ሁሉን ከመጀመሪያው ተከትዬ በየተራው ልጽፍልህ መልካም ሆኖ ታየኝ።”