ሴቶች በባይብል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
ክርስትና በአውሮፓ ላይ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው ብዬ ብናገር እብለትም ወይም ግነትም አሊያም ቅጥፈትም አይደለም። ሚሽነሪዎችም ማንኛውም ነገር ሲለኩ እና ሲመዝኑ ከባይብል ህግ ይልቅ ሰው ሰራሹን የምዕራባውያንን ህግ ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ የኢስላም ህግ ስህተት እንዳለው ቧጦና ጓጦ ከመፈለግ ይልቅ የራሳቸውን ባይብል ላይ ስለ ሴቶች የተቀመጠውን ነገር ቅድሚያ ቢመለከቱ አባጣና ጎርባጣ ይሆንባቸዋል፤ ለዛ ነው ምዕራባውያን የክርስትና አህጉር የነበረው ዛሬ ተገልብጦ ከመቶ 65% አይደለም ሃይማኖት ሊኖረው ይቅርና በፈጣሪ መኖር እንኳን አይቀበልም። ምክንያቱም የክርስትና ሃይማኖት ህግ በጊዜው እንደጎረበጣቸው ይናገራሉ። ታዲያ ሚሽነሪዎች ሥርወ እምነታቸው ላይ የአውሮፓን ሥርወ መንግሥት ከለላ አድርገው ሂስ ከመስጠጣቸው በፊት በእማኝነትና በአስረጂነት ሴቶች በባይብል ያለባቸውን ደረጃና መብት ነጥብ በነጥብ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
"ሴትና ደረጃዋ"
ሚስት ባልዋን "ጌታዬ" እያለች እንድትገዛ "ህጉ" ማለትም ኦሪት እርሱም *ገዥሽ* ነው ብሎ ያዛል፣ ለወንድ እንድትገዛ እንጂ እንድትናገር አልተፈቀደላትም፤ በዝግታ ትኑር እንጂ በወንድ ላይ ልትሰለጥን አይፈቀድም፤ በማህበር ማለትም ሰዎች በተሰበሰቡበት ልታስተምር ወይም ልትናገር አይፈቀድላትም፦
ዘፍጥረት3፤16 ለሴቲቱም አለ፦ በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል እንዲገዙ እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጴጥሮስ 3፤5-6 እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤ እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፦ *ጌታ* ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11-12 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር፤ ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ *ልታስተምር* ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም።
ሚስት ባልዋን እንዴት ነው የምትገዛው ሲባል ልክ እንደ ፈጣሪ መገዛት አለባት። ሚስት ለፈጣሪዋ አምልኮ፣ ስግደት፣ ምስጋና፣ ውዳሴ፣ ማህሌት፣ የቀልብ፣ የነቢብ፣ የገቢር መገዛት የምታቀር ከሆነ ለባልዋም ማቅረብ አለባት፣ ምክንያቱም ሚስት ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ ተብሏልና፦
ኤፌሶን 5፣22 ሚስቶች ሆይ፥ ""ለጌታ እንደምትገዙ"" ለባሎቻችሁ ""ተገዙ""፤
ጥያቄአችን ሚስት ለባልዋ የምትገዛው እንደ ጌታዋ "ጌታዬ" እያለች ከሆነ ለሁለት ጌቶች መገዛት አይሆንምን?
ማቴዎስ 6፤24 ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ማንም የለም፤
ምክንያቱም ሴት ማለት ከሞት ይልቅ የመረረች፣ ልብዋ ወጥመድና መርበብ የሆነ፥ እጆችዋም እግር ብረት የሆኑ ናት፤ በእግዚአብሔር ፊት መልካም የሆነ ከእርስዋ ያመልጣል፥ ኃጢአተኛ ግን ይጠመድባታል ይለናል፦
መክብብ 7፥26 እኔም #ከሞት ይልቅ #የመረረ #ነገር መርምሬ አገኘሁ፤ እርስዋም ልብዋ ወጥመድና መርበብ የሆነ፥ እጆችዋም እግር ብረት የሆኑ #ሴት #ናት፤ በእግዚአብሔር ፊት መልካም የሆነ ከእርስዋ #ያመልጣል፥ #ኃጢአተኛ ግን ይጠመድባታል።
ሴት በተፈጥሮዋ ደካማ እና የኃጢያትም ምንጭ እርሷ እንደሆነች እና የተታለለች እርሷ እንጂ ወንድ አይደለም ይለናል፦
1ኛ ጴጥሮስ 3፥7 እንዲሁም፥ እናንተ ባሎች ሆይ፥ ""ደካማ ፍጥረት ስለ ሆኑ"" ከሚስቶቻችሁ ጋር በማስተዋል አብራችሁ ኑሩ፤
ሲራክ 42:13-14 ከልብስ ብል ይገኛል፤ኃጢያትም ሁሉ
ከሴቶች ይገኛል።
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥14 የተታለለም አዳም አይደለም፥ ሴቲቱ ግን ተታልላ በመተላለፍ ወደቀች፤
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
ክርስትና በአውሮፓ ላይ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው ብዬ ብናገር እብለትም ወይም ግነትም አሊያም ቅጥፈትም አይደለም። ሚሽነሪዎችም ማንኛውም ነገር ሲለኩ እና ሲመዝኑ ከባይብል ህግ ይልቅ ሰው ሰራሹን የምዕራባውያንን ህግ ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ የኢስላም ህግ ስህተት እንዳለው ቧጦና ጓጦ ከመፈለግ ይልቅ የራሳቸውን ባይብል ላይ ስለ ሴቶች የተቀመጠውን ነገር ቅድሚያ ቢመለከቱ አባጣና ጎርባጣ ይሆንባቸዋል፤ ለዛ ነው ምዕራባውያን የክርስትና አህጉር የነበረው ዛሬ ተገልብጦ ከመቶ 65% አይደለም ሃይማኖት ሊኖረው ይቅርና በፈጣሪ መኖር እንኳን አይቀበልም። ምክንያቱም የክርስትና ሃይማኖት ህግ በጊዜው እንደጎረበጣቸው ይናገራሉ። ታዲያ ሚሽነሪዎች ሥርወ እምነታቸው ላይ የአውሮፓን ሥርወ መንግሥት ከለላ አድርገው ሂስ ከመስጠጣቸው በፊት በእማኝነትና በአስረጂነት ሴቶች በባይብል ያለባቸውን ደረጃና መብት ነጥብ በነጥብ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
"ሴትና ደረጃዋ"
ሚስት ባልዋን "ጌታዬ" እያለች እንድትገዛ "ህጉ" ማለትም ኦሪት እርሱም *ገዥሽ* ነው ብሎ ያዛል፣ ለወንድ እንድትገዛ እንጂ እንድትናገር አልተፈቀደላትም፤ በዝግታ ትኑር እንጂ በወንድ ላይ ልትሰለጥን አይፈቀድም፤ በማህበር ማለትም ሰዎች በተሰበሰቡበት ልታስተምር ወይም ልትናገር አይፈቀድላትም፦
ዘፍጥረት3፤16 ለሴቲቱም አለ፦ በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም *ገዥሽ* ይሆናል።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥34 ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል እንዲገዙ እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና።
1ኛ ጴጥሮስ 3፤5-6 እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ *ለባሎቻቸው ሲገዙ* ተሸልመው ነበርና፤ እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፦ *ጌታ* ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፤11-12 ሴት በነገር ሁሉ *እየተገዛች* በዝግታ ትማር፤ ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ *ልታስተምር* ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም።
ሚስት ባልዋን እንዴት ነው የምትገዛው ሲባል ልክ እንደ ፈጣሪ መገዛት አለባት። ሚስት ለፈጣሪዋ አምልኮ፣ ስግደት፣ ምስጋና፣ ውዳሴ፣ ማህሌት፣ የቀልብ፣ የነቢብ፣ የገቢር መገዛት የምታቀር ከሆነ ለባልዋም ማቅረብ አለባት፣ ምክንያቱም ሚስት ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ ተብሏልና፦
ኤፌሶን 5፣22 ሚስቶች ሆይ፥ ""ለጌታ እንደምትገዙ"" ለባሎቻችሁ ""ተገዙ""፤
ጥያቄአችን ሚስት ለባልዋ የምትገዛው እንደ ጌታዋ "ጌታዬ" እያለች ከሆነ ለሁለት ጌቶች መገዛት አይሆንምን?
ማቴዎስ 6፤24 ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ማንም የለም፤
ምክንያቱም ሴት ማለት ከሞት ይልቅ የመረረች፣ ልብዋ ወጥመድና መርበብ የሆነ፥ እጆችዋም እግር ብረት የሆኑ ናት፤ በእግዚአብሔር ፊት መልካም የሆነ ከእርስዋ ያመልጣል፥ ኃጢአተኛ ግን ይጠመድባታል ይለናል፦
መክብብ 7፥26 እኔም #ከሞት ይልቅ #የመረረ #ነገር መርምሬ አገኘሁ፤ እርስዋም ልብዋ ወጥመድና መርበብ የሆነ፥ እጆችዋም እግር ብረት የሆኑ #ሴት #ናት፤ በእግዚአብሔር ፊት መልካም የሆነ ከእርስዋ #ያመልጣል፥ #ኃጢአተኛ ግን ይጠመድባታል።
ሴት በተፈጥሮዋ ደካማ እና የኃጢያትም ምንጭ እርሷ እንደሆነች እና የተታለለች እርሷ እንጂ ወንድ አይደለም ይለናል፦
1ኛ ጴጥሮስ 3፥7 እንዲሁም፥ እናንተ ባሎች ሆይ፥ ""ደካማ ፍጥረት ስለ ሆኑ"" ከሚስቶቻችሁ ጋር በማስተዋል አብራችሁ ኑሩ፤
ሲራክ 42:13-14 ከልብስ ብል ይገኛል፤ኃጢያትም ሁሉ
ከሴቶች ይገኛል።
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥14 የተታለለም አዳም አይደለም፥ ሴቲቱ ግን ተታልላ በመተላለፍ ወደቀች፤
ነጥብ ሁለት
"ሴትና ጋብቻ"
በሙሴ ህግ አንድ ወንድ አንድ ሴት መፍታት የሚችለው የፍችዋን ወረቀት በመስጠት ነው፦
ዘዳግም 24፥1 ሰው ሴትን ወስዶ ቢያገባ፥ የእፍረት ነገር ስላገኘባት በእርሱ ዘንድ ሞገስ ባታገኝ፥ ""የፍችዋን ጽሕፈት ጽፎ በእጅዋ ይስጣት፥ ከቤቱም ይስደዳት""።
ዘዳግም 24፥3 ሁለተኛውም ባል ቢጠላት፥ ""የፍችዋንም ጽሕፈት ጽፎ በእጅዋ ቢሰጣት""፥ ከቤቱም ቢሰድዳት፥ ወይም ሚስት አድርጎ ያገባት ሁለተኛው ባልዋ ቢሞት፥
ነገር ግን በአዲስ ኪዳን አንድ ወንድ አንድ ሴት መፍታት የሚችለው ዝሙት ስትሰራ ብቻ ነው፦
ማቴዎስ 5: 31-32 ሚስቱን የሚፈታት ሁሉ የፍችዋን ጽሕፈት ይስጣት ተባለ። እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ #አመንዝራ #ያደርጋታል፥ #የተፈታችውንም #የሚያገባ #ሁሉ #ያመነዝራል።
ማቴዎስ 19:9 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን ፈትቶ ሌላዪቱን የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፥ #የተፈታችውንም #የሚያገባ #ያመነዝራል አላቸው።"
አንዲት ሴት በባህርይ አለመግባባት ቢኖር ወይም የፍቅር አለመጣጣም ቢኖር በዝሙት ካልሆነ መፈታት አትችልም። ከዚህ ሁሉ የሚገርመው ሚስቱን ፈትቶ ሌላ የሚያገባ አመንዝራ መባሉ ብቻ ሳይሆን የተፈታችው ሴት እርሱ በፈታት ሌላ ሰው እንዳያገባት እቀባ ተጥሎባታል። የተፈታች ሴት ሌላ ወንድ ካገባት አመንዝራ ይባላል።ሚስቱን ፈትቶ ሌላዪቱን የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፥ "የተፈታችውንም የሚያገባ ያመነዝራል አላቸው" የሚለው ይሰመርበት። እና ምን ትሆናለች? ሲባል ባልዋ እስኪሞት ድረስ ምንን ማግባት አትችልም፦
ሮሜ 7፥2-3"""ያገባች ሴት ባልዋ በሕይወት ሲኖር ከእርሱ ጋር በሕግ ታስራለችና""፤ ባልዋ ቢሞት ግን ስለ ባል ከሆነው ሕግ ተፈትታለች። """"ስለዚህ ባልዋ በሕይወት ሳለ ለሌላ ወንድ ብትሆን አመንዝራ ትባላለች""""፤ ባልዋ ቢሞት ግን ከሕጉ አርነት ወጥታለችና ለሌላ ወንድ ብትሆን አመንዝራ አይደለችም።
ልብ አድርጉ ""ባልዋ በሕይወት ሳለ ለሌላ ወንድ ብትሆን አመንዝራ ትባላለች"" ባልዋ ቢሞት ግን ከሕጉ አርነት ወጥታለችና ሌላ ወንድ ማግባት ትችላለች። በተለይ የኢስላምን ህግ በምዕራባውያን ሚዛን ለሚመዝኑ ክርስቲያኖች ምን ይውጣቸው ይሆን? ዛሬስ በአገራችን ይህ የአዲስ ኪዳን ህግ ይኖር ይሆን? ፍርድ ቤቱን ያጨናነቀው የክርስቲያኑን ፍቺ ያለ ዝሙት ነው። ከዚህ ሁሉ የሚገርመው ኢየሱስ ባል ሚስቱ ያለ ዝሙት ምክንያት ከፈታ አመንዝራ ነው ሲል ጳውሎስ ደግሞ ሚስት ከባልዋ መለያየት ትችላለች ግን ሌላ ወንድ ሳታገባ ትኑር በማለት ይቃረናል፦
1ኛ ቆሮንቶስ ሰዎች 7:10-11 " ሚስትም ከባልዋ አትለያይ፥ """ብትለያይ ግን ሳታገባ ትኑር"""" ወይም ከባልዋ ትታረቅ፥ ባልም ሚስቱን አይተዋት ብዬ የተጋቡትን አዛቸዋለሁ፥ እኔ ግን አላዝም፥ ጌታ እንጂ።
"ሴትና ጋብቻ"
በሙሴ ህግ አንድ ወንድ አንድ ሴት መፍታት የሚችለው የፍችዋን ወረቀት በመስጠት ነው፦
ዘዳግም 24፥1 ሰው ሴትን ወስዶ ቢያገባ፥ የእፍረት ነገር ስላገኘባት በእርሱ ዘንድ ሞገስ ባታገኝ፥ ""የፍችዋን ጽሕፈት ጽፎ በእጅዋ ይስጣት፥ ከቤቱም ይስደዳት""።
ዘዳግም 24፥3 ሁለተኛውም ባል ቢጠላት፥ ""የፍችዋንም ጽሕፈት ጽፎ በእጅዋ ቢሰጣት""፥ ከቤቱም ቢሰድዳት፥ ወይም ሚስት አድርጎ ያገባት ሁለተኛው ባልዋ ቢሞት፥
ነገር ግን በአዲስ ኪዳን አንድ ወንድ አንድ ሴት መፍታት የሚችለው ዝሙት ስትሰራ ብቻ ነው፦
ማቴዎስ 5: 31-32 ሚስቱን የሚፈታት ሁሉ የፍችዋን ጽሕፈት ይስጣት ተባለ። እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ #አመንዝራ #ያደርጋታል፥ #የተፈታችውንም #የሚያገባ #ሁሉ #ያመነዝራል።
ማቴዎስ 19:9 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን ፈትቶ ሌላዪቱን የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፥ #የተፈታችውንም #የሚያገባ #ያመነዝራል አላቸው።"
አንዲት ሴት በባህርይ አለመግባባት ቢኖር ወይም የፍቅር አለመጣጣም ቢኖር በዝሙት ካልሆነ መፈታት አትችልም። ከዚህ ሁሉ የሚገርመው ሚስቱን ፈትቶ ሌላ የሚያገባ አመንዝራ መባሉ ብቻ ሳይሆን የተፈታችው ሴት እርሱ በፈታት ሌላ ሰው እንዳያገባት እቀባ ተጥሎባታል። የተፈታች ሴት ሌላ ወንድ ካገባት አመንዝራ ይባላል።ሚስቱን ፈትቶ ሌላዪቱን የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፥ "የተፈታችውንም የሚያገባ ያመነዝራል አላቸው" የሚለው ይሰመርበት። እና ምን ትሆናለች? ሲባል ባልዋ እስኪሞት ድረስ ምንን ማግባት አትችልም፦
ሮሜ 7፥2-3"""ያገባች ሴት ባልዋ በሕይወት ሲኖር ከእርሱ ጋር በሕግ ታስራለችና""፤ ባልዋ ቢሞት ግን ስለ ባል ከሆነው ሕግ ተፈትታለች። """"ስለዚህ ባልዋ በሕይወት ሳለ ለሌላ ወንድ ብትሆን አመንዝራ ትባላለች""""፤ ባልዋ ቢሞት ግን ከሕጉ አርነት ወጥታለችና ለሌላ ወንድ ብትሆን አመንዝራ አይደለችም።
ልብ አድርጉ ""ባልዋ በሕይወት ሳለ ለሌላ ወንድ ብትሆን አመንዝራ ትባላለች"" ባልዋ ቢሞት ግን ከሕጉ አርነት ወጥታለችና ሌላ ወንድ ማግባት ትችላለች። በተለይ የኢስላምን ህግ በምዕራባውያን ሚዛን ለሚመዝኑ ክርስቲያኖች ምን ይውጣቸው ይሆን? ዛሬስ በአገራችን ይህ የአዲስ ኪዳን ህግ ይኖር ይሆን? ፍርድ ቤቱን ያጨናነቀው የክርስቲያኑን ፍቺ ያለ ዝሙት ነው። ከዚህ ሁሉ የሚገርመው ኢየሱስ ባል ሚስቱ ያለ ዝሙት ምክንያት ከፈታ አመንዝራ ነው ሲል ጳውሎስ ደግሞ ሚስት ከባልዋ መለያየት ትችላለች ግን ሌላ ወንድ ሳታገባ ትኑር በማለት ይቃረናል፦
1ኛ ቆሮንቶስ ሰዎች 7:10-11 " ሚስትም ከባልዋ አትለያይ፥ """ብትለያይ ግን ሳታገባ ትኑር"""" ወይም ከባልዋ ትታረቅ፥ ባልም ሚስቱን አይተዋት ብዬ የተጋቡትን አዛቸዋለሁ፥ እኔ ግን አላዝም፥ ጌታ እንጂ።
ሲጀመር ""ብትለያይ ግን ሳታገባ ትኑር" ማለት "ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን ፈትቶ ሌላዪቱን የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል" ከሚለው ጋር አይጋጭም? ሲቀጥል "ሳታገባ ትኑር" ፍትሃዊ ብይን ነውን? ሲሰልስ """ ባልዋ በሕይወት ሳለ ለሌላ ወንድ ብትሆን አመንዝራ ትባላለች"" መባሉስ አግባብ ነውን?
ባሏ ከሞተስ? ትሉ ይሆናል፤ ባሏ ሲሞት ደግሞ መከራዋ አላለቀም የባሏን ወንድም ታግባ የሚል ወፍራም ትእዛዝ ይጠብቃታል፦
ዘዳግም 25፥5-10 ወንድማማቾች በአንድነት ቢቀመጡ፥ አንዱም ልጅ ሳይኖረው ቢሞት፥ ""የሞተው ሰው ሚስት ሌላ ሰው ታገባ ዘንድ ወደ ውጭ አትሂድ፤ ነገር ግን የባልዋ ወንድም ወደ እርስዋ ገብቶ እርስዋን ያግባ""፥ ከእርስዋም ጋር ይኑር። የምዋቹ ስም ከእስራኤል ዘንድ እንዳይጠፋ ከእርስዋ የሚወለደው በኵር ልጅ በሞተው በወንድሙ ስም ይጠራ። ያም ሰው የወንድሙን ሚስት ማግባት ባይወድድ፥ ዋርሳይቱ በበሩ አደባባይ ወደሚቀመጡ ሽማግሌዎች ሄዳ፦ ዋርሳዬ በእስራኤል ዘንድ ለወንድሙ ስም ማቆም እንቢ አለ፤ ከእኔ ጋር ሊኖርም አልወደደም ትበላቸው። የከተማውም ሽማግሌዎች ጠርተው ይጠይቁት፤ እርሱም በዚያ ቆሞ፦ አገባት ዘንድ አልወድድም ቢል፥ ዋርሳይቱ በሽማግሌዎቹ ፊት ወደ እርሱ ቀርባ፦ የወንድሙን ቤት በማይሠራ ሰው ላይ እንዲህ ይደረግበታል ስትል ጫማውን ከእግሩ ታውጣ፥ በፊቱም እንትፍ ትበልበት። በእስራኤልም ዘንድ ስሙ የጫማ ፈቱ ቤት ተብሎ ይጠራ።
""""ያም ሰው የወንድሙን ሚስት ማግባት ባይወድድ""" ስሙ የጫማ ፈቱ ቤት ተብሎ ይጠራ እንጂ በግድ አግባ አይባልም። እርሷን ግን እርሷ የሞተው ሰው ሚስት ሌላ ሰው ታገባ ዘንድ ወደ ውጭ አትሂድ ተብሎ ታዟል እንጂ እንደ ወንዱ የፈለገችውን ማግባት አትችልም። ይህ እኩልነት ነውን? ከዚያም አልፎ ሴቶች ምንም ባልሰሩት በባሎቻቸው ወንጀል ምክንያት ለሌላ ወንዶች ይሰጡ ነበር፦
ኤርሚያስ 8:10 ሰለዚህ ሚሰቶቻቸውንም ለሌሎች ወንዶች እሰጣለሁ።
2ኛ ሳሙኤል 12፥8 የጌታህንም ቤት ሰጠሁህ፥ ""የጌታህንም ሚስቶች"" በብብትህ ጣልሁልህ፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር።
2ኛ ሳሙኤል12፥11 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ከቤትህ ክፉ ነገር አስነሣብሃለሁ፤ ""ሚስቶችህንም በዓይንህ ፊት እወስዳለሁ፥ ለዘመድህም እሰጣቸዋለሁ፥ በዚህችም ፀሐይ ዓይን ፊት ከሚስቶችህ ጋር ይተኛል""።
በዝሙት የተገኘች የካህንም ልጅ የቅጣቱ ብይን በእሳት መቃጠል ነው፦
ዘሌዋውያን 21፡9 የካህንም ልጅ ራስዋን በግልሙትና ብታረክስ አባትዋን ታረክሰዋለች፤ በእሳት ትቃጠል።
ይህ የባይብል ስለ ሴቶች አስተምህሮቱ መገለጥ ወይስ መጋለጥ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https//t.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ባሏ ከሞተስ? ትሉ ይሆናል፤ ባሏ ሲሞት ደግሞ መከራዋ አላለቀም የባሏን ወንድም ታግባ የሚል ወፍራም ትእዛዝ ይጠብቃታል፦
ዘዳግም 25፥5-10 ወንድማማቾች በአንድነት ቢቀመጡ፥ አንዱም ልጅ ሳይኖረው ቢሞት፥ ""የሞተው ሰው ሚስት ሌላ ሰው ታገባ ዘንድ ወደ ውጭ አትሂድ፤ ነገር ግን የባልዋ ወንድም ወደ እርስዋ ገብቶ እርስዋን ያግባ""፥ ከእርስዋም ጋር ይኑር። የምዋቹ ስም ከእስራኤል ዘንድ እንዳይጠፋ ከእርስዋ የሚወለደው በኵር ልጅ በሞተው በወንድሙ ስም ይጠራ። ያም ሰው የወንድሙን ሚስት ማግባት ባይወድድ፥ ዋርሳይቱ በበሩ አደባባይ ወደሚቀመጡ ሽማግሌዎች ሄዳ፦ ዋርሳዬ በእስራኤል ዘንድ ለወንድሙ ስም ማቆም እንቢ አለ፤ ከእኔ ጋር ሊኖርም አልወደደም ትበላቸው። የከተማውም ሽማግሌዎች ጠርተው ይጠይቁት፤ እርሱም በዚያ ቆሞ፦ አገባት ዘንድ አልወድድም ቢል፥ ዋርሳይቱ በሽማግሌዎቹ ፊት ወደ እርሱ ቀርባ፦ የወንድሙን ቤት በማይሠራ ሰው ላይ እንዲህ ይደረግበታል ስትል ጫማውን ከእግሩ ታውጣ፥ በፊቱም እንትፍ ትበልበት። በእስራኤልም ዘንድ ስሙ የጫማ ፈቱ ቤት ተብሎ ይጠራ።
""""ያም ሰው የወንድሙን ሚስት ማግባት ባይወድድ""" ስሙ የጫማ ፈቱ ቤት ተብሎ ይጠራ እንጂ በግድ አግባ አይባልም። እርሷን ግን እርሷ የሞተው ሰው ሚስት ሌላ ሰው ታገባ ዘንድ ወደ ውጭ አትሂድ ተብሎ ታዟል እንጂ እንደ ወንዱ የፈለገችውን ማግባት አትችልም። ይህ እኩልነት ነውን? ከዚያም አልፎ ሴቶች ምንም ባልሰሩት በባሎቻቸው ወንጀል ምክንያት ለሌላ ወንዶች ይሰጡ ነበር፦
ኤርሚያስ 8:10 ሰለዚህ ሚሰቶቻቸውንም ለሌሎች ወንዶች እሰጣለሁ።
2ኛ ሳሙኤል 12፥8 የጌታህንም ቤት ሰጠሁህ፥ ""የጌታህንም ሚስቶች"" በብብትህ ጣልሁልህ፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር።
2ኛ ሳሙኤል12፥11 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ከቤትህ ክፉ ነገር አስነሣብሃለሁ፤ ""ሚስቶችህንም በዓይንህ ፊት እወስዳለሁ፥ ለዘመድህም እሰጣቸዋለሁ፥ በዚህችም ፀሐይ ዓይን ፊት ከሚስቶችህ ጋር ይተኛል""።
በዝሙት የተገኘች የካህንም ልጅ የቅጣቱ ብይን በእሳት መቃጠል ነው፦
ዘሌዋውያን 21፡9 የካህንም ልጅ ራስዋን በግልሙትና ብታረክስ አባትዋን ታረክሰዋለች፤ በእሳት ትቃጠል።
ይህ የባይብል ስለ ሴቶች አስተምህሮቱ መገለጥ ወይስ መጋለጥ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https//t.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
አምስት ወቅት ሶላት በቁርአን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
4:103 “ሶላት” በምእመናን ላይ “በጊዜያት” የተወሰነች ግዴታ ናትና፤
መግቢያ
ብዙ ጊዜ ሚሽነሪዎሽ ፦”አምስት ወቅት ሶላት ቁርአን ላይ የለም” ብለው በማያውቁት ነገርና ባላነበቡት ጉዳይ እንደ በቀቀን በመደጋገም ሲዘላብዱ ሰንበትበት አለ፤ ይህን መጣጥፍ ልፅፍ የቻልኩበት ምክንያት ለሙስሊሞች አምስት ወቅት ሶላት የቱ ጋር እንዳለ ለማሳየት ሳይሆን የሚሽነሪዎችን ቅጥፈት ለማጋለጥ ነው፤ በእርግጥም አምስት ወቅት ሶላት በቁርአን አላህ ነግሮናል፤ ሶላት በምእመናን ላይ “በጊዜያት” የተወሰነ ፈርድ ነው፤ ይህን አንድ በአንድ እንይ፦
1. “ሶላተል ፈጅር”
“ፈጅር” فَجْر ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ጎህ” ሲሆን አምላካችን አላህ ይህን የጎህ ወቅት በሶላት እንድንቆም ያዘናል፦
17:78 ሶላትን ከፀሐይ መዘንበል እስከ ሌሊት ጨለማ ድረስ ስገድ፤ “የጎህ” الْفَجْرِ ሰላት ስገድ፣ “የጎህ” الْفَجْرِ ሶላት መላእክት የሚጣዱት ነውና።
24:58 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው፣ እነዚያም ከናንተ ለአካለ መጠን ያልደረሱት፣ “ከጎህ” الْفَجْرِ ሶላት በፊት፣ በቀትርም ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ፣ ከምሽት ሶላትም በኃላ ሦስት ጊዜያት ያስፈቅዷችሁ።
አላህ ፈጅርን ለማመልከት “በምታነጉም ጊዜ”፣ “ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት”፣ “በማለዳም”፣ “በቀን ጫፍ”፣ “በምትንነሳ ጊዜ” በማለት በአፅንኦትና በአንክሮት ይናገራል፦
30:17-18 አላህንም፣ በምታመሹ ጊዜ፣ “በምታነጉም ጊዜ”፣ አጥሩት ።
20:130 በሚሉትም ላይ ታገስ፤ ጌታህንም “ፀሃይ ከመውጣትዋ በፊት” ከመግባትዋም በፊት የምታመሰግን ሆነህ አጥራው፤
50:39 በሚሉትም ላይ ታገሥ፤ ጌታህንም ከማመስገን ጋር “ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት” ከመግባቷም በፊት አወድሰው፡፡
40:55 በቀትር “በማለዳም” ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው።
11:114 ሶላትንም “በቀን ጫፎች”፤ ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፤
52:48-49 ለጌታህ ፍርድም ታገሥ፤ አንተ በጥበቃችን ውስጥ ነህና፤ ጌታህንም “በምትንነሳ ጊዜ” ከማመስገን ጋር አወድሰው።
2 . “ሰላት አዝሁር”
“ዝሁር” ظهر በቁርአን “ዘሂረት” ظَّهِيرَة በሚል ስም የመጣ ሲሆን “ቀትር” ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ ይህን የቀትር ወቅት በሶላት እንድንቆም ያዘናል፦
24:58 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው፣ እነዚያም ከናንተ ለአካለ መጠን ያልደረሱት፣ ከጎህ ሶላት በፊት፣ “በቀትርም” الظَّهِيرَةِ ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ፣ ከምሽት ሶላትም በኃላ ሦስት ጊዜያት ያስፈቅዷችሁ።
30:18 ምስጋናም በስማያትና በምድር ውስጥ ለርሱ ብቻ የተገባው ነው። በሠርክም “በቀትር” تُظْهِرُونَ ውስጥ በምትገቡም ጊዜ፤ አጥሩት።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
4:103 “ሶላት” በምእመናን ላይ “በጊዜያት” የተወሰነች ግዴታ ናትና፤
መግቢያ
ብዙ ጊዜ ሚሽነሪዎሽ ፦”አምስት ወቅት ሶላት ቁርአን ላይ የለም” ብለው በማያውቁት ነገርና ባላነበቡት ጉዳይ እንደ በቀቀን በመደጋገም ሲዘላብዱ ሰንበትበት አለ፤ ይህን መጣጥፍ ልፅፍ የቻልኩበት ምክንያት ለሙስሊሞች አምስት ወቅት ሶላት የቱ ጋር እንዳለ ለማሳየት ሳይሆን የሚሽነሪዎችን ቅጥፈት ለማጋለጥ ነው፤ በእርግጥም አምስት ወቅት ሶላት በቁርአን አላህ ነግሮናል፤ ሶላት በምእመናን ላይ “በጊዜያት” የተወሰነ ፈርድ ነው፤ ይህን አንድ በአንድ እንይ፦
1. “ሶላተል ፈጅር”
“ፈጅር” فَجْر ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ጎህ” ሲሆን አምላካችን አላህ ይህን የጎህ ወቅት በሶላት እንድንቆም ያዘናል፦
17:78 ሶላትን ከፀሐይ መዘንበል እስከ ሌሊት ጨለማ ድረስ ስገድ፤ “የጎህ” الْفَجْرِ ሰላት ስገድ፣ “የጎህ” الْفَجْرِ ሶላት መላእክት የሚጣዱት ነውና።
24:58 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው፣ እነዚያም ከናንተ ለአካለ መጠን ያልደረሱት፣ “ከጎህ” الْفَجْرِ ሶላት በፊት፣ በቀትርም ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ፣ ከምሽት ሶላትም በኃላ ሦስት ጊዜያት ያስፈቅዷችሁ።
አላህ ፈጅርን ለማመልከት “በምታነጉም ጊዜ”፣ “ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት”፣ “በማለዳም”፣ “በቀን ጫፍ”፣ “በምትንነሳ ጊዜ” በማለት በአፅንኦትና በአንክሮት ይናገራል፦
30:17-18 አላህንም፣ በምታመሹ ጊዜ፣ “በምታነጉም ጊዜ”፣ አጥሩት ።
20:130 በሚሉትም ላይ ታገስ፤ ጌታህንም “ፀሃይ ከመውጣትዋ በፊት” ከመግባትዋም በፊት የምታመሰግን ሆነህ አጥራው፤
50:39 በሚሉትም ላይ ታገሥ፤ ጌታህንም ከማመስገን ጋር “ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት” ከመግባቷም በፊት አወድሰው፡፡
40:55 በቀትር “በማለዳም” ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው።
11:114 ሶላትንም “በቀን ጫፎች”፤ ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፤
52:48-49 ለጌታህ ፍርድም ታገሥ፤ አንተ በጥበቃችን ውስጥ ነህና፤ ጌታህንም “በምትንነሳ ጊዜ” ከማመስገን ጋር አወድሰው።
2 . “ሰላት አዝሁር”
“ዝሁር” ظهر በቁርአን “ዘሂረት” ظَّهِيرَة በሚል ስም የመጣ ሲሆን “ቀትር” ማለት ነው፤ አምላካችን አላህ ይህን የቀትር ወቅት በሶላት እንድንቆም ያዘናል፦
24:58 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው፣ እነዚያም ከናንተ ለአካለ መጠን ያልደረሱት፣ ከጎህ ሶላት በፊት፣ “በቀትርም” الظَّهِيرَةِ ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ፣ ከምሽት ሶላትም በኃላ ሦስት ጊዜያት ያስፈቅዷችሁ።
30:18 ምስጋናም በስማያትና በምድር ውስጥ ለርሱ ብቻ የተገባው ነው። በሠርክም “በቀትር” تُظْهِرُونَ ውስጥ በምትገቡም ጊዜ፤ አጥሩት።
3. “ሶላተል አስር”
“አስር” عَصْ ማለት “ጊዜ” ወይም “ሰርክ” ማለት ሲሆን የዓለማቱ ጌታ የማለበት ወቅት ነው፤ ይህቺ የሰርክ ሰላት በቁርአን የመካከለኛይቱ ሶላት ትባላለች፦
103:1″በጊዜያቱ እምላለሁوَالْعَصْرِ ፤
2:238 “በሶላቶች” الصَّلَوَاتِ “እና” በተለይ “በመካከለኛይቱም ሶላት” وَالصَّلَاةِ الْوُسْطَىٰ ላይ ተጠባበቁ፡፡ ታዛዦች ኾናችሁም ለአላህ ቁሙ፡፡
“መካከለኛይቱም ሶላት” የተባለችው ከሌሎች ሶላቶች ለመለየትና ለማያያዝ “ወ” وَ የሚል መስተፃምር ይጠቀማል፤ ታዲያ መካከለኛነቷ ለማን ነው? ስንል ለሁለት ሶላቶች ቢሆን ኖሮ ሙተና”dual” ያለው “ሷላተዪን” صلاتين በመንሱብና በመጅሩር”በተሳቢና በአገናዛቢ” አሊያም “ሷላታን” صلاتان በመርፉ”በባለቤት” ይጠቀም ነበር ነገር ግን መካከለኝነቷ ለሁለት ሳይሆን ጀመዕ”plural” ያለው “ሰለዋት” الصَّلَوَات የሚል ነው፣ ይህ የሚያሳየው ከፊቷ ሁለት ከኃላዋ ሁለት ያላት መካከለኛይቱ ሰላተል አስር ናት፤ ይህቺ ሶላት “ሰርክ”፣ “ፀሐይ ከመግባቷም በፊት”፣ “ከፀሐይ መዘንበል” ትባላለች፦
30:17 ምስጋናም በስማያትና በምድር ውስጥ ለርሱ ብቻ የተገባው ነው። “በሠርክም” በቀትር ውስጥ በምትገቡም ጊዜ፤ አጥሩት።
50:39 በሚሉትም ላይ ታገሥ፤ ጌታህንም ከማመስገን ጋር ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት “ከመግባቷም በፊት” አወድሰው፡፡
20:130 በሚሉትም ላይ ታገስ፤ ጌታህንም ፀሃይ ከመውጣትዋ በፊት “ከመግባትዋም በፊት” የምታመሰግን ሆነህ አጥራው፤ ስገድ፤
17:78-79 ሶላትን “ከፀሐይ መዘንበል” እስከ ሌሊት ጨለማ ድረስ ስገድ፤
4. “ሶላተል መግሪብ”
“መግሪብ” مَغْرِب “ምዕራብ” ማለትም “የጸሃይ መጥለቂያ” ማለት ነው፣ ይህ ሌላኛው የቀን ጫፍ ይባላል፦
11:114 ሶላትንም በቀን “ጫፎች” طَرَفَيِ ፤ ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፤ መልካም ሥራዎች ኅጢአቶችን ያስወግዳሉና፤ ይህ ለተገሣጮች ግሣጤ ነው።
20:130 በሚሉትም ላይ ታገስ፤ ጌታህንም ፀሃይ ከመውጣትዋ በፊት ከመግባትዋም በፊት የምታመሰግን ሆነህ አጥራው፤ ስገድ፤ ከሌሊት ሰዓቶችም “በቀን “ጫፎች” طَرَفَيِ አጥራው በሚሰጥህ ምንዳ ልትወድ ይከጀላልና።
“ተረፍ” طَرَف ማለት “ጫፍ” ማለት ሲሆን እዚህ ጋር የተጠቀመው ቃል ሙተና”dual” ሆኖ “ተረፈዪ” طَرَفَيِ ነው፤ የቀን ጫፍ አንዱ ጎህ ሲሆን ሌላው ምሽት ነው፤ ይህ “ምሽት” በቁርአን “በምታመሹ ጊዜ”፣ “በከዋክብት መደበቂያ ጊዜም” ይባላል፦
30:17-18 አላህንም፣ “በምታመሹ ጊዜ”፣ በምታነጉም ጊዜ፣ አጥሩት ።
52:48-49 ጌታህንም በምትንነሳ ጊዜ ከማመስገን ጋር አወድሰው። ከሌሊቱም አወድሰው፤ “በከዋክብት መደበቂያ ጊዜም አወድሰው” ።
5. “ሶላተል ኢሻአ”
“ኢሻአ” عِشَآء ማለት “ማታ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ይህን የማታ ወቅት በሶላት እንድንቆም ያዘናል፦
24:58 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው፣ እነዚያም ከናንተ ለአካለ መጠን ያልደረሱት፣ ከጎህ ሶላት በፊት፣ በቀትርም ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ፣ “ከማታ” الْعِشَاءِ ሶላትም በኃላ ሦስት ጊዜያት ያስፈቅዷችሁ።
40:55 ታገስም፤ የአላህ ተስፋ እውነት ነውና፤ ለስሕተትህም ምሕረትን ለምን፤ “በማታ” بِالْعَشِيِّ
በማለዳም ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው።
18:28 ነፍስህንም፤ ከነዚያ ጌታቸውን ፊቱን የሚሹ ሆነው በጧትና “በማታ” وَالْعَشِيِّ ከሚግገዙት ጋር አስታግሥ፤
“ዙልፈ” زُلْفَة ” ፊተኛው የሌሊት ክፍል” ሲሆን የሌሊቱ ክፍል ኢሻአ ነው፦
11:114 ሶላትንም በቀን ጫፎች፤ ከሌሊትም “ክፍል وَزُلَفًا مِنَ اللَّيْلِ ፈጽም፤ መልካም ሥራዎች ኅጢአቶችን ያስወግዳሉና፤ ይህ ለተገሣጮች ግሣጤ ነው።
ማጠቃለያ
አሏህ ስለ ሶላት የነገረን በጊዜ የተወሰነና በአምስት ወቅት መሰገድ እንዳለበት ብቻ ሳይሆን “የተስተካከለ ደንብ” እንዳለውም ጭምር ነው፦
29:45 ከመጽሐፉ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፤ ሶላትንም “ደንቡን” ጠብቀህ ስገድ፤
4:77 ሶላትንም “ደንቡን” ጠብቃችሁ ስገዱ፣
2:43 ሶላትንም “ደንቡን” ጠብቃችሁ ስገዱ፤
30:31 ሶላትም “አስተካክላችሁ” ስገዱ፤
22:78 ሶላትንም “አስተካክላችሁ” ስገዱ፤
24:56 ሶላትንም “አስተካክላችሁ” ስገዱ፤
የሰላት ደምብ ደግሞ በውስጡ ተክቢራ፣ ተህሊል፣ ተስቢህ፣ ተሸሁድ፣ ተስሊም ወዘተ የመሳሰሉትን ያቅፋል፤ ይህን የተስተካከለ ደንብ የምናገኘው ደግሞ በነብያችን ሱና ነው፤ ስለዚህ ሱና አላህ ይናገራል፦
2:231 የአላህንም ጸጋ በናንተ ላይ ያደረገውን “ከመጽሐፍ” እና “ከጥበብም” በእርሱ የሚገስጻችሁ ሲኾን በእናንተ ላይ “ያወረደውን” አስታውሱ፡፡
“መጽሐፍ” የተባለው የአሏህ ንግግር ቁርአን ሲሆን “ጥበብ” የተባለው ደግሞ የረሱል “ንግግር” ነው፤ ሁለቱም የተወረዱ መሆናቸው ይሰመርበት፤ ስለዚህ የሶላት ዝርዝርና አፈፃፀም የነብያችን ሱና ላይ ተገልፃል።
አሏህ ሶላት ላይ ቆመው ከሚሞቱ ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“አስር” عَصْ ማለት “ጊዜ” ወይም “ሰርክ” ማለት ሲሆን የዓለማቱ ጌታ የማለበት ወቅት ነው፤ ይህቺ የሰርክ ሰላት በቁርአን የመካከለኛይቱ ሶላት ትባላለች፦
103:1″በጊዜያቱ እምላለሁوَالْعَصْرِ ፤
2:238 “በሶላቶች” الصَّلَوَاتِ “እና” በተለይ “በመካከለኛይቱም ሶላት” وَالصَّلَاةِ الْوُسْطَىٰ ላይ ተጠባበቁ፡፡ ታዛዦች ኾናችሁም ለአላህ ቁሙ፡፡
“መካከለኛይቱም ሶላት” የተባለችው ከሌሎች ሶላቶች ለመለየትና ለማያያዝ “ወ” وَ የሚል መስተፃምር ይጠቀማል፤ ታዲያ መካከለኛነቷ ለማን ነው? ስንል ለሁለት ሶላቶች ቢሆን ኖሮ ሙተና”dual” ያለው “ሷላተዪን” صلاتين በመንሱብና በመጅሩር”በተሳቢና በአገናዛቢ” አሊያም “ሷላታን” صلاتان በመርፉ”በባለቤት” ይጠቀም ነበር ነገር ግን መካከለኝነቷ ለሁለት ሳይሆን ጀመዕ”plural” ያለው “ሰለዋት” الصَّلَوَات የሚል ነው፣ ይህ የሚያሳየው ከፊቷ ሁለት ከኃላዋ ሁለት ያላት መካከለኛይቱ ሰላተል አስር ናት፤ ይህቺ ሶላት “ሰርክ”፣ “ፀሐይ ከመግባቷም በፊት”፣ “ከፀሐይ መዘንበል” ትባላለች፦
30:17 ምስጋናም በስማያትና በምድር ውስጥ ለርሱ ብቻ የተገባው ነው። “በሠርክም” በቀትር ውስጥ በምትገቡም ጊዜ፤ አጥሩት።
50:39 በሚሉትም ላይ ታገሥ፤ ጌታህንም ከማመስገን ጋር ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት “ከመግባቷም በፊት” አወድሰው፡፡
20:130 በሚሉትም ላይ ታገስ፤ ጌታህንም ፀሃይ ከመውጣትዋ በፊት “ከመግባትዋም በፊት” የምታመሰግን ሆነህ አጥራው፤ ስገድ፤
17:78-79 ሶላትን “ከፀሐይ መዘንበል” እስከ ሌሊት ጨለማ ድረስ ስገድ፤
4. “ሶላተል መግሪብ”
“መግሪብ” مَغْرِب “ምዕራብ” ማለትም “የጸሃይ መጥለቂያ” ማለት ነው፣ ይህ ሌላኛው የቀን ጫፍ ይባላል፦
11:114 ሶላትንም በቀን “ጫፎች” طَرَفَيِ ፤ ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፤ መልካም ሥራዎች ኅጢአቶችን ያስወግዳሉና፤ ይህ ለተገሣጮች ግሣጤ ነው።
20:130 በሚሉትም ላይ ታገስ፤ ጌታህንም ፀሃይ ከመውጣትዋ በፊት ከመግባትዋም በፊት የምታመሰግን ሆነህ አጥራው፤ ስገድ፤ ከሌሊት ሰዓቶችም “በቀን “ጫፎች” طَرَفَيِ አጥራው በሚሰጥህ ምንዳ ልትወድ ይከጀላልና።
“ተረፍ” طَرَف ማለት “ጫፍ” ማለት ሲሆን እዚህ ጋር የተጠቀመው ቃል ሙተና”dual” ሆኖ “ተረፈዪ” طَرَفَيِ ነው፤ የቀን ጫፍ አንዱ ጎህ ሲሆን ሌላው ምሽት ነው፤ ይህ “ምሽት” በቁርአን “በምታመሹ ጊዜ”፣ “በከዋክብት መደበቂያ ጊዜም” ይባላል፦
30:17-18 አላህንም፣ “በምታመሹ ጊዜ”፣ በምታነጉም ጊዜ፣ አጥሩት ።
52:48-49 ጌታህንም በምትንነሳ ጊዜ ከማመስገን ጋር አወድሰው። ከሌሊቱም አወድሰው፤ “በከዋክብት መደበቂያ ጊዜም አወድሰው” ።
5. “ሶላተል ኢሻአ”
“ኢሻአ” عِشَآء ማለት “ማታ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ይህን የማታ ወቅት በሶላት እንድንቆም ያዘናል፦
24:58 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው፣ እነዚያም ከናንተ ለአካለ መጠን ያልደረሱት፣ ከጎህ ሶላት በፊት፣ በቀትርም ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ፣ “ከማታ” الْعِشَاءِ ሶላትም በኃላ ሦስት ጊዜያት ያስፈቅዷችሁ።
40:55 ታገስም፤ የአላህ ተስፋ እውነት ነውና፤ ለስሕተትህም ምሕረትን ለምን፤ “በማታ” بِالْعَشِيِّ
በማለዳም ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው።
18:28 ነፍስህንም፤ ከነዚያ ጌታቸውን ፊቱን የሚሹ ሆነው በጧትና “በማታ” وَالْعَشِيِّ ከሚግገዙት ጋር አስታግሥ፤
“ዙልፈ” زُلْفَة ” ፊተኛው የሌሊት ክፍል” ሲሆን የሌሊቱ ክፍል ኢሻአ ነው፦
11:114 ሶላትንም በቀን ጫፎች፤ ከሌሊትም “ክፍል وَزُلَفًا مِنَ اللَّيْلِ ፈጽም፤ መልካም ሥራዎች ኅጢአቶችን ያስወግዳሉና፤ ይህ ለተገሣጮች ግሣጤ ነው።
ማጠቃለያ
አሏህ ስለ ሶላት የነገረን በጊዜ የተወሰነና በአምስት ወቅት መሰገድ እንዳለበት ብቻ ሳይሆን “የተስተካከለ ደንብ” እንዳለውም ጭምር ነው፦
29:45 ከመጽሐፉ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፤ ሶላትንም “ደንቡን” ጠብቀህ ስገድ፤
4:77 ሶላትንም “ደንቡን” ጠብቃችሁ ስገዱ፣
2:43 ሶላትንም “ደንቡን” ጠብቃችሁ ስገዱ፤
30:31 ሶላትም “አስተካክላችሁ” ስገዱ፤
22:78 ሶላትንም “አስተካክላችሁ” ስገዱ፤
24:56 ሶላትንም “አስተካክላችሁ” ስገዱ፤
የሰላት ደምብ ደግሞ በውስጡ ተክቢራ፣ ተህሊል፣ ተስቢህ፣ ተሸሁድ፣ ተስሊም ወዘተ የመሳሰሉትን ያቅፋል፤ ይህን የተስተካከለ ደንብ የምናገኘው ደግሞ በነብያችን ሱና ነው፤ ስለዚህ ሱና አላህ ይናገራል፦
2:231 የአላህንም ጸጋ በናንተ ላይ ያደረገውን “ከመጽሐፍ” እና “ከጥበብም” በእርሱ የሚገስጻችሁ ሲኾን በእናንተ ላይ “ያወረደውን” አስታውሱ፡፡
“መጽሐፍ” የተባለው የአሏህ ንግግር ቁርአን ሲሆን “ጥበብ” የተባለው ደግሞ የረሱል “ንግግር” ነው፤ ሁለቱም የተወረዱ መሆናቸው ይሰመርበት፤ ስለዚህ የሶላት ዝርዝርና አፈፃፀም የነብያችን ሱና ላይ ተገልፃል።
አሏህ ሶላት ላይ ቆመው ከሚሞቱ ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዘጠኙ ታምራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17:101 ለሙሳም “ግልጽ” የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው።
አምላካችን አላህ ሙሳን ወደ ፊርዖንና ወደ መማክርቶቹ በታምራት ልኮታል፤ እነዚህም ታምራት ዘጠኝ ናቸው፦
7:103 ከዚያም ከበኋላቸው ሙሳን ወደ ፊርዖንና ወደ መማክርቶቹ “በታምራታችን” ላክነው፤ በእርሷም ካዱ፤ የአጥፊዎችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት።
17:101 ለሙሳም “ግልጽ” የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው።
1ኛ. ታምር
“ግልጽ እባብ”
7:106-107 ፈርኦንም፦ “በታምር” የመጣህ እንደሆንክ ከእውነተኞቹ ከሆንክ እርሷን አምጣት አለው። በትሩንም ጣለ፤ እርሷም ወድያውኑ “ግልጽ እባብ” ሆነች።
26:32 በትሩንም ጣለ፡፡ እርሷም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች፡፡
2ኛ. ታምር
“እጁንም ነጭ መሆን”
7:108 እጁንም አወጣ፤ እርሷም ወዲያውኑ ለተመልካች ነጭ ሆነች።
20:22 እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ፣ “ሌላ ታምር” ስትሆን ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና።
እጁን ወደ ብብቱ አስገብቶ ያለ ነውር ነጭ ሆና መውጣት እና ከላይ በትሩ ወደ እባብ መቀየሩ “”ሁለት አስረጅዎች”” ናቸው፦
28:32 እጅህን በልብስህ ውስጥ አግባ፡፡ ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና፡፡ ክንፍህንም ከፍርሃት ለመዳን ወደ አንተ አጣብቅ፡፡ እነዚህም ከጌታህ የሆኑ ወደ ፈርዖንና ወደ መኳንንቶቹ የሚደርሱ “”ሁለት አስረጅዎች”” ናቸው፡፡ እነርሱ አመጸኞች ሕዝቦች ነበሩና፡፡»
3ኛ. ታምር
“ድርቅ”
7:130 የፈርዖንንም ቤተሰቦች እንዲገሰጹ “በድርቅ” አመታት እና ከፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ ያዝናቸው።
ይህ ታምር ለአመታት ከፍሬዎችም በመቀነስ ድርቅ መምጣቱ ሲሆን እነዚህ ሶስት ታምራት መጥተውላቸው በማንኛይቱም ታምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለምን አሉ፦
7:131-132 ደጊቱም ነገር በመጣላችሁ ጊዜ ይህች ለኛ ተገቢ ናት ይላሉ፤ ክፋትም ብታገኛቸው በሙሳና አብረውት ባሉት ገደቢስነት ያመካኛሉ፤ ንቁ፤ ገደቢስነታቸው አላህ ዘንድ ብቻ ነው፤ ግን አብዛኛዎቻቸው አያውቁም። ለሙሳም
፦ “”በማንኛይቱም ታምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለምን”” አሉ፤
ያንን ሶስት ታምራት ሲያስተባብሉ ወዲያውም፦ የውሃን ማጥለቅለቅ፣ አንበጣንም፣ ነቀዝንም፣ እንቁራሪቶችንም፣ ደምንም “የተለያዩ ታምራት” ሲኾኑ በእነርሱ ላይ ተላከ፦
7:133 ወዲያውም፦ የውሃን ማጥለቅለቅ፣ አንበጣንም፣ ነቀዝንም፣ እንቁራሪቶችንም፣ ደምንም “የተለያዩ ታምራት” ሲኾኑ በእነርሱ ላይ ላክን፤ ኮሩም፤ ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ።
እነዚህም አራት ተከታታይ ታምራት፦
4ኛ. ታምር
“የውሃን ማጥለቅለቅ”
5ኛ. ታምር
“አንበጣን”
6ኛ. ታምር
“ነቀዝን”
7ኛ. ታምር
“እንቁራሪቶች”
8ኛ. ታምር
“ደም”
9ኛ. ታምር
“ባህሩ መከፈሉ”
አላህ ስምንቱን ታምራት ሲያስተባብሉ በባህር ውስጥ አሰጠማቸው፦
7:136 እነርሱ “በታምራታችን” ስለአስተባበሉም ከእርሷ ዘንጊዎች ስለኾኑም፤ ከእነርሱ ተበቀልን፤ በባሕርም ውስጥ አሰጠምናቸው።
ይህንን ያደረገው ቅድሚያ በሙሳ ባህሩን በበትር እንዲመታ አስደርጎ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ በማድረግ ሙሳንም ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም ካዳነ በኃላ ያስተባበሉትን ሌሎቹን አሰጠመ፤ ይህ ታላቅ ታምር ነው፦
26፥63-67 ወደ ሙሳም «ባሕሩን በበትርህ ምታው» ስንል ላክንበት፡፡ መታውና ተከፈለም፡፡ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ ኾነ፡፡ እዚያም ዘንድ ሌሎችን አቀረብን፡፡ ሙሳንም ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም አዳንን፡፡ ከዚያም ሌሎቹን “አሰጠምን”፡፡ በዚህ ውስጥ “”ታላቅ ታምር”” አለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17:101 ለሙሳም “ግልጽ” የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው።
አምላካችን አላህ ሙሳን ወደ ፊርዖንና ወደ መማክርቶቹ በታምራት ልኮታል፤ እነዚህም ታምራት ዘጠኝ ናቸው፦
7:103 ከዚያም ከበኋላቸው ሙሳን ወደ ፊርዖንና ወደ መማክርቶቹ “በታምራታችን” ላክነው፤ በእርሷም ካዱ፤ የአጥፊዎችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት።
17:101 ለሙሳም “ግልጽ” የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው።
1ኛ. ታምር
“ግልጽ እባብ”
7:106-107 ፈርኦንም፦ “በታምር” የመጣህ እንደሆንክ ከእውነተኞቹ ከሆንክ እርሷን አምጣት አለው። በትሩንም ጣለ፤ እርሷም ወድያውኑ “ግልጽ እባብ” ሆነች።
26:32 በትሩንም ጣለ፡፡ እርሷም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች፡፡
2ኛ. ታምር
“እጁንም ነጭ መሆን”
7:108 እጁንም አወጣ፤ እርሷም ወዲያውኑ ለተመልካች ነጭ ሆነች።
20:22 እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ፣ “ሌላ ታምር” ስትሆን ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና።
እጁን ወደ ብብቱ አስገብቶ ያለ ነውር ነጭ ሆና መውጣት እና ከላይ በትሩ ወደ እባብ መቀየሩ “”ሁለት አስረጅዎች”” ናቸው፦
28:32 እጅህን በልብስህ ውስጥ አግባ፡፡ ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና፡፡ ክንፍህንም ከፍርሃት ለመዳን ወደ አንተ አጣብቅ፡፡ እነዚህም ከጌታህ የሆኑ ወደ ፈርዖንና ወደ መኳንንቶቹ የሚደርሱ “”ሁለት አስረጅዎች”” ናቸው፡፡ እነርሱ አመጸኞች ሕዝቦች ነበሩና፡፡»
3ኛ. ታምር
“ድርቅ”
7:130 የፈርዖንንም ቤተሰቦች እንዲገሰጹ “በድርቅ” አመታት እና ከፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ ያዝናቸው።
ይህ ታምር ለአመታት ከፍሬዎችም በመቀነስ ድርቅ መምጣቱ ሲሆን እነዚህ ሶስት ታምራት መጥተውላቸው በማንኛይቱም ታምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለምን አሉ፦
7:131-132 ደጊቱም ነገር በመጣላችሁ ጊዜ ይህች ለኛ ተገቢ ናት ይላሉ፤ ክፋትም ብታገኛቸው በሙሳና አብረውት ባሉት ገደቢስነት ያመካኛሉ፤ ንቁ፤ ገደቢስነታቸው አላህ ዘንድ ብቻ ነው፤ ግን አብዛኛዎቻቸው አያውቁም። ለሙሳም
፦ “”በማንኛይቱም ታምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለምን”” አሉ፤
ያንን ሶስት ታምራት ሲያስተባብሉ ወዲያውም፦ የውሃን ማጥለቅለቅ፣ አንበጣንም፣ ነቀዝንም፣ እንቁራሪቶችንም፣ ደምንም “የተለያዩ ታምራት” ሲኾኑ በእነርሱ ላይ ተላከ፦
7:133 ወዲያውም፦ የውሃን ማጥለቅለቅ፣ አንበጣንም፣ ነቀዝንም፣ እንቁራሪቶችንም፣ ደምንም “የተለያዩ ታምራት” ሲኾኑ በእነርሱ ላይ ላክን፤ ኮሩም፤ ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ።
እነዚህም አራት ተከታታይ ታምራት፦
4ኛ. ታምር
“የውሃን ማጥለቅለቅ”
5ኛ. ታምር
“አንበጣን”
6ኛ. ታምር
“ነቀዝን”
7ኛ. ታምር
“እንቁራሪቶች”
8ኛ. ታምር
“ደም”
9ኛ. ታምር
“ባህሩ መከፈሉ”
አላህ ስምንቱን ታምራት ሲያስተባብሉ በባህር ውስጥ አሰጠማቸው፦
7:136 እነርሱ “በታምራታችን” ስለአስተባበሉም ከእርሷ ዘንጊዎች ስለኾኑም፤ ከእነርሱ ተበቀልን፤ በባሕርም ውስጥ አሰጠምናቸው።
ይህንን ያደረገው ቅድሚያ በሙሳ ባህሩን በበትር እንዲመታ አስደርጎ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ በማድረግ ሙሳንም ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም ካዳነ በኃላ ያስተባበሉትን ሌሎቹን አሰጠመ፤ ይህ ታላቅ ታምር ነው፦
26፥63-67 ወደ ሙሳም «ባሕሩን በበትርህ ምታው» ስንል ላክንበት፡፡ መታውና ተከፈለም፡፡ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ ኾነ፡፡ እዚያም ዘንድ ሌሎችን አቀረብን፡፡ ሙሳንም ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም አዳንን፡፡ ከዚያም ሌሎቹን “አሰጠምን”፡፡ በዚህ ውስጥ “”ታላቅ ታምር”” አለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እራስን ማጥፋት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
4፥29 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ ግን ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን ንግድ ብሉ፡፡ *"እራሳችሁንም አትግደሉ"*፡፡ አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
አምላካችን አላህ ነፍስን መግደል አውግዟል፦
4፥33 *ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
“ነፍስ” نَفْس ማለት “ራስነት”own self-hood” ነው፤ ይህ ነፍስ መግደል ሐራምነቱ በእናት ማህጸን ውስጥ ያለ ሽልንም ሆን ብሎ እንዲጨነግፍ ማድረግም ጭምር ነው፦
4፥31 *ልጆቻችሁንም ድኽነትን ለመፍራት አትግደሉ፡፡ እኛ እንመግባቸዋለን፡፡ እናንተንም እንመግባለን፡፡ እነርሱን መግደል ታላቅ ኃጢኣት ነውና*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا أَوْلَادَكُمْ خَشْيَةَ إِمْلَاقٍ ۖ نَّحْنُ نَرْزُقُهُمْ وَإِيَّاكُمْ ۚ إِنَّ قَتْلَهُمْ كَانَ خِطْئًا كَبِيرًا
ይህ ነፍስን መግደል ሐራምነቱ እራስንም መግደል ያጠቃልላል፤ "አንፉሠኩም" أَنفُسَكُمْ ማለት "እራሳችሁን" ማለት ነው፦
4፥29 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ ግን ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን ንግድ ብሉ፡፡ *"እራሳችሁንም አትግደሉ"*፡፡ አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
2፥195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ *በእጆቻችሁም ነፍሶቻችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ*፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
"እራስን ማጥፋት"Suicide" በኢሥላም ይህ ያህል ሐራም እንደሆነ ጥልልና ጥንፍፍ ያለ አስተምህሮት እንዳለ ካወቅን ዘንዳ ሚሽነሪዎች፦ "ነቢያችሁ"ﷺ" ለምንድን ነው እራሳቸውን ሊያጠፉ የሞከሩት?" ብለው ጥያቄ ያቀርባሉ፤ እኛ ሙሥሊሞች፦ "ነቢያችን"ﷺ" እረ በፍጹም እንዲህ ያለ ሙከራ አላደረጉም" ብለን ክፉኛ እንሞግታለን፤ ለማንኛው ይህ ጥያቄ ያስነሳበትን ሐዲስ በሰከነና በሰላ አእምሮ እናስተንትን፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 91, ሐዲስ 1
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ ........፦ከዚያም ወረቃህ ከሞተ ከጥቂት ቀናት በኃላ ወሕይ ለተወሰነ ጊዜ ያህል በተቋረጠ ጊዜ ነቢዩ"ﷺ" እጅግ አዝነው ነበር፤ *"እንደሰማነውም"፦ "እርሳቸው ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ያስቡ ነበር"*።
ثُمَّ لَمْ يَنْشَبْ وَرَقَةُ أَنْ تُوُفِّيَ، وَفَتَرَ الْوَحْىُ فَتْرَةً حَتَّى حَزِنَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فِيمَا بَلَغَنَا حُزْنًا غَدَا مِنْهُ مِرَارًا كَىْ يَتَرَدَّى مِنْ رُءُوسِ شَوَاهِقِ الْجِبَالِ،
ሐዲሱ እረጅም ስለሆነ ለመጻፍ ጊዜና ቦታ እንዳይፈጅ እና ለአንባቢያንም እንዳይሰለች በአጭሩ አስቀምጬዋለው፤ ሙሉውን የሚፈልግ መረጃው ስላለ ገብቶ ማየት ይችላል። እዚህ ሐዲስ ላይ "እንደ ሰማነው" ተብሎ የተቀመጠው የዐረቢኛው ቃል "ፊማ በለገና" فِيمَا بَلَغَنَا እንጂ "ፊማ ሠሚዕና" فِيمَا سَمِعْنَا አይደለም። ምንድን ነው ልዩነቱ? ከተባለ "ፊማ ሠሚዕና" فِيمَا سَمِعْنَا ማለት "እንደ ሰማነው" ማለት ሲሆን ይህ መስማት ከላይ ከተራኪው በሰንሰለት የተላለፈ ትክክለኛ ትረካ ሲሆን "ፊማ በለገና" فِيمَا بَلَغَنَا ማለት ደግሞ ከአሉባልታ የሚሰማ ወሬ ነው፤ "ሙበሊግ" مـُبـَلّـِغ ማለት "አሉባልተኛ" ማለት ሲሆን "መብለግ" مـَبلـَغ ማለት ደግሞ "አሉባልታ" ማለት ነው። ይህንን የሥነ-ቋንቋን ሙግት ይዘን ስለ ነቢያችን"ﷺ"፦ "እርሳቸው ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ያስቡ ነበር" የሚል ሃይለ-ቃል ከጠላት አሉባልተኛ የተገኘ አሉባልታ ወሬ እንጂ ከባልደረቦቻቸው የተገኘ ስንክሳር በፍጹም አይደለም። ሲቀጥል "ፊማ በለገና" فِيمَا بَلَغَنَا ያለው በዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እና በዘጋቢው መካከል ያለ አስተላላፊ "አዝ-ዙህሪይ" الزُّهْرِيّ ነው፤ ይህንን ነጥብ ሀፊዝ ኢብኑ ሐጀረል አስቀላኒ"ረሒሙሁላህ" እንዲህ ይሉናል፦
ፈትሑል ባሪ ፊ ሸርሕ 19/449 ኪታቡል ተዕቢር
*"ፊማ በለገና" فِيمَا بَلَغَنَا ብሎ የተናገረው አዝ-ዙሁሪይ ነው። ይህም ማለት ስለ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ከሚያወራው ጥቅል ትረካ ውስጥ "ፊማ በለገና" የአዝ-ዙሁሪይ ንግግር ብቻ እንጅ ከዘገባው ጋር የተያያዘ አይደለም"*። إِنَّ الْقَائِل فِيمَا بَلَغَنَا هُوَ الزُّهْرِيّ ، وَمَعْنَى الْكَلَام أَنَّ فِي جُمْلَة مَا وَصَلَ إِلَيْنَا مِنْ خَبَر رَسُول اللَّه صَلَّى اللَّه عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فِي هَذِهِ الْقِصَّة وَهُوَ مِنْ بَلَاغَات الزُّهْرِيّ وَلَيْسَ مَوْصُولًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
4፥29 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ ግን ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን ንግድ ብሉ፡፡ *"እራሳችሁንም አትግደሉ"*፡፡ አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
አምላካችን አላህ ነፍስን መግደል አውግዟል፦
4፥33 *ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
“ነፍስ” نَفْس ማለት “ራስነት”own self-hood” ነው፤ ይህ ነፍስ መግደል ሐራምነቱ በእናት ማህጸን ውስጥ ያለ ሽልንም ሆን ብሎ እንዲጨነግፍ ማድረግም ጭምር ነው፦
4፥31 *ልጆቻችሁንም ድኽነትን ለመፍራት አትግደሉ፡፡ እኛ እንመግባቸዋለን፡፡ እናንተንም እንመግባለን፡፡ እነርሱን መግደል ታላቅ ኃጢኣት ነውና*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا أَوْلَادَكُمْ خَشْيَةَ إِمْلَاقٍ ۖ نَّحْنُ نَرْزُقُهُمْ وَإِيَّاكُمْ ۚ إِنَّ قَتْلَهُمْ كَانَ خِطْئًا كَبِيرًا
ይህ ነፍስን መግደል ሐራምነቱ እራስንም መግደል ያጠቃልላል፤ "አንፉሠኩም" أَنفُسَكُمْ ማለት "እራሳችሁን" ማለት ነው፦
4፥29 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ገንዘቦቻችሁን በመካከላችሁ ያለ አግባብ አትብሉ፡፡ ግን ከእናንተ በመዋደድ የኾነችውን ንግድ ብሉ፡፡ *"እራሳችሁንም አትግደሉ"*፡፡ አላህ ለእናንተ አዛኝ ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَكُم بَيْنَكُم بِالْبَاطِلِ إِلَّا أَن تَكُونَ تِجَارَةً عَن تَرَاضٍ مِّنكُمْ ۚ وَلَا تَقْتُلُوا أَنفُسَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا
2፥195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ *በእጆቻችሁም ነፍሶቻችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ*፡፡ በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
"እራስን ማጥፋት"Suicide" በኢሥላም ይህ ያህል ሐራም እንደሆነ ጥልልና ጥንፍፍ ያለ አስተምህሮት እንዳለ ካወቅን ዘንዳ ሚሽነሪዎች፦ "ነቢያችሁ"ﷺ" ለምንድን ነው እራሳቸውን ሊያጠፉ የሞከሩት?" ብለው ጥያቄ ያቀርባሉ፤ እኛ ሙሥሊሞች፦ "ነቢያችን"ﷺ" እረ በፍጹም እንዲህ ያለ ሙከራ አላደረጉም" ብለን ክፉኛ እንሞግታለን፤ ለማንኛው ይህ ጥያቄ ያስነሳበትን ሐዲስ በሰከነና በሰላ አእምሮ እናስተንትን፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 91, ሐዲስ 1
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ ........፦ከዚያም ወረቃህ ከሞተ ከጥቂት ቀናት በኃላ ወሕይ ለተወሰነ ጊዜ ያህል በተቋረጠ ጊዜ ነቢዩ"ﷺ" እጅግ አዝነው ነበር፤ *"እንደሰማነውም"፦ "እርሳቸው ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ያስቡ ነበር"*።
ثُمَّ لَمْ يَنْشَبْ وَرَقَةُ أَنْ تُوُفِّيَ، وَفَتَرَ الْوَحْىُ فَتْرَةً حَتَّى حَزِنَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فِيمَا بَلَغَنَا حُزْنًا غَدَا مِنْهُ مِرَارًا كَىْ يَتَرَدَّى مِنْ رُءُوسِ شَوَاهِقِ الْجِبَالِ،
ሐዲሱ እረጅም ስለሆነ ለመጻፍ ጊዜና ቦታ እንዳይፈጅ እና ለአንባቢያንም እንዳይሰለች በአጭሩ አስቀምጬዋለው፤ ሙሉውን የሚፈልግ መረጃው ስላለ ገብቶ ማየት ይችላል። እዚህ ሐዲስ ላይ "እንደ ሰማነው" ተብሎ የተቀመጠው የዐረቢኛው ቃል "ፊማ በለገና" فِيمَا بَلَغَنَا እንጂ "ፊማ ሠሚዕና" فِيمَا سَمِعْنَا አይደለም። ምንድን ነው ልዩነቱ? ከተባለ "ፊማ ሠሚዕና" فِيمَا سَمِعْنَا ማለት "እንደ ሰማነው" ማለት ሲሆን ይህ መስማት ከላይ ከተራኪው በሰንሰለት የተላለፈ ትክክለኛ ትረካ ሲሆን "ፊማ በለገና" فِيمَا بَلَغَنَا ማለት ደግሞ ከአሉባልታ የሚሰማ ወሬ ነው፤ "ሙበሊግ" مـُبـَلّـِغ ማለት "አሉባልተኛ" ማለት ሲሆን "መብለግ" مـَبلـَغ ማለት ደግሞ "አሉባልታ" ማለት ነው። ይህንን የሥነ-ቋንቋን ሙግት ይዘን ስለ ነቢያችን"ﷺ"፦ "እርሳቸው ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ያስቡ ነበር" የሚል ሃይለ-ቃል ከጠላት አሉባልተኛ የተገኘ አሉባልታ ወሬ እንጂ ከባልደረቦቻቸው የተገኘ ስንክሳር በፍጹም አይደለም። ሲቀጥል "ፊማ በለገና" فِيمَا بَلَغَنَا ያለው በዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እና በዘጋቢው መካከል ያለ አስተላላፊ "አዝ-ዙህሪይ" الزُّهْرِيّ ነው፤ ይህንን ነጥብ ሀፊዝ ኢብኑ ሐጀረል አስቀላኒ"ረሒሙሁላህ" እንዲህ ይሉናል፦
ፈትሑል ባሪ ፊ ሸርሕ 19/449 ኪታቡል ተዕቢር
*"ፊማ በለገና" فِيمَا بَلَغَنَا ብሎ የተናገረው አዝ-ዙሁሪይ ነው። ይህም ማለት ስለ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ከሚያወራው ጥቅል ትረካ ውስጥ "ፊማ በለገና" የአዝ-ዙሁሪይ ንግግር ብቻ እንጅ ከዘገባው ጋር የተያያዘ አይደለም"*። إِنَّ الْقَائِل فِيمَا بَلَغَنَا هُوَ الزُّهْرِيّ ، وَمَعْنَى الْكَلَام أَنَّ فِي جُمْلَة مَا وَصَلَ إِلَيْنَا مِنْ خَبَر رَسُول اللَّه صَلَّى اللَّه عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فِي هَذِهِ الْقِصَّة وَهُوَ مِنْ بَلَاغَات الزُّهْرِيّ وَلَيْسَ مَوْصُولًا
እኛም ዞር ብለን ባይብል ላይ ተመሳሳይ ባይሆንም ስለ እራስን ማጥፋት ጥያቄ እናቀርባለን፤ የዕብራዊያን ጸሐፊ በእምነት ድል ስላደረጉ የብሉይ ኪዳን ሰዎች ሲተርክን እንደ ደመና በዙሪያቸው ካሉት ምስክሮች አንዱ ሶምሶን ነበር፦
ዕብራውያን 11፥32-33 እንግዲህ ምን እላለሁ? ስለ ጌዴዎንና ስለ ባርቅ *"ስለ ሶምሶንም"* ስለ ዮፍታሔም ስለ ዳዊትና ስለ ሳሙኤልም ስለ ነቢያትም እንዳልተርክ ጊዜ ያጥርብኛልና። *"እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ፥ ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ"*፥
ዕብራውያን 12፥1 እንግዲህ *እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን*፥
እንደሚታወቀው ሶምሶን እራሱን አጥፍቶ ሌሎችን ያጠፋ ሰው ነው፦
መሣፍንት 16፥30 ሶምሶንም፦ *"ከፍልስጥኤማውያን ጋር ልሙት አለ፤ ተጎንብሶም ምሰሶቹን በሙሉ ኅይሉ ገፋ፥ ቤቱም በውስጡ በነበሩት በመኳንንቱም በሕዝቡም ሁሉ ላይ ወደቀ፤ በሞቱም የገደላቸው ሙታን በሕይወት ሳለ ከገደላቸው በዙ"*።
እና እራሱን ያጠፋ ሰው እንዴት በእምነት ድል ነሳ፥ ምስክር ነው ይባልለታል? ይህንን የሚመልስ አንዳች ሰው የለም። አሉባልታው የሚለው፦ "ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ይሞክሩ ነበር" አሊያም "ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ አጥፍተው ነበር" ሳይሆን "ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ያስቡ ነበር" ነው።
ማሰብ እና መሞከር አሊያም ማሰብ እና ማድረግ ሁለት ለየቅል የሆኑ ትርጉሞች ናቸው። ይህ የሶምሶን ድርጊት ግን እራስን ለማጥፋት ማሰብ አሊያም መሞከር ሳይሆን እራሱን ማጥፋት ነው። ይህንን ጉድ ይዞ ከላይ ያቀረብነውን ሐዲስ መተቸት ማለት ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሽዋን ምች መታት እንደማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ አለይኩም
ዕብራውያን 11፥32-33 እንግዲህ ምን እላለሁ? ስለ ጌዴዎንና ስለ ባርቅ *"ስለ ሶምሶንም"* ስለ ዮፍታሔም ስለ ዳዊትና ስለ ሳሙኤልም ስለ ነቢያትም እንዳልተርክ ጊዜ ያጥርብኛልና። *"እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ፥ ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ"*፥
ዕብራውያን 12፥1 እንግዲህ *እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን*፥
እንደሚታወቀው ሶምሶን እራሱን አጥፍቶ ሌሎችን ያጠፋ ሰው ነው፦
መሣፍንት 16፥30 ሶምሶንም፦ *"ከፍልስጥኤማውያን ጋር ልሙት አለ፤ ተጎንብሶም ምሰሶቹን በሙሉ ኅይሉ ገፋ፥ ቤቱም በውስጡ በነበሩት በመኳንንቱም በሕዝቡም ሁሉ ላይ ወደቀ፤ በሞቱም የገደላቸው ሙታን በሕይወት ሳለ ከገደላቸው በዙ"*።
እና እራሱን ያጠፋ ሰው እንዴት በእምነት ድል ነሳ፥ ምስክር ነው ይባልለታል? ይህንን የሚመልስ አንዳች ሰው የለም። አሉባልታው የሚለው፦ "ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ይሞክሩ ነበር" አሊያም "ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ አጥፍተው ነበር" ሳይሆን "ብዙ ጊዜ ራሳቸውን ከትልቅ ተራራ ላይ ለመጣል ያስቡ ነበር" ነው።
ማሰብ እና መሞከር አሊያም ማሰብ እና ማድረግ ሁለት ለየቅል የሆኑ ትርጉሞች ናቸው። ይህ የሶምሶን ድርጊት ግን እራስን ለማጥፋት ማሰብ አሊያም መሞከር ሳይሆን እራሱን ማጥፋት ነው። ይህንን ጉድ ይዞ ከላይ ያቀረብነውን ሐዲስ መተቸት ማለት ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሽዋን ምች መታት እንደማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ አለይኩም
የአላህ ዘለበት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥103 *የአላህንም ገመድ ሁላችሁም ያዙ*፡፡ አትለያዩም وَٱعْتَصِمُوا۟ بِحَبْلِ ٱللَّهِ جَمِيعًۭا وَلَا تَفَرَّقُوا۟ ۚ ፡፡
መግቢያ
"ሐብል" حَبْل ማለት "ዘለበት" ወይም "ገመድ" ማለት ሲሆን ሙፈሲሪን የአላህ ዘለበት የተባለው የአላህ መጽሐፍ፣ ኪዳን፣ ሃይማኖት ነው ብለው አስቀምጠውታል፤ ይህንን ጠቅለል ስናደርገው "ኢስላም" ይሆናል፦
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ እናንተም *ሙስሊሞች* ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ أَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ ፡፡
3፥103 *የአላህንም ገመድ ሁላችሁም ያዙ*፡፡ አትለያዩም وَٱعْتَصِمُوا۟ بِحَبْلِ ٱللَّهِ جَمِيعًۭا وَلَا تَفَرَّقُوا۟ ۚ ፡፡
ይህንን ዘለበት የያዘ ሰው ልዩነት ውስጥ አይገባም፤ አላህም "አትለያዩ" ብሎ አስጠንቅቋል፤ ከቁርአን መውረድ በፊት የነበሩት ህዝቦች እንደተለያዩት እና እንደተከፋፈሉት አትለያዩ ብሎናል፦
30:32 ከነዚያ *ሃይማኖታቸውን ከለያዩት እና ክፍልፍሎችም ከኾኑት አትኹኑ*፤
አምላካችን አላህ ስለ "አንድንት" ብዙ ጊዜ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይናገራል፤ ኢስላም ማለት አላህ ኑሕን፣ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም ያዘዘበትን ሃይማኖት እንደሆነ ይናገራል፤ ይህ ሃይማኖት በመያዝ በኢስላም "አትለያዩ ይለናል፦
42:13 ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ፤ ያንንም በርሱ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም ያዘዘበትን፣ ሃይማኖትን በትክክል አቋቋሙ፣ *በእርሱም አትለያዩ* ማለትን ደነገግን።
ነጥብ አንድ
""ዉስቃ"
"ዉስቃ" وُثْقَىٰ "ገመድ" ወይም "ዘለበት" ማለት ሲሆን ይህ ዘለበት በቁርአን "ጠንካራ ዘለበት" ተብሏል፦
31:22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ "ፊቱን" وَجْهَهُ ወደ አላህ "የሚሰጥም" يُسْلِمْ ሰው፣ "ጠንካራ ገመድ" بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፤ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው።
2:256 በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ "የሌላትን ጠንካራ" بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡
ይህ ጠንካራ ዘለበት “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ “ከአሏህ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚለው ቃለ-ምስክርነት ነው፤ በዚህ ቃል ማንኛውንም ጣኦታትን ክደን "ሌላ አምላክ የለም" ብለን የምናፈርስበትና አንዱን አምላክ አላህ አምነን የምናፀናበት ጠንካራ ዘለበት ነው፤ በዚህ ዘለበት እራሳችንን መሉ ለሙሉ ለአላህ በአምልኮ የምንታዘዝበት ነው፤ "ፊት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ወጅህ" وَجْه ሲሆን "ሁለንተና" ማለት ነው፦
3:20 ቢከራከሩህም :- "ፊቴን" وَجْهِيَ "ለአላህ ሰጠሁ"፤ የተከተሉኝም ሰዎች እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ በላቸዉ፤
4:125 እርሱ መልካም ሰሪ ሆኖ "ፊቱን" وَجْهَهُ "ለአላህ ከሠጠ" እና የኢብራሂምን መንገድ ቀጥተኛ ሲሆን፣ ከተከተለ ሰው፣ ይበልጥ ሃይማኖቱ ያማረ ሰው ማነው?
"ለአላህ ሰጠሁ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል ይሰመርበት፤ "ሰጠሁ" ተብሎ የተቀመጠበት ግስ "አስለምቱ" أَسْلَمْتُ ሲሆን "ታዘዝኩ" ማለት ነው፤ ስለዚህ የዚህ የመታዘዝ እንብርቱና አስኳሉ የአላህ ዘለበት ነው፤ "ኢስላም" እነዚህን ሁሉ የሚጠቀልል ስም ነው፤ እስቲ የሚቀጥለውን ነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ ሁለት
"ኢስላም"
"ኢስላም" إِسْلَٰم ማለት "መታዘዝ" ማለት ሲሆን የአላህ ሃይማኖት ነው፦
አላህ ዘንድ ሃይማኖት "ኢስላም" الْإِسْلَامُ ብቻ ነው፡፡
110፥2 ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ وَرَأَيْتَ ٱلنَّاسَ يَدْخُلُونَ فِى دِينِ ٱللَّهِ أَفْوَاجًۭا ፤
2:139 እኛም "ለእርሱ ፍጹም ታዛዦች" ስንኾን "በአላህ ሃይማኖት" ትከራከሩናላችሁን? በላቸው፡፡
ሁለንተናውን አላህን ለማምለክ "ታዛዥ" የሆነው ግለሰብ ደግሞ "ሙስሊም" مُسْلِم ይባላል፤ አንድ የአላህ ዘለበት የጨበጠ ሰው "ለእርሱ ታዛዥ" ነው፦
29:46 በሉም ፦ በዚያ ወደኛ በተወረደው፣ ወደናንተም በተወረደው አመንን፤ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፤ እኛም "ለእርሱ ታዛዦች" مُسْلِمُونَ ነን።
2:136 እኛም "ለእርሱ ታዛዦች" مُسْلِمُونَ ነን» በሉ፡፡
3፥84 እኛ "ለእርሱ ታዛዦች" مُسْلِمُونَ ነን፣ በል።
21:108 ያ ወደኔ የሚወረደው፣ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም "ታዛዦች" مُسْلِمُونَ ናችሁን? በላቸው።
"ታዛዦች" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሙስሊሙን" مُسْلِمُونَ ሲሆን የሙስሊም ብዙ ቁጥር ነው፤ "በሉ" የተባልነው ስማችን "ሙስሊም" እንጂ ሌላ አይደለም፤ ይህን ስም ያወጣው የጉባኤ ስብስብ ሳይሆን የዓለማቱ ጌታ ነው፤ ከዚህ ስም ውጪ ያማረ ቃል የት አለ? አላህ ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ ብሎናል፦
22፥78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፤ እርሱ አላህ መርጧችኋል፤ በእናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፤ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፤ እርሱ አላህ ከዚህ በፊት "ሙስሊሞች" الْمُسْلِمِينَ ብሎ ሰይሟችኋል፡፡
41:33 ወደ አላህ ከጠራ እና መልካምንም ከሠራ፣ እኔ "ከሙስሊሞች" الْمُسْلِمِينَ ነኝ ካለም ቃሉ ያማረ ማነው?
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ እናንተም "ሙስሊሞች" مُّسْلِمُونَ ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ ፡፡
አላህ ሙስሊም ሳትሆኑ እንዳትሞቱ፣ ሙስሊም ከሚለው ስም ያማረ ስም የለም እያለን እኛ ማን ነንና ነው ታፔላ እየለጠፍን በማንፈልግበት ስም የምንጠራራው? "አልቃብ" أَلْقَٰب ማለት "ቅፅል ስም"nickname" ነው፤ በዚህ ስም መጠራራት ሆነ እርስ በእርሳችን አንዱ ሌላውን ማነወር፣ መንቀፍ፣ መዝለፍ ሃራም ነው፦
49:11እላንተ ያመናችሁ ሆይ .. እራሳችሁንም አታነውሩ፤ በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ وَلَا تَلْمِزُوا أَنْفُسَكُمْ وَلَا تَنَابَزُوا بِالْأَلْقَابِ ፤
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥103 *የአላህንም ገመድ ሁላችሁም ያዙ*፡፡ አትለያዩም وَٱعْتَصِمُوا۟ بِحَبْلِ ٱللَّهِ جَمِيعًۭا وَلَا تَفَرَّقُوا۟ ۚ ፡፡
መግቢያ
"ሐብል" حَبْل ማለት "ዘለበት" ወይም "ገመድ" ማለት ሲሆን ሙፈሲሪን የአላህ ዘለበት የተባለው የአላህ መጽሐፍ፣ ኪዳን፣ ሃይማኖት ነው ብለው አስቀምጠውታል፤ ይህንን ጠቅለል ስናደርገው "ኢስላም" ይሆናል፦
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ እናንተም *ሙስሊሞች* ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ أَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ ፡፡
3፥103 *የአላህንም ገመድ ሁላችሁም ያዙ*፡፡ አትለያዩም وَٱعْتَصِمُوا۟ بِحَبْلِ ٱللَّهِ جَمِيعًۭا وَلَا تَفَرَّقُوا۟ ۚ ፡፡
ይህንን ዘለበት የያዘ ሰው ልዩነት ውስጥ አይገባም፤ አላህም "አትለያዩ" ብሎ አስጠንቅቋል፤ ከቁርአን መውረድ በፊት የነበሩት ህዝቦች እንደተለያዩት እና እንደተከፋፈሉት አትለያዩ ብሎናል፦
30:32 ከነዚያ *ሃይማኖታቸውን ከለያዩት እና ክፍልፍሎችም ከኾኑት አትኹኑ*፤
አምላካችን አላህ ስለ "አንድንት" ብዙ ጊዜ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይናገራል፤ ኢስላም ማለት አላህ ኑሕን፣ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም ያዘዘበትን ሃይማኖት እንደሆነ ይናገራል፤ ይህ ሃይማኖት በመያዝ በኢስላም "አትለያዩ ይለናል፦
42:13 ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ፤ ያንንም በርሱ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም ያዘዘበትን፣ ሃይማኖትን በትክክል አቋቋሙ፣ *በእርሱም አትለያዩ* ማለትን ደነገግን።
ነጥብ አንድ
""ዉስቃ"
"ዉስቃ" وُثْقَىٰ "ገመድ" ወይም "ዘለበት" ማለት ሲሆን ይህ ዘለበት በቁርአን "ጠንካራ ዘለበት" ተብሏል፦
31:22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ "ፊቱን" وَجْهَهُ ወደ አላህ "የሚሰጥም" يُسْلِمْ ሰው፣ "ጠንካራ ገመድ" بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፤ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው።
2:256 በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ "የሌላትን ጠንካራ" بِالْعُرْوَةِ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡
ይህ ጠንካራ ዘለበት “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ “ከአሏህ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚለው ቃለ-ምስክርነት ነው፤ በዚህ ቃል ማንኛውንም ጣኦታትን ክደን "ሌላ አምላክ የለም" ብለን የምናፈርስበትና አንዱን አምላክ አላህ አምነን የምናፀናበት ጠንካራ ዘለበት ነው፤ በዚህ ዘለበት እራሳችንን መሉ ለሙሉ ለአላህ በአምልኮ የምንታዘዝበት ነው፤ "ፊት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ወጅህ" وَجْه ሲሆን "ሁለንተና" ማለት ነው፦
3:20 ቢከራከሩህም :- "ፊቴን" وَجْهِيَ "ለአላህ ሰጠሁ"፤ የተከተሉኝም ሰዎች እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ በላቸዉ፤
4:125 እርሱ መልካም ሰሪ ሆኖ "ፊቱን" وَجْهَهُ "ለአላህ ከሠጠ" እና የኢብራሂምን መንገድ ቀጥተኛ ሲሆን፣ ከተከተለ ሰው፣ ይበልጥ ሃይማኖቱ ያማረ ሰው ማነው?
"ለአላህ ሰጠሁ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል ይሰመርበት፤ "ሰጠሁ" ተብሎ የተቀመጠበት ግስ "አስለምቱ" أَسْلَمْتُ ሲሆን "ታዘዝኩ" ማለት ነው፤ ስለዚህ የዚህ የመታዘዝ እንብርቱና አስኳሉ የአላህ ዘለበት ነው፤ "ኢስላም" እነዚህን ሁሉ የሚጠቀልል ስም ነው፤ እስቲ የሚቀጥለውን ነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ ሁለት
"ኢስላም"
"ኢስላም" إِسْلَٰم ማለት "መታዘዝ" ማለት ሲሆን የአላህ ሃይማኖት ነው፦
አላህ ዘንድ ሃይማኖት "ኢስላም" الْإِسْلَامُ ብቻ ነው፡፡
110፥2 ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ وَرَأَيْتَ ٱلنَّاسَ يَدْخُلُونَ فِى دِينِ ٱللَّهِ أَفْوَاجًۭا ፤
2:139 እኛም "ለእርሱ ፍጹም ታዛዦች" ስንኾን "በአላህ ሃይማኖት" ትከራከሩናላችሁን? በላቸው፡፡
ሁለንተናውን አላህን ለማምለክ "ታዛዥ" የሆነው ግለሰብ ደግሞ "ሙስሊም" مُسْلِم ይባላል፤ አንድ የአላህ ዘለበት የጨበጠ ሰው "ለእርሱ ታዛዥ" ነው፦
29:46 በሉም ፦ በዚያ ወደኛ በተወረደው፣ ወደናንተም በተወረደው አመንን፤ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፤ እኛም "ለእርሱ ታዛዦች" مُسْلِمُونَ ነን።
2:136 እኛም "ለእርሱ ታዛዦች" مُسْلِمُونَ ነን» በሉ፡፡
3፥84 እኛ "ለእርሱ ታዛዦች" مُسْلِمُونَ ነን፣ በል።
21:108 ያ ወደኔ የሚወረደው፣ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም "ታዛዦች" مُسْلِمُونَ ናችሁን? በላቸው።
"ታዛዦች" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሙስሊሙን" مُسْلِمُونَ ሲሆን የሙስሊም ብዙ ቁጥር ነው፤ "በሉ" የተባልነው ስማችን "ሙስሊም" እንጂ ሌላ አይደለም፤ ይህን ስም ያወጣው የጉባኤ ስብስብ ሳይሆን የዓለማቱ ጌታ ነው፤ ከዚህ ስም ውጪ ያማረ ቃል የት አለ? አላህ ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ ብሎናል፦
22፥78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፤ እርሱ አላህ መርጧችኋል፤ በእናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፤ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፤ እርሱ አላህ ከዚህ በፊት "ሙስሊሞች" الْمُسْلِمِينَ ብሎ ሰይሟችኋል፡፡
41:33 ወደ አላህ ከጠራ እና መልካምንም ከሠራ፣ እኔ "ከሙስሊሞች" الْمُسْلِمِينَ ነኝ ካለም ቃሉ ያማረ ማነው?
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ እናንተም "ሙስሊሞች" مُّسْلِمُونَ ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ ፡፡
አላህ ሙስሊም ሳትሆኑ እንዳትሞቱ፣ ሙስሊም ከሚለው ስም ያማረ ስም የለም እያለን እኛ ማን ነንና ነው ታፔላ እየለጠፍን በማንፈልግበት ስም የምንጠራራው? "አልቃብ" أَلْقَٰب ማለት "ቅፅል ስም"nickname" ነው፤ በዚህ ስም መጠራራት ሆነ እርስ በእርሳችን አንዱ ሌላውን ማነወር፣ መንቀፍ፣ መዝለፍ ሃራም ነው፦
49:11እላንተ ያመናችሁ ሆይ .. እራሳችሁንም አታነውሩ፤ በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ وَلَا تَلْمِزُوا أَنْفُسَكُمْ وَلَا تَنَابَزُوا بِالْأَلْقَابِ ፤
ነጥብ ሶስት
"ኡማ"
“ኡማ” أُمَّة የሚለው ቃል “ህዝብ” “ማህበረሰብ” ማህበር” “ሃማኖታዊ ጉባኤ” የሚል ፍቺ አለው፤ ይህ የሙስሊም ኡማ አንድ ኡማ ነው፦
21:92 ይህች አንዲት ኡማ ስትኾን በእርግጥ ኡማችሁ ናት إِنَّ هَٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً ፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ።
Dr. Laleh Bakhtiar translation፦ Truly, this, your community, is one community and I am your Lord so worship Me
23:52 ይህችም አንድ ኡማ ስትኾን ኡማችሁ ናት وَإِنَّ هَٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً ፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ፡፡
Dr. Laleh Bakhtiar translation፦ And, truly, this, your community is one community and I am your Lord so be Godfearing.
ይህ የሙስሊሙ ኡማ ምርጥ እና ሚዛናዊ ኡማ ነው፦
2፥143 እንደዚሁም በሰዎች ላይ መስካሪዎች ልትሆኑና መልክተኛውም በእናንተ ላይ መስካሪ ይሆን ዘንድ “ምርጥ” “ኡማ” أُمَّةً አደረግናችሁ፡፡
3፥110 ለሰዎች ከተገለጸች “ኡማ” أُمَّةٍ ሁሉ በላጭ ኾናችሁ በጽድቅ ነገር ታዛላችሁ፤ ከመጥፎም ነገር ትከለክላላችሁ፤ በአላህም ታምናላችሁ፡፡
ይህ ኡማ አንድነቱን ሊያደፈርስ የሚችለው ልዩነት ጭቅጭቅ ነው፤ መጨቃጨቅ ፍርሃት ያመጣል፣ ሃይል ያጠፋል፣ አላህ ዘንድ ታላቅ ቅጣት አለው፤ ከአላህ ጋር እተሰሰባለው ብሎ በአላህ የሚያምን እና በመጨረሻው ቀን ወሮታና አፀፌታ አለ ብሎ በመጨረሻው ቀን የሚያምን የሚያከራክር ጉዳይ ካለ ወደ አላህ ቁርአን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ በመመለስ አላህና መልእክተኛውን ይታዘዛል፤ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
3:105 እንደነዚያም ግልጽ ታምራት ከመጣላቸዉ በኋላ *እንደተለያዩት እና እንደ "ተጨቃጨቁት አትሁኑ"፤ እነዚያም ለእነርሱ "ታላቅ ቅጣት" አላቸዉ።
8:46 *አላህንና መልክተኛውንም* ታዘዙ፤ አትጨቃጨቁም፤ "ትፈራላችሁና" "ኃይላችሁም" ትኼዳለችና፤
4:59 በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትሆኑ የተከራከራችሁበትን ነገር *ወደ አላህና ወደ መልክተኛው* መልሱት ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው።
አላህም ይህ የሙስሊም ኡማ በእርሱ ላይ ምንም የማያጋሩ ሆነው ያመልኩኛል ብሏል፤ በተረፈ አላህ እና መልእክተኛውን ከመታዘዝ ወዲያ ሌላው ነገር ሁሉ አመፅ ነው፤ ሰውዬውም "አመጸኛ ነው፦
24፥55 *በእኔ* ምንንም የማያጋሩ ኾነው ያመልኩኛል፤ يَعْبُدُونَنِي لَا يُشْرِكُونَ بِي شَيْئً ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው፡፡
አላህ የእርሱ ዘለበት ይዘን ሳንለያይ ሙስሊም ሆነው ከሚሞቱት ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
"ኡማ"
“ኡማ” أُمَّة የሚለው ቃል “ህዝብ” “ማህበረሰብ” ማህበር” “ሃማኖታዊ ጉባኤ” የሚል ፍቺ አለው፤ ይህ የሙስሊም ኡማ አንድ ኡማ ነው፦
21:92 ይህች አንዲት ኡማ ስትኾን በእርግጥ ኡማችሁ ናት إِنَّ هَٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً ፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ።
Dr. Laleh Bakhtiar translation፦ Truly, this, your community, is one community and I am your Lord so worship Me
23:52 ይህችም አንድ ኡማ ስትኾን ኡማችሁ ናት وَإِنَّ هَٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً ፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ፡፡
Dr. Laleh Bakhtiar translation፦ And, truly, this, your community is one community and I am your Lord so be Godfearing.
ይህ የሙስሊሙ ኡማ ምርጥ እና ሚዛናዊ ኡማ ነው፦
2፥143 እንደዚሁም በሰዎች ላይ መስካሪዎች ልትሆኑና መልክተኛውም በእናንተ ላይ መስካሪ ይሆን ዘንድ “ምርጥ” “ኡማ” أُمَّةً አደረግናችሁ፡፡
3፥110 ለሰዎች ከተገለጸች “ኡማ” أُمَّةٍ ሁሉ በላጭ ኾናችሁ በጽድቅ ነገር ታዛላችሁ፤ ከመጥፎም ነገር ትከለክላላችሁ፤ በአላህም ታምናላችሁ፡፡
ይህ ኡማ አንድነቱን ሊያደፈርስ የሚችለው ልዩነት ጭቅጭቅ ነው፤ መጨቃጨቅ ፍርሃት ያመጣል፣ ሃይል ያጠፋል፣ አላህ ዘንድ ታላቅ ቅጣት አለው፤ ከአላህ ጋር እተሰሰባለው ብሎ በአላህ የሚያምን እና በመጨረሻው ቀን ወሮታና አፀፌታ አለ ብሎ በመጨረሻው ቀን የሚያምን የሚያከራክር ጉዳይ ካለ ወደ አላህ ቁርአን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ በመመለስ አላህና መልእክተኛውን ይታዘዛል፤ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
3:105 እንደነዚያም ግልጽ ታምራት ከመጣላቸዉ በኋላ *እንደተለያዩት እና እንደ "ተጨቃጨቁት አትሁኑ"፤ እነዚያም ለእነርሱ "ታላቅ ቅጣት" አላቸዉ።
8:46 *አላህንና መልክተኛውንም* ታዘዙ፤ አትጨቃጨቁም፤ "ትፈራላችሁና" "ኃይላችሁም" ትኼዳለችና፤
4:59 በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትሆኑ የተከራከራችሁበትን ነገር *ወደ አላህና ወደ መልክተኛው* መልሱት ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው።
አላህም ይህ የሙስሊም ኡማ በእርሱ ላይ ምንም የማያጋሩ ሆነው ያመልኩኛል ብሏል፤ በተረፈ አላህ እና መልእክተኛውን ከመታዘዝ ወዲያ ሌላው ነገር ሁሉ አመፅ ነው፤ ሰውዬውም "አመጸኛ ነው፦
24፥55 *በእኔ* ምንንም የማያጋሩ ኾነው ያመልኩኛል፤ يَعْبُدُونَنِي لَا يُشْرِكُونَ بِي شَيْئً ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው፡፡
አላህ የእርሱ ዘለበት ይዘን ሳንለያይ ሙስሊም ሆነው ከሚሞቱት ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የምርኮ ገንዘብ
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
8፥1 ከአንፋል ይጠይቁሃል፡፡ በል፦ «አንፋል የአሏህ እና የመልእክተኛው ናቸው፡፡» يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَنفَالِ ۖ قُلِ الْأَنفَالُ لِلَّهِ وَالرَّسُولِ
የግጭት አዙሪት እና የጭቅጭቅ ቀለበት አባዜ የተጠናወታቸው ሚሽነሪዎች "ቁርኣን ዝረፉ ይላል" በማለት መጥኔ የሌለው ሥርዋጽ ሲለቁ እያየን ነው፥ የመካከለኛው ምሥራቅ ትኩሳት ተስታኮ ለማሳጣት ሾርኔ መሆኑ ነው። "ጅብ በቀደደው ውሻ ይገባል" ነውና ነገሩ መስመር የሳተ አስተሳሰብ ቢሆንም ጥሩ የውይይት ማሳለጫ ነው፥ ከከርሞ ዘንድሮ ለያዥ ለገናዥ በማያመች መልኩ ቅሌቱ ቢያገረሽባቸውም እኛ ደግሞ "ከፋህም ከረፋህም" ሳንል መልስ እንሰጣለን።
"ነፈል" نَفَل የሚለው ቃል"ነፈለ" نَفَلَ ማለትም "ማረከ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ምርኮ" ማለት ነው፥ የነፈል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አንፋል" أَنفَال ሲሆን "ምርኮዎች" ማለት ነው፦
8፥1 ከአንፋል ይጠይቁሃል፡፡ በል፦ «አንፋል የአሏህ እና የመልእክተኛው ናቸው፡፡» يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَنفَالِ ۖ قُلِ الْأَنفَالُ لِلَّهِ وَالرَّسُولِ
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ ትርጉም ላይ "የጦር ዘረፋ" "የዘረፋ ገንዘብ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አል አንፋል" الْأَنفَال ሲሆን በቀላሉ ከጦነት በኃላ የሚገኙ "ምርኮዎች" ናቸው፥ 8ኛ ሡራህ እራሱ ስሙ "ሡረቱል አንፋል" سُورَة الْأَنفَال ነው። ይህም ምርኮ አንድ አምስተኛው ለአሏህ፣ ለመልእክተኛው፣ ለዝምድና ባለቤቶች፣ ለየቲሞች፣ ለምስኪኖች፣ ለመንገደኛ የተገባ ነው፦
8፥41 ከማንኛውም የምርኮ ገንዘብ የዘረፋችሁትም አንድ አምስተኛው ለአሏህ እና ለመልእክተኛው፣ የዝምድና ባለቤቶችም፣ ለየቲሞችም፣ ለምስኪኖችም፣ ለመንገደኛም የተገባ መኾኑን ዕውቁ። وَاعْلَمُوا أَنَّمَا غَنِمْتُم مِّن شَيْءٍ فَأَنَّ لِلَّهِ خُمُسَهُ وَلِلرَّسُولِ وَلِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
በቁርኣን ስለ አንፋል እዚህ ድረስ አጥለን እና አጠንፍፈን ከተረዳን ዘንዳ መጅ እና ወፍጮ ይዘን ስለ ምርኮ በባይብል የተነገሩት በቅጡ አድቅቀን እናያለን። ነቢዩ አብርሃም ነገሥታትን ገድሎ ሲመለስ ከነገሥታቱ የዘረፈውን ለሳሌም ንጉሥ ለመልከ ጼዴቅ ሰጥቶታል፦
ዕብራውያን 7፥4 የአባቶች አለቃ አብርሃም "ከዘረፋው" የሚሻለውን አስራት የሰጠው ይህ ሰው እንዴት ትልቅ እንደ ነበረ እስኪ ተመልከቱ።
"ከዘረፋው" የሚለው ይሰመርበት! አብርሃም በጦርነት ምርኮን ስለዘረፈ ሌባ ነውን? መዝረፉስ ሌብነት ነውን? ጉድ ፈላ፥ ይህ ከድጡ ወደ ማጡ ነው። የያዕቆብ ልጆች እኅታቸው ዲና ስለተደፈረች ደፋሪዎችን ገድለው በከተማይቱ ያሉትን በጎቻቸውን፣ ላሞቻቸውን፣ አህዮቻቸውን፣ በውጭም ያለው፣ ሀብታቸውን ሁሉ፣ ሕፃናቶቻቸውን፣ ሴቶቻቸውንም እና በቤት ያለውንም ሁሉ ዘረፉ፦
ዘፍጥረት 34፥27-29 የያዕቆብም ልጆች እኅታቸውን ዲናን ሰለ አረከሱአት ወደ ሞቱት ገብተው ከተማይቱን "ዘረፉ"፤ በጎቻቸውንም ላሞቻቸውንም አህዮቻቸውንም በውጭም በከተማም ያለውን ወሰዱ። ሀብታቸውን ሁሉ ሕፃናቶቻቸውንና ሴቶቻቸውንም ሁሉ ማረኩ፥ በቤት ያለውንም ሁሉ "ዘረፉ"።
"ዘረፉ" የሚለው ይሰመርበት! ይህንን ስታነቡ ሰኔ እና ሰኞ ይሆንባቸዋል። በዚህ ቢቆም ጥሩ ነበር፥ እስራኤላውያንም ከግብፅ ሲወጡ የግብፅ ንብረት በዝብዘው ነበር። ይህንን ያደረጉት ከተማይቱን በማቃጠል ነው፥ ይህንን ያዘዛቸው የእስራኤል አምላክ እንደሆነ ባይብሉ ይናገራል፦
ዘጸአት 3፥22 ነገር ግን እያንዳንዲቱ ሴት ከጎረቤትዋ በቤትዋም ካለችው ሴት የብር ዕቃ የወርቅ እቃ ልብስም ትለምናለች፤ በወንዶችና በሴቶች ልጆቻችሁ ላይ ታደርጉታላችሁ፤ ግብፃውያንንም "ትበዘብዛላች"።
ዘጸአት 12:36 እግዚአብሔርም ለሕዝቡ በግብፃውያን ፊት የፈለጉትን እንዲሰጡአቸው ሞገስን ሰጠ። እነርሱም ግብፃውያንን "በዘበዙ"።
"ትበዘብዛላች" የሚለው መጻኢ ግሥ እና "በዘበዙ" የሚለው አላፊ ግሥ ይሰመርበት! በትእዛዙ መሠረት በመንገድ ላይም ያደረጉት ይህንን ተግባር ነው ፦
ዘኍልቍ 31፥9-11 የእስራኤልም ልጆች የምድያምን ሴቶችና ልጆቻቸውን "ማረኩ"፤ እንስሶቻቸውንና መንጎቻቸውንም ዕቃቸውንም ሁሉ "በዘበዙ"። የተቀመጡባቸውን ከተሞቻቸውን ሁሉ ሰፈሮቻቸውንም ሁሉ በእሳት አቃጠሉ። "የሰውን እና የእንስሳን ምርኮና ብዝበዛ ሁሉ ወሰዱ"።
ዘኍልቍ 31፥53 ወደ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ሁሉ "ከምርኮአቸው ለራሳቸው ወሰዱ"።
ኢያሱ 8፥27 ነገር ግን ያህዌህ ኢያሱን እንዳዘዘው ቃል የዚያችን ከተማ ከብት እና ምርኮ እስራኤል ለራሳቸው "ዘረፉ"።
ኢያሱ 11፥14 የእስራኤልም ልጆች የእነዚህን ከተሞች ምርኮ ሁሉ ከብቶቹንም ለራሳቸው "ዘረፉ"።
"የምርኮ ገንዘብ ለአሏህ ምን ያደርግለታል" የምትሉ ግን በጤናችሁ ነውን? የምርኮ ገንዘብ ከአምስት መቶ አንድ ለያህዌህ ነው፦
ዘኍልቍ 31፥28 ከእነዚያም ከተዋጉት ወደ ሰልፍም ከወጡት ሰልፈኞች ዘንድ፥ ከሰዎችም ከበሬዎችም ከአህዮችም ከመንጎችም ከአምስት መቶ አንድ ለያህዌ ግብር አውጣ።
ከአምስት መቶ አንድ ለያህዌህ ግብር ምን ያረግለታል? በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉካል እንደዚህ ነው። ስለ ዘረፋ በባይብል ልቀጥል ብል ቦታ አይበቃኝም፥ አንባቢንም ማሰልቸት ነው። መቼም ሚሽነሪዎች የኢሥላም ትምህርት ጥንብ እኩሱን ቢወጣ እና ዶግ አመድ ቢሆንላቸው ደስታቸው እጥፍ ድርብ ነው፥ ይህ ጡዘቱ ጣራ የነካና ዙሪያ ገባ ምኞች ስለማይሳካ በቁጭ ይሙቱ! ከእነርሱ ቅንነት የተሞላው ትምህርት መጠበቅ ማለት ከጅብ አፍ ላይ ሥጋ እንደመጠበቅ ነው። እነርሱ የሚሰጡት ትችት እኛ ሙሥሊሞችን የሚያፍረከርክ ሳይሆን ከእለት ወደ እለት የሚያጀግን ነው፥ ለማንኛውም የተነሳውን ትችት አብጠርጥረን እና አንጠርጥረን መልስ ሰተናል። አሏህ ለእነርሱ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
8፥1 ከአንፋል ይጠይቁሃል፡፡ በል፦ «አንፋል የአሏህ እና የመልእክተኛው ናቸው፡፡» يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَنفَالِ ۖ قُلِ الْأَنفَالُ لِلَّهِ وَالرَّسُولِ
የግጭት አዙሪት እና የጭቅጭቅ ቀለበት አባዜ የተጠናወታቸው ሚሽነሪዎች "ቁርኣን ዝረፉ ይላል" በማለት መጥኔ የሌለው ሥርዋጽ ሲለቁ እያየን ነው፥ የመካከለኛው ምሥራቅ ትኩሳት ተስታኮ ለማሳጣት ሾርኔ መሆኑ ነው። "ጅብ በቀደደው ውሻ ይገባል" ነውና ነገሩ መስመር የሳተ አስተሳሰብ ቢሆንም ጥሩ የውይይት ማሳለጫ ነው፥ ከከርሞ ዘንድሮ ለያዥ ለገናዥ በማያመች መልኩ ቅሌቱ ቢያገረሽባቸውም እኛ ደግሞ "ከፋህም ከረፋህም" ሳንል መልስ እንሰጣለን።
"ነፈል" نَفَل የሚለው ቃል"ነፈለ" نَفَلَ ማለትም "ማረከ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ምርኮ" ማለት ነው፥ የነፈል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አንፋል" أَنفَال ሲሆን "ምርኮዎች" ማለት ነው፦
8፥1 ከአንፋል ይጠይቁሃል፡፡ በል፦ «አንፋል የአሏህ እና የመልእክተኛው ናቸው፡፡» يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَنفَالِ ۖ قُلِ الْأَنفَالُ لِلَّهِ وَالرَّسُولِ
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ ትርጉም ላይ "የጦር ዘረፋ" "የዘረፋ ገንዘብ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አል አንፋል" الْأَنفَال ሲሆን በቀላሉ ከጦነት በኃላ የሚገኙ "ምርኮዎች" ናቸው፥ 8ኛ ሡራህ እራሱ ስሙ "ሡረቱል አንፋል" سُورَة الْأَنفَال ነው። ይህም ምርኮ አንድ አምስተኛው ለአሏህ፣ ለመልእክተኛው፣ ለዝምድና ባለቤቶች፣ ለየቲሞች፣ ለምስኪኖች፣ ለመንገደኛ የተገባ ነው፦
8፥41 ከማንኛውም የምርኮ ገንዘብ የዘረፋችሁትም አንድ አምስተኛው ለአሏህ እና ለመልእክተኛው፣ የዝምድና ባለቤቶችም፣ ለየቲሞችም፣ ለምስኪኖችም፣ ለመንገደኛም የተገባ መኾኑን ዕውቁ። وَاعْلَمُوا أَنَّمَا غَنِمْتُم مِّن شَيْءٍ فَأَنَّ لِلَّهِ خُمُسَهُ وَلِلرَّسُولِ وَلِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
በቁርኣን ስለ አንፋል እዚህ ድረስ አጥለን እና አጠንፍፈን ከተረዳን ዘንዳ መጅ እና ወፍጮ ይዘን ስለ ምርኮ በባይብል የተነገሩት በቅጡ አድቅቀን እናያለን። ነቢዩ አብርሃም ነገሥታትን ገድሎ ሲመለስ ከነገሥታቱ የዘረፈውን ለሳሌም ንጉሥ ለመልከ ጼዴቅ ሰጥቶታል፦
ዕብራውያን 7፥4 የአባቶች አለቃ አብርሃም "ከዘረፋው" የሚሻለውን አስራት የሰጠው ይህ ሰው እንዴት ትልቅ እንደ ነበረ እስኪ ተመልከቱ።
"ከዘረፋው" የሚለው ይሰመርበት! አብርሃም በጦርነት ምርኮን ስለዘረፈ ሌባ ነውን? መዝረፉስ ሌብነት ነውን? ጉድ ፈላ፥ ይህ ከድጡ ወደ ማጡ ነው። የያዕቆብ ልጆች እኅታቸው ዲና ስለተደፈረች ደፋሪዎችን ገድለው በከተማይቱ ያሉትን በጎቻቸውን፣ ላሞቻቸውን፣ አህዮቻቸውን፣ በውጭም ያለው፣ ሀብታቸውን ሁሉ፣ ሕፃናቶቻቸውን፣ ሴቶቻቸውንም እና በቤት ያለውንም ሁሉ ዘረፉ፦
ዘፍጥረት 34፥27-29 የያዕቆብም ልጆች እኅታቸውን ዲናን ሰለ አረከሱአት ወደ ሞቱት ገብተው ከተማይቱን "ዘረፉ"፤ በጎቻቸውንም ላሞቻቸውንም አህዮቻቸውንም በውጭም በከተማም ያለውን ወሰዱ። ሀብታቸውን ሁሉ ሕፃናቶቻቸውንና ሴቶቻቸውንም ሁሉ ማረኩ፥ በቤት ያለውንም ሁሉ "ዘረፉ"።
"ዘረፉ" የሚለው ይሰመርበት! ይህንን ስታነቡ ሰኔ እና ሰኞ ይሆንባቸዋል። በዚህ ቢቆም ጥሩ ነበር፥ እስራኤላውያንም ከግብፅ ሲወጡ የግብፅ ንብረት በዝብዘው ነበር። ይህንን ያደረጉት ከተማይቱን በማቃጠል ነው፥ ይህንን ያዘዛቸው የእስራኤል አምላክ እንደሆነ ባይብሉ ይናገራል፦
ዘጸአት 3፥22 ነገር ግን እያንዳንዲቱ ሴት ከጎረቤትዋ በቤትዋም ካለችው ሴት የብር ዕቃ የወርቅ እቃ ልብስም ትለምናለች፤ በወንዶችና በሴቶች ልጆቻችሁ ላይ ታደርጉታላችሁ፤ ግብፃውያንንም "ትበዘብዛላች"።
ዘጸአት 12:36 እግዚአብሔርም ለሕዝቡ በግብፃውያን ፊት የፈለጉትን እንዲሰጡአቸው ሞገስን ሰጠ። እነርሱም ግብፃውያንን "በዘበዙ"።
"ትበዘብዛላች" የሚለው መጻኢ ግሥ እና "በዘበዙ" የሚለው አላፊ ግሥ ይሰመርበት! በትእዛዙ መሠረት በመንገድ ላይም ያደረጉት ይህንን ተግባር ነው ፦
ዘኍልቍ 31፥9-11 የእስራኤልም ልጆች የምድያምን ሴቶችና ልጆቻቸውን "ማረኩ"፤ እንስሶቻቸውንና መንጎቻቸውንም ዕቃቸውንም ሁሉ "በዘበዙ"። የተቀመጡባቸውን ከተሞቻቸውን ሁሉ ሰፈሮቻቸውንም ሁሉ በእሳት አቃጠሉ። "የሰውን እና የእንስሳን ምርኮና ብዝበዛ ሁሉ ወሰዱ"።
ዘኍልቍ 31፥53 ወደ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ሁሉ "ከምርኮአቸው ለራሳቸው ወሰዱ"።
ኢያሱ 8፥27 ነገር ግን ያህዌህ ኢያሱን እንዳዘዘው ቃል የዚያችን ከተማ ከብት እና ምርኮ እስራኤል ለራሳቸው "ዘረፉ"።
ኢያሱ 11፥14 የእስራኤልም ልጆች የእነዚህን ከተሞች ምርኮ ሁሉ ከብቶቹንም ለራሳቸው "ዘረፉ"።
"የምርኮ ገንዘብ ለአሏህ ምን ያደርግለታል" የምትሉ ግን በጤናችሁ ነውን? የምርኮ ገንዘብ ከአምስት መቶ አንድ ለያህዌህ ነው፦
ዘኍልቍ 31፥28 ከእነዚያም ከተዋጉት ወደ ሰልፍም ከወጡት ሰልፈኞች ዘንድ፥ ከሰዎችም ከበሬዎችም ከአህዮችም ከመንጎችም ከአምስት መቶ አንድ ለያህዌ ግብር አውጣ።
ከአምስት መቶ አንድ ለያህዌህ ግብር ምን ያረግለታል? በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉካል እንደዚህ ነው። ስለ ዘረፋ በባይብል ልቀጥል ብል ቦታ አይበቃኝም፥ አንባቢንም ማሰልቸት ነው። መቼም ሚሽነሪዎች የኢሥላም ትምህርት ጥንብ እኩሱን ቢወጣ እና ዶግ አመድ ቢሆንላቸው ደስታቸው እጥፍ ድርብ ነው፥ ይህ ጡዘቱ ጣራ የነካና ዙሪያ ገባ ምኞች ስለማይሳካ በቁጭ ይሙቱ! ከእነርሱ ቅንነት የተሞላው ትምህርት መጠበቅ ማለት ከጅብ አፍ ላይ ሥጋ እንደመጠበቅ ነው። እነርሱ የሚሰጡት ትችት እኛ ሙሥሊሞችን የሚያፍረከርክ ሳይሆን ከእለት ወደ እለት የሚያጀግን ነው፥ ለማንኛውም የተነሳውን ትችት አብጠርጥረን እና አንጠርጥረን መልስ ሰተናል። አሏህ ለእነርሱ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መርየም እና ልጇ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
3፥36 *በወለደቻትም ጊዜ*፡- «ጌታዬ ሆይ! እኔ ሴት ኾና ወለድኋት፡፡» አላህም የወለደችውን ዐዋቂ ነው፡፡ «ወንድም እንደ ሴት አይደለም፡፡ እኔም መርየም ብዬ ስም አወጣሁላት፡፡ እኔም *እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ*» አለች፡፡ فَلَمَّا وَضَعَتْهَا قَالَتْ رَبِّ إِنِّي وَضَعْتُهَا أُنثَىٰ وَاللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا وَضَعَتْ وَلَيْسَ الذَّكَرُ كَالْأُنثَىٰ ۖ وَإِنِّي سَمَّيْتُهَا مَرْيَمَ وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ
ብዙ ክርስቲያኖች ይህንን የሐዲስ ዘገባ ይዘው የኢየሱስን ከሸይጧን መጠበቅ ለአምላክነት መስፈርት አድርገው ይጠቀሙበታል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60 , ሐዲስ 102:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳለው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ ” ከአደም ልጅ መካከል አንድ የለም ሸይጣን የሚነካው ቢሆን እንጂ፤ አንድ ህጻን ጮክ ብሎ ያለቅሳል በውልደት ጊዜ ሸይጣን ስለሚነካው ከመርየም እና ከልጇ በስተቀር፤ ከዛም አቢ ሁረይራህ፦ 3፥36 እኔም እርስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ» የሚለውን አለ። حَدَّثَنَا أَبُو الْيَمَانِ، أَخْبَرَنَا شُعَيْبٌ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، قَالَ حَدَّثَنِي سَعِيدُ بْنُ الْمُسَيَّبِ، قَالَ قَالَ أَبُو هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” مَا مِنْ بَنِي آدَمَ مَوْلُودٌ إِلاَّ يَمَسُّهُ الشَّيْطَانُ حِينَ يُولَدُ، فَيَسْتَهِلُّ صَارِخًا مِنْ مَسِّ الشَّيْطَانِ، غَيْرَ مَرْيَمَ وَابْنِهَا ”. ثُمَّ يَقُولُ أَبُو هُرَيْرَةَ {وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ }.
ሲጀመር ያላስተዋሉት ነገር ግን ከሸይጧን መጠበቅ የኢየሱስ ብቻ ሳይሆን የእናቱም የማርያምም ጉዳይ ነው፤ ታዲያ ማርያም አምላክ ነችን? አይ ከተባለ ታዲያ ማርያምና ልጇ እንዴት ሸይጧን ሳይነካቸው ቀረ? ከተባለ መልሱ የመርየም እናት ልጇን መርየምን እና የልጅ ልጇን ከሸይጧን ለመጠበቅ ኢስቲዓዛ አድርጋ ነበር፤ አቢ ሁረይራህም ያስቀመጠው በዚህ መልኩ ነው፦
3፥36 *በወለደቻትም ጊዜ*፡- «ጌታዬ ሆይ! እኔ ሴት ኾና ወለድኋት፡፡» አላህም የወለደችውን ዐዋቂ ነው፡፡ «ወንድም እንደ ሴት አይደለም፡፡ እኔም መርየም ብዬ ስም አወጣሁላት፡፡ እኔም *እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ*» አለች፡፡ فَلَمَّا وَضَعَتْهَا قَالَتْ رَبِّ إِنِّي وَضَعْتُهَا أُنثَىٰ وَاللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا وَضَعَتْ وَلَيْسَ الذَّكَرُ كَالْأُنثَىٰ ۖ وَإِنِّي سَمَّيْتُهَا مَرْيَمَ وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ
ሲቀጥል እዚህ ሐዲስ ላይ “ከመርየም እና ከልጇ በስተቀር” በሚለው ቃል ላይ “ኢልላ” إِلَّا ማለትም “በቀር” የሚለው ቃል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለትም “ግድባዊት”Exceptional” አለ፤ ይህ “ኢልላ” የሚለው ቃል በፍጹማዊ ግድብነት“Absolute Exception”” ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ይባላል፤ በአንጻራዊ ግድብነት“Relative Exception”” ሲመጣ ቀሪብ” قريب ይባላል፤ እዚህ ሐዲስ ላይ የመጣው ቀሪብ መሆኑ ይህ ሐዲስ ያሳየናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59 , ሐዲስ 92:
ኢብኑ አባስ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ “ከእናንተ መካከል ከሚስቱ ጋር ተራክቦ ሲያደርግ፦ “አላህ ሆይ ከሸይጧን ጠብቀኝ፤ ሸይጧንን ወደ ረዘቅከን ከመቅረብ አግድልን” ይበል፤ ሴቲቱም ልጅ ቅሪት ከሆነች ሸይጧን አይጎዳውም በእርሱም ላይ ሃይል የለውም። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ لَوْ أَنَّ أَحَدَكُمْ إِذَا أَتَى أَهْلَهُ قَالَ {اللَّهُمَّ} جَنِّبْنِي الشَّيْطَانَ، وَجَنِّبِ الشَّيْطَانَ مَا رَزَقْتَنِي. فَإِنْ كَانَ بَيْنَهُمَا وَلَدٌ لَمْ يَضُرُّهُ الشَّيْطَانُ، وَلَمْ يُسَلَّطْ عَلَيْهِ ”
ከእነዚህ ሐዲሳት የምንረዳው የመርየም እናት ልጇን መርየምን እና የልጅ ልጇን ከሸይጧን ለመጠበቅ ኢስቲዓዛ እንዳደረገች ሁሉ እኛም ልጆቻችን ከሸይጧን ለመጠበቅ ኢስቲዓዛ እናደርጋለን፤ ያ ማለት ልጆቻችን አማልክት ይሆናሉ ማለት አይደለም። ስለዚህ የኢየሱስን ከሸይጧን መጠበቅ ለአምላክነት መስፈርት አድርጎ መጠቀም ስሁት ሙግት ነው። በትንሳኤ ቀን ሁሉም ስህተተኛ ሆነው ይመጣሉ ከየህያ ኢብኑ ዘከርያ በስተቀር ተብሏል። ያ ማለት የሕያ አምላክ ነው ማለት አይደለም፦
ሙስነድ አህመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 2294
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በትንሳኤ ቀን ስህተተኛ ሆነው ይመጣሉ ከየህያ ኢብኑ ዘከርያ በስተቀር*። عن رسول الله صلى الله عليه وسلم أنه قال: ” كُلُّ بَنِي آدَمَ يَأْتي يَوْمَ القِيامَةِ وَلَهُ ذَنْبٌ إلا ما كانَ مِنْ يَحْيَى بنِ زَكَريَّا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
3፥36 *በወለደቻትም ጊዜ*፡- «ጌታዬ ሆይ! እኔ ሴት ኾና ወለድኋት፡፡» አላህም የወለደችውን ዐዋቂ ነው፡፡ «ወንድም እንደ ሴት አይደለም፡፡ እኔም መርየም ብዬ ስም አወጣሁላት፡፡ እኔም *እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ*» አለች፡፡ فَلَمَّا وَضَعَتْهَا قَالَتْ رَبِّ إِنِّي وَضَعْتُهَا أُنثَىٰ وَاللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا وَضَعَتْ وَلَيْسَ الذَّكَرُ كَالْأُنثَىٰ ۖ وَإِنِّي سَمَّيْتُهَا مَرْيَمَ وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ
ብዙ ክርስቲያኖች ይህንን የሐዲስ ዘገባ ይዘው የኢየሱስን ከሸይጧን መጠበቅ ለአምላክነት መስፈርት አድርገው ይጠቀሙበታል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60 , ሐዲስ 102:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳለው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ ” ከአደም ልጅ መካከል አንድ የለም ሸይጣን የሚነካው ቢሆን እንጂ፤ አንድ ህጻን ጮክ ብሎ ያለቅሳል በውልደት ጊዜ ሸይጣን ስለሚነካው ከመርየም እና ከልጇ በስተቀር፤ ከዛም አቢ ሁረይራህ፦ 3፥36 እኔም እርስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ» የሚለውን አለ። حَدَّثَنَا أَبُو الْيَمَانِ، أَخْبَرَنَا شُعَيْبٌ، عَنِ الزُّهْرِيِّ، قَالَ حَدَّثَنِي سَعِيدُ بْنُ الْمُسَيَّبِ، قَالَ قَالَ أَبُو هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” مَا مِنْ بَنِي آدَمَ مَوْلُودٌ إِلاَّ يَمَسُّهُ الشَّيْطَانُ حِينَ يُولَدُ، فَيَسْتَهِلُّ صَارِخًا مِنْ مَسِّ الشَّيْطَانِ، غَيْرَ مَرْيَمَ وَابْنِهَا ”. ثُمَّ يَقُولُ أَبُو هُرَيْرَةَ {وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ }.
ሲጀመር ያላስተዋሉት ነገር ግን ከሸይጧን መጠበቅ የኢየሱስ ብቻ ሳይሆን የእናቱም የማርያምም ጉዳይ ነው፤ ታዲያ ማርያም አምላክ ነችን? አይ ከተባለ ታዲያ ማርያምና ልጇ እንዴት ሸይጧን ሳይነካቸው ቀረ? ከተባለ መልሱ የመርየም እናት ልጇን መርየምን እና የልጅ ልጇን ከሸይጧን ለመጠበቅ ኢስቲዓዛ አድርጋ ነበር፤ አቢ ሁረይራህም ያስቀመጠው በዚህ መልኩ ነው፦
3፥36 *በወለደቻትም ጊዜ*፡- «ጌታዬ ሆይ! እኔ ሴት ኾና ወለድኋት፡፡» አላህም የወለደችውን ዐዋቂ ነው፡፡ «ወንድም እንደ ሴት አይደለም፡፡ እኔም መርየም ብዬ ስም አወጣሁላት፡፡ እኔም *እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ*» አለች፡፡ فَلَمَّا وَضَعَتْهَا قَالَتْ رَبِّ إِنِّي وَضَعْتُهَا أُنثَىٰ وَاللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا وَضَعَتْ وَلَيْسَ الذَّكَرُ كَالْأُنثَىٰ ۖ وَإِنِّي سَمَّيْتُهَا مَرْيَمَ وَإِنِّي أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ الشَّيْطَانِ الرَّجِيمِ
ሲቀጥል እዚህ ሐዲስ ላይ “ከመርየም እና ከልጇ በስተቀር” በሚለው ቃል ላይ “ኢልላ” إِلَّا ማለትም “በቀር” የሚለው ቃል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለትም “ግድባዊት”Exceptional” አለ፤ ይህ “ኢልላ” የሚለው ቃል በፍጹማዊ ግድብነት“Absolute Exception”” ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ይባላል፤ በአንጻራዊ ግድብነት“Relative Exception”” ሲመጣ ቀሪብ” قريب ይባላል፤ እዚህ ሐዲስ ላይ የመጣው ቀሪብ መሆኑ ይህ ሐዲስ ያሳየናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59 , ሐዲስ 92:
ኢብኑ አባስ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ “ከእናንተ መካከል ከሚስቱ ጋር ተራክቦ ሲያደርግ፦ “አላህ ሆይ ከሸይጧን ጠብቀኝ፤ ሸይጧንን ወደ ረዘቅከን ከመቅረብ አግድልን” ይበል፤ ሴቲቱም ልጅ ቅሪት ከሆነች ሸይጧን አይጎዳውም በእርሱም ላይ ሃይል የለውም። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ لَوْ أَنَّ أَحَدَكُمْ إِذَا أَتَى أَهْلَهُ قَالَ {اللَّهُمَّ} جَنِّبْنِي الشَّيْطَانَ، وَجَنِّبِ الشَّيْطَانَ مَا رَزَقْتَنِي. فَإِنْ كَانَ بَيْنَهُمَا وَلَدٌ لَمْ يَضُرُّهُ الشَّيْطَانُ، وَلَمْ يُسَلَّطْ عَلَيْهِ ”
ከእነዚህ ሐዲሳት የምንረዳው የመርየም እናት ልጇን መርየምን እና የልጅ ልጇን ከሸይጧን ለመጠበቅ ኢስቲዓዛ እንዳደረገች ሁሉ እኛም ልጆቻችን ከሸይጧን ለመጠበቅ ኢስቲዓዛ እናደርጋለን፤ ያ ማለት ልጆቻችን አማልክት ይሆናሉ ማለት አይደለም። ስለዚህ የኢየሱስን ከሸይጧን መጠበቅ ለአምላክነት መስፈርት አድርጎ መጠቀም ስሁት ሙግት ነው። በትንሳኤ ቀን ሁሉም ስህተተኛ ሆነው ይመጣሉ ከየህያ ኢብኑ ዘከርያ በስተቀር ተብሏል። ያ ማለት የሕያ አምላክ ነው ማለት አይደለም፦
ሙስነድ አህመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 2294
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በትንሳኤ ቀን ስህተተኛ ሆነው ይመጣሉ ከየህያ ኢብኑ ዘከርያ በስተቀር*። عن رسول الله صلى الله عليه وسلم أنه قال: ” كُلُّ بَنِي آدَمَ يَأْتي يَوْمَ القِيامَةِ وَلَهُ ذَنْبٌ إلا ما كانَ مِنْ يَحْيَى بنِ زَكَريَّا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ዒሣ ሞቷልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥55 አላህም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ “ዒሣ ሆይ! እኔ *”ወሳጂህ”* እና ወደ እኔም *”አንሺህ”* ነኝ”፡፡ إِذْ قَالَ ٱللَّهُ يَٰعِيسَىٰٓ إِنِّى مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ
ክርስትና በአውሮፓ ላይ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው ብዬ ብናገር እብለትም ወይም ግነትም አሊያም ቅጥፈትም አይደለም። ሚሽነሪዎች፦ "ቁርኣን፦ ዒሣ ሞቷል" ይላል ብለው የአሕመድያን ጽርፈት ሲያስተጋቡ ይታያል። የአሕመድያን ጽርፈት ቧጦና ጓጦ ቁርኣን ላይ መፈለግ አባጣና ጎርባጣ የሆነ የሥነ-አፈታት ጥናት"hermeneutics" ነው። ዐረቢኛ ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ ሀሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፤ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሐሳብ መታየት ያለበት። ለናሙና ያክል አንዳንድ የቋንቋ ሙግት እንመልከት፦
“ፊ” فِي ማለት “ውስጥ” ማለት ቢሆንም “ቢ” بـِ ማለትም “በ” በሚል እና “ፈውቅ” فَوْق ማለትም “በላይ” በሚል ይመጣል።
“ወ” وَ ማለት “እና” ማለት ቢሆንም “ቢ” بـِ ማለትም “በ” በሚል ይመጣል።
“ላ” َلَا ማለት “አይደለም” ማለት ቢሆንም “ለቀድ” َلَقَدْ ማለትም “እርግጥ” በሚል ይመጣል።
“ማ” مَا ማለት “አይደለም” ማለት ቢሆንም “አለዚ” الَّذِي ማለትም “ያ” በሚል ይመጣል።
“በአሠ” بَعَثَ ማለት “አስነሳ” ማለት ቢሆንም “አርሰለ” أَرْسَلَ ማለትም “ላከ” በሚል ይመጣል።
“ጀንብ” جَنب ማለት “ጎን” ማለት ቢሆንም “ሚን” مِن ማለትም “በኩል” በሚል ይመጣል።
“ተእዊል” تَأْوِيل ማለት “ትርጉም” ማለት ቢሆንም “አኺር” آخِر ማለትም “መጨረሻ” በሚል ይመጣል።
ይህንን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ካየን ዘንዳ "ወፋ" وَفَّىٰٓ የሚለውም ግስ "ሞላ" "ተኛ" "ሞተ" "ወሰደ" በሚል ይመጣል፦
ነጥብ አንድ
"ሞላ"
"ወፋ" وَفَّىٰٓ ማለት "ሞላ" የመጣበት አንቀጽ ለምሳሌ ይህ ነው፦
2፥272 እነርሱን ማቅናት በአንተ ላይ የለብህም፡፡ ግን አላህ የሚሻውን ሰው ያቀናል፡፡ ከገንዘብም የምትለግሱት ምንዳው ለራሳችሁ ነው፡፡ የአላህንም ውዴታውን ለመፈለግ እንጂ አትለግሱም፡፡ ከገንዘብም የምትለግሱት ሁሉ ምንዳው ወደ እናንተ *"ይሞላል"*፡፡ እናንተም አትበደሉም፡፡ لَّيْسَ عَلَيْكَ هُدَاهُمْ وَلَـٰكِنَّ اللَّهَ يَهْدِي مَن يَشَاءُ ۗ وَمَا تُنفِقُوا مِنْ خَيْرٍ فَلِأَنفُسِكُمْ ۚ وَمَا تُنفِقُونَ إِلَّا ابْتِغَاءَ وَجْهِ اللَّهِ ۚ وَمَا تُنفِقُوا مِنْ خَيْرٍ يُوَفَّ إِلَيْكُمْ وَأَنتُمْ لَا تُظْلَمُونَ
"ይሞላል" የሚለው የወደፊት ግስ "ዩወፈ" يُوَفَّ ሲሆን "ይሞታል" ብለን ከተረጎምነው ከዐውደ-ንባቡ ጋር ክፉኛ ይላተማል፦
3፥185 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ምንዳዎቻችሁንም *የምትሞሉት* በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ ከእሳትም የተራቀና ገነትን የተገባ ሰው በእርግጥ ምኞቱን አገኘ፡፡ ቅርቢቱም ሕይወት የመታለያ መሳሪያ እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۖ فَمَن زُحْزِحَ عَنِ النَّارِ وَأُدْخِلَ الْجَنَّةَ فَقَدْ فَازَ ۗ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا مَتَاعُ الْغُرُورِ
"የምትሞሉት" ለሚለው ቃል የመጣው "ቱወፈውነ" تُوَفَّوْنَ ነው። "የምትሞሉት" የሚለው "የምትሞቱት" ብለን ብንተረጉመው "ምንዳዎቻችሁንም *የምትሞቱት* በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው" ትርጉም አይሰጥም።
ነጥብ ሁለት
"ተኛ"
ወፋ" وَفَّىٰٓ ማለት "ተኛ" በሚል የመጣበት አንቀጽ ለምሳሌ ይህ ነው፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው።
ነጥብ ሦስት
"ሞተ"
"ወፋ" وَفَّىٰٓ ማለት "ሞተ" በሚል የመጣበት አንቀጽ ለምሳሌ ይህ ነው፦
2፥234 እነዚያም ከእናንተ ውስጥ *"የሚሞቱ"* እና ሚስቶችን የሚተዉ ሚስቶቻቸው በነፍሶቻቸው አራት ወሮች ከዐስር ቀናት ከጋብቻ ይታገሱ፡፡ وَالَّذِينَ يُتَوَفَّوْنَ مِنكُمْ وَيَذَرُونَ أَزْوَاجًا يَتَرَبَّصْنَ بِأَنفُسِهِنَّ أَرْبَعَةَ أَشْهُرٍ وَعَشْرًا
"የሚሞቱ" ለሚለው ቃል የተቀመጠው "ዩተወፈውነ" يُتَوَفَّوْنَ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥55 አላህም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ “ዒሣ ሆይ! እኔ *”ወሳጂህ”* እና ወደ እኔም *”አንሺህ”* ነኝ”፡፡ إِذْ قَالَ ٱللَّهُ يَٰعِيسَىٰٓ إِنِّى مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ
ክርስትና በአውሮፓ ላይ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው ብዬ ብናገር እብለትም ወይም ግነትም አሊያም ቅጥፈትም አይደለም። ሚሽነሪዎች፦ "ቁርኣን፦ ዒሣ ሞቷል" ይላል ብለው የአሕመድያን ጽርፈት ሲያስተጋቡ ይታያል። የአሕመድያን ጽርፈት ቧጦና ጓጦ ቁርኣን ላይ መፈለግ አባጣና ጎርባጣ የሆነ የሥነ-አፈታት ጥናት"hermeneutics" ነው። ዐረቢኛ ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ ሀሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፤ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሐሳብ መታየት ያለበት። ለናሙና ያክል አንዳንድ የቋንቋ ሙግት እንመልከት፦
“ፊ” فِي ማለት “ውስጥ” ማለት ቢሆንም “ቢ” بـِ ማለትም “በ” በሚል እና “ፈውቅ” فَوْق ማለትም “በላይ” በሚል ይመጣል።
“ወ” وَ ማለት “እና” ማለት ቢሆንም “ቢ” بـِ ማለትም “በ” በሚል ይመጣል።
“ላ” َلَا ማለት “አይደለም” ማለት ቢሆንም “ለቀድ” َلَقَدْ ማለትም “እርግጥ” በሚል ይመጣል።
“ማ” مَا ማለት “አይደለም” ማለት ቢሆንም “አለዚ” الَّذِي ማለትም “ያ” በሚል ይመጣል።
“በአሠ” بَعَثَ ማለት “አስነሳ” ማለት ቢሆንም “አርሰለ” أَرْسَلَ ማለትም “ላከ” በሚል ይመጣል።
“ጀንብ” جَنب ማለት “ጎን” ማለት ቢሆንም “ሚን” مِن ማለትም “በኩል” በሚል ይመጣል።
“ተእዊል” تَأْوِيل ማለት “ትርጉም” ማለት ቢሆንም “አኺር” آخِر ማለትም “መጨረሻ” በሚል ይመጣል።
ይህንን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ካየን ዘንዳ "ወፋ" وَفَّىٰٓ የሚለውም ግስ "ሞላ" "ተኛ" "ሞተ" "ወሰደ" በሚል ይመጣል፦
ነጥብ አንድ
"ሞላ"
"ወፋ" وَفَّىٰٓ ማለት "ሞላ" የመጣበት አንቀጽ ለምሳሌ ይህ ነው፦
2፥272 እነርሱን ማቅናት በአንተ ላይ የለብህም፡፡ ግን አላህ የሚሻውን ሰው ያቀናል፡፡ ከገንዘብም የምትለግሱት ምንዳው ለራሳችሁ ነው፡፡ የአላህንም ውዴታውን ለመፈለግ እንጂ አትለግሱም፡፡ ከገንዘብም የምትለግሱት ሁሉ ምንዳው ወደ እናንተ *"ይሞላል"*፡፡ እናንተም አትበደሉም፡፡ لَّيْسَ عَلَيْكَ هُدَاهُمْ وَلَـٰكِنَّ اللَّهَ يَهْدِي مَن يَشَاءُ ۗ وَمَا تُنفِقُوا مِنْ خَيْرٍ فَلِأَنفُسِكُمْ ۚ وَمَا تُنفِقُونَ إِلَّا ابْتِغَاءَ وَجْهِ اللَّهِ ۚ وَمَا تُنفِقُوا مِنْ خَيْرٍ يُوَفَّ إِلَيْكُمْ وَأَنتُمْ لَا تُظْلَمُونَ
"ይሞላል" የሚለው የወደፊት ግስ "ዩወፈ" يُوَفَّ ሲሆን "ይሞታል" ብለን ከተረጎምነው ከዐውደ-ንባቡ ጋር ክፉኛ ይላተማል፦
3፥185 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ምንዳዎቻችሁንም *የምትሞሉት* በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ ከእሳትም የተራቀና ገነትን የተገባ ሰው በእርግጥ ምኞቱን አገኘ፡፡ ቅርቢቱም ሕይወት የመታለያ መሳሪያ እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۖ فَمَن زُحْزِحَ عَنِ النَّارِ وَأُدْخِلَ الْجَنَّةَ فَقَدْ فَازَ ۗ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا مَتَاعُ الْغُرُورِ
"የምትሞሉት" ለሚለው ቃል የመጣው "ቱወፈውነ" تُوَفَّوْنَ ነው። "የምትሞሉት" የሚለው "የምትሞቱት" ብለን ብንተረጉመው "ምንዳዎቻችሁንም *የምትሞቱት* በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው" ትርጉም አይሰጥም።
ነጥብ ሁለት
"ተኛ"
ወፋ" وَفَّىٰٓ ማለት "ተኛ" በሚል የመጣበት አንቀጽ ለምሳሌ ይህ ነው፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው።
ነጥብ ሦስት
"ሞተ"
"ወፋ" وَفَّىٰٓ ማለት "ሞተ" በሚል የመጣበት አንቀጽ ለምሳሌ ይህ ነው፦
2፥234 እነዚያም ከእናንተ ውስጥ *"የሚሞቱ"* እና ሚስቶችን የሚተዉ ሚስቶቻቸው በነፍሶቻቸው አራት ወሮች ከዐስር ቀናት ከጋብቻ ይታገሱ፡፡ وَالَّذِينَ يُتَوَفَّوْنَ مِنكُمْ وَيَذَرُونَ أَزْوَاجًا يَتَرَبَّصْنَ بِأَنفُسِهِنَّ أَرْبَعَةَ أَشْهُرٍ وَعَشْرًا
"የሚሞቱ" ለሚለው ቃል የተቀመጠው "ዩተወፈውነ" يُتَوَفَّوْنَ ነው።
ነጥብ አራት
"ወሰደ"
"ወፋ" وَفَّىٰٓ ማለት "ወሰደ" የመጣበት አንቀጽ ለምሳሌ ይህ ነው፦
39፥42 *አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ”ይወስዳል”፡፡ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ”ይወስዳታል”*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
እዚህ ጋር "ያልሞተችው" ለሚለው ቃል የገባው "ለም ተሙት" لَمْ تَمُتْ ሲሆን "ይወስዳታል" ለሚለው "የተወፈ" يَتَوَفَّى ነው። እዚህ አንቀጽ ላይ "መሞት" እና "መወሰድ" ሁለት የተለያዩ ግሶች ሆነው እናገኛቸዋለን። ይህንን የቋንቋ ሙግት ነጥብ ካየን ዘንዳ አላህ ዒሣን ወደ ላይ ወስዶታል፦
3፥55 አላህም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ “ዒሣ ሆይ! እኔ *”ወሳጂህ”* እና ወደ እኔም *”አንሺህ”* ነኝ”፡፡ إِذْ قَالَ ٱللَّهُ يَٰعِيسَىٰٓ إِنِّى مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወሳጂህ” ለሚለው የገባው ቃል “ሙተፈይከ” مُتَوَفِّيكَ ነው፤ ዒሣን አይሁዳውያን በእርግጥም አልገደሉትም፤ ሊገድሉት ሲሉ አላህ ወደ ላይ በማንሳት ወሰደው፤ “ራፊዑከ” َرَافِعُكَ ማለትም “አንሺህ” ማለት ሲሆን ወደ ላይ ማረጉን ያሳያል፦
4፥158 ይልቁኑስ፣ *አላህ ዒሣን ወደ እርሱ አነሳው*፤ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው። بَل رَّفَعَهُ ٱللَّهُ إِلَيْهِ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًۭا
“ረፈዐሁ” رَفَعَهُ ማለትም “አነሳው” የሚለው ቃል “ረፈዐ” رَفَعَ ማለትም “አነሳ” ከሚል ቃል የመጣ ነው። ከዚያስ? ዒሣ ለትንሳኤ ቀን ማወቂያ በእርግጥ ምልክት ነው፤ ዒሳ የትንሳኤ ቀን ሲቃረብ በምድር ላይ 40 ዓመት ይቆያል፤ ከዚያም ይሞታል፦
43፥61 *እርሱም ዒሣ ለሰዓቲቱ ማወቂያ በእርግጥ ምልክት ነው*፡፡ «በእርሷም አትጠራጠሩ፡፡ ተከተሉኝም፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» በላቸው፡፡ وَإِنَّهُ لَعِلْمٌ لِّلسَّاعَةِ فَلَا تَمْتَرُنَّ بِهَا وَاتَّبِعُونِ ۚ هَـٰذَا صِرَاطٌ مُّسْتَقِيمٌ
ተፍሢሩል አጥ-ጠበሪ 3፥55
ሐሰን እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ አሉ፦ *"ዒሣ አልሞተም፤ ከትንሳኤ ቀን በፊት ይመጣል”*። قال الحسن: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم لليهود: ” إن عيسَى لم يمتْ، وإنه راجعٌ إليكم قبل يوم القيامة.
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 39, ቁጥር 34
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ “በእኔ እና በዒሣ መካከል ነቢይ የለም። እርሱ ዒሳ ወደፊት ይወርዳል፤ ባያችሁት ጊዜ ታውቁታላችሁ፤ መካከለኛ ቁመት፣ ቀያማ ጸጉር፣ ሁለት ቀለል ያሉ ቢጫ ልብሶችን ይለብሳል፤ እይታል ልክ ነጠብጣብ ከግንባሩ እንደሚወርድ ግን እንደማይረጥብ ነው፤ በኢስላም መንገድ ህዝቦችን ይታገላል፤ መስቀልንም ይሰባብራል፣ አሳማዎችንም ይገድላል፣ ግብርንም ይተዋል፤ አላህም ከኢስላም በስተቀር ሁለንም ሃይማኖቶች ያጠፋል፤ ዒሣ መሲሑል ደጃልን ያስወግዳል፤ *በምድር ላይ 40 ዓመት ይቆያል፤ ከዚያም ይሞታል*፤ ሙስሊሞች ይሰግዱበታል። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ بَيْنِي وَبَيْنَهُ نَبِيٌّ – يَعْنِي عِيسَى – وَإِنَّهُ نَازِلٌ فَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَاعْرِفُوهُ رَجُلٌ مَرْبُوعٌ إِلَى الْحُمْرَةِ وَالْبَيَاضِ بَيْنَ مُمَصَّرَتَيْنِ كَأَنَّ رَأْسَهُ يَقْطُرُ وَإِنْ لَمْ يُصِبْهُ بَلَلٌ فَيُقَاتِلُ النَّاسَ عَلَى الإِسْلاَمِ فَيَدُقُّ الصَّلِيبَ وَيَقْتُلُ الْخِنْزِيرَ وَيَضَعُ الْجِزْيَةَ وَيُهْلِكُ اللَّهُ فِي زَمَانِهِ الْمِلَلَ كُلَّهَا إِلاَّ الإِسْلاَمَ وَيُهْلِكُ الْمَسِيحَ الدَّجَّالَ فَيَمْكُثُ فِي الأَرْضِ أَرْبَعِينَ سَنَةً ثُمَّ يُتَوَفَّى فَيُصَلِّي عَلَيْهِ الْمُسْلِمُونَ ” .
መስቀል እንጨት፣ ብር፣ ወርቅ፣ ብረት ነው፤ መስቀሉን ለስግደት ስለሚጠቀሙበት ያኔ መስቀሎችን ይሰባብራቸዋል። ለጤና ጠንቅ የሆኑትን አሳማዎች የምዕራባውያን ምግብ ነው፤ አሳማዎችን እንዳይበሉ በማድረግ ያግዳል። አህለ ዚማህ ማለት በሙስሊም ሸሪዓ ሕገ-መንግሥት የሚኖሩ ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች የሚከፍሉትን ጂዝየ ማለትም ግብር ያስቀራል፤ ምክንያቱም ሁሉም ሰው ሙስሊም ስለሚሆን፤ ከመጽሐፉ ሰዎች አይሁዳውያን ሆኑ ክርስቲያኖች ወለም ዘለም ውልፍጥ ዝልፍጥ ሳይሉ ዒሣ ከመሞቱ በፊት በእርሱ ነብይነት ብቻ የሚያምን እንጅ አንድም አይገኝም፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 118
ከአቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተላለፈው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ነፍሴ በእጁ በኾነችው ይሁንብኝ! በእናንተ ላይ የመርየም ልጅ እንደ ፍትሐዊ ዳኛ ኾኖ ሊወርድ ይቃረባል፤ መስቀልንም ይሰባብራል፣ አሳማዎችንም ይገድላል፣ ግብርንም ይተዋል፤ ገንዘብንም የሚቀበለው ሰው እስኪጠፋ ድረስ ይበራከታል፤ ለአላህ የሚደረግ አንድ ሱጁድ ዱንያ እና በውስጧ ከያዘችው ኹሉ የበለጠና የተሻለ ይኾናል”
ከዚያም አቡ ሁረይራህ፦ “ከፈለጋችሁ ይህን አንቀጽ አንብቡ” አለ፦
4፥159 *”ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሣ በእርግጥ የሚያምን እንጅ አንድም የለም፤ በትንሣኤም ቀን በእነርሱ ላይ መስካሪ ይኾናል”* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ، لَيُوشِكَنَّ أَنْ يَنْزِلَ فِيكُمُ ابْنُ مَرْيَمَ حَكَمًا عَدْلاً، فَيَكْسِرَ الصَّلِيبَ، وَيَقْتُلَ الْخِنْزِيرَ، وَيَضَعَ الْجِزْيَةَ، وَيَفِيضَ الْمَالُ حَتَّى لاَ يَقْبَلَهُ أَحَدٌ، حَتَّى تَكُونَ السَّجْدَةُ الْوَاحِدَةُ خَيْرًا مِنَ الدُّنْيَا وَمَا فِيهَا ”. ثُمَّ يَقُولُ أَبُو هُرَيْرَةَ وَاقْرَءُوا إِنْ شِئْتُمْ {وَإِنْ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ إِلاَّ لَيُؤْمِنَنَّ بِهِ قَبْلَ مَوْتِهِ وَيَوْمَ الْقِيَامَةِ يَكُونُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًا}.
"ወሰደ"
"ወፋ" وَفَّىٰٓ ማለት "ወሰደ" የመጣበት አንቀጽ ለምሳሌ ይህ ነው፦
39፥42 *አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ”ይወስዳል”፡፡ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ”ይወስዳታል”*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
እዚህ ጋር "ያልሞተችው" ለሚለው ቃል የገባው "ለም ተሙት" لَمْ تَمُتْ ሲሆን "ይወስዳታል" ለሚለው "የተወፈ" يَتَوَفَّى ነው። እዚህ አንቀጽ ላይ "መሞት" እና "መወሰድ" ሁለት የተለያዩ ግሶች ሆነው እናገኛቸዋለን። ይህንን የቋንቋ ሙግት ነጥብ ካየን ዘንዳ አላህ ዒሣን ወደ ላይ ወስዶታል፦
3፥55 አላህም ባለ ጊዜ አስታውስ፦ “ዒሣ ሆይ! እኔ *”ወሳጂህ”* እና ወደ እኔም *”አንሺህ”* ነኝ”፡፡ إِذْ قَالَ ٱللَّهُ يَٰعِيسَىٰٓ إِنِّى مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወሳጂህ” ለሚለው የገባው ቃል “ሙተፈይከ” مُتَوَفِّيكَ ነው፤ ዒሣን አይሁዳውያን በእርግጥም አልገደሉትም፤ ሊገድሉት ሲሉ አላህ ወደ ላይ በማንሳት ወሰደው፤ “ራፊዑከ” َرَافِعُكَ ማለትም “አንሺህ” ማለት ሲሆን ወደ ላይ ማረጉን ያሳያል፦
4፥158 ይልቁኑስ፣ *አላህ ዒሣን ወደ እርሱ አነሳው*፤ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው። بَل رَّفَعَهُ ٱللَّهُ إِلَيْهِ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًۭا
“ረፈዐሁ” رَفَعَهُ ማለትም “አነሳው” የሚለው ቃል “ረፈዐ” رَفَعَ ማለትም “አነሳ” ከሚል ቃል የመጣ ነው። ከዚያስ? ዒሣ ለትንሳኤ ቀን ማወቂያ በእርግጥ ምልክት ነው፤ ዒሳ የትንሳኤ ቀን ሲቃረብ በምድር ላይ 40 ዓመት ይቆያል፤ ከዚያም ይሞታል፦
43፥61 *እርሱም ዒሣ ለሰዓቲቱ ማወቂያ በእርግጥ ምልክት ነው*፡፡ «በእርሷም አትጠራጠሩ፡፡ ተከተሉኝም፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» በላቸው፡፡ وَإِنَّهُ لَعِلْمٌ لِّلسَّاعَةِ فَلَا تَمْتَرُنَّ بِهَا وَاتَّبِعُونِ ۚ هَـٰذَا صِرَاطٌ مُّسْتَقِيمٌ
ተፍሢሩል አጥ-ጠበሪ 3፥55
ሐሰን እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ አሉ፦ *"ዒሣ አልሞተም፤ ከትንሳኤ ቀን በፊት ይመጣል”*። قال الحسن: قال رسول الله صلى الله عليه وسلم لليهود: ” إن عيسَى لم يمتْ، وإنه راجعٌ إليكم قبل يوم القيامة.
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 39, ቁጥር 34
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ “በእኔ እና በዒሣ መካከል ነቢይ የለም። እርሱ ዒሳ ወደፊት ይወርዳል፤ ባያችሁት ጊዜ ታውቁታላችሁ፤ መካከለኛ ቁመት፣ ቀያማ ጸጉር፣ ሁለት ቀለል ያሉ ቢጫ ልብሶችን ይለብሳል፤ እይታል ልክ ነጠብጣብ ከግንባሩ እንደሚወርድ ግን እንደማይረጥብ ነው፤ በኢስላም መንገድ ህዝቦችን ይታገላል፤ መስቀልንም ይሰባብራል፣ አሳማዎችንም ይገድላል፣ ግብርንም ይተዋል፤ አላህም ከኢስላም በስተቀር ሁለንም ሃይማኖቶች ያጠፋል፤ ዒሣ መሲሑል ደጃልን ያስወግዳል፤ *በምድር ላይ 40 ዓመት ይቆያል፤ ከዚያም ይሞታል*፤ ሙስሊሞች ይሰግዱበታል። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ بَيْنِي وَبَيْنَهُ نَبِيٌّ – يَعْنِي عِيسَى – وَإِنَّهُ نَازِلٌ فَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَاعْرِفُوهُ رَجُلٌ مَرْبُوعٌ إِلَى الْحُمْرَةِ وَالْبَيَاضِ بَيْنَ مُمَصَّرَتَيْنِ كَأَنَّ رَأْسَهُ يَقْطُرُ وَإِنْ لَمْ يُصِبْهُ بَلَلٌ فَيُقَاتِلُ النَّاسَ عَلَى الإِسْلاَمِ فَيَدُقُّ الصَّلِيبَ وَيَقْتُلُ الْخِنْزِيرَ وَيَضَعُ الْجِزْيَةَ وَيُهْلِكُ اللَّهُ فِي زَمَانِهِ الْمِلَلَ كُلَّهَا إِلاَّ الإِسْلاَمَ وَيُهْلِكُ الْمَسِيحَ الدَّجَّالَ فَيَمْكُثُ فِي الأَرْضِ أَرْبَعِينَ سَنَةً ثُمَّ يُتَوَفَّى فَيُصَلِّي عَلَيْهِ الْمُسْلِمُونَ ” .
መስቀል እንጨት፣ ብር፣ ወርቅ፣ ብረት ነው፤ መስቀሉን ለስግደት ስለሚጠቀሙበት ያኔ መስቀሎችን ይሰባብራቸዋል። ለጤና ጠንቅ የሆኑትን አሳማዎች የምዕራባውያን ምግብ ነው፤ አሳማዎችን እንዳይበሉ በማድረግ ያግዳል። አህለ ዚማህ ማለት በሙስሊም ሸሪዓ ሕገ-መንግሥት የሚኖሩ ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች የሚከፍሉትን ጂዝየ ማለትም ግብር ያስቀራል፤ ምክንያቱም ሁሉም ሰው ሙስሊም ስለሚሆን፤ ከመጽሐፉ ሰዎች አይሁዳውያን ሆኑ ክርስቲያኖች ወለም ዘለም ውልፍጥ ዝልፍጥ ሳይሉ ዒሣ ከመሞቱ በፊት በእርሱ ነብይነት ብቻ የሚያምን እንጅ አንድም አይገኝም፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 118
ከአቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተላለፈው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ነፍሴ በእጁ በኾነችው ይሁንብኝ! በእናንተ ላይ የመርየም ልጅ እንደ ፍትሐዊ ዳኛ ኾኖ ሊወርድ ይቃረባል፤ መስቀልንም ይሰባብራል፣ አሳማዎችንም ይገድላል፣ ግብርንም ይተዋል፤ ገንዘብንም የሚቀበለው ሰው እስኪጠፋ ድረስ ይበራከታል፤ ለአላህ የሚደረግ አንድ ሱጁድ ዱንያ እና በውስጧ ከያዘችው ኹሉ የበለጠና የተሻለ ይኾናል”
ከዚያም አቡ ሁረይራህ፦ “ከፈለጋችሁ ይህን አንቀጽ አንብቡ” አለ፦
4፥159 *”ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሣ በእርግጥ የሚያምን እንጅ አንድም የለም፤ በትንሣኤም ቀን በእነርሱ ላይ መስካሪ ይኾናል”* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ، لَيُوشِكَنَّ أَنْ يَنْزِلَ فِيكُمُ ابْنُ مَرْيَمَ حَكَمًا عَدْلاً، فَيَكْسِرَ الصَّلِيبَ، وَيَقْتُلَ الْخِنْزِيرَ، وَيَضَعَ الْجِزْيَةَ، وَيَفِيضَ الْمَالُ حَتَّى لاَ يَقْبَلَهُ أَحَدٌ، حَتَّى تَكُونَ السَّجْدَةُ الْوَاحِدَةُ خَيْرًا مِنَ الدُّنْيَا وَمَا فِيهَا ”. ثُمَّ يَقُولُ أَبُو هُرَيْرَةَ وَاقْرَءُوا إِنْ شِئْتُمْ {وَإِنْ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ إِلاَّ لَيُؤْمِنَنَّ بِهِ قَبْلَ مَوْتِهِ وَيَوْمَ الْقِيَامَةِ يَكُونُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًا}.
በዚያ በተወለደበት ቀን ሰላም በእርሱ እንደሆነ ሁሉ በሚሞትበት በዚህ ጊዜ ሰላም በእርሱ ላይ ይሆናል፤ ሕያው ኾኖ በሚቀሰቀስበትም በትንሳኤ ቀን ሰላም በእርሱ ላይ ይሆናል፤ በዚያ ቀን ከመምጣቱ በፊት በነበሩት ደረጃውን ዝቅ ባደረኩት አይሁዳውያን እና ደረጃውን ከፍ ባደጉት ክርስቲያኖች ላይ መስካሪ ይኾናል፦
19፥33 «ሰላምም በእኔ ላይ ነው፡፡ በተወለድሁ ቀን፣ *በምሞትበትም ቀን፣ ሕያው ኾኜ በምቀሰቀስበትም ቀን*፡፡» وَالسَّلَامُ عَلَيَّ يَوْمَ وُلِدتُّ وَيَوْمَ أَمُوتُ وَيَوْمَ أُبْعَثُ حَيًّا
4፥159 *”ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሣ በእርግጥ የሚያምን እንጅ አንድም የለም፤ በትንሣኤም ቀን በእነርሱ ላይ መስካሪ ይኾናል”*። وَإِن مِّنْ أَهْلِ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا لَيُؤْمِنَنَّ بِهِۦ قَبْلَ مَوْتِهِۦ ۖ وَيَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ يَكُونُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًۭا
"ከመሞቱ" የሚለው ቃል የዛሬ ሁለት ሺህ ዓመት መሞቱን ያሳያል ካላችሁ ቀጥሎ ያለው ሃይለ-ቃል ያስራችኃል፤ "ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሣ በእርግጥ የሚያምን እንጅ አንድም የለም" ይላል። ከመጽሐፉም ሰዎች ለምሳሌ አይሁዳውያን በመሲሕነቱ አላመኑበትም፤ ክርስቲያኖችም ደረጃውን ከፍ አርገው ነቢይ አይደለም ብለው ክደውታል። ነገር ግን ሲመጣ ከመሞቱ በፊት ከመጽሐፉም ሰዎች ሁሉም በእርሱ ነቢይነትና መሲሕነት ያምናሉ። ሲቀጥል አላፊ ግስ ቢሆን ኖሮ ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሣ በእርግጥ "ያመነ" እንጅ አንድም የለም" ይል ነበር። "አመነ" آمَنَ አላፊ ግን ነው፤ ነገር ግን እዚህ አንቀጽ ላይ በወደፊት ግስ "ዩዕሚነንነ" يُؤْمِنَنَّ ማለትም "የሚያምን" በማለት ያስረግጣል። ስለዚህ ሁለቴ መሞት ስለሌለ ከላይ ያለ “ሙተፈይከ” مُتَوَفِّيكَ የሚለው የግስ መደብ የሚያመለክተው ወደ ላይ መወሰዱን ነው። ዒሣ መጥቶ ሲሞት ሩሑን መልአከ ሞት ይወስደዋል፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፤ አላህ ስለ ዒሣ፦ “ሙተፈይከ” مُتَوَفِّيكَ የሚለው በሞት መወሰድን ነው ብንል እንኳን የነቢያችን"ﷺ" ተወዳጅ ሰሃቢይ ኢብኑ ዐባሥ፣ ኢማም ጀላሉል ዲን አሥ-ሡዩጢ፣ ኢማም ፈኽሩል ዲኑል ራዚ በመጨረሻው ዘመን ዳግም መጥቶ በሞት የሚወሰደውን እንደሆነ እንጂ የዛሬ ሁለት ሺህ ዓመት እንደሞተ አድርገው በአላፊ ግስ አልተጠቀሙም፦
አድ-ዱሩል መንሱር 2/347 አሊ-ዒምራን 3:55
"ኢብኑ ዐባሥ ስለዚህ አንቀጽ ሲናገር፦ *"እኔ ወሳጂህ እና ወደ እኔ አንሺህ ነኝ" ማለት "ወደ እኔ አንሺህ እና የመጨረሻው ዘመን ሲቃረብ እንድትወሰድ አደርግሃለው" ማለት ነው*። عن ابن عباس في قوله { إني متوفيك ورافعك } يعني رافعك ثم متوفيك في آخر الزمان
ኢማም ጀላሉል ዲን አሥ-ሡዩጢ በተመሳሳይ በዚህ መልክ አስቀምጠውታል፦
አል-ኢትቃን ፊ ዑሉሙል ቁርኣን ክፍል 44 አሊ-ዒምራን 3:55
"ቀዳታህ ይህንን አንቀጽ ሲያስረዳ፦ *"እኔ ወሳጂህ እና ወደ እኔ አንሺህ ነኝ" የሚለውን "ወደ እኔ አንሺህ እና እንድትወሰድ አደርግሃለው"* በሚል የግድ እንረዳዋለን። وأخرج عن قتادة في قوله تعالى إني متوفيك ورافعك قال: هذا من المقدم والمؤخر: أي رافعك إلي ومتوفيك
ኢማም ፈኽሩል ዲኑል ራዚ በዚህ ልክ አስቀምጠውታል፦
አት-ተፍሢሩል ከቢር 4/227 አሊ-ዒምራን 3:55
"ትርጓሜው፦ *"እኔ ወሳጂህ ወደ እኔም አንሺህ ነኝ፡፡ ከእነዚያም ከካዱት ሰዎች አጥሪህ ነኝ እና እንትወሰድ አደርግሃለው"* እንደዚህ በቁርኣን ብዙ የአ-ተቅዲም እና የአል-ተኺር ምሳሌዎች አሉ። والمعنى : أني رافعك إليّ ومطهرك من الذين كفروا ومتوفيك بعد إنزالي إياك في الدنيا ، ومثله من التقديم والتأخير كثير في القرآن
"አት-ተቅዲም" التقديم እና አት-ተኺር التأخير ማለት የጊዜ ቅድመ-ተከተል ሳይሆን የንግግር ቅድመ-ተከል ያማከለ ዐረፍተ-ነገር ነው፤ ለምሳሌ ይህንን አንቀጽ ማየት ይቻላል፦
16፥78 አላህም ከእናቶቻችሁ ሆዶች ምንም የማታውቁ ሆናችሁ *"አወጣችሁ"*፡፡ ታመሰግኑም ዘንድ ለእናንተ መስሚያን ማያዎችንም ልቦችንም *"አደረገላችሁ"*፡፡ وَاللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّن بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْئًا وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۙ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
አላህ መስሚያን ማያዎችንም ልቦችንም ያደረገልን በማህጸን ከመውጣታችሁ በፊት ቢሆንም በንግግር ቅድመ-ተከተል መስሚያን ማያዎችንም ልቦችንም "አደረገላችሁ" ከማለቱ በፊት "አወጣችሁ" የሚለው ተርቲበቱል ከላም ሆኖ መጥቷል። በጊዜ ቅድመ-ተከተል ግን መስሚያን ማያዎችንም ልቦችንም "አደረገላችሁ" ይቀድማል። እንዲሁ ከላይ ያለው የሱረቱ አሊ-ዒምራን 3፥55 ላይ ያለውን አንቀጽ በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
19፥33 «ሰላምም በእኔ ላይ ነው፡፡ በተወለድሁ ቀን፣ *በምሞትበትም ቀን፣ ሕያው ኾኜ በምቀሰቀስበትም ቀን*፡፡» وَالسَّلَامُ عَلَيَّ يَوْمَ وُلِدتُّ وَيَوْمَ أَمُوتُ وَيَوْمَ أُبْعَثُ حَيًّا
4፥159 *”ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሣ በእርግጥ የሚያምን እንጅ አንድም የለም፤ በትንሣኤም ቀን በእነርሱ ላይ መስካሪ ይኾናል”*። وَإِن مِّنْ أَهْلِ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا لَيُؤْمِنَنَّ بِهِۦ قَبْلَ مَوْتِهِۦ ۖ وَيَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ يَكُونُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًۭا
"ከመሞቱ" የሚለው ቃል የዛሬ ሁለት ሺህ ዓመት መሞቱን ያሳያል ካላችሁ ቀጥሎ ያለው ሃይለ-ቃል ያስራችኃል፤ "ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሣ በእርግጥ የሚያምን እንጅ አንድም የለም" ይላል። ከመጽሐፉም ሰዎች ለምሳሌ አይሁዳውያን በመሲሕነቱ አላመኑበትም፤ ክርስቲያኖችም ደረጃውን ከፍ አርገው ነቢይ አይደለም ብለው ክደውታል። ነገር ግን ሲመጣ ከመሞቱ በፊት ከመጽሐፉም ሰዎች ሁሉም በእርሱ ነቢይነትና መሲሕነት ያምናሉ። ሲቀጥል አላፊ ግስ ቢሆን ኖሮ ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በእርሱ በዒሣ በእርግጥ "ያመነ" እንጅ አንድም የለም" ይል ነበር። "አመነ" آمَنَ አላፊ ግን ነው፤ ነገር ግን እዚህ አንቀጽ ላይ በወደፊት ግስ "ዩዕሚነንነ" يُؤْمِنَنَّ ማለትም "የሚያምን" በማለት ያስረግጣል። ስለዚህ ሁለቴ መሞት ስለሌለ ከላይ ያለ “ሙተፈይከ” مُتَوَفِّيكَ የሚለው የግስ መደብ የሚያመለክተው ወደ ላይ መወሰዱን ነው። ዒሣ መጥቶ ሲሞት ሩሑን መልአከ ሞት ይወስደዋል፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፤ አላህ ስለ ዒሣ፦ “ሙተፈይከ” مُتَوَفِّيكَ የሚለው በሞት መወሰድን ነው ብንል እንኳን የነቢያችን"ﷺ" ተወዳጅ ሰሃቢይ ኢብኑ ዐባሥ፣ ኢማም ጀላሉል ዲን አሥ-ሡዩጢ፣ ኢማም ፈኽሩል ዲኑል ራዚ በመጨረሻው ዘመን ዳግም መጥቶ በሞት የሚወሰደውን እንደሆነ እንጂ የዛሬ ሁለት ሺህ ዓመት እንደሞተ አድርገው በአላፊ ግስ አልተጠቀሙም፦
አድ-ዱሩል መንሱር 2/347 አሊ-ዒምራን 3:55
"ኢብኑ ዐባሥ ስለዚህ አንቀጽ ሲናገር፦ *"እኔ ወሳጂህ እና ወደ እኔ አንሺህ ነኝ" ማለት "ወደ እኔ አንሺህ እና የመጨረሻው ዘመን ሲቃረብ እንድትወሰድ አደርግሃለው" ማለት ነው*። عن ابن عباس في قوله { إني متوفيك ورافعك } يعني رافعك ثم متوفيك في آخر الزمان
ኢማም ጀላሉል ዲን አሥ-ሡዩጢ በተመሳሳይ በዚህ መልክ አስቀምጠውታል፦
አል-ኢትቃን ፊ ዑሉሙል ቁርኣን ክፍል 44 አሊ-ዒምራን 3:55
"ቀዳታህ ይህንን አንቀጽ ሲያስረዳ፦ *"እኔ ወሳጂህ እና ወደ እኔ አንሺህ ነኝ" የሚለውን "ወደ እኔ አንሺህ እና እንድትወሰድ አደርግሃለው"* በሚል የግድ እንረዳዋለን። وأخرج عن قتادة في قوله تعالى إني متوفيك ورافعك قال: هذا من المقدم والمؤخر: أي رافعك إلي ومتوفيك
ኢማም ፈኽሩል ዲኑል ራዚ በዚህ ልክ አስቀምጠውታል፦
አት-ተፍሢሩል ከቢር 4/227 አሊ-ዒምራን 3:55
"ትርጓሜው፦ *"እኔ ወሳጂህ ወደ እኔም አንሺህ ነኝ፡፡ ከእነዚያም ከካዱት ሰዎች አጥሪህ ነኝ እና እንትወሰድ አደርግሃለው"* እንደዚህ በቁርኣን ብዙ የአ-ተቅዲም እና የአል-ተኺር ምሳሌዎች አሉ። والمعنى : أني رافعك إليّ ومطهرك من الذين كفروا ومتوفيك بعد إنزالي إياك في الدنيا ، ومثله من التقديم والتأخير كثير في القرآن
"አት-ተቅዲም" التقديم እና አት-ተኺር التأخير ማለት የጊዜ ቅድመ-ተከተል ሳይሆን የንግግር ቅድመ-ተከል ያማከለ ዐረፍተ-ነገር ነው፤ ለምሳሌ ይህንን አንቀጽ ማየት ይቻላል፦
16፥78 አላህም ከእናቶቻችሁ ሆዶች ምንም የማታውቁ ሆናችሁ *"አወጣችሁ"*፡፡ ታመሰግኑም ዘንድ ለእናንተ መስሚያን ማያዎችንም ልቦችንም *"አደረገላችሁ"*፡፡ وَاللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّن بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْئًا وَجَعَلَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۙ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
አላህ መስሚያን ማያዎችንም ልቦችንም ያደረገልን በማህጸን ከመውጣታችሁ በፊት ቢሆንም በንግግር ቅድመ-ተከተል መስሚያን ማያዎችንም ልቦችንም "አደረገላችሁ" ከማለቱ በፊት "አወጣችሁ" የሚለው ተርቲበቱል ከላም ሆኖ መጥቷል። በጊዜ ቅድመ-ተከተል ግን መስሚያን ማያዎችንም ልቦችንም "አደረገላችሁ" ይቀድማል። እንዲሁ ከላይ ያለው የሱረቱ አሊ-ዒምራን 3፥55 ላይ ያለውን አንቀጽ በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በሕይወትም እስካለሁ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥31 *በየትም ስፍራ ብሆን ብሩክ አድርጎኛል፡፡ በሕይወትም እስካለሁ ሶላትን በመስገድ ዘካንም በመስጠት አዞኛል*፡፡ وَجَعَلَنِي مُبَارَكًا أَيْنَ مَا كُنتُ وَأَوْصَانِي بِالصَّلَاةِ وَالزَّكَاةِ مَا دُمْتُ حَيًّا
ዒሳ ኢብኑ መርየም፦ “በሕይወትም እስካለሁ ሶላትን በመስገድ ዘካንም በመስጠት አዞኛል” ማለቱ “አሁን ዘካን ሰለማይሰጥ በሕይወት የለም ሞቷል ወይም በሰማይ በሕይወት ካለ እዛ ዘካ እየሰጠ ነው ወይ?” ብለው ስሁታን ተሟጓቾች ብዙ ጊዜ አድሮ ቃሪያና ከርሞ ጥጃ በመሆን ይጠቅሳሉ፤ ይህንን የሚጠይቁት አለስልሶና አቅለስልሶ ለመንቀፍ እንጂ ለመረዳት አይደለም፤ ይህ ደግሞ እያነቡ እስክስታ ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ ሰው ብርቱ ብረት ከንቱ! የሚያስብል ስሙር ሙግት እንሞግት እስቲ፦
19፥31 *በየትም ስፍራ ብሆን ብሩክ አድርጎኛል፡፡ በሕይወትም እስካለሁ ሶላትን በመስገድ ዘካንም በመስጠት አዞኛል*፡፡ وَجَعَلَنِي مُبَارَكًا أَيْنَ مَا كُنتُ وَأَوْصَانِي بِالصَّلَاةِ وَالزَّكَاةِ مَا دُمْتُ حَيًّا
“በየትም ስፍራ” ማለት በምድርም በሰማይም አላህ ዒሳን ብሩክ አድርጎታል፤ ቀጥሎ “እስካለው” የሚል ሃይለ-ቃል “ዱምቱ” دُمْتُ ሲሆን ይህም ቃል “በእስራኢል ልጆች መካከል እስካለ ድረስ” መሆኑን ለማመልከት በሌላ አንቀጽ ተጠቅሷል፦
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ *”በውስጣቸውም እስካለሁ ድረስ” በእነርሱ ላይ ”ምስክር” ነበርኩ*፡፡ *”በወሰድከኝም” ጊዜ አንተ በእነርሱ ላይ *”ተጠባባቂ”* ነበርክ*፡፡ አንተም በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ ነህ፡፡» مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۚ وَكُنتُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًۭا مَّا دُمْتُ فِيهِمْ ۖ فَلَمَّا تَوَفَّيْتَنِى كُنتَ أَنتَ ٱلرَّقِيبَ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنتَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ شَهِيدٌ
“ዱምቱ” دُمْتُ ማለትም “እስካለው” ድረስ የሚለው ሃይለ-ቃል በምድር ላይ ያለውን ቆይታ ያመለክታል፤ ምክንያቱም ቀጥሎ ያለው “በወሰድከኝ ጊዜ” የሚለው ሃይለ-ቃል ወደ ሰማይ መወሰዱን ስለሚያመለክት “እስካለው” የሚለው ሃይለ-ቃል በምድር ላይ በሕይወት እያለ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ ስለዚህ በሕይወት በምድር ላይ እያለ ሶላትን በመስገድ ዘካንም በመስጠት አሳልፏል፤ አላህ ወደ ሰማይ በወሰደው ጊዜ ግን የዘካ አገልግሎት ይቆማል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥31 *በየትም ስፍራ ብሆን ብሩክ አድርጎኛል፡፡ በሕይወትም እስካለሁ ሶላትን በመስገድ ዘካንም በመስጠት አዞኛል*፡፡ وَجَعَلَنِي مُبَارَكًا أَيْنَ مَا كُنتُ وَأَوْصَانِي بِالصَّلَاةِ وَالزَّكَاةِ مَا دُمْتُ حَيًّا
ዒሳ ኢብኑ መርየም፦ “በሕይወትም እስካለሁ ሶላትን በመስገድ ዘካንም በመስጠት አዞኛል” ማለቱ “አሁን ዘካን ሰለማይሰጥ በሕይወት የለም ሞቷል ወይም በሰማይ በሕይወት ካለ እዛ ዘካ እየሰጠ ነው ወይ?” ብለው ስሁታን ተሟጓቾች ብዙ ጊዜ አድሮ ቃሪያና ከርሞ ጥጃ በመሆን ይጠቅሳሉ፤ ይህንን የሚጠይቁት አለስልሶና አቅለስልሶ ለመንቀፍ እንጂ ለመረዳት አይደለም፤ ይህ ደግሞ እያነቡ እስክስታ ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ ሰው ብርቱ ብረት ከንቱ! የሚያስብል ስሙር ሙግት እንሞግት እስቲ፦
19፥31 *በየትም ስፍራ ብሆን ብሩክ አድርጎኛል፡፡ በሕይወትም እስካለሁ ሶላትን በመስገድ ዘካንም በመስጠት አዞኛል*፡፡ وَجَعَلَنِي مُبَارَكًا أَيْنَ مَا كُنتُ وَأَوْصَانِي بِالصَّلَاةِ وَالزَّكَاةِ مَا دُمْتُ حَيًّا
“በየትም ስፍራ” ማለት በምድርም በሰማይም አላህ ዒሳን ብሩክ አድርጎታል፤ ቀጥሎ “እስካለው” የሚል ሃይለ-ቃል “ዱምቱ” دُمْتُ ሲሆን ይህም ቃል “በእስራኢል ልጆች መካከል እስካለ ድረስ” መሆኑን ለማመልከት በሌላ አንቀጽ ተጠቅሷል፦
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ *”በውስጣቸውም እስካለሁ ድረስ” በእነርሱ ላይ ”ምስክር” ነበርኩ*፡፡ *”በወሰድከኝም” ጊዜ አንተ በእነርሱ ላይ *”ተጠባባቂ”* ነበርክ*፡፡ አንተም በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ ነህ፡፡» مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۚ وَكُنتُ عَلَيْهِمْ شَهِيدًۭا مَّا دُمْتُ فِيهِمْ ۖ فَلَمَّا تَوَفَّيْتَنِى كُنتَ أَنتَ ٱلرَّقِيبَ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنتَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ شَهِيدٌ
“ዱምቱ” دُمْتُ ማለትም “እስካለው” ድረስ የሚለው ሃይለ-ቃል በምድር ላይ ያለውን ቆይታ ያመለክታል፤ ምክንያቱም ቀጥሎ ያለው “በወሰድከኝ ጊዜ” የሚለው ሃይለ-ቃል ወደ ሰማይ መወሰዱን ስለሚያመለክት “እስካለው” የሚለው ሃይለ-ቃል በምድር ላይ በሕይወት እያለ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ ስለዚህ በሕይወት በምድር ላይ እያለ ሶላትን በመስገድ ዘካንም በመስጠት አሳልፏል፤ አላህ ወደ ሰማይ በወሰደው ጊዜ ግን የዘካ አገልግሎት ይቆማል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የነቢያት መደምደሚያ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
33፥40 ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድም ሰው አባት አይደለም፡፡ ግን *የአላህ መልክተኛ እና የነቢያት መደምደሚያ ነው*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ مَّا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِّن رِّجَالِكُمْ وَلَـٰكِن رَّسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ ۗ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
ሰው መነጻጸሪያ ነጥብ ሳይኖረው ፈጽሞና ጨልጦ ወደ ጽርፈት ሲገባ ማየት እጅጉን ያማል፤ ኢስላም እውነትን በመግለጥ ሃሰትን በማጋለጥ እረገድ ፈር ቀዳጅና ፋና ወጊ ነው ብንል ግነት አይሆንብንም፤ ከእውነት በተቃራኒ ደግሞ የሃሰት ትምህርት የሚያራምዱ በዘመናችን የሚንቀሳቀሱ ቃዲያኒይ፣ ባሃኢያህ፣ ቁርአንያ ወዘተ የደጃሎች ተከታዮች ናቸው፤ የእነዚህ አንጃዎች መስራች፦ “ነብይ ነኝ” ወይም “መልእክተኛ ነኝ” ብለው የተነሱት ሚርዛ ጉላም አሕመድ የቃዲያኒይ መስራች፣ ሚርዛ ሁሴን አሊ የባሃኢያህን መስራች፣ ዶክተር ራሺድ ኸሊፋ የቁርአንያ መስራች ሲሆኑ፤ እነዚህ ነብያችን”ﷺ” ይመጣሉ ብለው ከተነበዩት ደጃሎች መካከል ናቸው። ይህንን ወደ ዝርዝር ከመግባታችን በፊት ስለ ነብይ እና ረሱል ያለውን እሳቤ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ ጥርስና ምላሱን እየነቀስን ቃጣ የምንይዝበት ሚዛን ቁርአን እና ሰሒህ ሐዲስን ይዘን ኢንሻሏህን እናስቀምጣለን፦
ነጥብ አንድ
“ነቢይ”
“ነቢይ” نبي የሚለው ቃል “ነበአ” نَبَّأَ ማለትም “አወራ” ወይም “ተናገረ” ከሚል የግስ መደብ አሊያም “ነበእ” نَبَإِ ማለትም “ወሬ” ወይም “ንግግር” ከሚሉት የስም መደብ የመጣ ቃል ሲሆን “አውሪ” ወይም “ነጋሪ” ማለት ነው፤ ይህንን እስቲ ከቁርአን እንመልከት፦
66፡3 ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሠጠረ ጊዜ አስታውስ፤ እርሱንም በነገረችና አላህ እርሱን ማውራትዋን ባሳወቀው ጊዜ ከፊሉን አስታወቀ ከፊሉንም ተወ፤ *በእርሱም ባወራት ጊዜ ይህን ማን “ነገረህ”? አለች፤ ዐዋቂው ውስጠ አዋቂው “ነገረኝ” አላት*፤ وَإِذْ أَسَرَّ النَّبِيُّ إِلَى بَعْضِ أَزْوَاجِهِ حَدِيثًا فَلَمَّا نَبَّأَتْ بِهِ وَأَظْهَرَهُ اللَّهُ عَلَيْهِ عَرَّفَ بَعْضَهُ وَأَعْرَضَ عَنْ بَعْضٍ فَلَمَّا نَبَّأَهَا بِهِ قَالَتْ مَنْ أَنْبَأَكَ هَذَا قَالَ نَبَّأَنِيَ الْعَلِيمُ الْخَبِيرُ
በዚህ አንቀጽ ውስጥ “ማን ነገረህ” ለሚለው ቃል የገባው “መን አንበአከ” مَنْ أَنْبَأَكَْ ሲሆን መልሱ “ነበአኒ” نَبَّأَنِيَ ማለትም “ነገረኝ” ማለት ነው፤ የሁለቱም ግስ ርቢ “ነገረ” ማለት “ነበአ” የሚለው ቃል ነው፤ ስለዚህ ነብይ ማለት ሁሉን አዋቂው ውስጠ አዋቂው አላህ የሚያናግረው እና የሚነግረው ማለት ነው፤ ወይንም አላህ አማንያንን በመልካም የሚያዝበት፤ ከክፉ የሚከለክልበት እና ለራሱ ሶላትን፣ ፆምን፣ ዘካን የሚተገብርበትን የሚያወርድለት ማለት ነው።
አላህ ለፈለገው ሰው “ነቢይነት” ሲሰጠው ያ ሰው ነብይ ይባላል፤ ይህንን የመረጠው ሰው አላህ በሶስት አይነት መንገድ ወህይ በማውረድ ያናግረዋል፤ እነዚህም ሶስት መንገዶች፦
አንደኛ መንገድ በሩዕያ ማናገር ነው፤ “ሩዕያ” رُّءْيَا ማለት “ራዕይ” ማለት ሲሆን ይህም ራዕይ በሪዕይ ውስጥ ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ሪዕይ” رِءْي ማለት “እይታ” ማለት ሲሆን እውን ላይ ሆኖ ሳይተኛ በሰመመን ወይም በተመስጦ”contemplation” ላይ ሆነው ሲሆን ነው፤ የራዕይ አንዱ ገፅታ “መናም” مَنَام ማለት “ህልም” ሲሆን ይህም በነውም ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ነውም” نَوْم ማለት “እንቅልፍ” ማለት ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነብይ መካከል የኢማን አባት የሆነው ኢብራሂም ነው።
ሁለተኛ መንገድ በተክሊም ማናገር ነው፤ “ተክሊም” تَكْلِيم ማለት በሁለት ማንነት መካከል የሚደረግ “ምልልስ”conversation” ሲሆን አላህ ያለ ራዕይና ህልም ወይም ያለ መልአክ ሳይታይ ከግርዶ ወዲያ ሆና የሚያናግርበት መንገድ ነው፤ በዚህ መልኩ አላህ ያናገረው ነብይ ለናሙና ያክል ሙሳ ተጠቃሽ ነው።
ሶስተኛ መንገድ በመልአክ ማናገር ነው፤ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነብይ መካከል ነብያችን”ﷺ” ናቸው፦
3:79 *ለማንም ሰዉ አላህ መጽሐፍንና ጥበብን “ነቢይነትንም” ሊሰጠዉ* እና ከዚያም ለሰዎች ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ሆኑ ሊል አይገባዉም፤ مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُؤْتِيَهُ ٱللَّهُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحُكْمَ وَٱلنُّبُوَّةَ ثُمَّ يَقُولَ لِلنَّاسِ كُونُوا۟ عِبَادًۭا لِّى مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن كُونُوا۟ رَبَّٰنِيِّـۧنَ بِمَا كُنتُمْ تُعَلِّمُونَ ٱلْكِتَٰبَ وَبِمَا كُنتُمْ تَدْرُسُونَ
42:51 *″ለሰው” አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
33፥40 ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድም ሰው አባት አይደለም፡፡ ግን *የአላህ መልክተኛ እና የነቢያት መደምደሚያ ነው*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ مَّا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِّن رِّجَالِكُمْ وَلَـٰكِن رَّسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ ۗ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
ሰው መነጻጸሪያ ነጥብ ሳይኖረው ፈጽሞና ጨልጦ ወደ ጽርፈት ሲገባ ማየት እጅጉን ያማል፤ ኢስላም እውነትን በመግለጥ ሃሰትን በማጋለጥ እረገድ ፈር ቀዳጅና ፋና ወጊ ነው ብንል ግነት አይሆንብንም፤ ከእውነት በተቃራኒ ደግሞ የሃሰት ትምህርት የሚያራምዱ በዘመናችን የሚንቀሳቀሱ ቃዲያኒይ፣ ባሃኢያህ፣ ቁርአንያ ወዘተ የደጃሎች ተከታዮች ናቸው፤ የእነዚህ አንጃዎች መስራች፦ “ነብይ ነኝ” ወይም “መልእክተኛ ነኝ” ብለው የተነሱት ሚርዛ ጉላም አሕመድ የቃዲያኒይ መስራች፣ ሚርዛ ሁሴን አሊ የባሃኢያህን መስራች፣ ዶክተር ራሺድ ኸሊፋ የቁርአንያ መስራች ሲሆኑ፤ እነዚህ ነብያችን”ﷺ” ይመጣሉ ብለው ከተነበዩት ደጃሎች መካከል ናቸው። ይህንን ወደ ዝርዝር ከመግባታችን በፊት ስለ ነብይ እና ረሱል ያለውን እሳቤ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ ጥርስና ምላሱን እየነቀስን ቃጣ የምንይዝበት ሚዛን ቁርአን እና ሰሒህ ሐዲስን ይዘን ኢንሻሏህን እናስቀምጣለን፦
ነጥብ አንድ
“ነቢይ”
“ነቢይ” نبي የሚለው ቃል “ነበአ” نَبَّأَ ማለትም “አወራ” ወይም “ተናገረ” ከሚል የግስ መደብ አሊያም “ነበእ” نَبَإِ ማለትም “ወሬ” ወይም “ንግግር” ከሚሉት የስም መደብ የመጣ ቃል ሲሆን “አውሪ” ወይም “ነጋሪ” ማለት ነው፤ ይህንን እስቲ ከቁርአን እንመልከት፦
66፡3 ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሠጠረ ጊዜ አስታውስ፤ እርሱንም በነገረችና አላህ እርሱን ማውራትዋን ባሳወቀው ጊዜ ከፊሉን አስታወቀ ከፊሉንም ተወ፤ *በእርሱም ባወራት ጊዜ ይህን ማን “ነገረህ”? አለች፤ ዐዋቂው ውስጠ አዋቂው “ነገረኝ” አላት*፤ وَإِذْ أَسَرَّ النَّبِيُّ إِلَى بَعْضِ أَزْوَاجِهِ حَدِيثًا فَلَمَّا نَبَّأَتْ بِهِ وَأَظْهَرَهُ اللَّهُ عَلَيْهِ عَرَّفَ بَعْضَهُ وَأَعْرَضَ عَنْ بَعْضٍ فَلَمَّا نَبَّأَهَا بِهِ قَالَتْ مَنْ أَنْبَأَكَ هَذَا قَالَ نَبَّأَنِيَ الْعَلِيمُ الْخَبِيرُ
በዚህ አንቀጽ ውስጥ “ማን ነገረህ” ለሚለው ቃል የገባው “መን አንበአከ” مَنْ أَنْبَأَكَْ ሲሆን መልሱ “ነበአኒ” نَبَّأَنِيَ ማለትም “ነገረኝ” ማለት ነው፤ የሁለቱም ግስ ርቢ “ነገረ” ማለት “ነበአ” የሚለው ቃል ነው፤ ስለዚህ ነብይ ማለት ሁሉን አዋቂው ውስጠ አዋቂው አላህ የሚያናግረው እና የሚነግረው ማለት ነው፤ ወይንም አላህ አማንያንን በመልካም የሚያዝበት፤ ከክፉ የሚከለክልበት እና ለራሱ ሶላትን፣ ፆምን፣ ዘካን የሚተገብርበትን የሚያወርድለት ማለት ነው።
አላህ ለፈለገው ሰው “ነቢይነት” ሲሰጠው ያ ሰው ነብይ ይባላል፤ ይህንን የመረጠው ሰው አላህ በሶስት አይነት መንገድ ወህይ በማውረድ ያናግረዋል፤ እነዚህም ሶስት መንገዶች፦
አንደኛ መንገድ በሩዕያ ማናገር ነው፤ “ሩዕያ” رُّءْيَا ማለት “ራዕይ” ማለት ሲሆን ይህም ራዕይ በሪዕይ ውስጥ ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ሪዕይ” رِءْي ማለት “እይታ” ማለት ሲሆን እውን ላይ ሆኖ ሳይተኛ በሰመመን ወይም በተመስጦ”contemplation” ላይ ሆነው ሲሆን ነው፤ የራዕይ አንዱ ገፅታ “መናም” مَنَام ማለት “ህልም” ሲሆን ይህም በነውም ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ነውም” نَوْم ማለት “እንቅልፍ” ማለት ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነብይ መካከል የኢማን አባት የሆነው ኢብራሂም ነው።
ሁለተኛ መንገድ በተክሊም ማናገር ነው፤ “ተክሊም” تَكْلِيم ማለት በሁለት ማንነት መካከል የሚደረግ “ምልልስ”conversation” ሲሆን አላህ ያለ ራዕይና ህልም ወይም ያለ መልአክ ሳይታይ ከግርዶ ወዲያ ሆና የሚያናግርበት መንገድ ነው፤ በዚህ መልኩ አላህ ያናገረው ነብይ ለናሙና ያክል ሙሳ ተጠቃሽ ነው።
ሶስተኛ መንገድ በመልአክ ማናገር ነው፤ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነብይ መካከል ነብያችን”ﷺ” ናቸው፦
3:79 *ለማንም ሰዉ አላህ መጽሐፍንና ጥበብን “ነቢይነትንም” ሊሰጠዉ* እና ከዚያም ለሰዎች ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ሆኑ ሊል አይገባዉም፤ مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُؤْتِيَهُ ٱللَّهُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحُكْمَ وَٱلنُّبُوَّةَ ثُمَّ يَقُولَ لِلنَّاسِ كُونُوا۟ عِبَادًۭا لِّى مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن كُونُوا۟ رَبَّٰنِيِّـۧنَ بِمَا كُنتُمْ تُعَلِّمُونَ ٱلْكِتَٰبَ وَبِمَا كُنتُمْ تَدْرُسُونَ
42:51 *″ለሰው” አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
ነጥብ ሁለት
“ረሱል”
“ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል ደግሞ “አርሰለ” أَرْسَلَ “ላከ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን የሚላክ መልእክተኛ ማለት ነው፤ ለረሱል ከአላህ የሚወርድለት “ሪሳላ” رِسَٰلَٰ “መልዕክት” ማለት ነው፦
5:67 *አንተ “መልእክተኛ” ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፤ ባታደሪስ “መልዕክቱን” አላደረስክም*፤ يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ ۚ وَاللَّهُ يَعْصِمُكَ مِنَ النَّاسِ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الْكَافِرِينَ
በነቢይና በረሱል መካከል ልዩነት አለ፤ ነቢይ እና ረሱል በሚሉት የማዕረግ ስሞች መካከል “ወ” و ማለትም “እና” የሚል መስተጻምር አለ፤ ይህም ነቢይ እና ረሱል ሁለት የተለያየ ደረጃ መሆኑን ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። በተጨማሪም “አልላክንም” የሚለው አጽንኦታዊ ቃል “ቢሆን እንጂ” በሚል አፍራሽ ቃል”negative particle” በመምጣቱ ነብይ በመልካም እንዲያዝ በመጥፎ እንዲከለክል ለአማንያን እንደተላከ ሁሉ መልእክተኛ ደግሞ ለአማንያንና ለከሃድያን ለማስጠንቀቅና ለማብሰር ይላካል፦
22:52 *”ከመልእክተኛ እና ከነቢይም”* ከአንተ በፊት አንድንም አልላክንም፣ ባነበበ ና ዝም ባለ ጊዜ፣ ሰይጣን በንባቡ ላይ ማጥመሚያን ቃል የሚጥል ቢሆን እንጂ وَمَا أَرْسَلْنَا مِنْ قَبْلِكَ مِنْ رَسُولٍ وَلَا نَبِيٍّ إِلَّا إِذَا تَمَنَّىٰ أَلْقَى الشَّيْطَانُ فِي أُمْنِيَّتِهِ ፤
መልእክተኛ ሁሉ ነቢይ ነው፤ ነገር ግን ነቢይ ሁሉ መልእክተኛ አይደለም፣ ነብይነት ከተደመደመ መልእክተኛነትም ተደምድሟል፤ ምክንያቱም አንድ መልእክተኛ ነብይነትን አሳልፎ ነው መልእክተኛ የሚሆነው፤ ስለዚህ ነብያችን”ﷺ” የነቢያት መደምደሚያ ናቸው፦
33:40 ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድንም ሰው አባት አይደለም፤ ነገር ግን የአላህ መልክተኛ እና *”የነቢያት መደምደሚያ”* ነው፤ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው مَا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِنْ رِجَالِكُمْ وَلَٰكِنْ رَسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا ።
ነጥብ ሦስት
“መጨረሻ”
“መደምደሚያ” የሚለው ቃል የአሲም ቂርአት ላይ “ኺታም” خِتَٰـم ሲሆን የኪሳእ ቂርአት ላይ ደግሞ “ኻተም” خَاتَم ሲሆን ትርጉሙ “መጨረሻ” “መቋጫ” “ማጠናቀቂያ” ማለት ነው፤ በተለያየ ጊዜ የሚመጡት የአላህ ነብያት ከአደም ጀምሮ “ተከታታይ ግህደተ-መለኮት”progressive revelation” ነበራቸው፤ መልእከተኞችም አላህ የወሰነላቸው የራሳቸው ዘመነ-መግቦት”dispensation” ነበራቸው፤ ነገር ግን አንድ እድገት ጅማሬ እዳለው ሁሉ ድምዳሜም እንዳለው ሁሉ ነብይነትም በአደም ተጀምሮ በነብያችን”ﷺ” ተጠናቋል፤ ነብያችንም”ﷺ” በሰሒህ ሐዲስ የነቢያት ዓቂብ” ْعَاقِبُ ማለትም “መጨረሻ” እንደሆኑና ነብይ ከእርሳቸው በኃላ ፈጽሞና ጨልጦ እንደማይመጣ አስረግጠው ነግራውናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 43, ሐዲስ 163
ኢብኑ ጁበይር ከአባቱ አግኝቶ እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ “እኔ ሙሐመድ ነኝ፣ እኔ አሕመድ ነኝ፣ እኔ ማሒ ማለትም ያ ከሃዲ ሲያጠፋ የምቀጣ ነኝ፣ እኔ ሰዎች በሚሰበሰቡት ጊዜ ሐሺር(ሰብሳቢ) ነኝ፣ *ከዚህ በኃላ ነብይ የለም፤ እኔ ዓቂብ(መጨረሻ) ነኝ*። بْنَ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” أَنَا مُحَمَّدٌ وَأَنَا أَحْمَدُ وَأَنَا الْمَاحِي الَّذِي يُمْحَى بِيَ الْكُفْرُ وَأَنَا الْحَاشِرُ الَّذِي يُحْشَرُ النَّاسُ عَلَى عَقِبِي وَأَنَا الْعَاقِبُ ” . وَالْعَاقِبُ الَّذِي لَيْسَ بَعْدَهُ نَبِيُّ .
እስራኤላውያን በነብይ ይመሩ ነበር፤ አንዱ ነብይ ጊዜው ሲያልቅ ሌላ ነብይ ይነሳ ነበር፤ ከነብያችን”ﷺ” በኃላ ግን የሚመጣ ነብይ የለም፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60 , ሐዲስ 122:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”እስራኤላውያን በነብያት ይመሩ ነበር፤ መቼም ቢሆን አንድ ነብይ ሲሞት በእርሱ ምትክ ሌላ ነብይ ቦታውን ይተካ ነበር፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም*። ግን በቁጥር የሚጨምሩ ኸሊፋዎች ይሆናሉ። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” كَانَتْ بَنُو إِسْرَائِيلَ تَسُوسُهُمُ الأَنْبِيَاءُ، كُلَّمَا هَلَكَ نَبِيٌّ خَلَفَهُ نَبِيٌّ، وَإِنَّهُ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي، وَسَيَكُونُ خُلَفَاءُ فَيَكْثُرُونَ.
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 64 , ሐዲስ 438:
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ከተቡክ ወጥተው ዐሊይን በመዲናህ እንዲከተል ሾሙት፤ ዐሊይ፦ “ከህጻናትና ከሴት ጋር ልተወኝ ትፈልጋለህን? አላቸው፤ ነብዩም ልክ አሮን ለሙሴ እንደሆነው አንተ ለእኔ ብትሆን አትደሰትምን? ነገር ግን *ከእኔ በኃላ ነብይ የለም*። أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خَرَجَ إِلَى تَبُوكَ، وَاسْتَخْلَفَ عَلِيًّا فَقَالَ أَتُخَلِّفُنِي فِي الصِّبْيَانِ وَالنِّسَاءِ قَالَ ” أَلاَ تَرْضَى أَنْ تَكُونَ مِنِّي بِمَنْزِلَةِ هَارُونَ مِنْ مُوسَى إِلاَّ أَنَّهُ لَيْسَ نَبِيٌّ بَعْدِ
“ረሱል”
“ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል ደግሞ “አርሰለ” أَرْسَلَ “ላከ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን የሚላክ መልእክተኛ ማለት ነው፤ ለረሱል ከአላህ የሚወርድለት “ሪሳላ” رِسَٰلَٰ “መልዕክት” ማለት ነው፦
5:67 *አንተ “መልእክተኛ” ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፤ ባታደሪስ “መልዕክቱን” አላደረስክም*፤ يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ ۚ وَاللَّهُ يَعْصِمُكَ مِنَ النَّاسِ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الْكَافِرِينَ
በነቢይና በረሱል መካከል ልዩነት አለ፤ ነቢይ እና ረሱል በሚሉት የማዕረግ ስሞች መካከል “ወ” و ማለትም “እና” የሚል መስተጻምር አለ፤ ይህም ነቢይ እና ረሱል ሁለት የተለያየ ደረጃ መሆኑን ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። በተጨማሪም “አልላክንም” የሚለው አጽንኦታዊ ቃል “ቢሆን እንጂ” በሚል አፍራሽ ቃል”negative particle” በመምጣቱ ነብይ በመልካም እንዲያዝ በመጥፎ እንዲከለክል ለአማንያን እንደተላከ ሁሉ መልእክተኛ ደግሞ ለአማንያንና ለከሃድያን ለማስጠንቀቅና ለማብሰር ይላካል፦
22:52 *”ከመልእክተኛ እና ከነቢይም”* ከአንተ በፊት አንድንም አልላክንም፣ ባነበበ ና ዝም ባለ ጊዜ፣ ሰይጣን በንባቡ ላይ ማጥመሚያን ቃል የሚጥል ቢሆን እንጂ وَمَا أَرْسَلْنَا مِنْ قَبْلِكَ مِنْ رَسُولٍ وَلَا نَبِيٍّ إِلَّا إِذَا تَمَنَّىٰ أَلْقَى الشَّيْطَانُ فِي أُمْنِيَّتِهِ ፤
መልእክተኛ ሁሉ ነቢይ ነው፤ ነገር ግን ነቢይ ሁሉ መልእክተኛ አይደለም፣ ነብይነት ከተደመደመ መልእክተኛነትም ተደምድሟል፤ ምክንያቱም አንድ መልእክተኛ ነብይነትን አሳልፎ ነው መልእክተኛ የሚሆነው፤ ስለዚህ ነብያችን”ﷺ” የነቢያት መደምደሚያ ናቸው፦
33:40 ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድንም ሰው አባት አይደለም፤ ነገር ግን የአላህ መልክተኛ እና *”የነቢያት መደምደሚያ”* ነው፤ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው مَا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِنْ رِجَالِكُمْ وَلَٰكِنْ رَسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا ።
ነጥብ ሦስት
“መጨረሻ”
“መደምደሚያ” የሚለው ቃል የአሲም ቂርአት ላይ “ኺታም” خِتَٰـم ሲሆን የኪሳእ ቂርአት ላይ ደግሞ “ኻተም” خَاتَم ሲሆን ትርጉሙ “መጨረሻ” “መቋጫ” “ማጠናቀቂያ” ማለት ነው፤ በተለያየ ጊዜ የሚመጡት የአላህ ነብያት ከአደም ጀምሮ “ተከታታይ ግህደተ-መለኮት”progressive revelation” ነበራቸው፤ መልእከተኞችም አላህ የወሰነላቸው የራሳቸው ዘመነ-መግቦት”dispensation” ነበራቸው፤ ነገር ግን አንድ እድገት ጅማሬ እዳለው ሁሉ ድምዳሜም እንዳለው ሁሉ ነብይነትም በአደም ተጀምሮ በነብያችን”ﷺ” ተጠናቋል፤ ነብያችንም”ﷺ” በሰሒህ ሐዲስ የነቢያት ዓቂብ” ْعَاقِبُ ማለትም “መጨረሻ” እንደሆኑና ነብይ ከእርሳቸው በኃላ ፈጽሞና ጨልጦ እንደማይመጣ አስረግጠው ነግራውናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 43, ሐዲስ 163
ኢብኑ ጁበይር ከአባቱ አግኝቶ እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ “እኔ ሙሐመድ ነኝ፣ እኔ አሕመድ ነኝ፣ እኔ ማሒ ማለትም ያ ከሃዲ ሲያጠፋ የምቀጣ ነኝ፣ እኔ ሰዎች በሚሰበሰቡት ጊዜ ሐሺር(ሰብሳቢ) ነኝ፣ *ከዚህ በኃላ ነብይ የለም፤ እኔ ዓቂብ(መጨረሻ) ነኝ*። بْنَ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” أَنَا مُحَمَّدٌ وَأَنَا أَحْمَدُ وَأَنَا الْمَاحِي الَّذِي يُمْحَى بِيَ الْكُفْرُ وَأَنَا الْحَاشِرُ الَّذِي يُحْشَرُ النَّاسُ عَلَى عَقِبِي وَأَنَا الْعَاقِبُ ” . وَالْعَاقِبُ الَّذِي لَيْسَ بَعْدَهُ نَبِيُّ .
እስራኤላውያን በነብይ ይመሩ ነበር፤ አንዱ ነብይ ጊዜው ሲያልቅ ሌላ ነብይ ይነሳ ነበር፤ ከነብያችን”ﷺ” በኃላ ግን የሚመጣ ነብይ የለም፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60 , ሐዲስ 122:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”እስራኤላውያን በነብያት ይመሩ ነበር፤ መቼም ቢሆን አንድ ነብይ ሲሞት በእርሱ ምትክ ሌላ ነብይ ቦታውን ይተካ ነበር፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም*። ግን በቁጥር የሚጨምሩ ኸሊፋዎች ይሆናሉ። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” كَانَتْ بَنُو إِسْرَائِيلَ تَسُوسُهُمُ الأَنْبِيَاءُ، كُلَّمَا هَلَكَ نَبِيٌّ خَلَفَهُ نَبِيٌّ، وَإِنَّهُ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي، وَسَيَكُونُ خُلَفَاءُ فَيَكْثُرُونَ.
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 64 , ሐዲስ 438:
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ከተቡክ ወጥተው ዐሊይን በመዲናህ እንዲከተል ሾሙት፤ ዐሊይ፦ “ከህጻናትና ከሴት ጋር ልተወኝ ትፈልጋለህን? አላቸው፤ ነብዩም ልክ አሮን ለሙሴ እንደሆነው አንተ ለእኔ ብትሆን አትደሰትምን? ነገር ግን *ከእኔ በኃላ ነብይ የለም*። أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خَرَجَ إِلَى تَبُوكَ، وَاسْتَخْلَفَ عَلِيًّا فَقَالَ أَتُخَلِّفُنِي فِي الصِّبْيَانِ وَالنِّسَاءِ قَالَ ” أَلاَ تَرْضَى أَنْ تَكُونَ مِنِّي بِمَنْزِلَةِ هَارُونَ مِنْ مُوسَى إِلاَّ أَنَّهُ لَيْسَ نَبِيٌّ بَعْدِ
የነብያት ዑደር በአደም ተጀምሮ በነብያችን”ﷺ” ሲጠናቀቅ የተሰጠው ንጽጽር በአንድ ቤት ህንጻ የመጨረሻ ድምዳሜ ሸክላ ነው፤ ነብያችን”ﷺ” ያ የድምዳሜው ሸክላ ናቸው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 61 , ሐዲስ 44:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የእኔ ከእኔ በፊት ከነበሩት ነብያት የሚነጻጸረው አንድ ግለሰብ በቆንጆና በተዋበ በሚገነባው ቤት ነው፤ ያ ቤት ድምዳሜው ላይ አንድ ሸክላ ይቀረው ነበር፤ ሰዎች ያ ቤት ጋር ሄደውና አድንቀው ነገር ግን እንዲህ አሉ፦ “ይህ ሸክላ በድምዳሜ ቦታ ስለሆነ ነው ያማረው” አሉ፤ *ያ ሸክላ እኔ ነኝ፤ እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” إِنَّ مَثَلِي وَمَثَلَ الأَنْبِيَاءِ مِنْ قَبْلِي كَمَثَلِ رَجُلٍ بَنَى بَيْتًا فَأَحْسَنَهُ وَأَجْمَلَهُ، إِلاَّ مَوْضِعَ لَبِنَةٍ مِنْ زَاوِيَةٍ، فَجَعَلَ النَّاسُ يَطُوفُونَ بِهِ وَيَعْجَبُونَ لَهُ، وَيَقُولُونَ هَلاَّ وُضِعَتْ هَذِهِ اللَّبِنَةُ قَالَ فَأَنَا اللَّبِنَةُ، وَأَنَا خَاتِمُ النَّبِيِّينَ
ምናልባት ከእውነት ለመሸሽ አንድ አውቆ የተኛ ሰው፦ ነብያችን”ﷺ”፦ የነብያት እንጂ የመልእክተኞች መደምደሚያ ነኝ አላሉም” ብሎ ሊሞግት ይችላል፤ ሲጀመር ነብይ ሳይኮን ወደ መልእክተኛ መሻገር የለም፤ ነብይነት ከተዘጋ መልእክተኛነትም ይዘጋል፤ ሲቀጥል ነብያችን”ﷺ” ፍርጥ አርገው እንቅጩን ነብይነት እና መልእክተኝነት እንደተዘጋ እና ከእሳቸው በኃላ ነብይ ብቻ ሳይሆን መልእክተኛም እንደሌለ ተናግረዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 2272
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በእርግጥም መልእክተኛነት እና ነብይነት ተዘግቷል። ከእኔ በኃላ መልእክተኛም ነብይም የለም*። حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ الرِّسَالَةَ وَالنُّبُوَّةَ قَدِ انْقَطَعَتْ فَلاَ رَسُولَ بَعْدِي وَلاَ نَبِيَّ
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የሚጠየቀው ጥያቄ ነብያችን”ﷺ” የነብይና የመልእክተኛ መጨረሻ ከሆኑ ዒሳ ከእርሳቸው በኃላ እንዴት ይመጣል? ይህ ቀላል ጥያቄ ነው፤ ዒሳ ካለፉት መልእክተኞች አንዱ እንጂ ሌላ አይደለም፤ ሲመጣም ነብይ ሆኖ ነበእ ሊመጣለት ወይም ረሱል ሆኖ ሪሳላ ሊወርድለት ሳይሆን የአደም ልጆችን በአንድ አምልኮ ሊጠቀልል ነው፤ ይህንን ተልእኮ የሚፈጽመው በወረደለትም ወሕይ በኢንጅል ሳይሆን በቁርአን ነው፦
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 55 , ሐዲስ 658:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የመርየም ልጅ ዒሳ በመካከላችሁ በሚወርድ ጊዜ እንዴት ትሆናላችሁ? እርሱ ሰዎችን በቁርአን ይበይናል እንጂ በኢንጂል አይበይንም*። حَدَّثَنَا ابْنُ بُكَيْرٍ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ يُونُسَ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ نَافِعٍ، مَوْلَى أَبِي قَتَادَةَ الأَنْصَارِيِّ أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ كَيْفَ أَنْتُمْ إِذَا نَزَلَ ابْنُ مَرْيَمَ فِيكُمْ وَإِمَامُكُمْ مِنْكُمْ ”. تَابَعَهُ عُقَيْلٌ وَالأَوْزَاعِيُّ.
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 301
አቢ ሁረይራ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “በመካከላችሁ የመርየም ልጅ በወረደ ጊዜ እና ሲመራችሁ ምን ታደርጋላችሁ? ኢብኑ አቢ ዚዕብም አቢ ሁረይራ የዘገበው መሰረት አድርጎ፦ “ሲመራችሁ ምን ታደርጋላችሁ?” ምን ማለት ነው? አለ፤ እኔም ለእኔ አብራራልኝ አልኩኝ፤ እርሱም አለ፦ “በጌታችሁ ተባረከ ወተዓላ መጽሐፍ እና በመልእክተኛው በነብያችሁ”ﷺ” ፈለግ ይመራችኃል” አለ*። أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” كَيْفَ أَنْتُمْ إِذَا نَزَلَ فِيكُمُ ابْنُ مَرْيَمَ فَأَمَّكُمْ مِنْكُمْ ” . فَقُلْتُ لاِبْنِ أَبِي ذِئْبٍ إِنَّ الأَوْزَاعِيَّ حَدَّثَنَا عَنِ الزُّهْرِيِّ عَنْ نَافِعٍ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ” وَإِمَامُكُمْ مِنْكُمْ ” . قَالَ ابْنُ أَبِي ذِئْبٍ تَدْرِي مَا أَمَّكُمْ مِنْكُمْ قُلْتُ تُخْبِرُنِي . قَالَ فَأَمَّكُمْ بِكِتَابِ رَبِّكُمْ تَبَارَكَ وَتَعَالَى وَسُنَّةِ نَبِيِّكُمْ صلى الله عليه وسلم .
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 61 , ሐዲስ 44:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የእኔ ከእኔ በፊት ከነበሩት ነብያት የሚነጻጸረው አንድ ግለሰብ በቆንጆና በተዋበ በሚገነባው ቤት ነው፤ ያ ቤት ድምዳሜው ላይ አንድ ሸክላ ይቀረው ነበር፤ ሰዎች ያ ቤት ጋር ሄደውና አድንቀው ነገር ግን እንዲህ አሉ፦ “ይህ ሸክላ በድምዳሜ ቦታ ስለሆነ ነው ያማረው” አሉ፤ *ያ ሸክላ እኔ ነኝ፤ እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” إِنَّ مَثَلِي وَمَثَلَ الأَنْبِيَاءِ مِنْ قَبْلِي كَمَثَلِ رَجُلٍ بَنَى بَيْتًا فَأَحْسَنَهُ وَأَجْمَلَهُ، إِلاَّ مَوْضِعَ لَبِنَةٍ مِنْ زَاوِيَةٍ، فَجَعَلَ النَّاسُ يَطُوفُونَ بِهِ وَيَعْجَبُونَ لَهُ، وَيَقُولُونَ هَلاَّ وُضِعَتْ هَذِهِ اللَّبِنَةُ قَالَ فَأَنَا اللَّبِنَةُ، وَأَنَا خَاتِمُ النَّبِيِّينَ
ምናልባት ከእውነት ለመሸሽ አንድ አውቆ የተኛ ሰው፦ ነብያችን”ﷺ”፦ የነብያት እንጂ የመልእክተኞች መደምደሚያ ነኝ አላሉም” ብሎ ሊሞግት ይችላል፤ ሲጀመር ነብይ ሳይኮን ወደ መልእክተኛ መሻገር የለም፤ ነብይነት ከተዘጋ መልእክተኛነትም ይዘጋል፤ ሲቀጥል ነብያችን”ﷺ” ፍርጥ አርገው እንቅጩን ነብይነት እና መልእክተኝነት እንደተዘጋ እና ከእሳቸው በኃላ ነብይ ብቻ ሳይሆን መልእክተኛም እንደሌለ ተናግረዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 2272
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በእርግጥም መልእክተኛነት እና ነብይነት ተዘግቷል። ከእኔ በኃላ መልእክተኛም ነብይም የለም*። حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ الرِّسَالَةَ وَالنُّبُوَّةَ قَدِ انْقَطَعَتْ فَلاَ رَسُولَ بَعْدِي وَلاَ نَبِيَّ
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የሚጠየቀው ጥያቄ ነብያችን”ﷺ” የነብይና የመልእክተኛ መጨረሻ ከሆኑ ዒሳ ከእርሳቸው በኃላ እንዴት ይመጣል? ይህ ቀላል ጥያቄ ነው፤ ዒሳ ካለፉት መልእክተኞች አንዱ እንጂ ሌላ አይደለም፤ ሲመጣም ነብይ ሆኖ ነበእ ሊመጣለት ወይም ረሱል ሆኖ ሪሳላ ሊወርድለት ሳይሆን የአደም ልጆችን በአንድ አምልኮ ሊጠቀልል ነው፤ ይህንን ተልእኮ የሚፈጽመው በወረደለትም ወሕይ በኢንጅል ሳይሆን በቁርአን ነው፦
5፥75 *የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 55 , ሐዲስ 658:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የመርየም ልጅ ዒሳ በመካከላችሁ በሚወርድ ጊዜ እንዴት ትሆናላችሁ? እርሱ ሰዎችን በቁርአን ይበይናል እንጂ በኢንጂል አይበይንም*። حَدَّثَنَا ابْنُ بُكَيْرٍ، حَدَّثَنَا اللَّيْثُ، عَنْ يُونُسَ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، عَنْ نَافِعٍ، مَوْلَى أَبِي قَتَادَةَ الأَنْصَارِيِّ أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ كَيْفَ أَنْتُمْ إِذَا نَزَلَ ابْنُ مَرْيَمَ فِيكُمْ وَإِمَامُكُمْ مِنْكُمْ ”. تَابَعَهُ عُقَيْلٌ وَالأَوْزَاعِيُّ.
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 301
አቢ ሁረይራ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “በመካከላችሁ የመርየም ልጅ በወረደ ጊዜ እና ሲመራችሁ ምን ታደርጋላችሁ? ኢብኑ አቢ ዚዕብም አቢ ሁረይራ የዘገበው መሰረት አድርጎ፦ “ሲመራችሁ ምን ታደርጋላችሁ?” ምን ማለት ነው? አለ፤ እኔም ለእኔ አብራራልኝ አልኩኝ፤ እርሱም አለ፦ “በጌታችሁ ተባረከ ወተዓላ መጽሐፍ እና በመልእክተኛው በነብያችሁ”ﷺ” ፈለግ ይመራችኃል” አለ*። أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” كَيْفَ أَنْتُمْ إِذَا نَزَلَ فِيكُمُ ابْنُ مَرْيَمَ فَأَمَّكُمْ مِنْكُمْ ” . فَقُلْتُ لاِبْنِ أَبِي ذِئْبٍ إِنَّ الأَوْزَاعِيَّ حَدَّثَنَا عَنِ الزُّهْرِيِّ عَنْ نَافِعٍ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ” وَإِمَامُكُمْ مِنْكُمْ ” . قَالَ ابْنُ أَبِي ذِئْبٍ تَدْرِي مَا أَمَّكُمْ مِنْكُمْ قُلْتُ تُخْبِرُنِي . قَالَ فَأَمَّكُمْ بِكِتَابِ رَبِّكُمْ تَبَارَكَ وَتَعَالَى وَسُنَّةِ نَبِيِّكُمْ صلى الله عليه وسلم .
ማጠቃለያ
ታዲያ ነብይ እና መልእክተኛ ከነብያችን”ﷺ” በኃላ የለም ከተባለ “ነብይ ነኝ” ወይም “መልእክተኛ ነኝ” ብለው የተነሱት ሚርዛ ጉላም አሕመድ የቃዲያኒይ መስራች፣ ሚርዛ ሁሴን አሊ የባሃኢያህን መስራች፣ ዶክተር ራሺድ ኸሊፋ የቁርአንያ መስራች ምንድን ናቸው? ሲባል ኃሳዌ ነብይ እና መልእክተኛ ናቸው።
“አድ-ደጃል” الدجّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “ቀላቀለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ቀላቃይ” ማለት ነው፤ እውነትን ከሐሰት ጋር የሚቀላቅል ማለት ነው፤ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ “ኀሳዌ” ማለትም “አሳሳች” “ውሸተኛ” “ቀጣፊ” ማለት ነው። ዋናው ደጃል “መሲል ደጃል” ማለትም “ኀሳዌ መሲህ” ሲሆን እርሱ ከመምጣቱ በፊት የሚመጡ ሠላሳ ደጃሎች አሉ፤ “ደጅጃሉን” دَجَّالُونَ የሚለው ቃል “ደጃል” دجّال ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት ነው፤ እነዚህ ወደ ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ወይም “እኔ የአላህ ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የመጨረሻይቱ ሰአት አትቆምም *ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”*። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
ሱነን አቢ ዳውድ :መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፤ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”*። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
የጊዜና የቦታ ጥበት እንጂ ህልቆ መሳፍርት መረጃዎችን ማቅረብ ይቻል ነበር፤ “አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ” ይላል የአገሬ ሰው፤ ከላይ የተዘረዘሩትን የቁርአን እና የሰሒህ ሐዲስ መረጃዎችን በአጽንዖትና በአንክሮት የተገነዘበ ሰው እብሪትና ትእቢት ያለበት አባይና ወላዋይ ካልሆነ በስተቀር ደጃሎች ወደዘረጉት ጽርፈት አይገባም። የዚህ መጣጥፍ አላማ እንደ እኔ ጭላንጭል ዕውቀት ያላቸው ልጆች በዚህ የደጃሎች ጽርፈት ሰለባ እንዳይሆኑ የቀለም ቀንድ ከነከሱ ምሁራኖቻችን ስንክሳር ዕውቀት ይዘው ልጓም እና ለከት እንዲያበጁ እንዲረዳ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ታዲያ ነብይ እና መልእክተኛ ከነብያችን”ﷺ” በኃላ የለም ከተባለ “ነብይ ነኝ” ወይም “መልእክተኛ ነኝ” ብለው የተነሱት ሚርዛ ጉላም አሕመድ የቃዲያኒይ መስራች፣ ሚርዛ ሁሴን አሊ የባሃኢያህን መስራች፣ ዶክተር ራሺድ ኸሊፋ የቁርአንያ መስራች ምንድን ናቸው? ሲባል ኃሳዌ ነብይ እና መልእክተኛ ናቸው።
“አድ-ደጃል” الدجّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “ቀላቀለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ቀላቃይ” ማለት ነው፤ እውነትን ከሐሰት ጋር የሚቀላቅል ማለት ነው፤ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ “ኀሳዌ” ማለትም “አሳሳች” “ውሸተኛ” “ቀጣፊ” ማለት ነው። ዋናው ደጃል “መሲል ደጃል” ማለትም “ኀሳዌ መሲህ” ሲሆን እርሱ ከመምጣቱ በፊት የሚመጡ ሠላሳ ደጃሎች አሉ፤ “ደጅጃሉን” دَجَّالُونَ የሚለው ቃል “ደጃል” دجّال ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት ነው፤ እነዚህ ወደ ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ወይም “እኔ የአላህ ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የመጨረሻይቱ ሰአት አትቆምም *ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”*። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
ሱነን አቢ ዳውድ :መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፤ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”*። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
የጊዜና የቦታ ጥበት እንጂ ህልቆ መሳፍርት መረጃዎችን ማቅረብ ይቻል ነበር፤ “አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ” ይላል የአገሬ ሰው፤ ከላይ የተዘረዘሩትን የቁርአን እና የሰሒህ ሐዲስ መረጃዎችን በአጽንዖትና በአንክሮት የተገነዘበ ሰው እብሪትና ትእቢት ያለበት አባይና ወላዋይ ካልሆነ በስተቀር ደጃሎች ወደዘረጉት ጽርፈት አይገባም። የዚህ መጣጥፍ አላማ እንደ እኔ ጭላንጭል ዕውቀት ያላቸው ልጆች በዚህ የደጃሎች ጽርፈት ሰለባ እንዳይሆኑ የቀለም ቀንድ ከነከሱ ምሁራኖቻችን ስንክሳር ዕውቀት ይዘው ልጓም እና ለከት እንዲያበጁ እንዲረዳ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም