መደምደሚያ
የቁርአን ደራሲ ነቢያችን ሳይሆኑ ነቢያችንን የላከ አላህ መሆኑን በአጽንኦትና በአንክሮት አይተናል፣ ነቢያችን *በል* ከተባሉት ውጪ ከራሳቸው እንደማይናገሩ አላህ ነግሮናል፦
53:2-4 ነቢያችሁ፣ አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም። ከልብ ወለድም አይናገርም። እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ራዕይ እንጂ ሌላ አይደለም።
69:44-46 በኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ፤ በኅይል በያዝነው ነበር። ከዚያም ከርሱ የልቡን ስር በቆረጥን ነበር።
6:93 በአላህም ላይ እብለትን ከቀጣጠፈ ወይም ወደርሱ ምንም ያልተወረደለት ሲኾን «ወደኔ ተወረደልኝ» ካለና፡-«አላህም ያወረደውን ብጤ በእርግጥ አወርዳለሁ» ካለ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው?
ነቢያችን ከራሳቸው ሊያመነጩ ይቅርና ማንበብና መጻፍ አይችሉም ነበር፣ አላህም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው ብሎ ከአላህ ያልሆነውን ለሚጽፉ አስጠንቅቋል፦
29:48 ከርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም፤ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራሩ ነበር።
2:79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡
ማንበብና መጻፍ ባይችሉም፣ ያዳምጡ ነበር፣ ስለዚህ ከሌላ አካል እየተነበበላቸው የቀጠፉት ነው እንዳይባል ይህንን መሳለቅ አላህ በቅቶላቸዋል፦
16:103 እነሱም እርሱን ቁርአንን የሚያስተምረው ሰው ብቻ ነው፣ ማለታቸውን በእርግጥ እናውቃለን፤ የዚያ ወደርሱ የሚያስጠጉበት ሰው ቋንቋ ዐጀም ነው፤ ይህ ቁርአን ግን ግልጽ ዐረብኛ ቋንቋ ነው።
25:4-26 እነዚያም የካዱት፣ ይህ የቀጠፈው፣ በርሱም ላይ ሌሎች ሕዝቦች ያገዙት የሆነ ውሸት እንጂ ሌላ አይደለም አሉ፤ በእርግጥም በደልንና እብለትን ሠሩ። አልሉም፦ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናት፤ አስጣፋት፤ እርሷም በርሱ ላይ ጧትና ማታ ትነበብለታለች። ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው፣ አወረደው፤ እርሱ መሐሪ አዛኝ ነውና፤ በላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርአን ደራሲ ነቢያችን ሳይሆኑ ነቢያችንን የላከ አላህ መሆኑን በአጽንኦትና በአንክሮት አይተናል፣ ነቢያችን *በል* ከተባሉት ውጪ ከራሳቸው እንደማይናገሩ አላህ ነግሮናል፦
53:2-4 ነቢያችሁ፣ አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም። ከልብ ወለድም አይናገርም። እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ራዕይ እንጂ ሌላ አይደለም።
69:44-46 በኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን በቀጠፈ ኖሮ፤ በኅይል በያዝነው ነበር። ከዚያም ከርሱ የልቡን ስር በቆረጥን ነበር።
6:93 በአላህም ላይ እብለትን ከቀጣጠፈ ወይም ወደርሱ ምንም ያልተወረደለት ሲኾን «ወደኔ ተወረደልኝ» ካለና፡-«አላህም ያወረደውን ብጤ በእርግጥ አወርዳለሁ» ካለ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው?
ነቢያችን ከራሳቸው ሊያመነጩ ይቅርና ማንበብና መጻፍ አይችሉም ነበር፣ አላህም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው ብሎ ከአላህ ያልሆነውን ለሚጽፉ አስጠንቅቋል፦
29:48 ከርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም፤ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራሩ ነበር።
2:79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡
ማንበብና መጻፍ ባይችሉም፣ ያዳምጡ ነበር፣ ስለዚህ ከሌላ አካል እየተነበበላቸው የቀጠፉት ነው እንዳይባል ይህንን መሳለቅ አላህ በቅቶላቸዋል፦
16:103 እነሱም እርሱን ቁርአንን የሚያስተምረው ሰው ብቻ ነው፣ ማለታቸውን በእርግጥ እናውቃለን፤ የዚያ ወደርሱ የሚያስጠጉበት ሰው ቋንቋ ዐጀም ነው፤ ይህ ቁርአን ግን ግልጽ ዐረብኛ ቋንቋ ነው።
25:4-26 እነዚያም የካዱት፣ ይህ የቀጠፈው፣ በርሱም ላይ ሌሎች ሕዝቦች ያገዙት የሆነ ውሸት እንጂ ሌላ አይደለም አሉ፤ በእርግጥም በደልንና እብለትን ሠሩ። አልሉም፦ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናት፤ አስጣፋት፤ እርሷም በርሱ ላይ ጧትና ማታ ትነበብለታለች። ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው፣ አወረደው፤ እርሱ መሐሪ አዛኝ ነውና፤ በላቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ቁርአን የፈጣሪ ቃል ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ቁርአን የፈጣሪ ቃል ነው የምልበት ስድስት ምክንያት አለኝ፦
ምክንያት አንድ
ቁርአን የወረደለት ሰው ከቁርአን መውረድ በፊት መሃይም መሆኑ፦
29፥48 ከእርሱ በፊትም *”መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም”*፡፡ ያን ጊዜ ከንቱዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُوا۟ مِن قَبْلِهِۦ مِن كِتَٰبٍۢ وَلَا تَخُطُّهُۥ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًۭا لَّٱرْتَابَ ٱلْمُبْطِلُونَ
ምክንያት ሁለት
የቁርአን ደራሲ ቁርአን የወረደለት ሰው ሳይሆን ፈጣሪ ብቻ መሆኑ፦
53፥4 እርሱ ንግግሩ *”የሚወረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም”*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْىٌۭ يُوحَىٰ
ምክንያት ሶስት
ቁርአን አምሳያ የሌለው ቃል መሆኑ፦
2፥23 በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ *”ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ”* እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ፡፡ وَإِن كُنتُمْ فِى رَيْبٍۢ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا۟ بِسُورَةٍۢ مِّن مِّثْلِهِۦ وَٱدْعُوا۟ شُهَدَآءَكُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
ምክንያት አራት
ያለፉትን ክስተቶች በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው ያወረደው በመሆኑ፦
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው”*፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ ٱلَّذِى يَعْلَمُ ٱلسِّرَّ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
ምክንያት አምስት
የሚመጣውን ክስተት እስከ ቂያማ ቀንና በቂያማ ቀን በጀነት እና በጀሃነም የሚኖረውን ክስተት በመያዙ፦
38፥88 *«ትንቢቱንም እውነት መኾኑን ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ፡፡»* وَلَتَعْلَمُنَّ نَبَأَهُۥ بَعْدَ حِينٍۭ
6፥67 ለትንቢት ሁሉ የሚደርስበት መርጊያ አለው፡፡ *”ወደፊትም ታውቁታላችሁ”*፡፡ لِّكُلِّ نَبَإٍۢ مُّسْتَقَرٌّۭ ۚ وَسَوْفَ تَعْلَمُونَ
ምክንያት ስድስት
ቁርአን ውስጥ ያሉት የሥነ-ምግባር እና ግብረገብ ትምህርት፤ የቁርአን ደራሲ አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፤ ከአስከፊም፣ ከማመንዘር፤ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል፤ በመጥፎ ነገር አያዝም፦
16:90 አላህ *”በማስተካከል፣ በማሳመርም ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል”*፤ *”ከአስከፊም፣ ከማመንዘር፤ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል”*፤ ትገነዘቡ ዘንድ ይገሥጻችኋል። إِنَّ ٱللَّهَ يَأْمُرُ بِٱلْعَدْلِ وَٱلْإِحْسَٰنِ وَإِيتَآئِ ذِى ٱلْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ ٱلْفَحْشَآءِ وَٱلْمُنكَرِ وَٱلْبَغْىِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
7:28 መጥፎንም ስራ በሰሩ ጊዜ፦ በእርሷ ላይ አባቶቻችንን አገኘን፣ አላህም በርሷ አዞናል ይላሉ፤፦አላህ *“በመጥፎ ነገር አያዝም”*፤ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን?በላቸው። وَإِذَا فَعَلُوا۟ فَٰحِشَةًۭ قَالُوا۟ وَجَدْنَا عَلَيْهَآ ءَابَآءَنَا وَٱللَّهُ أَمَرَنَا بِهَا ۗ قُلْ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يَأْمُرُ بِٱلْفَحْشَآءِ ۖ أَتَقُولُونَ عَلَى ٱللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
እኔ በህይወቴ ያጤንኩትና የተገነዘብኩት ይህንን ነው። እናንተስ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ቁርአን የፈጣሪ ቃል ነው የምልበት ስድስት ምክንያት አለኝ፦
ምክንያት አንድ
ቁርአን የወረደለት ሰው ከቁርአን መውረድ በፊት መሃይም መሆኑ፦
29፥48 ከእርሱ በፊትም *”መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም”*፡፡ ያን ጊዜ ከንቱዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُوا۟ مِن قَبْلِهِۦ مِن كِتَٰبٍۢ وَلَا تَخُطُّهُۥ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًۭا لَّٱرْتَابَ ٱلْمُبْطِلُونَ
ምክንያት ሁለት
የቁርአን ደራሲ ቁርአን የወረደለት ሰው ሳይሆን ፈጣሪ ብቻ መሆኑ፦
53፥4 እርሱ ንግግሩ *”የሚወረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም”*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْىٌۭ يُوحَىٰ
ምክንያት ሶስት
ቁርአን አምሳያ የሌለው ቃል መሆኑ፦
2፥23 በባሪያችንም ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ *”ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ”* እውነተኞችም እንደኾናችሁ ከአላህ ሌላ መስካሪዎቻችሁን ጥሩ፡፡ وَإِن كُنتُمْ فِى رَيْبٍۢ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا۟ بِسُورَةٍۢ مِّن مِّثْلِهِۦ وَٱدْعُوا۟ شُهَدَآءَكُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
ምክንያት አራት
ያለፉትን ክስተቶች በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው ያወረደው በመሆኑ፦
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው”*፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ ٱلَّذِى يَعْلَمُ ٱلسِّرَّ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
ምክንያት አምስት
የሚመጣውን ክስተት እስከ ቂያማ ቀንና በቂያማ ቀን በጀነት እና በጀሃነም የሚኖረውን ክስተት በመያዙ፦
38፥88 *«ትንቢቱንም እውነት መኾኑን ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ፡፡»* وَلَتَعْلَمُنَّ نَبَأَهُۥ بَعْدَ حِينٍۭ
6፥67 ለትንቢት ሁሉ የሚደርስበት መርጊያ አለው፡፡ *”ወደፊትም ታውቁታላችሁ”*፡፡ لِّكُلِّ نَبَإٍۢ مُّسْتَقَرٌّۭ ۚ وَسَوْفَ تَعْلَمُونَ
ምክንያት ስድስት
ቁርአን ውስጥ ያሉት የሥነ-ምግባር እና ግብረገብ ትምህርት፤ የቁርአን ደራሲ አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፤ ከአስከፊም፣ ከማመንዘር፤ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል፤ በመጥፎ ነገር አያዝም፦
16:90 አላህ *”በማስተካከል፣ በማሳመርም ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል”*፤ *”ከአስከፊም፣ ከማመንዘር፤ ከሚጠላም ነገር ሁሉ፣ ከመበደልም ይከለክላል”*፤ ትገነዘቡ ዘንድ ይገሥጻችኋል። إِنَّ ٱللَّهَ يَأْمُرُ بِٱلْعَدْلِ وَٱلْإِحْسَٰنِ وَإِيتَآئِ ذِى ٱلْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ ٱلْفَحْشَآءِ وَٱلْمُنكَرِ وَٱلْبَغْىِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
7:28 መጥፎንም ስራ በሰሩ ጊዜ፦ በእርሷ ላይ አባቶቻችንን አገኘን፣ አላህም በርሷ አዞናል ይላሉ፤፦አላህ *“በመጥፎ ነገር አያዝም”*፤ በአላህ ላይ የማታውቁትን ትናገራላችሁን?በላቸው። وَإِذَا فَعَلُوا۟ فَٰحِشَةًۭ قَالُوا۟ وَجَدْنَا عَلَيْهَآ ءَابَآءَنَا وَٱللَّهُ أَمَرَنَا بِهَا ۗ قُلْ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يَأْمُرُ بِٱلْفَحْشَآءِ ۖ أَتَقُولُونَ عَلَى ٱللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
እኔ በህይወቴ ያጤንኩትና የተገነዘብኩት ይህንን ነው። እናንተስ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሰው ምን ነበረ?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
19፥67 ሰው ከአሁን በፊት ምንም ነገር ያልነበረ ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? أَوَلَا يَذْكُرُ ٱلْإِنسَٰنُ أَنَّا خَلَقْنَٰهُ مِن قَبْلُ وَلَمْ يَكُ شَيْـًۭٔا
በሥነ-ኑባሬ ጥናት”Ontology” ሁለት እሳቦት አሉ፤ አንዱ “ህላዌ”essence” ሲሆን “ምንነት” ነው፤ ሌላው “አካል”person” ሲሆን “ማንነት” ነው፤ አንድ ምንነት ምንድን ነው የሚያሰኘው ህልውናው ነው፤ የሰው ህላዌ፣ የእንስሳት ህላዌ፣ የእፅዋት ህላዌ ወዘተ አሉ፤ የሰው ምንነት ሰው ብቻ ነው፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት ሰው ስላልነበረ እና የሰው ምንነት ስለሌለው ሰው ምንም ነበረ፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት የሰው ምንነት ስለሌለው ምንም”ኢ-ምንት” ነው፤ ምንነት የማንነት መሰረት ሲሆን ማንነት ደግሞ የምንነት መገለጫ ነው፤ አንድ ሰው፦ አንተ ምንድን ነህ? ቢለኝ “ሰው” ነኝ በማለት ምንነቴን እነግረዋለው፤ ማን ነህ? ቢለኝ እከሌ “ወሒድ” ነኝ በማለት ማንነቴን እነግረዋለው፤ ሰው ሰው ሆኖ ከመፈጠሩ በፊት ህልውና-አልባ”non-existence” ሁኔታ አምላካችን አላህ “ሙታን” ይለዋል፦
2:28 *”ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ”* وَكُنْتُمْ أَمْوَاتًا فَأَحْيَاكُمْ ከዚያም የሚገድላችሁ يُمِيتُكُمْ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ يُحْيِيكُمْ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ!
“ሙታን የነበራችሁ” ሲለን ሰው ሰው ሆኖ ከመፈጠሩ በፊት ህልውና-አልባ”non-existence” ሁኔታ ነው፣ “ሕያው ያደረጋችሁ” ሲለን ሀ ብለን ህልውና ያገኘንበትን ህይወት ነው፣ “የሚገድላችሁ” ሲል የሚያሞተን ጊዜ ነው፣ “ሕያው የሚያደርጋችሁ” የሚለው ከሞት በኃላ የትንሳኤ ቀን መቀስቀስን ያመለክታል፤ ሰውም «በሞትኩ ጊዜ ወደፊት ሕያው ኾኜ ከመቃብር እወጣለሁን» ይላል፤ አላህ ሰው ከአሁን በፊት “ምንም ነገር ያልነበረ” ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? ብሎ ስሙር ሥነ-አምክንያዊ ምላሽ ይሰጣል፦
19፥66-67 ሰውም «በሞትኩ ጊዜ ወደፊት ሕያው ኾኜ ከመቃብር እወጣለሁን» ይላል፡፡ وَيَقُولُ ٱلْإِنسَٰنُ أَءِذَا مَا مِتُّ لَسَوْفَ أُخْرَجُ حَيًّا
ሰው ከአሁን በፊት “ምንም ነገር ያልነበረ” ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? أَوَلَا يَذْكُرُ ٱلْإِنسَٰنُ أَنَّا خَلَقْنَٰهُ مِن قَبْلُ وَلَمْ يَكُ شَيْـًۭٔا
“ምንም ነገር ያልነበረ” ማለት “የሰው ነገር አልነበረም” ወይም “የሰው ማንነት አልነበረም” ማለት ነው፤ ዘከርያ፦ “ጌታዬ ሆይ! ሚስቴ መካን የነበረች ስትኾን እኔም ከእርጅና ድርቀትን በእርግጥ የደረስኩ ስኾን እንዴት ልጅ ይኖረኛል” ሲል፤ አላህ በጂብሪል የመለሰው መልስ፦ “ጌታህ፡- ከአሁን በፊት “ምንም ያልነበርከውን” የፈጠርኩህ ስኾን እርሱ በእኔ ላይ ቀላል ነው» አለ” በማለት ነው፦
19፥8-9 «ጌታዬ ሆይ! ሚስቴ መካን የነበረች ስትኾን እኔም ከእርጅና ድርቀትን በእርግጥ የደረስኩ ስኾን እንዴት ልጅ ይኖረኛል!» አለ፡፡ قَالَ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى غُلَٰمٌۭ وَكَانَتِ ٱمْرَأَتِى عَاقِرًۭا وَقَدْ بَلَغْتُ مِنَ ٱلْكِبَرِ عِتِيًّۭا
እርሱም አለ «ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ ጌታህ፡- ከአሁን በፊት “ምንም ያልነበርከውን” የፈጠርኩህ ስኾን እርሱ በእኔ ላይ ቀላል ነው» አለ፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ قَالَ رَبُّكَ هُوَ عَلَىَّ هَيِّنٌۭ وَقَدْ خَلَقْتُكَ مِن قَبْلُ وَلَمْ تَكُ شَيْـًۭٔا
ዘከርያ ዘከርያ ከመሆኑ በፊት ምንም ነገር አልነበረም፤ ምንነት ያገኘው ሲፈጠር ብቻ ነው፤ ከዚያ በፊት ዘካሪያ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር የሆነው የወንዴ ህዋስ”sperm cell” እና የእንቁላል ህዋስ”egg cell” ከመዋሐዳቸው በፊት ዘካሪያስ አይደሉም፤ በተመሳሳይ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት የተሰራበት አፈር ሰው ሳይሆን አፈር ብቻ ነው፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት አፈርም፣ ፓታሺየም፣ ሶዲየም፣ ካልሲየም፣ ማግኒዝየም ወዘተ ምንም ነገር አልነበረም። አላህ ይህንን የሰው ህልውና በመጀመሪያ ጊዜ ከሰው ሳይሆን ከኢምንት ነው ያስገኘው፦
36፥79 «ያ በመጀመሪያ ጊዜ ከኢምንት ያስገኛት ሕያው ያደርጋታል፡፡ እርሱም በፍጡሩ ሁሉ ኹኔታ ዐዋቂ ነው» በለው፡፡ قُلْ يُحْيِيهَا ٱلَّذِىٓ أَنشَأَهَآ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ خَلْقٍ عَلِيمٌ
59፥24 እርሱ አላህ “*ፈጣሪው ከኢምንት አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው”*፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አልሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
ይህ እንደ ጥያቄ መነሳቱ የፈጣሪን ቃል በምን እናጠልሸው በሚል የመጣ ሰገጤነት ነው። ሰው ግን ከምንም አልተፈጠረም፤ ጥቃቅን ከሆነ ኢምንት ነገር ነው የተፈጠረው፦
52፥35 ወይስ ያለ አንዳች ነገር ተፈጠሩን? ወይስ እነርሱ ፈጣሪዎች ናቸውን? أَمْ خُلِقُوا مِنْ غَيْرِ شَيْءٍ أَمْ هُمُ الْخَالِقُونَ
ወይስ ያለ አንዳች ነገር ተፈጠሩን? ማለት የተፈጠሩበት ነገር አለ ማለት ነው። “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የምትለዋ መስተዋድድ የተፈጠርንበትን “ነገር” የምታሳይ ናት፤ ይህም “ሸይእ” شَىْء ማለትም “ነገር” የተባለው “አፈር” “የፍትወት ጠብታ” “የረጋ ደም” ወዘተ ነው፦
40፥67 እርሱ ያ ከዐፈር ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ከዚያም ከረጋ ደም የፈጠራችሁ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ
“ነገር” ሁሉ አላህን አይመስልም፤ ነገር ሁሉ ፍጡር ነው፤ አላህ ግን የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
42፥11 *የሚመስለው ምንም ነገር የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِۦ شَىْءٌۭ ۖ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
19፥67 ሰው ከአሁን በፊት ምንም ነገር ያልነበረ ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? أَوَلَا يَذْكُرُ ٱلْإِنسَٰنُ أَنَّا خَلَقْنَٰهُ مِن قَبْلُ وَلَمْ يَكُ شَيْـًۭٔا
በሥነ-ኑባሬ ጥናት”Ontology” ሁለት እሳቦት አሉ፤ አንዱ “ህላዌ”essence” ሲሆን “ምንነት” ነው፤ ሌላው “አካል”person” ሲሆን “ማንነት” ነው፤ አንድ ምንነት ምንድን ነው የሚያሰኘው ህልውናው ነው፤ የሰው ህላዌ፣ የእንስሳት ህላዌ፣ የእፅዋት ህላዌ ወዘተ አሉ፤ የሰው ምንነት ሰው ብቻ ነው፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት ሰው ስላልነበረ እና የሰው ምንነት ስለሌለው ሰው ምንም ነበረ፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት የሰው ምንነት ስለሌለው ምንም”ኢ-ምንት” ነው፤ ምንነት የማንነት መሰረት ሲሆን ማንነት ደግሞ የምንነት መገለጫ ነው፤ አንድ ሰው፦ አንተ ምንድን ነህ? ቢለኝ “ሰው” ነኝ በማለት ምንነቴን እነግረዋለው፤ ማን ነህ? ቢለኝ እከሌ “ወሒድ” ነኝ በማለት ማንነቴን እነግረዋለው፤ ሰው ሰው ሆኖ ከመፈጠሩ በፊት ህልውና-አልባ”non-existence” ሁኔታ አምላካችን አላህ “ሙታን” ይለዋል፦
2:28 *”ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ”* وَكُنْتُمْ أَمْوَاتًا فَأَحْيَاكُمْ ከዚያም የሚገድላችሁ يُمِيتُكُمْ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ يُحْيِيكُمْ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ!
“ሙታን የነበራችሁ” ሲለን ሰው ሰው ሆኖ ከመፈጠሩ በፊት ህልውና-አልባ”non-existence” ሁኔታ ነው፣ “ሕያው ያደረጋችሁ” ሲለን ሀ ብለን ህልውና ያገኘንበትን ህይወት ነው፣ “የሚገድላችሁ” ሲል የሚያሞተን ጊዜ ነው፣ “ሕያው የሚያደርጋችሁ” የሚለው ከሞት በኃላ የትንሳኤ ቀን መቀስቀስን ያመለክታል፤ ሰውም «በሞትኩ ጊዜ ወደፊት ሕያው ኾኜ ከመቃብር እወጣለሁን» ይላል፤ አላህ ሰው ከአሁን በፊት “ምንም ነገር ያልነበረ” ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? ብሎ ስሙር ሥነ-አምክንያዊ ምላሽ ይሰጣል፦
19፥66-67 ሰውም «በሞትኩ ጊዜ ወደፊት ሕያው ኾኜ ከመቃብር እወጣለሁን» ይላል፡፡ وَيَقُولُ ٱلْإِنسَٰنُ أَءِذَا مَا مِتُّ لَسَوْفَ أُخْرَجُ حَيًّا
ሰው ከአሁን በፊት “ምንም ነገር ያልነበረ” ሲኾን እኛ የፈጠርነው መኾኑን አያስታውስምን? أَوَلَا يَذْكُرُ ٱلْإِنسَٰنُ أَنَّا خَلَقْنَٰهُ مِن قَبْلُ وَلَمْ يَكُ شَيْـًۭٔا
“ምንም ነገር ያልነበረ” ማለት “የሰው ነገር አልነበረም” ወይም “የሰው ማንነት አልነበረም” ማለት ነው፤ ዘከርያ፦ “ጌታዬ ሆይ! ሚስቴ መካን የነበረች ስትኾን እኔም ከእርጅና ድርቀትን በእርግጥ የደረስኩ ስኾን እንዴት ልጅ ይኖረኛል” ሲል፤ አላህ በጂብሪል የመለሰው መልስ፦ “ጌታህ፡- ከአሁን በፊት “ምንም ያልነበርከውን” የፈጠርኩህ ስኾን እርሱ በእኔ ላይ ቀላል ነው» አለ” በማለት ነው፦
19፥8-9 «ጌታዬ ሆይ! ሚስቴ መካን የነበረች ስትኾን እኔም ከእርጅና ድርቀትን በእርግጥ የደረስኩ ስኾን እንዴት ልጅ ይኖረኛል!» አለ፡፡ قَالَ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى غُلَٰمٌۭ وَكَانَتِ ٱمْرَأَتِى عَاقِرًۭا وَقَدْ بَلَغْتُ مِنَ ٱلْكِبَرِ عِتِيًّۭا
እርሱም አለ «ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ ጌታህ፡- ከአሁን በፊት “ምንም ያልነበርከውን” የፈጠርኩህ ስኾን እርሱ በእኔ ላይ ቀላል ነው» አለ፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ قَالَ رَبُّكَ هُوَ عَلَىَّ هَيِّنٌۭ وَقَدْ خَلَقْتُكَ مِن قَبْلُ وَلَمْ تَكُ شَيْـًۭٔا
ዘከርያ ዘከርያ ከመሆኑ በፊት ምንም ነገር አልነበረም፤ ምንነት ያገኘው ሲፈጠር ብቻ ነው፤ ከዚያ በፊት ዘካሪያ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር የሆነው የወንዴ ህዋስ”sperm cell” እና የእንቁላል ህዋስ”egg cell” ከመዋሐዳቸው በፊት ዘካሪያስ አይደሉም፤ በተመሳሳይ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት የተሰራበት አፈር ሰው ሳይሆን አፈር ብቻ ነው፤ ሰው ሰው ከመሆኑ በፊት አፈርም፣ ፓታሺየም፣ ሶዲየም፣ ካልሲየም፣ ማግኒዝየም ወዘተ ምንም ነገር አልነበረም። አላህ ይህንን የሰው ህልውና በመጀመሪያ ጊዜ ከሰው ሳይሆን ከኢምንት ነው ያስገኘው፦
36፥79 «ያ በመጀመሪያ ጊዜ ከኢምንት ያስገኛት ሕያው ያደርጋታል፡፡ እርሱም በፍጡሩ ሁሉ ኹኔታ ዐዋቂ ነው» በለው፡፡ قُلْ يُحْيِيهَا ٱلَّذِىٓ أَنشَأَهَآ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ خَلْقٍ عَلِيمٌ
59፥24 እርሱ አላህ “*ፈጣሪው ከኢምንት አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው”*፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አልሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
ይህ እንደ ጥያቄ መነሳቱ የፈጣሪን ቃል በምን እናጠልሸው በሚል የመጣ ሰገጤነት ነው። ሰው ግን ከምንም አልተፈጠረም፤ ጥቃቅን ከሆነ ኢምንት ነገር ነው የተፈጠረው፦
52፥35 ወይስ ያለ አንዳች ነገር ተፈጠሩን? ወይስ እነርሱ ፈጣሪዎች ናቸውን? أَمْ خُلِقُوا مِنْ غَيْرِ شَيْءٍ أَمْ هُمُ الْخَالِقُونَ
ወይስ ያለ አንዳች ነገር ተፈጠሩን? ማለት የተፈጠሩበት ነገር አለ ማለት ነው። “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የምትለዋ መስተዋድድ የተፈጠርንበትን “ነገር” የምታሳይ ናት፤ ይህም “ሸይእ” شَىْء ማለትም “ነገር” የተባለው “አፈር” “የፍትወት ጠብታ” “የረጋ ደም” ወዘተ ነው፦
40፥67 እርሱ ያ ከዐፈር ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ከዚያም ከረጋ ደም የፈጠራችሁ ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ مِنْ عَلَقَةٍ
“ነገር” ሁሉ አላህን አይመስልም፤ ነገር ሁሉ ፍጡር ነው፤ አላህ ግን የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
42፥11 *የሚመስለው ምንም ነገር የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِۦ شَىْءٌۭ ۖ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መውሊድ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“አህዋ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ሲሆን ቢድዓ፣ ኩርፍ፣ ሽርክ እና ኒፋቅ ምንጫቸው ዝንባሌ ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“መውሊድ” مَولِد ማለት ቃል በቃል ትርጉሙ “ልደት” ማለት ሲሆን ነብያችን”ﷺ” ተወለዱት ተብሎ የሚከበርበት ቀን ነው፤ ይህንን የመውሊድ እሳቤ ለማወቅ ከዝንባሌ ነጻ የሆነ ማስተንተን ይጠይቃል። መውሊድ ማክበር እውን ፈርድ ነው? ሙስተሐብ ነው? ሙባሕ ነው? መክሩህ ነው? ሐራም ነው? ወይስ ቢድዓ? ይህንን ለማወቅ የሚቀጥሉትን ነጥቦች መዳሰስ ያስፈልጋል፦
ነጥብ አንድ
“ኢቲባዕ”
“ዒባዳህ” عِبَادَة ማለትም “አምልኮ” አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው።
“ኢማን” إِيمَٰن ማለት “እምነት” ሲሆን ያለ ኢማን ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
“ኢኽላስ” إخلاص ማለት ደግሞ ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ሲሆን ያለ ኢኽላስ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ሦስተኛው “ኢቲባዕ” إتباع ነው፤ “ኢቲባዕ” የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ “ተከተለ” ከሚለው የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ኢቲባዕ ቁርኣንና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን *ተከተሉ*፤ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6:106 ከጌታህ ወደ አንተ *የተወረደውን ተከተል* ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
6፥50 ወደ እኔ *የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም*» በላቸው፡፡ قُل لَّا أَقُولُ لَكُمْ عِندِي خَزَائِنُ اللَّهِ وَلَا أَعْلَمُ الْغَيْبَ وَلَا أَقُولُ لَكُمْ إِنِّي مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰ إِلَيَّ ۚ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الْأَعْمَىٰ وَالْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “አተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” إتباع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ነው፤ ወደ ነብያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሰሒህ ሐዲስ ነው፦
4፥113 አላህም በአንተ ላይ *መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ*፤ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَة
“ኪታብ” كِتَٰب የተባለው ቁርኣን ሲሆን “ሂክማህ” حِكْمَة የተባለው ደግሞ ሐዲስ ነው፣ ኪታብና ሂክማህ በተባሉት ቃላት መካከል “ወ” وَ ማለትም ‘’እና‘’ የሚል መስተጻምር መኖሩ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በተጨማሪም “አንዘለ” أَنْزَلَ ማለትም “አወረደ” የሚል ቃላት መጠቀሙ ሁለቱም ተንዚል መሆናቸውን ያረጋግጥልናል።
ይህንን ነጥብ ከያዝን የአምልኮ መስፈት የሆነው ኢቲባዕ ሕጉ የሚወጣው ከቁርኣንና ከሐዲስ ብቻና ብቻ ነው።
“አሕካም” أحكام “የሑክም” حُكْم ብዙ ቁጥር ሲሆን “ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው፤ በኢስላም “ሕጎች” በአምስት ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فرض ማለትም “የታዘዘ”
2ኛ. “ሙስተሐብ” مستحب” ማለትም “የተወደደ”
3ኛ. “ሙባሕ” مباح ማለትም “የተፈቀደ”
4ኛ. “መክሩህ” مكروه” ማለትም “የተጠላ”
5ኛ. “ሐራም” حرام” ማለትም “የተከለከለ ናቸው።
አንድ የአምልኮ ክፍል ፈርድ፣ ሙስተሐብ፣ ሙባህ፣ መክሩህ እና ሃራም ነው ለማለት ቁርአንና ሐዲስ ላይ መቀመጥ አለበት። ቁርኣንና ሐዲስ መውሊድ ማክበር ፈርድ ነው ይላልን? ሙስተሐብ ነው ይላልን? ሙባሕ ነው ይላልን? መክሩህ ነው ይላልን? ሐራም ነው ይላልን? አይልም ከተባለ እና መውሊድ ምንድን ነው? ኢንሻላህ ይቀጥላል……
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“አህዋ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ሲሆን ቢድዓ፣ ኩርፍ፣ ሽርክ እና ኒፋቅ ምንጫቸው ዝንባሌ ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“መውሊድ” مَولِد ማለት ቃል በቃል ትርጉሙ “ልደት” ማለት ሲሆን ነብያችን”ﷺ” ተወለዱት ተብሎ የሚከበርበት ቀን ነው፤ ይህንን የመውሊድ እሳቤ ለማወቅ ከዝንባሌ ነጻ የሆነ ማስተንተን ይጠይቃል። መውሊድ ማክበር እውን ፈርድ ነው? ሙስተሐብ ነው? ሙባሕ ነው? መክሩህ ነው? ሐራም ነው? ወይስ ቢድዓ? ይህንን ለማወቅ የሚቀጥሉትን ነጥቦች መዳሰስ ያስፈልጋል፦
ነጥብ አንድ
“ኢቲባዕ”
“ዒባዳህ” عِبَادَة ማለትም “አምልኮ” አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው።
“ኢማን” إِيمَٰن ማለት “እምነት” ሲሆን ያለ ኢማን ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
“ኢኽላስ” إخلاص ማለት ደግሞ ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ሲሆን ያለ ኢኽላስ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ሦስተኛው “ኢቲባዕ” إتباع ነው፤ “ኢቲባዕ” የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ “ተከተለ” ከሚለው የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
ኢቲባዕ ቁርኣንና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን *ተከተሉ*፤ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6:106 ከጌታህ ወደ አንተ *የተወረደውን ተከተል* ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
6፥50 ወደ እኔ *የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም*» በላቸው፡፡ قُل لَّا أَقُولُ لَكُمْ عِندِي خَزَائِنُ اللَّهِ وَلَا أَعْلَمُ الْغَيْبَ وَلَا أَقُولُ لَكُمْ إِنِّي مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰ إِلَيَّ ۚ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الْأَعْمَىٰ وَالْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “አተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” إتباع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ነው፤ ወደ ነብያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሰሒህ ሐዲስ ነው፦
4፥113 አላህም በአንተ ላይ *መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ*፤ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَة
“ኪታብ” كِتَٰب የተባለው ቁርኣን ሲሆን “ሂክማህ” حِكْمَة የተባለው ደግሞ ሐዲስ ነው፣ ኪታብና ሂክማህ በተባሉት ቃላት መካከል “ወ” وَ ማለትም ‘’እና‘’ የሚል መስተጻምር መኖሩ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በተጨማሪም “አንዘለ” أَنْزَلَ ማለትም “አወረደ” የሚል ቃላት መጠቀሙ ሁለቱም ተንዚል መሆናቸውን ያረጋግጥልናል።
ይህንን ነጥብ ከያዝን የአምልኮ መስፈት የሆነው ኢቲባዕ ሕጉ የሚወጣው ከቁርኣንና ከሐዲስ ብቻና ብቻ ነው።
“አሕካም” أحكام “የሑክም” حُكْم ብዙ ቁጥር ሲሆን “ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው፤ በኢስላም “ሕጎች” በአምስት ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فرض ማለትም “የታዘዘ”
2ኛ. “ሙስተሐብ” مستحب” ማለትም “የተወደደ”
3ኛ. “ሙባሕ” مباح ማለትም “የተፈቀደ”
4ኛ. “መክሩህ” مكروه” ማለትም “የተጠላ”
5ኛ. “ሐራም” حرام” ማለትም “የተከለከለ ናቸው።
አንድ የአምልኮ ክፍል ፈርድ፣ ሙስተሐብ፣ ሙባህ፣ መክሩህ እና ሃራም ነው ለማለት ቁርአንና ሐዲስ ላይ መቀመጥ አለበት። ቁርኣንና ሐዲስ መውሊድ ማክበር ፈርድ ነው ይላልን? ሙስተሐብ ነው ይላልን? ሙባሕ ነው ይላልን? መክሩህ ነው ይላልን? ሐራም ነው ይላልን? አይልም ከተባለ እና መውሊድ ምንድን ነው? ኢንሻላህ ይቀጥላል……
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
መውሊድ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነጥብ ሁለት
“ቢድዓ”
አላህ “በዲዕ” بَدِيع ማለትም “ፈጣሪ” ነው፦
2:117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ *ፈጣሪ* ነው፤ ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው፤» ወዲያውም ይኾናል። بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
6:101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ *ፈጣሪ* ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ
“ቢድዓ” بدع የሚለው ቃል “በደዐ” بدع ማለትም “ፈጠረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኢብቲዳዕ” ابتداع ማለትም “ፈጠራ” ማለት ነው፤ “በዲዕ” بَدِيع ሆነ “ቢድዓ” بدع ሥርወ-ቃላቸው “በደዐ” بدع ነው፤ ቢድዓ የኢቲባዕ ተቃራኒ ነው። አላህ ነሳራዎችን ሳያዛቸውና ሳይፈቅድላቸው የጨመሩትን ምንኩስናን ለማመልከት “የፈጠሩዋትን” ለሚለው ቃል ያስቀመጠው “ኢብተደዑሃ” ابْتَدَعُوهَا ነው፦
57፥27 ከዚያም በዱካዎቻቸው ላይ መልክተኞቻችንን አስከታተልን፤ የመርየምን ልጅ ዒሳንም አስከተልን፤ ኢንጂልንም ሰጠነው፡፡ በእነዚያም በተከተሉት ልቦች ውሰጥ መለዘብንና እዝነትን፣ አዲስ *የፈጠሩዋትንም* ምንኩስና አደረግን፡፡ በእነርሱ ላይ ምንኩስናን አልጻፍናትም፡፡ ግን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ ፈጠሩዋት*፡፡ ተገቢ አጠባበቋንም፤ አልጠበቋትም፡፡ ከእነርሱም ለእነዚያ ላመኑት ምንዳቸውን ሰጠናቸው፡፡ ከእነርሱም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፡፡ ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ وَجَعَلْنَا فِي قُلُوبِ الَّذِينَ اتَّبَعُوهُ رَأْفَةً وَرَحْمَةً وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا ۖ فَآتَيْنَا الَّذِينَ آمَنُوا مِنْهُمْ أَجْرَهُمْ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ فَاسِقُونَ
“ምንኩስና” አላህ የደነገገው ሳይሆን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ የፈጠሩአት ፈጠራ ነው፤ እንግዲህ ቢድዓ ማለት ከአምስቱ አሕካም ውጪ አዲስ ፈጠራ ማለት ነው፤ ስለ ቢድዓ ነብያችን”ﷺ” እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
ሡነን ኢብኑ ማጃህ : መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
ከሲር ኢብኑብ ዐብደላህ እንደተረከው አባቱ ከአያቱ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማው ያለው፦ “ማንኛውም ሰው የእኔን ሡናህ ሱናህ ያደረገ ከእኔ በኃላ የእኔን ፈለግ የሚከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን አጅር ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ያገኛል፤
ማንም ሰው አላህ እና መልእክተኛው ያልደነገጉትን ቢድዓን ያስተዋወቀ ያንን ፈለግ የተከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ይሸከማል። حَدَّثَنِي كَثِيرُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ جَدِّهِ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ “ مَنْ أَحْيَا سُنَّةً مِنْ سُنَّتِي قَدْ أُمِيتَتْ بَعْدِي فَإِنَّ لَهُ مِنَ الأَجْرِ مِثْلَ أَجْرِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِ النَّاسِ شَيْئًا وَمَنِ ابْتَدَعَ بِدْعَةً لاَ يَرْضَاهَا اللَّهُ وَرَسُولُهُ فَإِنَّ عَلَيْهِ مِثْلَ إِثْمِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ آثَامِ النَّاسِ شَيْئًا ” .
ሡነን ነሣኢ : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሑጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ “አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፤ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ .
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነጥብ ሁለት
“ቢድዓ”
አላህ “በዲዕ” بَدِيع ማለትም “ፈጣሪ” ነው፦
2:117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ *ፈጣሪ* ነው፤ ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው፤» ወዲያውም ይኾናል። بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
6:101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ *ፈጣሪ* ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ
“ቢድዓ” بدع የሚለው ቃል “በደዐ” بدع ማለትም “ፈጠረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኢብቲዳዕ” ابتداع ማለትም “ፈጠራ” ማለት ነው፤ “በዲዕ” بَدِيع ሆነ “ቢድዓ” بدع ሥርወ-ቃላቸው “በደዐ” بدع ነው፤ ቢድዓ የኢቲባዕ ተቃራኒ ነው። አላህ ነሳራዎችን ሳያዛቸውና ሳይፈቅድላቸው የጨመሩትን ምንኩስናን ለማመልከት “የፈጠሩዋትን” ለሚለው ቃል ያስቀመጠው “ኢብተደዑሃ” ابْتَدَعُوهَا ነው፦
57፥27 ከዚያም በዱካዎቻቸው ላይ መልክተኞቻችንን አስከታተልን፤ የመርየምን ልጅ ዒሳንም አስከተልን፤ ኢንጂልንም ሰጠነው፡፡ በእነዚያም በተከተሉት ልቦች ውሰጥ መለዘብንና እዝነትን፣ አዲስ *የፈጠሩዋትንም* ምንኩስና አደረግን፡፡ በእነርሱ ላይ ምንኩስናን አልጻፍናትም፡፡ ግን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ ፈጠሩዋት*፡፡ ተገቢ አጠባበቋንም፤ አልጠበቋትም፡፡ ከእነርሱም ለእነዚያ ላመኑት ምንዳቸውን ሰጠናቸው፡፡ ከእነርሱም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፡፡ ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ وَجَعَلْنَا فِي قُلُوبِ الَّذِينَ اتَّبَعُوهُ رَأْفَةً وَرَحْمَةً وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا ۖ فَآتَيْنَا الَّذِينَ آمَنُوا مِنْهُمْ أَجْرَهُمْ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ فَاسِقُونَ
“ምንኩስና” አላህ የደነገገው ሳይሆን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ የፈጠሩአት ፈጠራ ነው፤ እንግዲህ ቢድዓ ማለት ከአምስቱ አሕካም ውጪ አዲስ ፈጠራ ማለት ነው፤ ስለ ቢድዓ ነብያችን”ﷺ” እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
ሡነን ኢብኑ ማጃህ : መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
ከሲር ኢብኑብ ዐብደላህ እንደተረከው አባቱ ከአያቱ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰማው ያለው፦ “ማንኛውም ሰው የእኔን ሡናህ ሱናህ ያደረገ ከእኔ በኃላ የእኔን ፈለግ የሚከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን አጅር ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ያገኛል፤
ማንም ሰው አላህ እና መልእክተኛው ያልደነገጉትን ቢድዓን ያስተዋወቀ ያንን ፈለግ የተከተሉትን ሰዎች የሚያገኙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይቀነስና ሳይጨመር ይሸከማል። حَدَّثَنِي كَثِيرُ بْنُ عَبْدِ اللَّهِ، عَنْ أَبِيهِ، عَنْ جَدِّهِ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ “ مَنْ أَحْيَا سُنَّةً مِنْ سُنَّتِي قَدْ أُمِيتَتْ بَعْدِي فَإِنَّ لَهُ مِنَ الأَجْرِ مِثْلَ أَجْرِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِ النَّاسِ شَيْئًا وَمَنِ ابْتَدَعَ بِدْعَةً لاَ يَرْضَاهَا اللَّهُ وَرَسُولُهُ فَإِنَّ عَلَيْهِ مِثْلَ إِثْمِ مَنْ عَمِلَ بِهَا مِنَ النَّاسِ لاَ يَنْقُصُ مِنْ آثَامِ النَّاسِ شَيْئًا ” .
ሡነን ነሣኢ : መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሑጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ “አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፤ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ .
ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ከሆነ ካየን ቢድዓ የሚያራምድ ማንኛውም ሰው “ሙብተዲዕ” مبتدئ ይባላል። ቢድዓ የሚለው ቃል ዲንና አምልኮ ላይ ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ ዲን በአላህ እና በባሮቹ መካከል ያለ ነው፤ በሰውና በሰው መካከል ያለው ማንኛውም ጥሩ ፈጠራ ለምሳሌ ስልክ፣ ኢንተርኔት፣ ኮምፒተር ወዘተ “ኸልቅ” خَلْق ወይም “ተስዊር” تصویر ሊባሉ ይችላሉ፦
3፥49 ወደ እሥራኤልም ልጆች መልክተኛ የደርገዋል፤ ይላልም ፡-እኔ ከጌታዬ ዘንድ “በታምር” መጣኋችሁ። እኔ ለእናንተ ከጭቃ *እንደ ወፍ ቅርጽ እፈጥራለሁ* ፤ በእርሱም እተነፍስበታለሁ፤ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይሆናል። وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّه
“አኽሉቁ” أَخْلُقُ ማለት “እፈጥራለው” ሲሆን “አበጃለውም” በሚል ይመጣል፤ “ኸለቀ” خَلَقَ የሚለው ቃል “ሰወረ” صَوَّر ማለትም “َቅርፅ ቀረጸ” በሚል የመጣበት ሰዋስው እንመልከት፦፦
23፥14 *ከሰዓሊዎችም* ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ፡፡ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
37፥125 በዕልን ትገዛላችሁን? *ከሰዓሊዎቹ* ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን?” أَتَدْعُونَ بَعْلًا وَتَذَرُونَ أَحْسَنَ الْخَالِقِينَ
አየህ “ሰዓሊ” የሚለው ቃል “ኻሊቅ” خَٰلِق ሲሆን የብዙ ቁጥሩ ደግሞ “ኻሊቂን” الْخَالِقِينَ ማለትም “ሰዓሊዎች” ነው፤ ታዲያ “ኻሊቅ” خَٰلِق የሚለው ቃል “ሙሰዊር” مُصَوِّر ማለትም “ቅርፅን ቀራጺ” በሚል መጥቷል፤ አላህ በትንሳኤ ቀን ለሸርና ለሺርክ አገልግሎት ስዕል የሳሉትንና ቅርፅ የቀረጹትን ሰዎች እንዲህ ይጠይቃቸዋል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 67 ሐዲስ 116
የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “የምስል ባለቤቶች በትንሳኤ ቀን ይቀጣሉ፤ *የፈጠራችሁን” ህያው አድርጉት ይባላሉ። فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ أَصْحَابَ هَذِهِ الصُّوَرِ يُعَذَّبُونَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، وَيُقَالُ لَهُمْ أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ ”
በዚህ ሐዲስ ላይ “የፈጠራችሁትን” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለቅቱም” خَلَقْتُمْ ሲሆን “ኸለቀ” خَلَقَ ከሚል ግን የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ “ቢድዓ” ግን ለአምልኮ ጉዳይ ላይ ነው የዋለው። ስለ ቢድዓ ይህንን ያክል አደገኝነቱ ከገባን ኢንሻላህ በክፍል ሦስት ስለ ዒድ አይተን የመውሊድ ጉዳይ እንቋጫለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
3፥49 ወደ እሥራኤልም ልጆች መልክተኛ የደርገዋል፤ ይላልም ፡-እኔ ከጌታዬ ዘንድ “በታምር” መጣኋችሁ። እኔ ለእናንተ ከጭቃ *እንደ ወፍ ቅርጽ እፈጥራለሁ* ፤ በእርሱም እተነፍስበታለሁ፤ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይሆናል። وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّه
“አኽሉቁ” أَخْلُقُ ማለት “እፈጥራለው” ሲሆን “አበጃለውም” በሚል ይመጣል፤ “ኸለቀ” خَلَقَ የሚለው ቃል “ሰወረ” صَوَّر ማለትም “َቅርፅ ቀረጸ” በሚል የመጣበት ሰዋስው እንመልከት፦፦
23፥14 *ከሰዓሊዎችም* ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ፡፡ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِينَ
37፥125 በዕልን ትገዛላችሁን? *ከሰዓሊዎቹ* ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን?” أَتَدْعُونَ بَعْلًا وَتَذَرُونَ أَحْسَنَ الْخَالِقِينَ
አየህ “ሰዓሊ” የሚለው ቃል “ኻሊቅ” خَٰلِق ሲሆን የብዙ ቁጥሩ ደግሞ “ኻሊቂን” الْخَالِقِينَ ማለትም “ሰዓሊዎች” ነው፤ ታዲያ “ኻሊቅ” خَٰلِق የሚለው ቃል “ሙሰዊር” مُصَوِّر ማለትም “ቅርፅን ቀራጺ” በሚል መጥቷል፤ አላህ በትንሳኤ ቀን ለሸርና ለሺርክ አገልግሎት ስዕል የሳሉትንና ቅርፅ የቀረጹትን ሰዎች እንዲህ ይጠይቃቸዋል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 67 ሐዲስ 116
የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “የምስል ባለቤቶች በትንሳኤ ቀን ይቀጣሉ፤ *የፈጠራችሁን” ህያው አድርጉት ይባላሉ። فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ أَصْحَابَ هَذِهِ الصُّوَرِ يُعَذَّبُونَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، وَيُقَالُ لَهُمْ أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ ”
በዚህ ሐዲስ ላይ “የፈጠራችሁትን” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለቅቱም” خَلَقْتُمْ ሲሆን “ኸለቀ” خَلَقَ ከሚል ግን የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ “ቢድዓ” ግን ለአምልኮ ጉዳይ ላይ ነው የዋለው። ስለ ቢድዓ ይህንን ያክል አደገኝነቱ ከገባን ኢንሻላህ በክፍል ሦስት ስለ ዒድ አይተን የመውሊድ ጉዳይ እንቋጫለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መውሊድ
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነጥብ ሦስት
“ዒድ”
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፤ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል፤ ነብያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ታዲያ በየዓመቱ የሚከበረው ሥስተኛው በዓል መውሊድ ምንድን ነው? አዎ ይህ ድብን ያለ ቢድዓ ነው፤ ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው።
ሲጀመር ነብያችን”ﷺ” የተወለዱበት ሳምንት እንጂ የተወለዱበት ቀን በሐዲስ አልሰፈረም።
ሲቀጥል አላህም እና መልእክተኛው መውሊድ አክብሩ አላሉም።
ሢሰልስ ነቢያችን”ﷺ” የተወለዱበትን ቀን ከቀደምት ሰለፎች ማለትም ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ ያከበረ የለም።
ስለዚህ መውሊድ በቁርኣንና በሐዲስ አሕካሙ ካልተቀመጠ እና አይ የፈለግነውን በዲኑ ላይ እንጨምራለን ከሆነ ቢድዓ ነው፤ ሑክም የአላህ እና የመልክተኛ ብቻና ብቻ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ነጥብ ሦስት
“ዒድ”
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፤ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል፤ ነብያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ታዲያ በየዓመቱ የሚከበረው ሥስተኛው በዓል መውሊድ ምንድን ነው? አዎ ይህ ድብን ያለ ቢድዓ ነው፤ ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው።
ሲጀመር ነብያችን”ﷺ” የተወለዱበት ሳምንት እንጂ የተወለዱበት ቀን በሐዲስ አልሰፈረም።
ሲቀጥል አላህም እና መልእክተኛው መውሊድ አክብሩ አላሉም።
ሢሰልስ ነቢያችን”ﷺ” የተወለዱበትን ቀን ከቀደምት ሰለፎች ማለትም ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ ያከበረ የለም።
ስለዚህ መውሊድ በቁርኣንና በሐዲስ አሕካሙ ካልተቀመጠ እና አይ የፈለግነውን በዲኑ ላይ እንጨምራለን ከሆነ ቢድዓ ነው፤ ሑክም የአላህ እና የመልክተኛ ብቻና ብቻ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
“ከትእዛዛችን” የሚለው ይሰመርበት። አንድ ነገር ፈርድ ነው፣ ሙስተሐብ ነው፣ ሙባሕ ነው፣ መክሩህ ነው፣ ሐራም ነው ማለት የሚቻለው ከአላህ እና ከመልእክተኛ ትእዛዝ ሲመጣ ብቻና ብቻ ነው፦
3፥32 *አላህን እና መልክተኛውን ታዘዙ*፡፡ ብትሸሹም አላህ ከሓዲዎችን አይወድም» በላቸው፡፡ قُلْ أَطِيعُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ ۖ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْكَافِرِينَ
4፥80 *መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ*፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
“ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም” የሚለው የነብያችን”ﷺ” ንግግር ይሰመርበት፤ ማንኛውም መመሪያ ቁርአን እና የነብያችን”ﷺ” ሐዲስ ላይ ይገኛል፤ አላህን የሚወድ መልእክተኛውን ይከተላል፤ አላህም፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፤ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ብሎናል፦
3፥31 *በላቸው፡- አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ “ተከተሉኝ*፤ አላህ ይወዳችኋልና፤ ኀጢኣቶቻችሁንም ለእናንተ ይምራልና፤ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው” قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ ፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ ፡፡
ጥሩ ቢድዓ ካለ የሌሎችን ነብያት ልደት ለምን አይከበርም? ለምሳሌ “ገና” የዒሳ ልደት አይከበርም? ነብያችን”ﷺ” ወሕይ የመጣላቸው ቀን፣ ያረፉበት ቀን ወዘተ እየተባለ ልክ እንደ ኦርቶዶክስ ሰላሳውም ቀን ለምን አይከበርም? ይህ ደግሞ ዲኑን ያባሻል። አይ ዝንባሌአችን ደስ ያለውን መልካም ነገር በዒባዳህ ላይ እናካትት ማለት ዲኑ ሙሉ ነው የሚለንን አምላካችን አላህን እየተቃረንን ነው፦
5፥3 *ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ*፡፡ ጸጋዬንም በእናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ፡፡ الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا
“ነፍስያ” نفسيه ማለትም “የራስ ዝንባሌ” ጌታችን የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ነው፤ ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፦
12፥53 ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ቢድዓ፣ ኩርፍ፣ ሽርክ እና ኒፋቅ ምንጫቸው ዝንባሌ ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
አላህ ከነፍሲያ ከሚመጣ ዝንባሌ ጠብቆን፤ እርሱንና መልእክተኛው ባስቀመጡልን ሑክም የምንመራ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
3፥32 *አላህን እና መልክተኛውን ታዘዙ*፡፡ ብትሸሹም አላህ ከሓዲዎችን አይወድም» በላቸው፡፡ قُلْ أَطِيعُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ ۖ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْكَافِرِينَ
4፥80 *መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ*፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
“ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም” የሚለው የነብያችን”ﷺ” ንግግር ይሰመርበት፤ ማንኛውም መመሪያ ቁርአን እና የነብያችን”ﷺ” ሐዲስ ላይ ይገኛል፤ አላህን የሚወድ መልእክተኛውን ይከተላል፤ አላህም፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፤ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ብሎናል፦
3፥31 *በላቸው፡- አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ “ተከተሉኝ*፤ አላህ ይወዳችኋልና፤ ኀጢኣቶቻችሁንም ለእናንተ ይምራልና፤ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው” قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ ፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ ፡፡
ጥሩ ቢድዓ ካለ የሌሎችን ነብያት ልደት ለምን አይከበርም? ለምሳሌ “ገና” የዒሳ ልደት አይከበርም? ነብያችን”ﷺ” ወሕይ የመጣላቸው ቀን፣ ያረፉበት ቀን ወዘተ እየተባለ ልክ እንደ ኦርቶዶክስ ሰላሳውም ቀን ለምን አይከበርም? ይህ ደግሞ ዲኑን ያባሻል። አይ ዝንባሌአችን ደስ ያለውን መልካም ነገር በዒባዳህ ላይ እናካትት ማለት ዲኑ ሙሉ ነው የሚለንን አምላካችን አላህን እየተቃረንን ነው፦
5፥3 *ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ*፡፡ ጸጋዬንም በእናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ፡፡ الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا
“ነፍስያ” نفسيه ማለትም “የራስ ዝንባሌ” ጌታችን የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ነው፤ ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፦
12፥53 ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ቢድዓ፣ ኩርፍ፣ ሽርክ እና ኒፋቅ ምንጫቸው ዝንባሌ ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
አላህ ከነፍሲያ ከሚመጣ ዝንባሌ ጠብቆን፤ እርሱንና መልእክተኛው ባስቀመጡልን ሑክም የምንመራ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ውግራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
“ረጅም” رجم የሚለው ቃል “ውግራት”stoning” ማለት ሲሆን የሙሴ አምላክ ለሙሴ የሰጠው ህግ ነው፤ “ውግራት”
የሚለው ቃል 22 ጊዜ የተጠቀሰው ለተለያየ ቅጣት ነው፦
ነጥብ አንድ
“ለክህደት ቅጣት”
አንድ ሰው ከአንዱ አምላክ ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ቢሰብክ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 13፥7-10 የእናትህ ልጅ ወንድምህ ወይም ወንድ ልጅህ ወይም ሴት ልጅህ ወይም በብብትህ ያለች ሚስትህ ወይም እንደ ነፍስህ ያለ ወዳጅህ በስውር፦ ና፥ ሄደን ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ወደ አንተ የቀረቡት ከአንተም የራቁት አንተን ከብበውህ ያሉ አሕዛብ ከሚያመልኩአቸው አማልክት፥ አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን “””ሌሎች አማልክት እናምልክ”” ብሎ ቢያስትህ እሺ አትበለው፥ አትስማውም፤ ዓይንህም አይራራለት፥ እትማረውም፥ አትሸሽገውም፤ ነገር ግን ፈጽመህ ግደለው፤ እርሱን ለመግደል በፊት የአንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ በላዩ ትሁን። ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ካወጣህ ከአምላክህ ከእግዚአብሔር ሊያርቅህ ወድዶአልና “”እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ውገረው”””።
ሌላው ከአንዱ አምላክ ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ያስተማረ ብቻ ሳይሆን ከአንዱ አምላክ ሌሎች ሌሎች አማልክትን ያመለከ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 17፥3-5 “”ሄዶም ሌሎች አማልክትን ያመለከ””፥ እኔ ላላዘዝኋቸው ለፀሐይና ለጨረቃ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ የሰገደ ቢገኝ፥ ቢያወሩልህም ብትሰማም፥ ያንን ፈጽመህ መርምር፤ እነሆም፥ እውነት ቢሆን፥ በእስራኤልም መካከል እንዲህ ያለ ርኵሰት እንደ ተሠራ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥ ይህን ክፉ ነገር የሠሩትን ያን ወንድ ወይም ያችን ሴት ወደ በርህ ታመጣቸዋለህ፥ “””እስኪሞቱም ድረስ በድንጋይ ትወግራቸዋለህ”””።
ዘሌዋውያን 20፥1-2 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ደግሞ የእስራኤልን ልጆች እንዲህ በላቸው፦ ከእስራኤል ልጆች ወይም በእስራኤል ዘንድ ከሚቀመጡ እንግዶች ማናቸውም ሰው “”ዘሩን ለሞሎክ ቢሰጥ”” ፈጽሞ ይገደል፤ “”የአገሩ ሕዝብ በድንጋይ ይውገረው””።
በተጨማሪም አንድ ሰው ቢጠነቁልና ቢያስጠነቁል እና አንዱን አምላክ ቢሳደብ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘሌዋውያን 20፥27 ሰው ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ፤ በ””ድንጋይ ይውገሩአቸው””፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
ዘሌዋውያን 24፥13-26 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ ተሳዳቢውን ከስፈሩ ወደ ውጭ አውጣው፤ የሰሙትም ሁሉ እጃቸውን በራሱ ላይ ይጫኑበት፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገረው። ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ትነግራለህ፦ ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኃጢአቱን ይሸከማል። የእግዚአብሔርንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገሩት፤ መጻተኛ ወይም የአገር ልጅ ቢሆን፥ የእግዚአብሔርን ስም በሰደበ ጊዜ ይገደል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
“ረጅም” رجم የሚለው ቃል “ውግራት”stoning” ማለት ሲሆን የሙሴ አምላክ ለሙሴ የሰጠው ህግ ነው፤ “ውግራት”
የሚለው ቃል 22 ጊዜ የተጠቀሰው ለተለያየ ቅጣት ነው፦
ነጥብ አንድ
“ለክህደት ቅጣት”
አንድ ሰው ከአንዱ አምላክ ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ቢሰብክ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 13፥7-10 የእናትህ ልጅ ወንድምህ ወይም ወንድ ልጅህ ወይም ሴት ልጅህ ወይም በብብትህ ያለች ሚስትህ ወይም እንደ ነፍስህ ያለ ወዳጅህ በስውር፦ ና፥ ሄደን ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ወደ አንተ የቀረቡት ከአንተም የራቁት አንተን ከብበውህ ያሉ አሕዛብ ከሚያመልኩአቸው አማልክት፥ አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን “””ሌሎች አማልክት እናምልክ”” ብሎ ቢያስትህ እሺ አትበለው፥ አትስማውም፤ ዓይንህም አይራራለት፥ እትማረውም፥ አትሸሽገውም፤ ነገር ግን ፈጽመህ ግደለው፤ እርሱን ለመግደል በፊት የአንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ በላዩ ትሁን። ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ካወጣህ ከአምላክህ ከእግዚአብሔር ሊያርቅህ ወድዶአልና “”እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ውገረው”””።
ሌላው ከአንዱ አምላክ ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ያስተማረ ብቻ ሳይሆን ከአንዱ አምላክ ሌሎች ሌሎች አማልክትን ያመለከ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 17፥3-5 “”ሄዶም ሌሎች አማልክትን ያመለከ””፥ እኔ ላላዘዝኋቸው ለፀሐይና ለጨረቃ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ የሰገደ ቢገኝ፥ ቢያወሩልህም ብትሰማም፥ ያንን ፈጽመህ መርምር፤ እነሆም፥ እውነት ቢሆን፥ በእስራኤልም መካከል እንዲህ ያለ ርኵሰት እንደ ተሠራ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥ ይህን ክፉ ነገር የሠሩትን ያን ወንድ ወይም ያችን ሴት ወደ በርህ ታመጣቸዋለህ፥ “””እስኪሞቱም ድረስ በድንጋይ ትወግራቸዋለህ”””።
ዘሌዋውያን 20፥1-2 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ደግሞ የእስራኤልን ልጆች እንዲህ በላቸው፦ ከእስራኤል ልጆች ወይም በእስራኤል ዘንድ ከሚቀመጡ እንግዶች ማናቸውም ሰው “”ዘሩን ለሞሎክ ቢሰጥ”” ፈጽሞ ይገደል፤ “”የአገሩ ሕዝብ በድንጋይ ይውገረው””።
በተጨማሪም አንድ ሰው ቢጠነቁልና ቢያስጠነቁል እና አንዱን አምላክ ቢሳደብ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘሌዋውያን 20፥27 ሰው ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ፤ በ””ድንጋይ ይውገሩአቸው””፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
ዘሌዋውያን 24፥13-26 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦ ተሳዳቢውን ከስፈሩ ወደ ውጭ አውጣው፤ የሰሙትም ሁሉ እጃቸውን በራሱ ላይ ይጫኑበት፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገረው። ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ትነግራለህ፦ ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኃጢአቱን ይሸከማል። የእግዚአብሔርንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገሩት፤ መጻተኛ ወይም የአገር ልጅ ቢሆን፥ የእግዚአብሔርን ስም በሰደበ ጊዜ ይገደል።
ነጥብ ሁሉት
“ለአመፅ ቅጣት”
አንድ ሰው ለአባቱና ለእናቱ ቃል የማይታዘዝ ዓመፀኛ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 21፥18-21 ማንም ሰው ለአባቱ ቃልና ለእናቱ ቃል የማይታዘዝ ቢቀጡትም የማይሰማቸው እልከኛና ዓመፀኛ ልጅ ቢኖረው፥ አባቱና እናቱ ይዘው ወደ ከተማው ሽማግሌዎች ወደሚኖሩበትም ስፍራ በር ያምጡት፤ የከተማውንም ሽማግሌዎች፦ ይህ ልጃችን እልከኛና ዓመፀኛ ነው፥ ለቃላችንም አይታዘዝም ስስታምና ሰካራም ነው ይበሉአቸው። የከተማውም ሰዎች ሁሉ “”እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ይውገሩት””፤ እንዲህም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታርቃሶስት እስራኤልም ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ።
ነጥብ ሶስት
“ለዝሙት ቅጣት”
ሴት ልጅ በጋብቻ ጊዜ ድንግልናዋ ካልተገኘ በድንጋይ ተወግራ ትገደላለች፦
ዘዳግም 22፥21 ብላቴናይቱን ወደ አባትዋ ቤት ደጅ ያውጡአት፥ በእስራኤልም ዘንድ የማይገባውን ነገር አድርጋለችና፥ በአባትዋም ቤት አመንዝራለችና የከተማዋ ሰዎች “”እስክትሞት ድረስ በድንጋይ ይውገሩአት””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
ከጋብቻ በፊት ለጋብቻ የታጨች ከሆነችና ግን ከሌላው ወንድ ጋር አንሶላ ብትጋፈፍ እርሷም ያቀበጣት ወንድ በድንጋይ ይወገራሉ፦
ዘዳግም 22፥23-24 ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥ ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና “”እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
ነጥብ አራት
“ለወሰን ማለፍ ቅጣት”
በሬ ወንድን ወይም ሴትን እስኪሞቱ ድረስ ቢወጋ የበሬው ባለቤት ተዋጊ መሆኑን ካላወቀ በሬው ብቻ ይወገራል፤ ግን እያወቀ ከሆነ በሬውም የበሬውም ባለቤት ተወግረው ይገደላሉ፦
ዘፀአት 21፥28-29 በሬም ወንድን ወይም ሴትን እስኪሞቱ ድረስ ቢወጋ፥ “በሬው ይወገር”፤ ሥጋውም፥ አይበላ፤ የበሬው ባለቤት ግን ንጹሕ ነው። በሬው ግን አስቀድሞ ተዋጊ ቢሆን፥ ሰዎችም ለባለቤቱ ቢመሰክሩለት ባይጠብቀውም፥ ወንድንም ወይም ሴትን ቢገድል፥ “”በሬው ይወገር፥ ባለቤቱ ደግሞ ይገደል””።
የሚገርመው ግን በሬ ወንድ ባሪያ ወይም ሴት ባሪያ ከወጋ
የበሬው ባለቤት ለጌቶቻቸው ሠላሳ የብር ሰቅል ይከፍላል በሬው ብቻ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘፀአት 21፥32 በሬው ወንድ ባሪያ ወይም ሴት ባሪያ ቢወጋ፥ የበሬው ባለቤት ሠላሳ የብር ሰቅል ለጌታቸው ይስጥ፥ በሬውም ይወገር።
“ለአመፅ ቅጣት”
አንድ ሰው ለአባቱና ለእናቱ ቃል የማይታዘዝ ዓመፀኛ በድንጋይ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘዳግም 21፥18-21 ማንም ሰው ለአባቱ ቃልና ለእናቱ ቃል የማይታዘዝ ቢቀጡትም የማይሰማቸው እልከኛና ዓመፀኛ ልጅ ቢኖረው፥ አባቱና እናቱ ይዘው ወደ ከተማው ሽማግሌዎች ወደሚኖሩበትም ስፍራ በር ያምጡት፤ የከተማውንም ሽማግሌዎች፦ ይህ ልጃችን እልከኛና ዓመፀኛ ነው፥ ለቃላችንም አይታዘዝም ስስታምና ሰካራም ነው ይበሉአቸው። የከተማውም ሰዎች ሁሉ “”እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ይውገሩት””፤ እንዲህም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታርቃሶስት እስራኤልም ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ።
ነጥብ ሶስት
“ለዝሙት ቅጣት”
ሴት ልጅ በጋብቻ ጊዜ ድንግልናዋ ካልተገኘ በድንጋይ ተወግራ ትገደላለች፦
ዘዳግም 22፥21 ብላቴናይቱን ወደ አባትዋ ቤት ደጅ ያውጡአት፥ በእስራኤልም ዘንድ የማይገባውን ነገር አድርጋለችና፥ በአባትዋም ቤት አመንዝራለችና የከተማዋ ሰዎች “”እስክትሞት ድረስ በድንጋይ ይውገሩአት””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
ከጋብቻ በፊት ለጋብቻ የታጨች ከሆነችና ግን ከሌላው ወንድ ጋር አንሶላ ብትጋፈፍ እርሷም ያቀበጣት ወንድ በድንጋይ ይወገራሉ፦
ዘዳግም 22፥23-24 ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥ ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና “”እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
ነጥብ አራት
“ለወሰን ማለፍ ቅጣት”
በሬ ወንድን ወይም ሴትን እስኪሞቱ ድረስ ቢወጋ የበሬው ባለቤት ተዋጊ መሆኑን ካላወቀ በሬው ብቻ ይወገራል፤ ግን እያወቀ ከሆነ በሬውም የበሬውም ባለቤት ተወግረው ይገደላሉ፦
ዘፀአት 21፥28-29 በሬም ወንድን ወይም ሴትን እስኪሞቱ ድረስ ቢወጋ፥ “በሬው ይወገር”፤ ሥጋውም፥ አይበላ፤ የበሬው ባለቤት ግን ንጹሕ ነው። በሬው ግን አስቀድሞ ተዋጊ ቢሆን፥ ሰዎችም ለባለቤቱ ቢመሰክሩለት ባይጠብቀውም፥ ወንድንም ወይም ሴትን ቢገድል፥ “”በሬው ይወገር፥ ባለቤቱ ደግሞ ይገደል””።
የሚገርመው ግን በሬ ወንድ ባሪያ ወይም ሴት ባሪያ ከወጋ
የበሬው ባለቤት ለጌቶቻቸው ሠላሳ የብር ሰቅል ይከፍላል በሬው ብቻ ተወግሮ ይገደላል፦
ዘፀአት 21፥32 በሬው ወንድ ባሪያ ወይም ሴት ባሪያ ቢወጋ፥ የበሬው ባለቤት ሠላሳ የብር ሰቅል ለጌታቸው ይስጥ፥ በሬውም ይወገር።
መደምደሚያ
ከላይ የዘረዘርናቸውን ስለ ውግራት የሚያወሩ አራቱ ነጥቦች ሲቀርቡ ከእነዚህ ህግጋት ማምለጫ ክርስቲያኖች፦ “ይህ ህግ ክርስቶስ ሲመጣ ቀርቷል” ብለው የዮሐንስ 8፥1-11 ያለውን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ዮሐንስ 8፥2-8 ጻፎችና ፈሪሳውያንም በምንዝር የተያዘችን ሴት ወደ እርሱ አመጡ በመካከልም እርሱዋን አቁመው። መምህር ሆይ፥ ይህች ሴት ስታመነዝር ተገኝታ ተያዘች። ሙሴም እንደነዚህ ያሉት እንዲወገሩ በሕግ አዘዘን፤ አንተስ ስለ እርስዋ ምን ትላለህ? አሉት። የሚከሱበትንም እንዲያገኙ ሊፈትኑት ይህን አሉ። ኢየሱስ ግን ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ፤ መላልሰው በጠየቁት ጊዜ ግን ቀና ብሎ። ከእናንተ ኃጢአት የሌለበት አስቀድሞ በድንጋይ ይውገራት አላቸው። ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ።
የሚገርመው ነገር ከመነሻው የዮሐንስ 8፥1-11 ላይ ኢየሱስ ሊናገረው ይቅርና የዮሐንስ 8፥1-11 ያለው ክፍል የዮሐንስ ወንጌል ክፍል አይደለም። የትኛውም ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት”MSS” ላይ ይህ ንግግር አይገኝም። ይህ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተከተተው በ 382 በላቲን ቩልጌት ላይ ሲሆን ጨማሪውም የሮሙ ቢሾፕ ጄሮም ነው፤ በተጨማሪ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ፅሁፍ ጋር የሚለውን እትም የግርጌ ማስታወሻ እና ሎሎች ስመጥና ገናና ማብራሪያዎች ይመልከቱ፦
1.The Anchor Bible Dictionary, Vol. 1, 1992, page 585:
2. The International Standard Bible Encyclopedia, Vol. 4, page 2637,
3. The Tyndale New Testament Commentaries, I, page 275:
4። Word Biblical Commentary, Vol 33B, , 1975, page887-888:
ሌላዉ ደግሞ የሙሴ አምላክ ዝሙት የሰራ፣ ከአንድ አምላክ ዉጪ ያመለከ ወዘተ.. በድንጋይ ይወገር ሲል እንዴት ነበር ይህ ህግ ይፈፀም የነበረዉ? ወይንስ ዝም ብሎ የማይፈፀም ህግ ነበርን? ብሉይ ኪዳይ ላይ ያለው አምላክ ስለ ውግራት ሲናገር በወቅቱ ተሳስቶ ነበርን? ወይስ ያን ግዜ ጨካኝ የነበረዉ አምላክ ነዉ በኋላ አዲስ ኪዳን ላይ ሩህሩህ ሆነ? እረ ለመሆኑ የአዲስ ኪዳኑ አምላክ ኢየሱስን ሲልክ ሃሳቡን ቀየረ? ወይስ ብሉይ ላይ የነበሩት ህጎች ተነሰኩ? መረጃ ይቅረብልን፣ ነገር ግን ኢየሱስ ህጉ ተሽሯል ከሚሉት ሰዎች በተቃራኒው ሰማይና ምድር በቂያማ ቀን እስኪያልፍ ድረስ ከሙሴ ህግ አንዲቷ ትንሿ ህግ እንኳን እንደማትሻር በአፅንኦትና በአንክሮት ተናግሯል፦
ማቴ 5:17-18 “”እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ””፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም። እውነት እላችኋለሁ፥ “”ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም””፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።
በኢስላም ሸሪያው ባለበት አገር ከጋብቻ በፊት ዚና ላደረጉ ሰዎች ብይኑ መቶ ግርፋት ሲሆን በጋብቻ ላይ ደግሞ ዚና ያደረገው አካል የሚደርስበት ብይን ሞት ነው፦
5፥2 “”ዝሙተኛይቱና ዝሙተኛው ከሁለቱ እያንዳንዳቸውን ያላገቡ እንደኾኑ መቶ ግርፋትን ግረፉዋቸው””፤ በእነርሱም በአላህ ፍርድ ርኅራኄ አትያዛችሁ፡፡ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ እንደኾናችሁ አትራሩ፡፡ ቅጣታቸውንም ከምእምናን ጭፍሮች ይገኙበት፡፡
4:15-16 እነዚያም ከሴቶቻችሁ መጥፎን ስራ ዝሙትን የሚሠሩ፣ በነርሱ ላይ ከእናንተ አራትን ወንዶች አስመስክሩባቸው። ቢመሰክሩም “ሞት እስከሚደርስባቸው” يَتَوَفَّاهُنَّ الْمَوْتُ ወይም አላህ ለነርሱ መንገድን እስከሚያደርግ ድረስ ከቤቶች ውስጥ ያዙዋቸው ጠብቁዋቸው። እነዚያንም ከናንተ ውስጥ ዝሙትን የሚሠሩዋትን አሰቃዩዋቸው፤ ቢፀፀቱና ሥራቸውንም ቢያሳምሩ ከነርሱ ተገቱ አታሰቃዩዋቸው አላህ ፀፀትን ተቀባይ አዛኝ ነውና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https: //t.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ከላይ የዘረዘርናቸውን ስለ ውግራት የሚያወሩ አራቱ ነጥቦች ሲቀርቡ ከእነዚህ ህግጋት ማምለጫ ክርስቲያኖች፦ “ይህ ህግ ክርስቶስ ሲመጣ ቀርቷል” ብለው የዮሐንስ 8፥1-11 ያለውን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ዮሐንስ 8፥2-8 ጻፎችና ፈሪሳውያንም በምንዝር የተያዘችን ሴት ወደ እርሱ አመጡ በመካከልም እርሱዋን አቁመው። መምህር ሆይ፥ ይህች ሴት ስታመነዝር ተገኝታ ተያዘች። ሙሴም እንደነዚህ ያሉት እንዲወገሩ በሕግ አዘዘን፤ አንተስ ስለ እርስዋ ምን ትላለህ? አሉት። የሚከሱበትንም እንዲያገኙ ሊፈትኑት ይህን አሉ። ኢየሱስ ግን ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ፤ መላልሰው በጠየቁት ጊዜ ግን ቀና ብሎ። ከእናንተ ኃጢአት የሌለበት አስቀድሞ በድንጋይ ይውገራት አላቸው። ደግሞም ጐንበስ ብሎ በጣቱ በምድር ላይ ጻፈ።
የሚገርመው ነገር ከመነሻው የዮሐንስ 8፥1-11 ላይ ኢየሱስ ሊናገረው ይቅርና የዮሐንስ 8፥1-11 ያለው ክፍል የዮሐንስ ወንጌል ክፍል አይደለም። የትኛውም ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት”MSS” ላይ ይህ ንግግር አይገኝም። ይህ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተከተተው በ 382 በላቲን ቩልጌት ላይ ሲሆን ጨማሪውም የሮሙ ቢሾፕ ጄሮም ነው፤ በተጨማሪ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ፅሁፍ ጋር የሚለውን እትም የግርጌ ማስታወሻ እና ሎሎች ስመጥና ገናና ማብራሪያዎች ይመልከቱ፦
1.The Anchor Bible Dictionary, Vol. 1, 1992, page 585:
2. The International Standard Bible Encyclopedia, Vol. 4, page 2637,
3. The Tyndale New Testament Commentaries, I, page 275:
4። Word Biblical Commentary, Vol 33B, , 1975, page887-888:
ሌላዉ ደግሞ የሙሴ አምላክ ዝሙት የሰራ፣ ከአንድ አምላክ ዉጪ ያመለከ ወዘተ.. በድንጋይ ይወገር ሲል እንዴት ነበር ይህ ህግ ይፈፀም የነበረዉ? ወይንስ ዝም ብሎ የማይፈፀም ህግ ነበርን? ብሉይ ኪዳይ ላይ ያለው አምላክ ስለ ውግራት ሲናገር በወቅቱ ተሳስቶ ነበርን? ወይስ ያን ግዜ ጨካኝ የነበረዉ አምላክ ነዉ በኋላ አዲስ ኪዳን ላይ ሩህሩህ ሆነ? እረ ለመሆኑ የአዲስ ኪዳኑ አምላክ ኢየሱስን ሲልክ ሃሳቡን ቀየረ? ወይስ ብሉይ ላይ የነበሩት ህጎች ተነሰኩ? መረጃ ይቅረብልን፣ ነገር ግን ኢየሱስ ህጉ ተሽሯል ከሚሉት ሰዎች በተቃራኒው ሰማይና ምድር በቂያማ ቀን እስኪያልፍ ድረስ ከሙሴ ህግ አንዲቷ ትንሿ ህግ እንኳን እንደማትሻር በአፅንኦትና በአንክሮት ተናግሯል፦
ማቴ 5:17-18 “”እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ””፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም። እውነት እላችኋለሁ፥ “”ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም””፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።
በኢስላም ሸሪያው ባለበት አገር ከጋብቻ በፊት ዚና ላደረጉ ሰዎች ብይኑ መቶ ግርፋት ሲሆን በጋብቻ ላይ ደግሞ ዚና ያደረገው አካል የሚደርስበት ብይን ሞት ነው፦
5፥2 “”ዝሙተኛይቱና ዝሙተኛው ከሁለቱ እያንዳንዳቸውን ያላገቡ እንደኾኑ መቶ ግርፋትን ግረፉዋቸው””፤ በእነርሱም በአላህ ፍርድ ርኅራኄ አትያዛችሁ፡፡ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ እንደኾናችሁ አትራሩ፡፡ ቅጣታቸውንም ከምእምናን ጭፍሮች ይገኙበት፡፡
4:15-16 እነዚያም ከሴቶቻችሁ መጥፎን ስራ ዝሙትን የሚሠሩ፣ በነርሱ ላይ ከእናንተ አራትን ወንዶች አስመስክሩባቸው። ቢመሰክሩም “ሞት እስከሚደርስባቸው” يَتَوَفَّاهُنَّ الْمَوْتُ ወይም አላህ ለነርሱ መንገድን እስከሚያደርግ ድረስ ከቤቶች ውስጥ ያዙዋቸው ጠብቁዋቸው። እነዚያንም ከናንተ ውስጥ ዝሙትን የሚሠሩዋትን አሰቃዩዋቸው፤ ቢፀፀቱና ሥራቸውንም ቢያሳምሩ ከነርሱ ተገቱ አታሰቃዩዋቸው አላህ ፀፀትን ተቀባይ አዛኝ ነውና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https: //t.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ምሪት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
ነብያችን”ﷺ” ቁርኣን ወደ እርሳቸው መወረዱን ተስፋ ሳያደርጉ ከቁርኣን በፊት ምንም ሳይሉ ማለትም፦ “ነብይ ወይም መልእክተኛ ነኝ” ሳይሉ ብዙ ዕድሜ 40 ዓመት በእርግጥ ኖረዋል፦
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን*፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
10፥16 አላህ በሻ ኖሮ በእናንተ ላይ ባለነበብኩትም፤ አላህ እርሱን ባላሳወቃችሁም ነበር፡፡ *በእናንተም ውስጥ ከእርሱ በፊት ምንም ሳልል ብዙን ዕድሜ በእርግጥ ኖሬአለሁ፤ አታውቁምን?* በል። قُل لَّوْ شَاءَ اللَّهُ مَا تَلَوْتُهُ عَلَيْكُمْ وَلَا أَدْرَاكُم بِهِ ۖ فَقَدْ لَبِثْتُ فِيكُمْ عُمُرًا مِّن قَبْلِهِ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ከቁርኣን መውረድ በአርባ ዓመት ውስጥ መጽሐፍን የሚያነቡ በቀኛቸውም የሚጽፉ አልነበሩም፤ አላህ ምንም የማያውቁ ሆነው ሳሉ ቁርኣንን በማውረድ መራቸው፦
29፥48 *ከእርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም*፡፡ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُو مِن قَبْلِهِ مِن كِتَابٍ وَلَا تَخُطُّهُ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًا لَّارْتَابَ الْمُبْطِلُونَ
93፥7 *የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም*፡፡ وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
“የሳትክ” የሚለው ቃል “አዷል” أَضَلّ ሲሆን “ምሪት አልባ” ማለት ነው፤ “ምሪት አልባ” ነበርክ ማለት “መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም” ማለት ነው፤ “መራንህ” የሚለው “የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው” በሚል መጥቷል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን አወረድን፡፡ *መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም*፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ *የምንመራበት ብርሃን አደረግነው*፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِي مَا الْكِتَابُ وَلَا الْإِيمَانُ وَلَـٰكِن جَعَلْنَاهُ نُورًا نَّهْدِي بِهِ مَن نَّشَاءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
ስለዚህ የሳትክ ነበር ማለት መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም ማለት ሲሆን ቁርኣንን የሚመራበት ብርሃን አድርጎ መራቸው ማለት ነው። ይህ ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
አንቀጹ ይቀጥልና፦ “ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም” ይላል፤ ሃብት ሙሉነት ሲሆን ድህነት ባዶነት እውነተኛ ሃብት ደግሞ የነፍስ ሃብት ቁርኣን ነው፤ ስለዚህ የሳት ነበርክ ማለት የቁርኣን ዕውቀቱ አልነበረክም ደሃ ነበርክ፤ መራንህ ማለት የነፍስ ሃብት በሆነው ቁርኣን አከበርንህ ማለት ነው፤ ታላቁ ሙፍሲር ኢብኑ ከሲር በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጠው፦
93፥8 *ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም*፡፡ وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሃብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሃብት ማለት የነፍስ ሃብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ”.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
ነብያችን”ﷺ” ቁርኣን ወደ እርሳቸው መወረዱን ተስፋ ሳያደርጉ ከቁርኣን በፊት ምንም ሳይሉ ማለትም፦ “ነብይ ወይም መልእክተኛ ነኝ” ሳይሉ ብዙ ዕድሜ 40 ዓመት በእርግጥ ኖረዋል፦
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን*፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
10፥16 አላህ በሻ ኖሮ በእናንተ ላይ ባለነበብኩትም፤ አላህ እርሱን ባላሳወቃችሁም ነበር፡፡ *በእናንተም ውስጥ ከእርሱ በፊት ምንም ሳልል ብዙን ዕድሜ በእርግጥ ኖሬአለሁ፤ አታውቁምን?* በል። قُل لَّوْ شَاءَ اللَّهُ مَا تَلَوْتُهُ عَلَيْكُمْ وَلَا أَدْرَاكُم بِهِ ۖ فَقَدْ لَبِثْتُ فِيكُمْ عُمُرًا مِّن قَبْلِهِ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ከቁርኣን መውረድ በአርባ ዓመት ውስጥ መጽሐፍን የሚያነቡ በቀኛቸውም የሚጽፉ አልነበሩም፤ አላህ ምንም የማያውቁ ሆነው ሳሉ ቁርኣንን በማውረድ መራቸው፦
29፥48 *ከእርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም*፡፡ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُو مِن قَبْلِهِ مِن كِتَابٍ وَلَا تَخُطُّهُ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًا لَّارْتَابَ الْمُبْطِلُونَ
93፥7 *የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም*፡፡ وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
“የሳትክ” የሚለው ቃል “አዷል” أَضَلّ ሲሆን “ምሪት አልባ” ማለት ነው፤ “ምሪት አልባ” ነበርክ ማለት “መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም” ማለት ነው፤ “መራንህ” የሚለው “የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው” በሚል መጥቷል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን አወረድን፡፡ *መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም*፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ *የምንመራበት ብርሃን አደረግነው*፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِي مَا الْكِتَابُ وَلَا الْإِيمَانُ وَلَـٰكِن جَعَلْنَاهُ نُورًا نَّهْدِي بِهِ مَن نَّشَاءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
ስለዚህ የሳትክ ነበር ማለት መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም ማለት ሲሆን ቁርኣንን የሚመራበት ብርሃን አድርጎ መራቸው ማለት ነው። ይህ ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
አንቀጹ ይቀጥልና፦ “ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም” ይላል፤ ሃብት ሙሉነት ሲሆን ድህነት ባዶነት እውነተኛ ሃብት ደግሞ የነፍስ ሃብት ቁርኣን ነው፤ ስለዚህ የሳት ነበርክ ማለት የቁርኣን ዕውቀቱ አልነበረክም ደሃ ነበርክ፤ መራንህ ማለት የነፍስ ሃብት በሆነው ቁርኣን አከበርንህ ማለት ነው፤ ታላቁ ሙፍሲር ኢብኑ ከሲር በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጠው፦
93፥8 *ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም*፡፡ وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሃብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሃብት ማለት የነፍስ ሃብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ”.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ኢየሱስና የኒቅያ ጉባኤ ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መግቢያ
የክርስትና ታሪካዊ ስነ-መለኮት ስንዳስስ በተለይ የኒቅያ ጉባኤ የማይረሳ ታሪክ ነው፣ በኒቅያ ጉባኤ ውስጥ ሁለት አቀንቃኝና ተቀናቃኝ ኤጲስ ቆጶሳት አሉ አንዱ አርዮስ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ አትናቲዎስ ናቸው፣ ሁለቱም የአንድ መምህር ተማሪዎች ናቸው፣ ሁለቱም ያልተግባቡበት የሙግት ነጥብ አላቸው፣ አርዮስ አብና ወልድ ሄትሮ-ኦሲያ ማለትም የተለያዩ ህላዌዎች ናቸው ሲል አትናቴዎስ ግን አብና ወልድ ሆሞ-ኦሲያ ማለትም በህላዌ ተመሳሳይ ናቸው ብሎ አለ፣ ይህን ሙግት ለመፍታት ከተለያየ ቦታ 118 ኤጲስ ቆጶሳት ኒቅያ በሚባል ቦታ ተሰበሰቡ፣ ጉባኤውን የጠራውና በሊቀ-መንበርነት ሲመራ የነበረው በመንግሥቱ መከፋፈል የፈራው ቆስጦንጢኖስ የሚባል የሮሙ ንጉሥ ነው፣ አርዮስ የሙግቱ ነጥብ አስቀመጠ ፦ ኢየሱስ ከሁሉ በፊት የተፈጠረ ነው መረጃዬ ይኧው፦
ምሳሌ 8.22
Greek Septuagint-
κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
International Standard Version
“The LORD made me as he began his planning,
1980 አዲስ ትርጉም
እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ፥ ከጥንት ጀምሮ የሥራው ተቀዳሚ አደረገኝ።
አትናቴዎስ ቀበል አረገና፦ ፈጠረኝ ተብሎ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት የተቀመጠው የዕብራይስጡ ቃል ቃናህ ሲሆን ወደ ግሪክ ሲተረጎም መሆን የነበረበት ክታኦማይ ነው ትርጉሙ *ገንዘቡ አደረገኝ* የሚል ፍቺ አለው፣ በመቀጠል አርዮስ ግሪኩ የተተረጎመበት ዕብራይስጡ የለም፣ የብሉይ ኪዳን ቀዳማይ እደ-ክታብ ሰፕቱአጀንት ነው ከሰፕቱአጀንት በፊት ምንም አይነት የዕብራይስጥ እደክታብ ቅሪት የለም፣ ሁሉም የዕብራይስጥ እደክታብ ከሰፕቱአጀንት ወዲህ የተዘጋጁ ናቸው፣ ኢየሱስ ከሁሉ በፊት የተፈጠረ ነው መረጃዬ ይኧው፦ ኪትዞ ἔκτισέν ፈጠረኝ የሚለው ነው፣ ሰፕቱአጀንት ተሳስቷል ካልክ ሌላ ጉዳይ ነው፣
ይህ ነበር የውይይቱ ነጥብ፣ ኦርቶዶክስና ካቶሊክ ምሳሌ 8.22 ስለ ኢየሱስ ነው የሚያወራው ሲሉ ዘመነኞቹ ፕሮቴስታንት ግን ይህ ለኢየሱስ አይደለም ይላሉ፣ በመቀጠል በድምጽ ብልጫ የአትናቴዎስ እሳቤ ተቀባይነት አገኘ፣ ተመልከቱ የአንበሳው አርዮስን ሙግት ያስተናገደ አንድም ውሃ የሚቋጥር ምላሽ አልነበረም፣ የአርዮስ ሙግት እስከ ዛሬ ተግዳሮትና ማነቆ፣ ሸፍጥና ጋሬጣ ነው፣ በመቀጠል የአትናቴዎስ አንቀጸ-እምነት በጉባኤው ታወጀ ያም አንቀጸ-እምነት ፦ ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ በሚሆን በእግዚአብሔር አብ እናምናለን፣ ከአብ ጋር በህላዌ የተስተካከለ የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ የአንድ አብ ልጅ በሚሆን በአንድ ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እናምናለን፣ እርሱም ከአምላክ የተገኘ አምላክ ብሎ ሲያነብ በጉባኤው ከነበሩት መካከል አምስቱ ተቃወሙ፣ እነርሱም ፦ አንድ አምላክ አብ ከሆነ ከአንዱ አምላክ አምላክ ከተገኘ አምላክ ሁለት ይሆናል ብለው ተቃወሙ፣ ነገር ግን ጉባኤው ሆነ በመንግሥቱ መከፋፈል የማይፈልገው ቆስጦንጢኖስ በግድ ይህን አንቀጸ-እምነት እንዲቀበሉ ተገደዱ ይህ ነበር የኒቅያ ጉባኤ፣ እግዚአብሔር ወልድ የሚለውም ስያሜ አገልግሎት ላይ የዋለው በዚህ ጉባኤ ነው፣ ኢንሻላህ በሚቀጥለው ክፍል ይህን አንቀጸ-እምነት ተከትለን የተለያየ ነጥቦችን እንዳስሳለን።
ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1.The History of Christian Theology by William Carl Placher 1988 pages 52–53
2.Noll, M., “Turning Points: Decisive Moments in the History of Christianity”, Inter-Varsity Press, 1997, p52
3.”Encyclopedia Britannica”. Retrieved June 16, 2013.
4.The First Seven Ecumenical Councils, The Liturgical Press, Collegeville, Minnesota, 1990, pp. 120–122 and 185
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መግቢያ
የክርስትና ታሪካዊ ስነ-መለኮት ስንዳስስ በተለይ የኒቅያ ጉባኤ የማይረሳ ታሪክ ነው፣ በኒቅያ ጉባኤ ውስጥ ሁለት አቀንቃኝና ተቀናቃኝ ኤጲስ ቆጶሳት አሉ አንዱ አርዮስ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ አትናቲዎስ ናቸው፣ ሁለቱም የአንድ መምህር ተማሪዎች ናቸው፣ ሁለቱም ያልተግባቡበት የሙግት ነጥብ አላቸው፣ አርዮስ አብና ወልድ ሄትሮ-ኦሲያ ማለትም የተለያዩ ህላዌዎች ናቸው ሲል አትናቴዎስ ግን አብና ወልድ ሆሞ-ኦሲያ ማለትም በህላዌ ተመሳሳይ ናቸው ብሎ አለ፣ ይህን ሙግት ለመፍታት ከተለያየ ቦታ 118 ኤጲስ ቆጶሳት ኒቅያ በሚባል ቦታ ተሰበሰቡ፣ ጉባኤውን የጠራውና በሊቀ-መንበርነት ሲመራ የነበረው በመንግሥቱ መከፋፈል የፈራው ቆስጦንጢኖስ የሚባል የሮሙ ንጉሥ ነው፣ አርዮስ የሙግቱ ነጥብ አስቀመጠ ፦ ኢየሱስ ከሁሉ በፊት የተፈጠረ ነው መረጃዬ ይኧው፦
ምሳሌ 8.22
Greek Septuagint-
κύριος ἔκτισέν με ἀρχὴν ὁδῶν αὐτοῦ εἰς ἔργα αὐτοῦ
International Standard Version
“The LORD made me as he began his planning,
1980 አዲስ ትርጉም
እግዚአብሔር ከሁሉ በፊት ፈጠረኝ፥ ከጥንት ጀምሮ የሥራው ተቀዳሚ አደረገኝ።
አትናቴዎስ ቀበል አረገና፦ ፈጠረኝ ተብሎ በግሪኩ ሰፕቱአጀንት የተቀመጠው የዕብራይስጡ ቃል ቃናህ ሲሆን ወደ ግሪክ ሲተረጎም መሆን የነበረበት ክታኦማይ ነው ትርጉሙ *ገንዘቡ አደረገኝ* የሚል ፍቺ አለው፣ በመቀጠል አርዮስ ግሪኩ የተተረጎመበት ዕብራይስጡ የለም፣ የብሉይ ኪዳን ቀዳማይ እደ-ክታብ ሰፕቱአጀንት ነው ከሰፕቱአጀንት በፊት ምንም አይነት የዕብራይስጥ እደክታብ ቅሪት የለም፣ ሁሉም የዕብራይስጥ እደክታብ ከሰፕቱአጀንት ወዲህ የተዘጋጁ ናቸው፣ ኢየሱስ ከሁሉ በፊት የተፈጠረ ነው መረጃዬ ይኧው፦ ኪትዞ ἔκτισέν ፈጠረኝ የሚለው ነው፣ ሰፕቱአጀንት ተሳስቷል ካልክ ሌላ ጉዳይ ነው፣
ይህ ነበር የውይይቱ ነጥብ፣ ኦርቶዶክስና ካቶሊክ ምሳሌ 8.22 ስለ ኢየሱስ ነው የሚያወራው ሲሉ ዘመነኞቹ ፕሮቴስታንት ግን ይህ ለኢየሱስ አይደለም ይላሉ፣ በመቀጠል በድምጽ ብልጫ የአትናቴዎስ እሳቤ ተቀባይነት አገኘ፣ ተመልከቱ የአንበሳው አርዮስን ሙግት ያስተናገደ አንድም ውሃ የሚቋጥር ምላሽ አልነበረም፣ የአርዮስ ሙግት እስከ ዛሬ ተግዳሮትና ማነቆ፣ ሸፍጥና ጋሬጣ ነው፣ በመቀጠል የአትናቴዎስ አንቀጸ-እምነት በጉባኤው ታወጀ ያም አንቀጸ-እምነት ፦ ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ በሚሆን በእግዚአብሔር አብ እናምናለን፣ ከአብ ጋር በህላዌ የተስተካከለ የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ የአንድ አብ ልጅ በሚሆን በአንድ ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እናምናለን፣ እርሱም ከአምላክ የተገኘ አምላክ ብሎ ሲያነብ በጉባኤው ከነበሩት መካከል አምስቱ ተቃወሙ፣ እነርሱም ፦ አንድ አምላክ አብ ከሆነ ከአንዱ አምላክ አምላክ ከተገኘ አምላክ ሁለት ይሆናል ብለው ተቃወሙ፣ ነገር ግን ጉባኤው ሆነ በመንግሥቱ መከፋፈል የማይፈልገው ቆስጦንጢኖስ በግድ ይህን አንቀጸ-እምነት እንዲቀበሉ ተገደዱ ይህ ነበር የኒቅያ ጉባኤ፣ እግዚአብሔር ወልድ የሚለውም ስያሜ አገልግሎት ላይ የዋለው በዚህ ጉባኤ ነው፣ ኢንሻላህ በሚቀጥለው ክፍል ይህን አንቀጸ-እምነት ተከትለን የተለያየ ነጥቦችን እንዳስሳለን።
ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1.The History of Christian Theology by William Carl Placher 1988 pages 52–53
2.Noll, M., “Turning Points: Decisive Moments in the History of Christianity”, Inter-Varsity Press, 1997, p52
3.”Encyclopedia Britannica”. Retrieved June 16, 2013.
4.The First Seven Ecumenical Councils, The Liturgical Press, Collegeville, Minnesota, 1990, pp. 120–122 and 185
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢየሱስና የኒቅያ ጉባኤ ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ነጥብ አንድ
እግዚአብሔር ወልድ
እግዚአብሔር ወልድ በግሪኩ ቴኦ ሆ ሁዎስ Θεός ὁ υἱός God the son ሲሆን ባይብል ላይ ይህ አጠራር የለም ነገር ግን በ 325 AD በኒቂያ ጉባኤ ለኢየሱስ የተሰጠ አዲስ ማዕረግ ነው፣ ባይብል ላይ እግዚአብሔር አብ በግሪኩ ቴኦ ሆ ፓተር Θεός ὁ Πατρὶ God the father የሚል 12 ጊዜ አለ፦
ዮሐንስ 6፥27 ገላትያ 1፥1 ኤፌሶን 6፥23 ፊልጵስዩስ 2፥11 ቆላስይስ 3፥17 1ኛ ተሰሎንቄ 1፥1 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥2 ቲቶ 1፥4 1ኛ ጴጥሮስ 1፥2 2ኛ የዮሐንስ 1፥3 ያዕቆብ 1፥27 ይሁዳ 1፥1
አባት ማለት አስገኚ ማለት ነው፣ ነገር ግን ጉባኤው ያጸደቀው አባት የሆነ አምላክ ሳይሆን ልጅ የሆነ አምላክ ነው፣ ነገሩ በዚህ ቢበቃ መልካም ነበር፣ ወደ ሚቀጥለው ነጥብ እንሂድ።
ነጥብ ሁለት
የተወለደ አምላክ
የአትናቴዎስ አንቀጸ-እምነት በጉባኤው ፦ ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ በሚሆን በእግዚአብሔር አብ እናምናለን፣ ከአብ ጋር በህላዌ የተስተካከለ የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ የአንድ አብ ልጅ በሚሆን በአንድ ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እናምናለን፣ እርሱም ከአምላክ የተገኘ አምላክ ብሎ አውጇል፣ ይህ በዚህ ቢቆም ጥሩ ነበር ነገር ግን ከኒቅያ ጉባኤ በኋላ በ 330 AD በተዘጋጀው በሳይናቲከስ እደ-ክታብ manuscript እና በ 350 AD በተዘጋጀው በቫቲካነስ እደ-ክታብ ላይ ሞኖጌነስ ቴኦስ μονογενὴς Θεὸς *ብቸኛ የተወለደ አምላክ* the only begotten God ብለው ባይብል ላይ ጨምረዋል፦
John 1:18 No one has seen God at any time; the only begotten God μονογενὴς Θεὸς who is in the bosom of the Father, He has explained Him.
New American Standard Bible, Aramaic Bible in Plain English,
ለምን ቃሉ ላይ ማንሸዋረር አስፈለገ? የተወለደው አምላክ የማይታየውን አምላክ ተረከው ትርጉም ይሰጣል? አምላክ ስንት ሊሆን ነው? አምላክ አምላክ ከወለደ ሁለት አይሆኑምን? ነገር ግን በ 400 AD በተዘጋጀው በአለክሳንድሪየስ እደ-ክታብ እና ከኒቅያ ጉባኤ በፊት በተዘጋጁት በፓፕይረስ 47፣ ፓፕይረስ 115፣ ፓፕይረስ 22፣ ፓፕይረስ 52፣ ፓፕይረስ 90 በመሳሰሉት ላይ *ብቸኛ የተወለደ አምላክ* የሚል የለም፣ ከዚያ ይልቅ ሞኖጌነስ ሁዎስ μονογενὴς υἱός *ብቸኛ የተወለደ ልጅ* the only begotten Son* የሚል አለ፦
John 1:18 No man hath seen God at any time; the only begotten Son μονογενὴς υἱός, which is in the bosom of the Father, he hath declared him.
King James Bible, American King James Version,American Standard Version, English Revised Version.
የተወለደው አምላክ የሚለው የተወለደ ልጅ በሚለው የተተካ መሆኑን የሚታወቀው ሌሎች ጥቅሶች የተወለደ ልጅ ብለው ማስቀመጣቸው ነው፦ ዮሐንስ 1:14 3:16 3:18 1ኛ ዮሐንስ 4:9
ነጥብ ሶስት
ዛሬ ወልጄሃለሁ
ዕብራውያን 1፥5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ γεγέννηκά፥
*ዛሬ* የሚለው ተውሳከ-ግስ ጊዜን የሚያሳይ ነው፣ ኢየሱስ ከአብ ለመወለዱ ጅማሬ ያለው መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል፣ ታዲያ ኢየሱስ ጅማሬ ካለው ወልጄሃለሁ የሚለውስ ቃል ምንን ያመለክታል? ጌኔካ γεγέννηκά ወልጄሃለሁ የሚለው ቃል ለተራራ አገልግሎት ላይ ውሏል፣ ታዲያ ፈጣሪ ተራራን ፈጠረው ወይስ ቃል በቃል የኒቅያ ጉባኤ እንደሚለን ወለደው?
መዝ 90:2 ተራሮች *ሳይወለዱ* γενηθηναι፥ ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ አንተ ነህ።
ተራራ ሆነ ኢየሱስ ተወለዱበት የተባለው ግስ ጌና γίνομαι to cause to be ሲሆን መፈጠርን የሚያሳይ ነው፦
አሞ.4:13፤ እነሆ፥ ተራሮችን *የሠራ*፥ ነፋስንም የፈጠረ፥ …ስሙ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነው።
ታዲያ ኢየሱስ የተሰራ አይደለምን?
ኢሳይያስ 49.5 ..ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ *የሠራኝ* እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
የተሰራ አምላክ አለን?
ኢሳይያስ 43:10፤ ከእኔ በፊት *አምላክ አልተሠራም* ከእኔም በኋላ አይሆንም።
እንዴትስ ኢየሱስ ብቻ ተወለደ ይባላል? ሌሎችስ የተወለዱ ልጆች እንዳሉ ያውቃሉ?
1ዮሐ.5:1 ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚአብሔር *ተወልዶአል* γεγέννηται ፥ ወላጁንም የሚወድ ሁሉ ከእርሱ *የተወለደውን* γεγεννημένον ደግሞ ይወዳል።
ሐዋ 17:28-29 ከእናንተ ከባለ ቅኔዎች አንዳንዶች ደግሞ። እኛ ደግሞ *ውልደቶቹ* γένος ነንና ብለው እንደ ተናገሩ፥ በእርሱ ሕያዋን ነንና እንንቀሳቀሳለን እንኖርማለን። እንግዲህ የእግዚአብሔር *ውልደቶች* γένος ከሆንን፥
ማጠቃለያ
አምላክ አምላክን ከወለደ አንድ ሳይሆን ሁለት አምላክ ነው የሚሆኑት፣ ሰው ሰውን ሲወልድ ሁለት ሰው ይሆናሉ፦
ኢሳይያስ 51.2 ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም፥ ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ፤ አንድ ብቻውን በሆነ ጊዜ ጠራሁት፥ ባረክሁትም አበዛሁትም።
አብርሃም አንድ ብቻውን በሆነ ጊዜ እስማኤልንና ይስሃቅን ሲወልድ ተባዝተዋል፣ አምላክ አምላክ ከወለደም እንዲሁ ነው፣ የኒቅያ ጉባኤ ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ አብ አለ ካለ በኋላ ከዚያ ከአንድ አምላክ ከአብ ሌላ ማንነት ያለው አምላክ ከተወለደ አንድ አምላክ የሚለው አስተምህሮት ትርጉም ያጣል፣ ይህ የሃይማኖት መሪዎች የአንድ አምላክ አስተምህሮትን በሰው ትምህርት አደፍርሰው ለህዝቡ ያጠጡት ውሃ ነው፦
ሕዝ 34:19፤ በጎቼም በእግራችሁ በረገጣችሁት ይሰማራሉ በእግራችሁም ያደፈረሳችሁትን ይጠጣሉ።
ኤር 50:6 ሕዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል፤ እረኞቻቸው አሳቱአቸው፥
ኤር 23:1 የማሰማርያዬን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው! ይላል እግዚአብሔር።
ለዚህ ነው አላህ በቁርአን ፦ የተወለደ ልጅ ለአላህ ማድረግ የጎደሎና የነውር ባህርይ አድርጎ ያስቀመጠው፦
18:4 እነዚያንም- አላህ *ልጅን ይዟል* ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው።
112:1-4 በል፦ እርሱ አላህ አንድ ነው። አላህ የሁሉ መጠጊያ ነው። አልወለደም፤ አልተወለደምም። ለርሱም አንድም ብጤ የለውም።
23:91 አላህ ምንም *ልጅን አልያዘም አልወለደም* ፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ ያን ጊዜ ሌላ አምላክ በነበረ አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር በተለየ ነበር፡፡ ከፊላቸውም በከፊሉ ለይ በላቀ ነበር፡፡ አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡
19:35 ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባዉም፤ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፤ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለዉ ኹን ነዉ ውዲያዉም ይኾናል።
25:2 እርሱ ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የርሱ ብቻ የሆነ *ልጅንም ያልያዘ*፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረና፣ በትክክልም ያዘጋጀው ነው።
17:111፦ምስጋና ለአላህ ለዚያ ልጅን ላልያዝነው ለርሱም በንግሥናው ተጋሪ ለሌለው ለርሱም ከውርደት ረዳት ለሌለው ይግባው፣ በልም ማክበርን አክብረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ነጥብ አንድ
እግዚአብሔር ወልድ
እግዚአብሔር ወልድ በግሪኩ ቴኦ ሆ ሁዎስ Θεός ὁ υἱός God the son ሲሆን ባይብል ላይ ይህ አጠራር የለም ነገር ግን በ 325 AD በኒቂያ ጉባኤ ለኢየሱስ የተሰጠ አዲስ ማዕረግ ነው፣ ባይብል ላይ እግዚአብሔር አብ በግሪኩ ቴኦ ሆ ፓተር Θεός ὁ Πατρὶ God the father የሚል 12 ጊዜ አለ፦
ዮሐንስ 6፥27 ገላትያ 1፥1 ኤፌሶን 6፥23 ፊልጵስዩስ 2፥11 ቆላስይስ 3፥17 1ኛ ተሰሎንቄ 1፥1 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥2 ቲቶ 1፥4 1ኛ ጴጥሮስ 1፥2 2ኛ የዮሐንስ 1፥3 ያዕቆብ 1፥27 ይሁዳ 1፥1
አባት ማለት አስገኚ ማለት ነው፣ ነገር ግን ጉባኤው ያጸደቀው አባት የሆነ አምላክ ሳይሆን ልጅ የሆነ አምላክ ነው፣ ነገሩ በዚህ ቢበቃ መልካም ነበር፣ ወደ ሚቀጥለው ነጥብ እንሂድ።
ነጥብ ሁለት
የተወለደ አምላክ
የአትናቴዎስ አንቀጸ-እምነት በጉባኤው ፦ ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ በሚሆን በእግዚአብሔር አብ እናምናለን፣ ከአብ ጋር በህላዌ የተስተካከለ የተወለደ እንጂ ያልተፈጠረ የአንድ አብ ልጅ በሚሆን በአንድ ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እናምናለን፣ እርሱም ከአምላክ የተገኘ አምላክ ብሎ አውጇል፣ ይህ በዚህ ቢቆም ጥሩ ነበር ነገር ግን ከኒቅያ ጉባኤ በኋላ በ 330 AD በተዘጋጀው በሳይናቲከስ እደ-ክታብ manuscript እና በ 350 AD በተዘጋጀው በቫቲካነስ እደ-ክታብ ላይ ሞኖጌነስ ቴኦስ μονογενὴς Θεὸς *ብቸኛ የተወለደ አምላክ* the only begotten God ብለው ባይብል ላይ ጨምረዋል፦
John 1:18 No one has seen God at any time; the only begotten God μονογενὴς Θεὸς who is in the bosom of the Father, He has explained Him.
New American Standard Bible, Aramaic Bible in Plain English,
ለምን ቃሉ ላይ ማንሸዋረር አስፈለገ? የተወለደው አምላክ የማይታየውን አምላክ ተረከው ትርጉም ይሰጣል? አምላክ ስንት ሊሆን ነው? አምላክ አምላክ ከወለደ ሁለት አይሆኑምን? ነገር ግን በ 400 AD በተዘጋጀው በአለክሳንድሪየስ እደ-ክታብ እና ከኒቅያ ጉባኤ በፊት በተዘጋጁት በፓፕይረስ 47፣ ፓፕይረስ 115፣ ፓፕይረስ 22፣ ፓፕይረስ 52፣ ፓፕይረስ 90 በመሳሰሉት ላይ *ብቸኛ የተወለደ አምላክ* የሚል የለም፣ ከዚያ ይልቅ ሞኖጌነስ ሁዎስ μονογενὴς υἱός *ብቸኛ የተወለደ ልጅ* the only begotten Son* የሚል አለ፦
John 1:18 No man hath seen God at any time; the only begotten Son μονογενὴς υἱός, which is in the bosom of the Father, he hath declared him.
King James Bible, American King James Version,American Standard Version, English Revised Version.
የተወለደው አምላክ የሚለው የተወለደ ልጅ በሚለው የተተካ መሆኑን የሚታወቀው ሌሎች ጥቅሶች የተወለደ ልጅ ብለው ማስቀመጣቸው ነው፦ ዮሐንስ 1:14 3:16 3:18 1ኛ ዮሐንስ 4:9
ነጥብ ሶስት
ዛሬ ወልጄሃለሁ
ዕብራውያን 1፥5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ γεγέννηκά፥
*ዛሬ* የሚለው ተውሳከ-ግስ ጊዜን የሚያሳይ ነው፣ ኢየሱስ ከአብ ለመወለዱ ጅማሬ ያለው መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳያል፣ ታዲያ ኢየሱስ ጅማሬ ካለው ወልጄሃለሁ የሚለውስ ቃል ምንን ያመለክታል? ጌኔካ γεγέννηκά ወልጄሃለሁ የሚለው ቃል ለተራራ አገልግሎት ላይ ውሏል፣ ታዲያ ፈጣሪ ተራራን ፈጠረው ወይስ ቃል በቃል የኒቅያ ጉባኤ እንደሚለን ወለደው?
መዝ 90:2 ተራሮች *ሳይወለዱ* γενηθηναι፥ ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ አንተ ነህ።
ተራራ ሆነ ኢየሱስ ተወለዱበት የተባለው ግስ ጌና γίνομαι to cause to be ሲሆን መፈጠርን የሚያሳይ ነው፦
አሞ.4:13፤ እነሆ፥ ተራሮችን *የሠራ*፥ ነፋስንም የፈጠረ፥ …ስሙ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነው።
ታዲያ ኢየሱስ የተሰራ አይደለምን?
ኢሳይያስ 49.5 ..ባሪያ እሆነው ዘንድ ከማኅፀን ጀምሮ *የሠራኝ* እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
የተሰራ አምላክ አለን?
ኢሳይያስ 43:10፤ ከእኔ በፊት *አምላክ አልተሠራም* ከእኔም በኋላ አይሆንም።
እንዴትስ ኢየሱስ ብቻ ተወለደ ይባላል? ሌሎችስ የተወለዱ ልጆች እንዳሉ ያውቃሉ?
1ዮሐ.5:1 ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚአብሔር *ተወልዶአል* γεγέννηται ፥ ወላጁንም የሚወድ ሁሉ ከእርሱ *የተወለደውን* γεγεννημένον ደግሞ ይወዳል።
ሐዋ 17:28-29 ከእናንተ ከባለ ቅኔዎች አንዳንዶች ደግሞ። እኛ ደግሞ *ውልደቶቹ* γένος ነንና ብለው እንደ ተናገሩ፥ በእርሱ ሕያዋን ነንና እንንቀሳቀሳለን እንኖርማለን። እንግዲህ የእግዚአብሔር *ውልደቶች* γένος ከሆንን፥
ማጠቃለያ
አምላክ አምላክን ከወለደ አንድ ሳይሆን ሁለት አምላክ ነው የሚሆኑት፣ ሰው ሰውን ሲወልድ ሁለት ሰው ይሆናሉ፦
ኢሳይያስ 51.2 ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም፥ ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ፤ አንድ ብቻውን በሆነ ጊዜ ጠራሁት፥ ባረክሁትም አበዛሁትም።
አብርሃም አንድ ብቻውን በሆነ ጊዜ እስማኤልንና ይስሃቅን ሲወልድ ተባዝተዋል፣ አምላክ አምላክ ከወለደም እንዲሁ ነው፣ የኒቅያ ጉባኤ ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ አብ አለ ካለ በኋላ ከዚያ ከአንድ አምላክ ከአብ ሌላ ማንነት ያለው አምላክ ከተወለደ አንድ አምላክ የሚለው አስተምህሮት ትርጉም ያጣል፣ ይህ የሃይማኖት መሪዎች የአንድ አምላክ አስተምህሮትን በሰው ትምህርት አደፍርሰው ለህዝቡ ያጠጡት ውሃ ነው፦
ሕዝ 34:19፤ በጎቼም በእግራችሁ በረገጣችሁት ይሰማራሉ በእግራችሁም ያደፈረሳችሁትን ይጠጣሉ።
ኤር 50:6 ሕዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል፤ እረኞቻቸው አሳቱአቸው፥
ኤር 23:1 የማሰማርያዬን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው! ይላል እግዚአብሔር።
ለዚህ ነው አላህ በቁርአን ፦ የተወለደ ልጅ ለአላህ ማድረግ የጎደሎና የነውር ባህርይ አድርጎ ያስቀመጠው፦
18:4 እነዚያንም- አላህ *ልጅን ይዟል* ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው።
112:1-4 በል፦ እርሱ አላህ አንድ ነው። አላህ የሁሉ መጠጊያ ነው። አልወለደም፤ አልተወለደምም። ለርሱም አንድም ብጤ የለውም።
23:91 አላህ ምንም *ልጅን አልያዘም አልወለደም* ፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ ያን ጊዜ ሌላ አምላክ በነበረ አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር በተለየ ነበር፡፡ ከፊላቸውም በከፊሉ ለይ በላቀ ነበር፡፡ አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡
19:35 ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባዉም፤ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፤ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለዉ ኹን ነዉ ውዲያዉም ይኾናል።
25:2 እርሱ ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና የርሱ ብቻ የሆነ *ልጅንም ያልያዘ*፣ በንግሥናውም ተጋሪ የሌለው፣ ነገሩንም ሁሉ የፈጠረና፣ በትክክልም ያዘጋጀው ነው።
17:111፦ምስጋና ለአላህ ለዚያ ልጅን ላልያዝነው ለርሱም በንግሥናው ተጋሪ ለሌለው ለርሱም ከውርደት ረዳት ለሌለው ይግባው፣ በልም ማክበርን አክብረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዐቂዳህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
47፥19 *እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ*፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
“ዲን” دِين ማለት “ሃይማኖት” “ፍትሕ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርሕ”Doctrine" ማለት ነው፤ ዲን በግሪክ "ዶግማ" δόγμα ይባላል፤ ስለዚህ ዲን የእምነት መርሕ እና የሥነ-ምግባር እሴት ነው። ዲኑል ኢሥላም ነቢያትን ወንድማማች ያደረገ ዐቂዳህ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 113
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከሰዎች ሁሉ ይልቅ ለዒሣ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለም በመጨረሻይቱ ዓለም ቅርብ ነኝ። ነቢያት ወንድማማቾች ናቸው፤ እናቶቻቸው ይለያያሉ፤ ነገር ግን ሃይማኖታቸው አንድ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَنَا أَوْلَى النَّاسِ بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ فِي الدُّنْيَا وَالآخِرَةِ، وَالأَنْبِيَاءُ إِخْوَةٌ لِعَلاَّتٍ، أُمَّهَاتُهُمْ شَتَّى، وَدِينُهُمْ وَاحِدٌ
"እናቶቻቸው ይለያያሉ" ማለት በተላኩበት ዘመን ያለውን "ሸሪዓህ" እንደየ ማኅበረሰቡ የእድገት እና የአስተሳሰብ ደረጃ ይለያያል ማለት ነው። “ዲን” ደግሞ ሦስት ደረጃ አሉት፥ እነርሱም፦
1. “ኢሥላም” إِسْلَٰم ፣
2. “ኢማን” إِيمَٰن
3. “ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው።
“ኢማን” إِيمَٰن ማለት "እምነት" ማለት ሲሆን በግል እና በዕውቀት እንደገባህ እና እንደተረዳከው የሚያድግ አሊያ የሚቀንስ ነው። ዲን ግን ከኢማን የሚለየው በተቋም ሕግ እና አንቀጸ-እምነት የያዘ ሥርወ-እምነት ነው።
ኢማን በልብ የምናምነው፣ በምላስ የምንመሰክረው እና በድርጊት የምንገልፀው ነው፤ ኢማንን በልብ ስንቋጥር “ዐቂዳህ” ይባላል። “ዐቂዳህ” عقيدة የሚለው ቃል “ዐቀደ” عَقَدَ ማለትም “ቋጠረ” ወይንም “ዐቅድ” عَقد ማለትም “መቋጠር” ከሚል ቃል የተመዘዘ ነው፤ ለምሳሌ “የተቋጠሩ” ለሚለው ቃል “ዑቀድ” عُقَد ሲሆን ይህ ቃል “ዐቀደ” عَقَدَ ከሚለው ቃል የረባ ነው፦
113፥4 *“በየተቋጠሩ”* ክሮች ላይ ተፊዎች ከኾኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፡፡ وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِى ٱلْعُقَدِ
ስለዚህ “ዐቂዳህ” ማለት አንድን ነገር በደንብ መቋጠር ወይም እንዳይላላ ማጥበቅ ማለት ነው፤ ለምሳሌ የጋብቻ ቃል-ኪዳን “ዑቅደቱ-ኒካህ” ተብሎ ይጠራል፤ “ላ-ኢላሀ ኢለሏህ” እምነትም በአንድ ሙስሊም ልብ ውስጥ በጠነከረ መልኩ መያዝ ስላለበት “ከሊመቱል-ዐቂዳህ” ተብሎ ይጠራል፤ አንድ ሰው እኔን፦ "ዐቂዳህ ምንድነው? ብሎ ቢጠይቀኝ፤ ትርጉሙ፦ "በልብህ አምነህ የያዝከውና የቋጠርከው ምንድነው? ማለቱ ነው፤ አንድ አማኝ በልቡ ቋጥሮ ያስቀመጠው ዕውቀት “ኢማን” ይባላል።
የኢማን ትልቁ ቅርንጫፍ ከሊመቱል-ዐቂዳህ የሆነው "ላ ኢላሃ ኢለሏህ" ማለት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 60
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ኢማን ከሰባ ወይም ከስልሳ በላይ ቅርንጫፎች አሉት፤ ትልቁ ቅርንጫፍ "ላ ኢላሃ ኢለሏህ" ማለት ነው፤ ትንሹ ደግሞ ከመንገድ ላይ እንቅፋት ማስወገድ ነው። ሐያእ የኢማን ቅርንጫፍ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " الإِيمَانُ بِضْعٌ وَسَبْعُونَ أَوْ بِضْعٌ وَسِتُّونَ شُعْبَةً فَأَفْضَلُهَا قَوْلُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَدْنَاهَا إِمَاطَةُ الأَذَى عَنِ الطَّرِيقِ وَالْحَيَاءُ شُعْبَةٌ مِنَ الإِيمَانِ " .
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
47፥19 *እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ*፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
“ዲን” دِين ማለት “ሃይማኖት” “ፍትሕ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርሕ”Doctrine" ማለት ነው፤ ዲን በግሪክ "ዶግማ" δόγμα ይባላል፤ ስለዚህ ዲን የእምነት መርሕ እና የሥነ-ምግባር እሴት ነው። ዲኑል ኢሥላም ነቢያትን ወንድማማች ያደረገ ዐቂዳህ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 113
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከሰዎች ሁሉ ይልቅ ለዒሣ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለም በመጨረሻይቱ ዓለም ቅርብ ነኝ። ነቢያት ወንድማማቾች ናቸው፤ እናቶቻቸው ይለያያሉ፤ ነገር ግን ሃይማኖታቸው አንድ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَنَا أَوْلَى النَّاسِ بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ فِي الدُّنْيَا وَالآخِرَةِ، وَالأَنْبِيَاءُ إِخْوَةٌ لِعَلاَّتٍ، أُمَّهَاتُهُمْ شَتَّى، وَدِينُهُمْ وَاحِدٌ
"እናቶቻቸው ይለያያሉ" ማለት በተላኩበት ዘመን ያለውን "ሸሪዓህ" እንደየ ማኅበረሰቡ የእድገት እና የአስተሳሰብ ደረጃ ይለያያል ማለት ነው። “ዲን” ደግሞ ሦስት ደረጃ አሉት፥ እነርሱም፦
1. “ኢሥላም” إِسْلَٰم ፣
2. “ኢማን” إِيمَٰن
3. “ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው።
“ኢማን” إِيمَٰن ማለት "እምነት" ማለት ሲሆን በግል እና በዕውቀት እንደገባህ እና እንደተረዳከው የሚያድግ አሊያ የሚቀንስ ነው። ዲን ግን ከኢማን የሚለየው በተቋም ሕግ እና አንቀጸ-እምነት የያዘ ሥርወ-እምነት ነው።
ኢማን በልብ የምናምነው፣ በምላስ የምንመሰክረው እና በድርጊት የምንገልፀው ነው፤ ኢማንን በልብ ስንቋጥር “ዐቂዳህ” ይባላል። “ዐቂዳህ” عقيدة የሚለው ቃል “ዐቀደ” عَقَدَ ማለትም “ቋጠረ” ወይንም “ዐቅድ” عَقد ማለትም “መቋጠር” ከሚል ቃል የተመዘዘ ነው፤ ለምሳሌ “የተቋጠሩ” ለሚለው ቃል “ዑቀድ” عُقَد ሲሆን ይህ ቃል “ዐቀደ” عَقَدَ ከሚለው ቃል የረባ ነው፦
113፥4 *“በየተቋጠሩ”* ክሮች ላይ ተፊዎች ከኾኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፡፡ وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِى ٱلْعُقَدِ
ስለዚህ “ዐቂዳህ” ማለት አንድን ነገር በደንብ መቋጠር ወይም እንዳይላላ ማጥበቅ ማለት ነው፤ ለምሳሌ የጋብቻ ቃል-ኪዳን “ዑቅደቱ-ኒካህ” ተብሎ ይጠራል፤ “ላ-ኢላሀ ኢለሏህ” እምነትም በአንድ ሙስሊም ልብ ውስጥ በጠነከረ መልኩ መያዝ ስላለበት “ከሊመቱል-ዐቂዳህ” ተብሎ ይጠራል፤ አንድ ሰው እኔን፦ "ዐቂዳህ ምንድነው? ብሎ ቢጠይቀኝ፤ ትርጉሙ፦ "በልብህ አምነህ የያዝከውና የቋጠርከው ምንድነው? ማለቱ ነው፤ አንድ አማኝ በልቡ ቋጥሮ ያስቀመጠው ዕውቀት “ኢማን” ይባላል።
የኢማን ትልቁ ቅርንጫፍ ከሊመቱል-ዐቂዳህ የሆነው "ላ ኢላሃ ኢለሏህ" ማለት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 60
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ኢማን ከሰባ ወይም ከስልሳ በላይ ቅርንጫፎች አሉት፤ ትልቁ ቅርንጫፍ "ላ ኢላሃ ኢለሏህ" ማለት ነው፤ ትንሹ ደግሞ ከመንገድ ላይ እንቅፋት ማስወገድ ነው። ሐያእ የኢማን ቅርንጫፍ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " الإِيمَانُ بِضْعٌ وَسَبْعُونَ أَوْ بِضْعٌ وَسِتُّونَ شُعْبَةً فَأَفْضَلُهَا قَوْلُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَدْنَاهَا إِمَاطَةُ الأَذَى عَنِ الطَّرِيقِ وَالْحَيَاءُ شُعْبَةٌ مِنَ الإِيمَانِ " .
“ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ ማለት “ከአሏህ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለት ነው፣ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም ብሎ በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፦
2፥256 *በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
31፥22 *እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُور
“የሰጠ” ለሚለው ቃል የገባው “ዩሥሊም” يُسْلِمْ ሲሆን “ሙሥሊም” مُسْلِم እና “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚሉት ቃላት ከረባበት “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል የመጣ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሰው ሢሠልም ጠንካራን ዘለበት ይጨብጣል፤ ይህም በጣዖት መካድ እና በአላህ ማመን ነው፤ የኢሥላም አስኳሉ ተህሊል ነው፤ “ተህሊል” تهليل ማለት “ላ ኢላሀ ኢለሏህ” لَا إِلَـٰهَ إِلَّا الله ማለት ነው፤ የዕውቀትን መጀመሪያም “ላ ኢላሀ ኢለሏህን” ማወቅ ነው፤ ይህንን የሚያውቁ ኾነው በእውነት የመሰከሩት እድለኛ ናቸው፦
47፥19 *እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ*፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
43፥86* እነዚያም ከአላህ ሌላ የሚግገዟቸው እነርሱ የሚያውቁ ኾነው በእውነት ከመሰከሩት በስተቀር* ምልጃን አይችሉም፡፡ وَلَا يَمْلِكُ الَّذِينَ يَدْعُونَ مِن دُونِهِ الشَّفَاعَةَ إِلَّا مَن شَهِدَ بِالْحَقِّ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
“ላ ኢላሀ ኢለሏህ” ዕወቁ በተባሉ ጊዜ የሚኮሩ ዕጣ ፋንታቸው ጀሃነም ነው፦
37፥35 እነርሱ *"ከአላህ ሌላ አምላክ የለም"* በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበሩ፡፡ إِنَّهُمْ كَانُوٓا۟ إِذَا قِيلَ لَهُمْ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا ٱللَّهُ يَسْتَكْبِرُونَ
ከሊመቱል-ዐቂዳህ “የመጠበቂያዋ ቃል” ስትሆን እርሷን አስይዙ ተብለናል፦
48፥24 *“መጠበቂያይቱንም ቃል አሰያዛቸው”*። በእርሷም ተገቢዎች ባለቤቶቿም ነበሩ። አላህ በነገሩ ሁሉ አዋቂ ነው። وَأَلْزَمَهُمْ كَلِمَةَ التَّقْوَىٰ وَكَانُوا أَحَقَّ بِهَا وَأَهْلَهَا ۚ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
ዐቂዳን የተገነዘበ ሰው እብሪትና ትእቢት ያለበት አባይና ወላዋይ ካልሆነ በስተቀር ሚሽነሪዎች ወደዘረጉት ጽርፈት አይገባም። የዚህ መጣጥፍ አላማ እንደ እኔ ጭላንጭል ዕውቀት ያላቸው ልጆች በዚህ የኩፍር ጽርፈት ሰለባ እንዳይሆኑ የቀለም ቀንድ ከነከሱ ምሁራኖቻችን ስንክሳር ዕውቀት ይዘው ልጓም እንዲያበጁ እንዲረዳ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
2፥256 *በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
31፥22 *እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُور
“የሰጠ” ለሚለው ቃል የገባው “ዩሥሊም” يُسْلِمْ ሲሆን “ሙሥሊም” مُسْلِم እና “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚሉት ቃላት ከረባበት “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል የመጣ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሰው ሢሠልም ጠንካራን ዘለበት ይጨብጣል፤ ይህም በጣዖት መካድ እና በአላህ ማመን ነው፤ የኢሥላም አስኳሉ ተህሊል ነው፤ “ተህሊል” تهليل ማለት “ላ ኢላሀ ኢለሏህ” لَا إِلَـٰهَ إِلَّا الله ማለት ነው፤ የዕውቀትን መጀመሪያም “ላ ኢላሀ ኢለሏህን” ማወቅ ነው፤ ይህንን የሚያውቁ ኾነው በእውነት የመሰከሩት እድለኛ ናቸው፦
47፥19 *እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ*፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
43፥86* እነዚያም ከአላህ ሌላ የሚግገዟቸው እነርሱ የሚያውቁ ኾነው በእውነት ከመሰከሩት በስተቀር* ምልጃን አይችሉም፡፡ وَلَا يَمْلِكُ الَّذِينَ يَدْعُونَ مِن دُونِهِ الشَّفَاعَةَ إِلَّا مَن شَهِدَ بِالْحَقِّ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
“ላ ኢላሀ ኢለሏህ” ዕወቁ በተባሉ ጊዜ የሚኮሩ ዕጣ ፋንታቸው ጀሃነም ነው፦
37፥35 እነርሱ *"ከአላህ ሌላ አምላክ የለም"* በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበሩ፡፡ إِنَّهُمْ كَانُوٓا۟ إِذَا قِيلَ لَهُمْ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا ٱللَّهُ يَسْتَكْبِرُونَ
ከሊመቱል-ዐቂዳህ “የመጠበቂያዋ ቃል” ስትሆን እርሷን አስይዙ ተብለናል፦
48፥24 *“መጠበቂያይቱንም ቃል አሰያዛቸው”*። በእርሷም ተገቢዎች ባለቤቶቿም ነበሩ። አላህ በነገሩ ሁሉ አዋቂ ነው። وَأَلْزَمَهُمْ كَلِمَةَ التَّقْوَىٰ وَكَانُوا أَحَقَّ بِهَا وَأَهْلَهَا ۚ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
ዐቂዳን የተገነዘበ ሰው እብሪትና ትእቢት ያለበት አባይና ወላዋይ ካልሆነ በስተቀር ሚሽነሪዎች ወደዘረጉት ጽርፈት አይገባም። የዚህ መጣጥፍ አላማ እንደ እኔ ጭላንጭል ዕውቀት ያላቸው ልጆች በዚህ የኩፍር ጽርፈት ሰለባ እንዳይሆኑ የቀለም ቀንድ ከነከሱ ምሁራኖቻችን ስንክሳር ዕውቀት ይዘው ልጓም እንዲያበጁ እንዲረዳ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዐረቢኛ ቁርኣን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
39፥28 *መዛባት የሌለበት ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን አብራራነው*፡፡ ሊጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ قُرْآنًا عَرَبِيًّا غَيْرَ ذِي عِوَجٍ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ
ኢሥልምና ዱር ሙሥሊሙ ሐሩር እንዲሆን ቀን ከሌሊት ደፋ ቀና፥ ጠብ እርግፍ የሚሉት አግድም አደግ ዕውቀት ያላቸው ሚሽነሪዎች፦ "ቁርኣን ውስጥ ዐረቢኛ ያልሆኑ ባዕድ ቋንቋ ቃላት አሉ" ይላሉ፤ እኛ ደግሞ በተቃራኒው ቁርኣን ዐረቢኛ እንጂ የአዕጀሚኛ ቋንቋ ቃላት የለውም ብለን ክፉኛ እንሞግታለን፤ ጥሬውን ከብስል ምርቱን ከእንክርዳር የሚለዩ ሊሂቃን፦ “ ነገርን ከሥሩ ውኃን ከጡሩ” እንደሚሉት ኢንሻላህ ቁርኣንን ከሥሩ በማስተንተን እንጀምር። አምላካችን አላህ ቁርኣንን ዐረቢኛ አድርጎ አወረደው፤ ቁርኣን በዐረብኛ የተነገረ ፍትሕ ነው፦
43፥3 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
13፥37 *እንደዚሁ በዐረብኛ የተነገረ ፍትሕ ሲኾን አወረድነው*፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَنزَلْنَاهُ حُكْمًا عَرَبِيًّا
"ዐረቢይ" عَرَبِيّ ማለት "ዐረብኛ" ማለት ሲሆን በሥነ-ሰዋስው "ገላጭ" ነው፤ ቁርኣን ዐረቢኛ ሆኖ ነው የወረደው፤ ከዐረቢኛው ቁርኣን ውጪ ያሉት የአማርኛ፣ የእንግሊዝኛ፣ የፈረንሳይኛ፣ የስውዲንኛ መጽሐፎች ቁርኣን ሳይሆኑ የቁርኣን ትርጉም ናቸው፦
41፥3 አንቀጾቹ የተብራሩ የኾነ መጽሐፍ ነው፡፡ *ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን ለሚያውቁ ሕዝቦች የተብራራ ነው*፡፡ كِتَابٌ فُصِّلَتْ آيَاتُهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
20፥113 *እንደዚሁም ዐረብኛ ቁርኣን ኾኖ አወረድነው*፡፡ አላህንም ይፈሩ ዘንድ ወይም ለእነርሱ ግሣጼን ያድስላቸው ዘንድ ከዛቻ ደጋግመን በውስጡ ገለጽን፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا وَصَرَّفْنَا فِيهِ مِنَ الْوَعِيدِ لَعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ أَوْ يُحْدِثُ لَهُمْ ذِكْرًا
39፥28 *መዛባት የሌለበት ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን አብራራነው*፡፡ ሊጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ قُرْآنًا عَرَبِيًّا غَيْرَ ذِي عِوَجٍ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ
26፥194 *ከአስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ በልብህ ላይ አወረደው*፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِين
26፥195 *ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ*፡፡ بِلِسَانٍ عَرَبِيٍّ مُّبِينٍ
ቁርኣን የወረደው መዛባት በሌለበት ዐረብኛ ነው፤ ይህም "ሙቢን" ነው፤ "ሙቢን" مُّبِين ማለት "clear" ማለት ነው። "ሙቢን" የሚለው ቃል "ግልጽ ከሓዲ" "ግልጽ ጠላት" "ግልጽ እባብ" "ግልጽ አስጠንቃቂ" "ግልጽ ብርሃን" "ግልጽ ስልጣን" በሚል መጥቷል፦
43፥15 ከባሮቹም ለእርሱ ቁራጭን አደረጉለት፡፡ ሰው በእርግጥ *"ግልጽ"* ከሓዲ ነው፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ
43፥62 ሰይጣንም አያግዳችሁ፡፡ እርሱ ለእናንተ *"ግልጽ"* ጠላት ነውና፡፡ وَلَا يَصُدَّنَّكُمُ الشَّيْطَانُ ۖ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
7፥107 በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ *"ግልጽ"* እባብ ኾነች፡፡ فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ
22፥49 «እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ለእናንተ *"ግልጽ"* አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّمَا أَنَا لَكُمْ نَذِيرٌ مُّبِينٌ
11፥96 ሙሳንም በተዓምራታችንና *"በግልጽ"* ብርሃን በእርግጥ ላክነው፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِآيَاتِنَا وَسُلْطَانٍ مُّبِينٍ
4፥153 ሙሳንም *"ግልጽ"* ስልጣንን ሰጠነው፡፡ وَآتَيْنَا مُوسَىٰ سُلْطَانًا مُّبِينًا
"ግልጽ" የሚለውን ቃል "ንጹህ" እያልን ከተረጎምነው "ንጹህ ከሓዲ" "ንጹህ ጠላት" "ንጹህ እባብ" "ንጹህ አስጠንቃቂ" "ንጹህ ብርሃን" "ንጹህ ስልጣን" ትርጉም አይሰጥም። "ንጹህ" ለሚለቅ ቃል ቁርኣኑ ያስቀመጠው "ጠሁር" طَهُور ነው፦
25፥48 እርሱም ያ ነፋሶችን አብሳሪዎች ሲኾኑ ከዝናሙ በስተፊት የላከ ነው፡፡ ከሰማይም *"ንጹህ"* ውሃን አወረድን፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَرْسَلَ الرِّيَاحَ بُشْرًا بَيْنَ يَدَيْ رَحْمَتِهِ ۚ وَأَنزَلْنَا مِنَ السَّمَاءِ مَاءً طَهُورًا
ጌታችን አላህ ቁርኣንን በነቢያችን"ﷺ" ጊዜ በወቅቱ በነበረውን "ግልጽ" ዐረቢኛ ነው ያወረደው፤ በሌላ ቋንቋ ሙዳየ-ቃላት በወቅቱ አላወረደም፦
26፥198 *ከአዕጀሞች ባንዱ ላይ ባወረድነውም ኖሮ*፤ وَلَوْ نَزَّلْنَاهُ عَلَىٰ بَعْضِ الْأَعْجَمِينَ
26፥199 *በእነርሱ ላይ ባነበበውም በእርሱ አማኞች አይኾኑም ነበር*፡፡ فَقَرَأَهُ عَلَيْهِم مَّا كَانُوا بِهِ مُؤْمِنِينَ
41፥44 *በአዕጀምኛ የኾነ ቁርኣን ባደረግነው ኖሮ አንቀጾቹ «በምናውቀው ቋንቋ አይብራሩም ኖሯልን? ቁርኣኑ አዕጀምኛና መልክተኛው ዐረባዊ ይኾናልን?» ባሉ ነበር"*፤ እርሱ ለእነዚያ ለአመኑት መምሪያና መፈወሻ ነው፡፡ እነዚያም የማያምኑት በጆሮዎቻቸው ውስጥ ድንቁርና ነው፤ አይሰሙትም፡፡ እነርሱም በእነርሱ ላይ እውርነት ነው፡፡ እነዚያ ከሩቅ ስፍራ እንደሚጥጠሩ ናቸው፡፡ وَلَوْ جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا أَعْجَمِيًّا لَّقَالُوا لَوْلَا فُصِّلَتْ آيَاتُهُ ۖ أَأَعْجَمِيٌّ وَعَرَبِيٌّ ۗ قُلْ هُوَ لِلَّذِينَ آمَنُوا هُدًى وَشِفَاءٌ ۖ وَالَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ فِي آذَانِهِمْ وَقْرٌ وَهُوَ عَلَيْهِمْ عَمًى ۚ أُولَـٰئِكَ يُنَادَوْنَ مِن مَّكَانٍ بَعِيدٍ
16፥103 እነርሱም፦ *«እርሱን ቁርኣንን የሚያስተምረው ሰው ብቻ ነው» ማለታቸውን በእርግጥ እናውቃለን፡፡ የዚያ ወደ እርሱ የሚያስጠጉበት ሰው ቋንቋ "አዕጀም" ነው፡፡ ይህ ቁርአን ግን ግልጽ ዐረብኛ ቋንቋ ነው*፡፡ وَلَقَدْ نَعْلَمُ أَنَّهُمْ يَقُولُونَ إِنَّمَا يُعَلِّمُهُ بَشَرٌ ۗ لِّسَانُ الَّذِي يُلْحِدُونَ إِلَيْهِ أَعْجَمِيٌّ وَهَـٰذَا لِسَانٌ عَرَبِيٌّ مُّبِينٌ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
39፥28 *መዛባት የሌለበት ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን አብራራነው*፡፡ ሊጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ قُرْآنًا عَرَبِيًّا غَيْرَ ذِي عِوَجٍ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ
ኢሥልምና ዱር ሙሥሊሙ ሐሩር እንዲሆን ቀን ከሌሊት ደፋ ቀና፥ ጠብ እርግፍ የሚሉት አግድም አደግ ዕውቀት ያላቸው ሚሽነሪዎች፦ "ቁርኣን ውስጥ ዐረቢኛ ያልሆኑ ባዕድ ቋንቋ ቃላት አሉ" ይላሉ፤ እኛ ደግሞ በተቃራኒው ቁርኣን ዐረቢኛ እንጂ የአዕጀሚኛ ቋንቋ ቃላት የለውም ብለን ክፉኛ እንሞግታለን፤ ጥሬውን ከብስል ምርቱን ከእንክርዳር የሚለዩ ሊሂቃን፦ “ ነገርን ከሥሩ ውኃን ከጡሩ” እንደሚሉት ኢንሻላህ ቁርኣንን ከሥሩ በማስተንተን እንጀምር። አምላካችን አላህ ቁርኣንን ዐረቢኛ አድርጎ አወረደው፤ ቁርኣን በዐረብኛ የተነገረ ፍትሕ ነው፦
43፥3 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
13፥37 *እንደዚሁ በዐረብኛ የተነገረ ፍትሕ ሲኾን አወረድነው*፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَنزَلْنَاهُ حُكْمًا عَرَبِيًّا
"ዐረቢይ" عَرَبِيّ ማለት "ዐረብኛ" ማለት ሲሆን በሥነ-ሰዋስው "ገላጭ" ነው፤ ቁርኣን ዐረቢኛ ሆኖ ነው የወረደው፤ ከዐረቢኛው ቁርኣን ውጪ ያሉት የአማርኛ፣ የእንግሊዝኛ፣ የፈረንሳይኛ፣ የስውዲንኛ መጽሐፎች ቁርኣን ሳይሆኑ የቁርኣን ትርጉም ናቸው፦
41፥3 አንቀጾቹ የተብራሩ የኾነ መጽሐፍ ነው፡፡ *ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን ለሚያውቁ ሕዝቦች የተብራራ ነው*፡፡ كِتَابٌ فُصِّلَتْ آيَاتُهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
20፥113 *እንደዚሁም ዐረብኛ ቁርኣን ኾኖ አወረድነው*፡፡ አላህንም ይፈሩ ዘንድ ወይም ለእነርሱ ግሣጼን ያድስላቸው ዘንድ ከዛቻ ደጋግመን በውስጡ ገለጽን፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا وَصَرَّفْنَا فِيهِ مِنَ الْوَعِيدِ لَعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ أَوْ يُحْدِثُ لَهُمْ ذِكْرًا
39፥28 *መዛባት የሌለበት ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን አብራራነው*፡፡ ሊጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ قُرْآنًا عَرَبِيًّا غَيْرَ ذِي عِوَجٍ لَّعَلَّهُمْ يَتَّقُونَ
26፥194 *ከአስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ በልብህ ላይ አወረደው*፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِين
26፥195 *ግልጽ በኾነ ዐረብኛ ቋንቋ*፡፡ بِلِسَانٍ عَرَبِيٍّ مُّبِينٍ
ቁርኣን የወረደው መዛባት በሌለበት ዐረብኛ ነው፤ ይህም "ሙቢን" ነው፤ "ሙቢን" مُّبِين ማለት "clear" ማለት ነው። "ሙቢን" የሚለው ቃል "ግልጽ ከሓዲ" "ግልጽ ጠላት" "ግልጽ እባብ" "ግልጽ አስጠንቃቂ" "ግልጽ ብርሃን" "ግልጽ ስልጣን" በሚል መጥቷል፦
43፥15 ከባሮቹም ለእርሱ ቁራጭን አደረጉለት፡፡ ሰው በእርግጥ *"ግልጽ"* ከሓዲ ነው፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ
43፥62 ሰይጣንም አያግዳችሁ፡፡ እርሱ ለእናንተ *"ግልጽ"* ጠላት ነውና፡፡ وَلَا يَصُدَّنَّكُمُ الشَّيْطَانُ ۖ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
7፥107 በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ *"ግልጽ"* እባብ ኾነች፡፡ فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ
22፥49 «እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ለእናንተ *"ግልጽ"* አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ» በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّمَا أَنَا لَكُمْ نَذِيرٌ مُّبِينٌ
11፥96 ሙሳንም በተዓምራታችንና *"በግልጽ"* ብርሃን በእርግጥ ላክነው፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِآيَاتِنَا وَسُلْطَانٍ مُّبِينٍ
4፥153 ሙሳንም *"ግልጽ"* ስልጣንን ሰጠነው፡፡ وَآتَيْنَا مُوسَىٰ سُلْطَانًا مُّبِينًا
"ግልጽ" የሚለውን ቃል "ንጹህ" እያልን ከተረጎምነው "ንጹህ ከሓዲ" "ንጹህ ጠላት" "ንጹህ እባብ" "ንጹህ አስጠንቃቂ" "ንጹህ ብርሃን" "ንጹህ ስልጣን" ትርጉም አይሰጥም። "ንጹህ" ለሚለቅ ቃል ቁርኣኑ ያስቀመጠው "ጠሁር" طَهُور ነው፦
25፥48 እርሱም ያ ነፋሶችን አብሳሪዎች ሲኾኑ ከዝናሙ በስተፊት የላከ ነው፡፡ ከሰማይም *"ንጹህ"* ውሃን አወረድን፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَرْسَلَ الرِّيَاحَ بُشْرًا بَيْنَ يَدَيْ رَحْمَتِهِ ۚ وَأَنزَلْنَا مِنَ السَّمَاءِ مَاءً طَهُورًا
ጌታችን አላህ ቁርኣንን በነቢያችን"ﷺ" ጊዜ በወቅቱ በነበረውን "ግልጽ" ዐረቢኛ ነው ያወረደው፤ በሌላ ቋንቋ ሙዳየ-ቃላት በወቅቱ አላወረደም፦
26፥198 *ከአዕጀሞች ባንዱ ላይ ባወረድነውም ኖሮ*፤ وَلَوْ نَزَّلْنَاهُ عَلَىٰ بَعْضِ الْأَعْجَمِينَ
26፥199 *በእነርሱ ላይ ባነበበውም በእርሱ አማኞች አይኾኑም ነበር*፡፡ فَقَرَأَهُ عَلَيْهِم مَّا كَانُوا بِهِ مُؤْمِنِينَ
41፥44 *በአዕጀምኛ የኾነ ቁርኣን ባደረግነው ኖሮ አንቀጾቹ «በምናውቀው ቋንቋ አይብራሩም ኖሯልን? ቁርኣኑ አዕጀምኛና መልክተኛው ዐረባዊ ይኾናልን?» ባሉ ነበር"*፤ እርሱ ለእነዚያ ለአመኑት መምሪያና መፈወሻ ነው፡፡ እነዚያም የማያምኑት በጆሮዎቻቸው ውስጥ ድንቁርና ነው፤ አይሰሙትም፡፡ እነርሱም በእነርሱ ላይ እውርነት ነው፡፡ እነዚያ ከሩቅ ስፍራ እንደሚጥጠሩ ናቸው፡፡ وَلَوْ جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا أَعْجَمِيًّا لَّقَالُوا لَوْلَا فُصِّلَتْ آيَاتُهُ ۖ أَأَعْجَمِيٌّ وَعَرَبِيٌّ ۗ قُلْ هُوَ لِلَّذِينَ آمَنُوا هُدًى وَشِفَاءٌ ۖ وَالَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ فِي آذَانِهِمْ وَقْرٌ وَهُوَ عَلَيْهِمْ عَمًى ۚ أُولَـٰئِكَ يُنَادَوْنَ مِن مَّكَانٍ بَعِيدٍ
16፥103 እነርሱም፦ *«እርሱን ቁርኣንን የሚያስተምረው ሰው ብቻ ነው» ማለታቸውን በእርግጥ እናውቃለን፡፡ የዚያ ወደ እርሱ የሚያስጠጉበት ሰው ቋንቋ "አዕጀም" ነው፡፡ ይህ ቁርአን ግን ግልጽ ዐረብኛ ቋንቋ ነው*፡፡ وَلَقَدْ نَعْلَمُ أَنَّهُمْ يَقُولُونَ إِنَّمَا يُعَلِّمُهُ بَشَرٌ ۗ لِّسَانُ الَّذِي يُلْحِدُونَ إِلَيْهِ أَعْجَمِيٌّ وَهَـٰذَا لِسَانٌ عَرَبِيٌّ مُّبِينٌ
ነቢያችን"ﷺ" ሥርወ-ዘውጋቸው "ዐረቢኛ" ነው፤ እርሳቸውም ዐረባዊ ስለሆነ ቁርኣኑም ዐረቢኛ ነው፤ እርሳቸውም ሆነ ቁርኣን "አዕጀሚይ" አይደሉም፤ "አዕጀሚይ" أَعْجَمِىّ ማለት "ባዕድ"foreign" ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" ባዕድ የሆነ ነቢይ ቢሆኑ ኖሮ ዐረቦች ለማመን ይቸገሩ ነበር፤ ነቢዩን"ﷺ" ዐረባዊ ቁርኣንን አዕጀሚኛ ቢሆን ኖሮ "በምናውቀው ቋንቋ አይብራሩም ኖሯልን? ቁርኣኑ አዕጀምኛና መልክተኛው ዐረባዊ ይኾናልን?" ባሉ ነበር፤ ነገር ግን ይህ ቁርኣን ግልጽ ዐረቢኛ ነው። ቁሬሾች ለነቢያችን"ﷺ" ቁርኣንን አስተማረው የሚሉት ዕብራዊ፣ ፋርሳዊ፣ ሮማናዊ ወዘተ ነው፤ እነርሱም፦ " ይህ ቁርኣን እርሱ (ነቢያችንን) የቀጠፈው፥ በእርሱም ላይ ሌሎች ሕዝቦች ያገዙት የኾነ ውሸት እንጂ ሌላ አይደለም" አሉ፤ ጭራሽ ስለ ትንሳኤ እሳቤ የሚናገረውን አንቀጽ፦ "የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናት፡፡ አስጻፋት፡፡ እርሷም በእርሱ ላይ ጧትና ማታ ትነበብለታለች" አሉ፤ አምላካችን አላህም፦ "ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው" በላቸው በማለት ምላሽ ሰጠ፦
25፥4 *እነዚያም የካዱት ይህ ቁርኣን እርሱ የቀጠፈው፥ በእርሱም ላይ ሌሎች ሕዝቦች ያገዙት የኾነ ውሸት እንጂ ሌላ አይደለም አሉ*፡፡ በእርግጥም በደልንና እብለትን ሠሩ፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا إِفْكٌ افْتَرَاهُ وَأَعَانَهُ عَلَيْهِ قَوْمٌ آخَرُونَ ۖ فَقَدْ جَاءُوا ظُلْمًا وَزُورًا
25፥5 *አሉም «የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናት፡፡ አስጻፋት፡፡ እርሷም በእርሱ ላይ ጧትና ማታ ትነበብለታለች*፡፡» وَقَالُوا أَسَاطِيرُ الْأَوَّلِينَ اكْتَتَبَهَا فَهِيَ تُمْلَىٰ عَلَيْهِ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው*፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
ግን ይህ ቁርኣን ባዕድ ቋንቋ የለበትም። በዚህ ጊዜ ነው ሚሽነሪዎች፦ "ቁርኣን ውስጥ ዐረቢኛ ያልሆኑ ባዕድ የሆኑ ሙዳያ-ቃላት ጀሃነም፣ አደም፣ ኢብራሂም፣ መርየም፣ ሙሳ ወዘተ ቃላት አሉ" ብለው ይሞግታሉ፤ እነዚህ ቃላት ቁርኣን ከመውረዱ፥ ነቢያችን"ﷺ" ነቢይ ከመሆናቸው በፊት ዐረቢኛ ውስጥ ገብተው ዐረቢኛ የሆኑ ቃላት ናቸው። ሚሽነሪዎች የሚሉት ዐረቢኛ "ያልሆኑ" ነው፤ እኛም የምንለው ደግሞ ዐረቢኛ "የሆኑ" ነው፤ በሥነ-ቋንቋ ጥናት የዐረቢኛ ቋንቋን መሠረቱ "ግንደ-ሴማዊ ቋንቋ"Central Semitic language" ነው፤ እዚህ ቤተሰብ ውስጥ ያሉት የቋንቋዎች ቃላት ተዋራራሽ ሆነው የቋንቋው ቃላት ይሆናሉ፤ ለዐረቢኛ ቋንቋ ሥረ-መሠረቱ ቅድመ-ዐረቢኛ"proto-Arabic" የሴም እንብርት የሆነው ዐረማይክ ነው። ሴማዊ ቤተሰብ ውስጥ ያሉት ዐረማይክ፣ ዐካድ፣ ዕብራይስጥ፣ ግዕዝ ወዘተ የቃላት መመሳሰል የሚታይባቸው ይህ የቃላት መወራረስ"Nativization" ነው።
ይህን ካየን ዘንዳ በጥንት ጊዜ ቁርኣን ከመውረዱ፥ ነቢያችን"ﷺ" ነቢይ ከመሆናቸው በፊት ዐረቢኛ ውስጥ ገብተው ዐረቢኛ የሆኑ ቃላት በሥነ-ቋንቋ ጥናት "ሙዐረብ" مُعَرَّب ማለትም "ዐረቢኛ የሆኑ" ይባላሉ፤ አንድ ቃል ከዐረቢኛ ግስ መደብ እና ከዐረቢኛ ስም መደብ ሲረባ “ሙሽተቅ” مُشتَق ሲባል ነገር ግን አንድ ቃል ከዐረቢኛ ግስ መደብ እና ከዐረቢኛ ስም መደብ የማይረባ ከሆነ “ጃሚድ” جامِد ይባላል፤ ሙዐረብ ቃላት ጃሚድ ናቸው። ስለዚህ ቁርኣን በሚወርድበት እና ነቢያችን"ﷺ" ነቢይ በሆኑበት ጊዜ ከዐረቢኛ ውጪ የሆኑና ዐረቢኛ "ያልሆኑ" ቁርኣን ውስጥ የገቡ የባዕድ ቋንቋ ሙዳየ-ቃላት አንዳች የሉም ብለን በሙሉ ልብ እንናገራለን። አለ የሚል ተሟጋች ካለ የታሪክ፣ የሥነ-ቅርፅ፣ የቋንቋ እና የሰዋስው መረጃና ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅበታል።
ለምሳሌ ወሒድ ንጹህ አማርኛ ነው የሚናገረው ቢባል ዐረቢኛ፣ ፈረሳይኛ፣ ስውዲንኛ እና እንግሊዝኛ አልቀላቀለም ማለት ነው እንጂ ወሒድ ከመፈጠሩ ከረጅም ዓመታት በፊት አማርኛ የሆኑ ሥርና መሠረታቸው ሌላ የሆኑ የአማርኛ ቃላት አይጠቀም ማለት አይደለም። ለምሳሌ ፈረሳይኛ የነበሩ ቃላት ኦፊሴል፣ ሞኖፖል፣ ሌጋሲዮን፣ ኦፕራሲዮን፣ ቡፌ፣ ካፌ ወይም ጣሊያንኛ የነበሩ ቃላት ፓስታ፣ ማካሮኒ፣ ላዛኛ፣ ስልስ፣ አሮስቶ፣ ፋብሪካ፣ ጋዜጣ፣ ፉርኖ፣ ፍሬን፣ ፒንሳ ወዘተ አማርኛ የሆኑ ቃላት አይጠቀምም ማለት አይደለም። ከላይ ያለውን የቀርኣን ሙዐረብ በዚህ መልክና ልክ፥ ስሌትና ቀመር መረዳት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
25፥4 *እነዚያም የካዱት ይህ ቁርኣን እርሱ የቀጠፈው፥ በእርሱም ላይ ሌሎች ሕዝቦች ያገዙት የኾነ ውሸት እንጂ ሌላ አይደለም አሉ*፡፡ በእርግጥም በደልንና እብለትን ሠሩ፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا إِفْكٌ افْتَرَاهُ وَأَعَانَهُ عَلَيْهِ قَوْمٌ آخَرُونَ ۖ فَقَدْ جَاءُوا ظُلْمًا وَزُورًا
25፥5 *አሉም «የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናት፡፡ አስጻፋት፡፡ እርሷም በእርሱ ላይ ጧትና ማታ ትነበብለታለች*፡፡» وَقَالُوا أَسَاطِيرُ الْأَوَّلِينَ اكْتَتَبَهَا فَهِيَ تُمْلَىٰ عَلَيْهِ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
25፥6 *«ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው*፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
ግን ይህ ቁርኣን ባዕድ ቋንቋ የለበትም። በዚህ ጊዜ ነው ሚሽነሪዎች፦ "ቁርኣን ውስጥ ዐረቢኛ ያልሆኑ ባዕድ የሆኑ ሙዳያ-ቃላት ጀሃነም፣ አደም፣ ኢብራሂም፣ መርየም፣ ሙሳ ወዘተ ቃላት አሉ" ብለው ይሞግታሉ፤ እነዚህ ቃላት ቁርኣን ከመውረዱ፥ ነቢያችን"ﷺ" ነቢይ ከመሆናቸው በፊት ዐረቢኛ ውስጥ ገብተው ዐረቢኛ የሆኑ ቃላት ናቸው። ሚሽነሪዎች የሚሉት ዐረቢኛ "ያልሆኑ" ነው፤ እኛም የምንለው ደግሞ ዐረቢኛ "የሆኑ" ነው፤ በሥነ-ቋንቋ ጥናት የዐረቢኛ ቋንቋን መሠረቱ "ግንደ-ሴማዊ ቋንቋ"Central Semitic language" ነው፤ እዚህ ቤተሰብ ውስጥ ያሉት የቋንቋዎች ቃላት ተዋራራሽ ሆነው የቋንቋው ቃላት ይሆናሉ፤ ለዐረቢኛ ቋንቋ ሥረ-መሠረቱ ቅድመ-ዐረቢኛ"proto-Arabic" የሴም እንብርት የሆነው ዐረማይክ ነው። ሴማዊ ቤተሰብ ውስጥ ያሉት ዐረማይክ፣ ዐካድ፣ ዕብራይስጥ፣ ግዕዝ ወዘተ የቃላት መመሳሰል የሚታይባቸው ይህ የቃላት መወራረስ"Nativization" ነው።
ይህን ካየን ዘንዳ በጥንት ጊዜ ቁርኣን ከመውረዱ፥ ነቢያችን"ﷺ" ነቢይ ከመሆናቸው በፊት ዐረቢኛ ውስጥ ገብተው ዐረቢኛ የሆኑ ቃላት በሥነ-ቋንቋ ጥናት "ሙዐረብ" مُعَرَّب ማለትም "ዐረቢኛ የሆኑ" ይባላሉ፤ አንድ ቃል ከዐረቢኛ ግስ መደብ እና ከዐረቢኛ ስም መደብ ሲረባ “ሙሽተቅ” مُشتَق ሲባል ነገር ግን አንድ ቃል ከዐረቢኛ ግስ መደብ እና ከዐረቢኛ ስም መደብ የማይረባ ከሆነ “ጃሚድ” جامِد ይባላል፤ ሙዐረብ ቃላት ጃሚድ ናቸው። ስለዚህ ቁርኣን በሚወርድበት እና ነቢያችን"ﷺ" ነቢይ በሆኑበት ጊዜ ከዐረቢኛ ውጪ የሆኑና ዐረቢኛ "ያልሆኑ" ቁርኣን ውስጥ የገቡ የባዕድ ቋንቋ ሙዳየ-ቃላት አንዳች የሉም ብለን በሙሉ ልብ እንናገራለን። አለ የሚል ተሟጋች ካለ የታሪክ፣ የሥነ-ቅርፅ፣ የቋንቋ እና የሰዋስው መረጃና ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅበታል።
ለምሳሌ ወሒድ ንጹህ አማርኛ ነው የሚናገረው ቢባል ዐረቢኛ፣ ፈረሳይኛ፣ ስውዲንኛ እና እንግሊዝኛ አልቀላቀለም ማለት ነው እንጂ ወሒድ ከመፈጠሩ ከረጅም ዓመታት በፊት አማርኛ የሆኑ ሥርና መሠረታቸው ሌላ የሆኑ የአማርኛ ቃላት አይጠቀም ማለት አይደለም። ለምሳሌ ፈረሳይኛ የነበሩ ቃላት ኦፊሴል፣ ሞኖፖል፣ ሌጋሲዮን፣ ኦፕራሲዮን፣ ቡፌ፣ ካፌ ወይም ጣሊያንኛ የነበሩ ቃላት ፓስታ፣ ማካሮኒ፣ ላዛኛ፣ ስልስ፣ አሮስቶ፣ ፋብሪካ፣ ጋዜጣ፣ ፉርኖ፣ ፍሬን፣ ፒንሳ ወዘተ አማርኛ የሆኑ ቃላት አይጠቀምም ማለት አይደለም። ከላይ ያለውን የቀርኣን ሙዐረብ በዚህ መልክና ልክ፥ ስሌትና ቀመር መረዳት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ቴኦክራሲ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፤ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው። “ፓለቲካ” πολιτικά የሚለው የግሪክ ቃል “ፓሊቲኮስ” πολιτικός ማለትም “ዜግነት”citizen” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ፓሊስ” πόλις ማለትም “ከተማ” እና “ፓሊተስ” πολίτης ማለትም “ፓሊስይ” ያቀፈ የአስተዳደር ጥበብ ነው፤ በጥንቷ ሄለናዊ ግሪክ ከተማ የምትመራበት ፓሊሲይ ፓለቲካ ይባል ነበር። በጥቅሉ ፓለቲካ ማለት በፓሊስይ ማለትም በመርሕ ዜጎችም የሚመራ ሥነ-መንግሥት ጥናት ነው፤ ሕገ-መንግሥት”constitution” ማለት ደግሞ የመንግሥት መርሕ፣ ሕግ እና መመሪያ ነው፤ “መንግሥት” አገዛዝ” “ኃይል” “ሥልጣን” በግሪክ “ክራቶስ” κράτος ይባላል፤ “ክራሲ” የሚለው ቃል “ክራቶስ” ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን የመንግሥት ቅርፅ መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ሲመጣ የተለያየ የመንግሥት እርከን ይሆናል፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ፕሉቶ-ክራሲ”
“ፕሉቶ-ክራሲ” ማለት “የሃብት አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ፕሉቶስ” πλοῦτος ማለት “ሃብት” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ሃብት ያላቸው ሃብታሞች ሃብት ስላላቸው በሃብታቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሁለት
“አርስቶ-ክራሲ”
“አርስቶ-ክራሲ” ማለት “የልዕልና አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አርስቶስ” ἄριστος ማለት “ልዕልና” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ልዕልና ያላቸው ልዑላን በልዕልናቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ እኛ ምርጥ ዘር ነን የሚል አቋም አላቸው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሥስት
“አውቶ-ክራሲ”
“አውቶ-ክራሲ” ማለት “የኃይል አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አውቶስ” αὐτός ማለት “ኃይል” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ኃይል ያላቸው ኃያላን በኃይላቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በተለይ የሞናርኪስም እሳቤ በሳውዲ፣ በዖማን፣ በሲዊዘርላድ፣ በደቡብ ኮርያ ወዘተ ያለ እሳቤ ነው፤ ይህ እሳቤ እየወደቀ ነው፤ ቅርብ ቀን ኢንሻላህ ሙሉ ለሙሉ ይወድቃል።
ነጥብ አራት
“ዲሞ-ክራሲ”
“ዲሞ-ክራሲ” ማለት “የሕዝብ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ዴሞስ” δημο ማለት “ሕዝብ” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በሕዝብ ምርጫ በተወካዮች ምክር ቤት ወይም በክልል ምክር ቤት ውስጥ የተመረጠው ሰው የሚገዛበት ሥርዓት ነው፤ ሕገ-መንግሥቱን የሚያረቁት ከአእምሮ አፍልቀው ነው።
ነጥብ አምስት
“ቴክኖ-ክራሲ”
“ቴክኖ-ክራሲ” ማለት “የሙያ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴክኖስ” τέχνη ማለት “ሙያ”skill” ወይም “እደ-ሙያ”craft” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በእያንዳንዱ ሚኒስትሪ ሚኒስቴ መሆን ያለበት የሙያው ባለቤት ነው የሚል እሳቤ ነው፤ ለምሳሌ በጤና ሚኒስትሪ ሜዲካል ያጠና ዶክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር ፔዳጎጂ ያጠና ሚኒስተር፣ በግብርና ሚኒስትሪ ግብርና ያጠና ሚኒስቴር ወዘተ የሚመራበት እሳቤ ነው። “ሚንስትሪ” ማለት “አገልግሎት” ማለት ሲሆን “ሚንስተር” ማለት “አገልጋይ” ማለት ነው፤ ይህ እሳቤ በአንጻራዊ ተመራጭ ነው።
ነጥብ ሥድስት
“ቴኦ-ክራሲ”
“ቴኦ-ክራሲ” ማለት “የአምላክ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴኦስ” θεός ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ ከአንድ እስከ ስድስት ያየናቸው የአገዛዝ ቅርጽ ምክር ቤት ውስጥ ያሉትን ሕገ-መንግሥት የሚያረቁት ከሰው አእምሮ ነው፤ ነገር ግን በቴኦክራሲ ቅርጽ መመሪያው መለኮታዊ ብቻ ነው። “መጅሊስ” مجلس የሚለው የዐረቢኛ ቃል “ሲኖዶስ” σῠ́νοδος የሚለው የግሪክ ቃል ትርጉማቸው “ምክር ቤት”council” ማለት ነው፤ እዚህ ምክር ቤት ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ ሸሪዓህ ነው፤ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚለው ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም “ሕግ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፦
45፥18 *ከዚያም ከነገሩ ከሃይማኖት “በትክክለኛይቱ ሕግ” ላይ አደረግንህ*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ
5፥48 *ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን*፡፡ لِكُلٍّ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةً وَمِنْهَاجًا
አላህ ለሁሉም መልእክተኞች “ሕግ” እና “መንገድ” አድርጓል፤ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ማለትም “ፋና” ማለት ሲሆን “መንሃጅ” منہاج የሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው፤ ይህ ሕግ የሚዋቀረው ውቅር አራት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قرآن ማለትም የአላህ ቃል፣
2ኛ. “ሡናህ” سنة የነብያችን”ﷺ” ሰሒህ ሐዲስ፣
3ኛ. “ቂያሥ” قياس “ማመጣጠን”Analogy”
4ኛ. “ኢጅማዕ” إجماع ማለትም የዐሊሞች ስብስብ ናቸው።
ስለዚህ ፍርድ ከአላህ በወረደው ሕግ ይፈረዳል፦
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፤ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው። “ፓለቲካ” πολιτικά የሚለው የግሪክ ቃል “ፓሊቲኮስ” πολιτικός ማለትም “ዜግነት”citizen” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ፓሊስ” πόλις ማለትም “ከተማ” እና “ፓሊተስ” πολίτης ማለትም “ፓሊስይ” ያቀፈ የአስተዳደር ጥበብ ነው፤ በጥንቷ ሄለናዊ ግሪክ ከተማ የምትመራበት ፓሊሲይ ፓለቲካ ይባል ነበር። በጥቅሉ ፓለቲካ ማለት በፓሊስይ ማለትም በመርሕ ዜጎችም የሚመራ ሥነ-መንግሥት ጥናት ነው፤ ሕገ-መንግሥት”constitution” ማለት ደግሞ የመንግሥት መርሕ፣ ሕግ እና መመሪያ ነው፤ “መንግሥት” አገዛዝ” “ኃይል” “ሥልጣን” በግሪክ “ክራቶስ” κράτος ይባላል፤ “ክራሲ” የሚለው ቃል “ክራቶስ” ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን የመንግሥት ቅርፅ መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ሲመጣ የተለያየ የመንግሥት እርከን ይሆናል፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ፕሉቶ-ክራሲ”
“ፕሉቶ-ክራሲ” ማለት “የሃብት አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ፕሉቶስ” πλοῦτος ማለት “ሃብት” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ሃብት ያላቸው ሃብታሞች ሃብት ስላላቸው በሃብታቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሁለት
“አርስቶ-ክራሲ”
“አርስቶ-ክራሲ” ማለት “የልዕልና አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አርስቶስ” ἄριστος ማለት “ልዕልና” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ልዕልና ያላቸው ልዑላን በልዕልናቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ እኛ ምርጥ ዘር ነን የሚል አቋም አላቸው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሥስት
“አውቶ-ክራሲ”
“አውቶ-ክራሲ” ማለት “የኃይል አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አውቶስ” αὐτός ማለት “ኃይል” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ኃይል ያላቸው ኃያላን በኃይላቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በተለይ የሞናርኪስም እሳቤ በሳውዲ፣ በዖማን፣ በሲዊዘርላድ፣ በደቡብ ኮርያ ወዘተ ያለ እሳቤ ነው፤ ይህ እሳቤ እየወደቀ ነው፤ ቅርብ ቀን ኢንሻላህ ሙሉ ለሙሉ ይወድቃል።
ነጥብ አራት
“ዲሞ-ክራሲ”
“ዲሞ-ክራሲ” ማለት “የሕዝብ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ዴሞስ” δημο ማለት “ሕዝብ” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በሕዝብ ምርጫ በተወካዮች ምክር ቤት ወይም በክልል ምክር ቤት ውስጥ የተመረጠው ሰው የሚገዛበት ሥርዓት ነው፤ ሕገ-መንግሥቱን የሚያረቁት ከአእምሮ አፍልቀው ነው።
ነጥብ አምስት
“ቴክኖ-ክራሲ”
“ቴክኖ-ክራሲ” ማለት “የሙያ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴክኖስ” τέχνη ማለት “ሙያ”skill” ወይም “እደ-ሙያ”craft” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በእያንዳንዱ ሚኒስትሪ ሚኒስቴ መሆን ያለበት የሙያው ባለቤት ነው የሚል እሳቤ ነው፤ ለምሳሌ በጤና ሚኒስትሪ ሜዲካል ያጠና ዶክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር ፔዳጎጂ ያጠና ሚኒስተር፣ በግብርና ሚኒስትሪ ግብርና ያጠና ሚኒስቴር ወዘተ የሚመራበት እሳቤ ነው። “ሚንስትሪ” ማለት “አገልግሎት” ማለት ሲሆን “ሚንስተር” ማለት “አገልጋይ” ማለት ነው፤ ይህ እሳቤ በአንጻራዊ ተመራጭ ነው።
ነጥብ ሥድስት
“ቴኦ-ክራሲ”
“ቴኦ-ክራሲ” ማለት “የአምላክ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴኦስ” θεός ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ ከአንድ እስከ ስድስት ያየናቸው የአገዛዝ ቅርጽ ምክር ቤት ውስጥ ያሉትን ሕገ-መንግሥት የሚያረቁት ከሰው አእምሮ ነው፤ ነገር ግን በቴኦክራሲ ቅርጽ መመሪያው መለኮታዊ ብቻ ነው። “መጅሊስ” مجلس የሚለው የዐረቢኛ ቃል “ሲኖዶስ” σῠ́νοδος የሚለው የግሪክ ቃል ትርጉማቸው “ምክር ቤት”council” ማለት ነው፤ እዚህ ምክር ቤት ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ ሸሪዓህ ነው፤ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚለው ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም “ሕግ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፦
45፥18 *ከዚያም ከነገሩ ከሃይማኖት “በትክክለኛይቱ ሕግ” ላይ አደረግንህ*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ
5፥48 *ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን*፡፡ لِكُلٍّ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةً وَمِنْهَاجًا
አላህ ለሁሉም መልእክተኞች “ሕግ” እና “መንገድ” አድርጓል፤ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ማለትም “ፋና” ማለት ሲሆን “መንሃጅ” منہاج የሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው፤ ይህ ሕግ የሚዋቀረው ውቅር አራት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قرآن ማለትም የአላህ ቃል፣
2ኛ. “ሡናህ” سنة የነብያችን”ﷺ” ሰሒህ ሐዲስ፣
3ኛ. “ቂያሥ” قياس “ማመጣጠን”Analogy”
4ኛ. “ኢጅማዕ” إجماع ማለትም የዐሊሞች ስብስብ ናቸው።
ስለዚህ ፍርድ ከአላህ በወረደው ሕግ ይፈረዳል፦
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
“ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፤ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው፤ “አሕካም” أحكام ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ነው፤ በኢስላም “ሕጎች” በአምስት ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فرض ማለትም “የታዘዘ”
2ኛ. “ሙሥተሐብ” مستحب” ማለትም “የተወደደ”
3ኛ. “ሙባሕ” مباح ማለትም “የተፈቀደ”
4ኛ. “መክሩህ” مكروه” ማለትም “የተጠላ”
5ኛ. “ሐራም” حرام” ማለትም “የተከለከለ” ናቸው።
“ፊቅህ” فقه ማለት “ጥልቅ መረዳት” ማለት ሲሆን የሥነ-ሕግ ጥናት”the study of law” ነው፤ ሕግ አዋቂ ደግሞ “ፈቂህ” فقيه ይባላል፤ “ፊቅህ” ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ “መረዳት” ማለት ነው፦
6፥98 *”ለሚያወቁ” ሕዝቦች አንቀጾችን በእርግጥ ዘረዘርን*፡፡ قَدْ فَصَّلْنَا الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَفْقَهُونَ
“ሚያወቁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የፍቀሁነ” يَفْقَهُونَ ሲሆን “ሚረዱ” ማለት ነው። ሙስሊሙ የስልጣን ባለቤቶች ለሆኑት ለአሚሮቻችን ይታዘዛል፤ የሚያወዘግብ ነገር ካለ ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ መረጃ እና ማስረጃ ማግኘት ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ መልክተኛው እና *ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ*፡፡ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ *የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት*፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
ነጥብ ስድስት ኢስላም የያዘውን ፓለቲካዊ ዘይቤ ቴኦ-ክራሲ ነው። እንደሚታወቀው የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” በኢስላም “አል-አኺሩል ዘማን” لَلْآخِر لَلْزَمَان ይባላል፤ የመጨረሻው ዘመን ምልክቶች በሁለት ይከፈላሉ፤ አንዱ ንዑሣን ምልክቶች ሲሆኑ ሁለተኛ ዐበይት ምልክቶች ናቸው፤ የኺላፋህ ሥርዓት ተመልሶ መምጣት ከንዑሳን ምልክቶች አንዱ ሲሆን በነብያችን”ﷺ” ትንቢት ውስጥ እንዲህ ተቀምጧል፦
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 14, ሐዲስ 163
ሑደይፋህ ኢብኑል-የማን እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ነብይነት አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም በነብይነት ሚንሃጅ ኺላፋህ ይጀመርና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም ዘውዳዊ ንግሥና ቦታውን ይይዝና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም የአንባገነን ንግሥና ይነሳልና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም በስተመጨረሻም በነብይነት ሚንሃጅ ኺላፋህ ከእንደገና ይመጣል*። فَقَالَ حُذَيْفَةُ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ – صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ -: « تَكُونُ النُّبُوَّةُ فِيكُمْ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ خِلَافَةٌ عَلَى مِنْهَاجِ النُّبُوَّةِ فَتَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ مُلْكًا عَاضًّا فَيَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ يَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ مُلْكًا جَبْرِيَّةً فَتَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ خِلَافَةً عَلَى مِنْهَاجِ النُّبُوَّةِ
የነብያችን”ﷺ” ነብይነት ቆይታው እንደ ጎርጎሮሳውን አቆጣጠር ከ 610-632 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያም በነብያችን”ﷺ” ፋና አል-ኺላፈቱ አር-ረሺዳህ ከ 632-661 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያ የበኑ ኡመያድ ሥርወ-መንግሥት እና የበኑ ዐባሥ ሥርወ-መንግሥት ዘውዳዊ ንግሥና ሆኖ ከ 661-1258 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያም ከ 1258 ድህረ-ልደት እስከ ዘመናችን የአንባገነኖቹ ነገሥታት ጊዜ ውስጥ ነን፤ ከዚያም ኢንሻላህ በነብያችን”ﷺ” ፋና እንደገና የኺላፋህ ሥርዓት ይመለሳል፤ አላህ ቴኦክራሲን ያምጣልን! አሚን።
الإسلام هو الحل
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
1ኛ. “ፈርድ” فرض ማለትም “የታዘዘ”
2ኛ. “ሙሥተሐብ” مستحب” ማለትም “የተወደደ”
3ኛ. “ሙባሕ” مباح ማለትም “የተፈቀደ”
4ኛ. “መክሩህ” مكروه” ማለትም “የተጠላ”
5ኛ. “ሐራም” حرام” ማለትም “የተከለከለ” ናቸው።
“ፊቅህ” فقه ማለት “ጥልቅ መረዳት” ማለት ሲሆን የሥነ-ሕግ ጥናት”the study of law” ነው፤ ሕግ አዋቂ ደግሞ “ፈቂህ” فقيه ይባላል፤ “ፊቅህ” ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ “መረዳት” ማለት ነው፦
6፥98 *”ለሚያወቁ” ሕዝቦች አንቀጾችን በእርግጥ ዘረዘርን*፡፡ قَدْ فَصَّلْنَا الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَفْقَهُونَ
“ሚያወቁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የፍቀሁነ” يَفْقَهُونَ ሲሆን “ሚረዱ” ማለት ነው። ሙስሊሙ የስልጣን ባለቤቶች ለሆኑት ለአሚሮቻችን ይታዘዛል፤ የሚያወዘግብ ነገር ካለ ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ መረጃ እና ማስረጃ ማግኘት ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፤ መልክተኛው እና *ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ*፡፡ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ *የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት*፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
ነጥብ ስድስት ኢስላም የያዘውን ፓለቲካዊ ዘይቤ ቴኦ-ክራሲ ነው። እንደሚታወቀው የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” በኢስላም “አል-አኺሩል ዘማን” لَلْآخِر لَلْزَمَان ይባላል፤ የመጨረሻው ዘመን ምልክቶች በሁለት ይከፈላሉ፤ አንዱ ንዑሣን ምልክቶች ሲሆኑ ሁለተኛ ዐበይት ምልክቶች ናቸው፤ የኺላፋህ ሥርዓት ተመልሶ መምጣት ከንዑሳን ምልክቶች አንዱ ሲሆን በነብያችን”ﷺ” ትንቢት ውስጥ እንዲህ ተቀምጧል፦
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 14, ሐዲስ 163
ሑደይፋህ ኢብኑል-የማን እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ነብይነት አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም በነብይነት ሚንሃጅ ኺላፋህ ይጀመርና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም ዘውዳዊ ንግሥና ቦታውን ይይዝና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም የአንባገነን ንግሥና ይነሳልና አላህ እስከፈቀደው ጊዜ ይቆያል፤ ከዚያም በስተመጨረሻም በነብይነት ሚንሃጅ ኺላፋህ ከእንደገና ይመጣል*። فَقَالَ حُذَيْفَةُ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ – صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ -: « تَكُونُ النُّبُوَّةُ فِيكُمْ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ خِلَافَةٌ عَلَى مِنْهَاجِ النُّبُوَّةِ فَتَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ مُلْكًا عَاضًّا فَيَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ يَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ مُلْكًا جَبْرِيَّةً فَتَكُونُ مَا شَاءَ اللَّهُ أَنْ تَكُونَ ثُمَّ يَرْفَعُهَا إِذَا شَاءَ أَنْ يَرْفَعَهَا، ثُمَّ تَكُونُ خِلَافَةً عَلَى مِنْهَاجِ النُّبُوَّةِ
የነብያችን”ﷺ” ነብይነት ቆይታው እንደ ጎርጎሮሳውን አቆጣጠር ከ 610-632 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያም በነብያችን”ﷺ” ፋና አል-ኺላፈቱ አር-ረሺዳህ ከ 632-661 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያ የበኑ ኡመያድ ሥርወ-መንግሥት እና የበኑ ዐባሥ ሥርወ-መንግሥት ዘውዳዊ ንግሥና ሆኖ ከ 661-1258 ድህረ-ልደት ነበር፤ ከዚያም ከ 1258 ድህረ-ልደት እስከ ዘመናችን የአንባገነኖቹ ነገሥታት ጊዜ ውስጥ ነን፤ ከዚያም ኢንሻላህ በነብያችን”ﷺ” ፋና እንደገና የኺላፋህ ሥርዓት ይመለሳል፤ አላህ ቴኦክራሲን ያምጣልን! አሚን።
الإسلام هو الحل
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም