ቅዳሜ እና እሁድ ኢትዮጵያችን!
-------
🔹ነገ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት #በመቀለ_ከተማ የድጋፍ ሰልፍ አዘጋጅቷል።
🔹ኢሕአፓ የተመሰረተበትን 46ኛ አመት ነገ ከቀኑ 8 ሰዐት በአዲስ አበባ #ዋቢሸበሌ ሆቴል ያከብራል።
🔹ሕገ መንግስቱ የጸደቀበት ቀን/የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ነገ በአዲስ አበባ ከተማ ይከበራል።
🔹ዜጎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴና #የጤና ምርመራ እንዲያደርጉ ለማነቃቃት እሁድ በአዲስ አበባ የተወሰኑ መንገዶች ከትራፊክ እንቅስቃሴ ነፃ ይሆናሉ።
ምንጭ፦ elu
@tsegabwolde @tikavhethiopia
-------
🔹ነገ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት #በመቀለ_ከተማ የድጋፍ ሰልፍ አዘጋጅቷል።
🔹ኢሕአፓ የተመሰረተበትን 46ኛ አመት ነገ ከቀኑ 8 ሰዐት በአዲስ አበባ #ዋቢሸበሌ ሆቴል ያከብራል።
🔹ሕገ መንግስቱ የጸደቀበት ቀን/የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ነገ በአዲስ አበባ ከተማ ይከበራል።
🔹ዜጎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴና #የጤና ምርመራ እንዲያደርጉ ለማነቃቃት እሁድ በአዲስ አበባ የተወሰኑ መንገዶች ከትራፊክ እንቅስቃሴ ነፃ ይሆናሉ።
ምንጭ፦ elu
@tsegabwolde @tikavhethiopia
ጥብቅ ማሳሰቢያ!
#ሼር #share
#ከህሙማን ጋር ግንኙነት ባለው #የጤና የትምህርት ዘርፍ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በማታ፣ በቅዳሜና እሁድ ማስተማር እንደማይቻል የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሼር #share
#ከህሙማን ጋር ግንኙነት ባለው #የጤና የትምህርት ዘርፍ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በማታ፣ በቅዳሜና እሁድ ማስተማር እንደማይቻል የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#የጤና_ሚኒስቴር_ማስጠንቀቂያ !
የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ፥ የኮቪድ-19 ክትባትን ከመንግስት የጤና ተቋማት ውጪ የሚሰጡ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አስጠነቀቀ።
በሚኒስቴሩ የብሄራዊ ክትባት አስተባባሪ የሆኑት አቶ ዮሃንስ ላቀው ፥ የኮቪድ 19 ክትባትን በግል እያስከፈሉ የሚሰጡ አካላት ህገ ወጥ በመሆናቸው ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡና ህብረተሰቡም ይሄንን ተከትሎ ራሱን ለአደጋ ማጋለጥ እንደሌለበት ተናግረዋል።
አቶ ዮሃንስ ክትባቶቹ በእርዳታ የገቡ መሆናቸውን አስታውሰው፣ ለህብረተሰቡ በመንግስታዊ ጤና ተቋማት ብቻ በነፃ የሚሰጡ ሆነው ሳለ ክፍያ እየተጠየቀ እንደሚሰጥ ሰምተን እያጣራን ነው ብለዋል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ በህገ ወጥ መንገድ ክትባቶቹን ለመገበያየት መሞከር በአያያዙና በአወሳሰዱ ላይ እክል የሚፈጥር በመሆኑ ጉዳቱ የከፋ መሆኑን ነው የገለጹት፡፡
እስካሁን ለየተኛውም የግል ተቋም የኮቪድ 19 ክትባትን መስጠት እንዲችል ያልተከፋፈለ መሆኑንና ፈቃድም እንዳልተሰጣቸው በማሳሰብ ለወደፊት በግል ጤና ተቋማት መሰጠት ሲጀመር ቀድመን የምናሳውቅ ይሆናል ብለዋል። እስካሁን ግን ክትባት እንዲሰጥ ፈቃድ የተሰጠዉ የግል የህክምና ተቋም የለም ሲሉ አስገንዝበዋል።
መረጃው የኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ነው።
@tikvahethiopia
የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ፥ የኮቪድ-19 ክትባትን ከመንግስት የጤና ተቋማት ውጪ የሚሰጡ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አስጠነቀቀ።
በሚኒስቴሩ የብሄራዊ ክትባት አስተባባሪ የሆኑት አቶ ዮሃንስ ላቀው ፥ የኮቪድ 19 ክትባትን በግል እያስከፈሉ የሚሰጡ አካላት ህገ ወጥ በመሆናቸው ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡና ህብረተሰቡም ይሄንን ተከትሎ ራሱን ለአደጋ ማጋለጥ እንደሌለበት ተናግረዋል።
አቶ ዮሃንስ ክትባቶቹ በእርዳታ የገቡ መሆናቸውን አስታውሰው፣ ለህብረተሰቡ በመንግስታዊ ጤና ተቋማት ብቻ በነፃ የሚሰጡ ሆነው ሳለ ክፍያ እየተጠየቀ እንደሚሰጥ ሰምተን እያጣራን ነው ብለዋል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ በህገ ወጥ መንገድ ክትባቶቹን ለመገበያየት መሞከር በአያያዙና በአወሳሰዱ ላይ እክል የሚፈጥር በመሆኑ ጉዳቱ የከፋ መሆኑን ነው የገለጹት፡፡
እስካሁን ለየተኛውም የግል ተቋም የኮቪድ 19 ክትባትን መስጠት እንዲችል ያልተከፋፈለ መሆኑንና ፈቃድም እንዳልተሰጣቸው በማሳሰብ ለወደፊት በግል ጤና ተቋማት መሰጠት ሲጀመር ቀድመን የምናሳውቅ ይሆናል ብለዋል። እስካሁን ግን ክትባት እንዲሰጥ ፈቃድ የተሰጠዉ የግል የህክምና ተቋም የለም ሲሉ አስገንዝበዋል።
መረጃው የኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ነው።
@tikvahethiopia
👍2
TIKVAH-ETHIOPIA
ፈረንሳይ iPhone 12ን አገደች። ፈረንሳይ iPhone / አይፎን 12 ከልክ በላይ ጨረራ ያመነጫል በሚል የስልኩ ሽያጭ እንዲታገድ አዘዘች። ትናንት መስከረም 1/2016 ዓ.ም. የሬዲዮ ሞገዶችን የሚቆጣጠረው አካል አይፎን 12 ከሚፈቀደው የኤሌክትሮማግኔቲክ ራዲዬሽን በላይ እያመነጨ ነው ብሏል። ተቋሙ ስልክ አምራቹ አፕል ችግሩን በሚያደርጋቸው ማሻሻያዎች በአስቸኳይ የማይቀርፍ ከሆነ በመላው አገሪቷ…
#ቴክኖሎጂ #iPhone
ፈረንሳይ " አይፎን 12 " ን ከልክ በላይ ጨረራ ያመነጫል በሚል የስልኩ ሽያጭ እንዲታገድ ማዘዟን ተከትሎ የአውሮፓ ሀገራት ጉዳዩን እየተከታተሉ ነው ተብሏል።
ፈረንሳይ አይፎን 12ን ያገደችው ከሚፈቀደው የኤሌክትሮማግኔቲክ ራዲዬሽን በላይ እያመነጨ ነው በማለት ሲሆን ይህን እገዳ ተከትሎ ፦
- ቤልጂየም፣
- ኔዘርላንድስ
- ጀርመን ጉዳዩን በልዩ ሁኔታ እየተከታተሉት ነው ተብሏል።
የጀርመን ባለሥልጣናት ሁኔታው ወደ አውሮፓ አቀፍ እርምጃዎች ሊመራ ይችላል ብለዋል።
የቤልጂየም መንግስት እ.ኤ.አ. በ2020 ለመጀመሪያ ጊዜ የተለቀቀው አይፎን 12 #የጤና_ጠንቅ መሆኑን እንዲገመግም ለተቆጣጣሪ አካል መመሪያ መስጠቱ ተነግሯል።
የቤልጂየም የዲጂታላይዜሽን ሚኒስትር ማቲዩ ሚሼል ፤ " ዜጎቻችን በሙሉ ደህንነታቸው የተጠበቀ እና ከማንኛውም አደጋ የተጠበቁ እንዲሆኑ ማድረግ የእኔ ኃላፊነት ነው። ጤና መቼም ቢሆን ችላ ሊባል የማይገባ ጉዳይ ነው። " ብለዋል።
ሁሉም የአፕል ሞዴሎችን እንዲመረምር ተቆጣጣሪውን አካል እንደተጠየቀ አመልክተዋል። ሌሎችም ብራንዶች ላይ ተመሳሳይ ስራ ይሰራል ብለዋል።
የኔዘርላንድ ዲጂታል መሠረተ ልማት ኤጀንሲ ፤ በፈረንሣይ ምርመራ ላይ በመመርኮዝ ከልክ በላይ የጨረር መጠን እንደሚያመነጭ ጥርጥር የለውም ያለ ሲሆን አፕልን እንደሚያነጋግር አሳውቋል።
ነገር ግን “ ምንም አጣዳፊ የደህንነት ስጋት የለም ” ብሏል።
የጀርመኑ BNetzA ኔትወርክ ኤጀንሲ ፤ የፈረንሣይ ምርመራ በሁሉም የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ላይ የሚተገበሩ እርምጃዎችን ሊያስወስድ የሚችል ነው ብሏል።
አፕል የፈረንሳዩን እገዳ ከሰማ በኃላ ለቢቢሲ በሰጠው ቃል ፤ አይፎን 12 የጨረራ መጠኑ በሰዎች ላይ ጉዳት እንደማያስከትል በመላው ዓለም ባሉ ተቆጣጣሪዎች እውቅና ያለው ምርት ነው ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
በሌላ መረጃ ፤ አፕል አዲሱን " አይፎን 15 " ከነገ ጀምሮ ማዘዝ እንደሚቻል አሳውቋል።
አዲሱ ምርት እንደየአይነቱ በተለያየ የገንዘብ መጠን ለገበያ ቀርቧል።
አይፎን 15 በስንት ዶላር ነው ለገበያ የቀረበው ?
👉 አይፎን 15 ከ$799 እስከ $1,099 (በኢትዮጵያ ብር በባንክ ቢሰላ ከ44,952 ብር እስከ 61,830 ብር ይሆናል)
👉 አይፎን 15 ፕላስ ከ$899 እስከ $1,199 (በኢትዮጵያ ብር በባንክ ቢሰላ ከ50,578 ብር እስከ 67,456 ብር ይሆናል)
👉 አይፎን 15 ፕሮ ከ$999 እስከ $1499 (በኢትዮጵያ ብር በባንክ ቢሰላ ከ56,204 ብር እስከ 84,335 ብር ይሆናል)
👉 አይፎን 15 ፕሮ ማክስ ከ$1,199 እስከ $1,599 (በኢትዮጵያ ብር በባንክ ቢሰላ ከ67,456 ብር እስከ 89,961 ብር ይሆናል)
ገንዘቡ #ዝቅተኛው እና #ከፍተኛውን ጣሪያ የሚያሳይ ሲሆን እንደ ስልኩ GB እና አይነት ይለያያል።
@tikvahethiopia
ፈረንሳይ " አይፎን 12 " ን ከልክ በላይ ጨረራ ያመነጫል በሚል የስልኩ ሽያጭ እንዲታገድ ማዘዟን ተከትሎ የአውሮፓ ሀገራት ጉዳዩን እየተከታተሉ ነው ተብሏል።
ፈረንሳይ አይፎን 12ን ያገደችው ከሚፈቀደው የኤሌክትሮማግኔቲክ ራዲዬሽን በላይ እያመነጨ ነው በማለት ሲሆን ይህን እገዳ ተከትሎ ፦
- ቤልጂየም፣
- ኔዘርላንድስ
- ጀርመን ጉዳዩን በልዩ ሁኔታ እየተከታተሉት ነው ተብሏል።
የጀርመን ባለሥልጣናት ሁኔታው ወደ አውሮፓ አቀፍ እርምጃዎች ሊመራ ይችላል ብለዋል።
የቤልጂየም መንግስት እ.ኤ.አ. በ2020 ለመጀመሪያ ጊዜ የተለቀቀው አይፎን 12 #የጤና_ጠንቅ መሆኑን እንዲገመግም ለተቆጣጣሪ አካል መመሪያ መስጠቱ ተነግሯል።
የቤልጂየም የዲጂታላይዜሽን ሚኒስትር ማቲዩ ሚሼል ፤ " ዜጎቻችን በሙሉ ደህንነታቸው የተጠበቀ እና ከማንኛውም አደጋ የተጠበቁ እንዲሆኑ ማድረግ የእኔ ኃላፊነት ነው። ጤና መቼም ቢሆን ችላ ሊባል የማይገባ ጉዳይ ነው። " ብለዋል።
ሁሉም የአፕል ሞዴሎችን እንዲመረምር ተቆጣጣሪውን አካል እንደተጠየቀ አመልክተዋል። ሌሎችም ብራንዶች ላይ ተመሳሳይ ስራ ይሰራል ብለዋል።
የኔዘርላንድ ዲጂታል መሠረተ ልማት ኤጀንሲ ፤ በፈረንሣይ ምርመራ ላይ በመመርኮዝ ከልክ በላይ የጨረር መጠን እንደሚያመነጭ ጥርጥር የለውም ያለ ሲሆን አፕልን እንደሚያነጋግር አሳውቋል።
ነገር ግን “ ምንም አጣዳፊ የደህንነት ስጋት የለም ” ብሏል።
የጀርመኑ BNetzA ኔትወርክ ኤጀንሲ ፤ የፈረንሣይ ምርመራ በሁሉም የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ላይ የሚተገበሩ እርምጃዎችን ሊያስወስድ የሚችል ነው ብሏል።
አፕል የፈረንሳዩን እገዳ ከሰማ በኃላ ለቢቢሲ በሰጠው ቃል ፤ አይፎን 12 የጨረራ መጠኑ በሰዎች ላይ ጉዳት እንደማያስከትል በመላው ዓለም ባሉ ተቆጣጣሪዎች እውቅና ያለው ምርት ነው ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
በሌላ መረጃ ፤ አፕል አዲሱን " አይፎን 15 " ከነገ ጀምሮ ማዘዝ እንደሚቻል አሳውቋል።
አዲሱ ምርት እንደየአይነቱ በተለያየ የገንዘብ መጠን ለገበያ ቀርቧል።
አይፎን 15 በስንት ዶላር ነው ለገበያ የቀረበው ?
👉 አይፎን 15 ከ$799 እስከ $1,099 (በኢትዮጵያ ብር በባንክ ቢሰላ ከ44,952 ብር እስከ 61,830 ብር ይሆናል)
👉 አይፎን 15 ፕላስ ከ$899 እስከ $1,199 (በኢትዮጵያ ብር በባንክ ቢሰላ ከ50,578 ብር እስከ 67,456 ብር ይሆናል)
👉 አይፎን 15 ፕሮ ከ$999 እስከ $1499 (በኢትዮጵያ ብር በባንክ ቢሰላ ከ56,204 ብር እስከ 84,335 ብር ይሆናል)
👉 አይፎን 15 ፕሮ ማክስ ከ$1,199 እስከ $1,599 (በኢትዮጵያ ብር በባንክ ቢሰላ ከ67,456 ብር እስከ 89,961 ብር ይሆናል)
ገንዘቡ #ዝቅተኛው እና #ከፍተኛውን ጣሪያ የሚያሳይ ሲሆን እንደ ስልኩ GB እና አይነት ይለያያል።
@tikvahethiopia
👍1.74K❤276👎100😱92🙏28🕊27🥰26😢24
#ለጥንቃቄ
" በምዕራብ ኦሞ ዞን ባለፉት ሦስት ወራት 9,000 #ህፃናት በኩፍኝ ተጠቅተዋል። 11 ሞት ተመዝግቧል " - የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ፦
° 65 በመቶ የሚሆን #ገዳይ የወባ ዝርያ እንዳለ፣
° በአንድ ዓመት ውስጥ 101 ሰዎች በወባ እንደሞቱ፣
° ማኅበረሰቡ ወደ ሕክምና ተቋማት እንዲሄድና አጎበር የመጠቀም ልምዱን እንዲያዳብር የክልሉ ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክተር አቶ ተስፋፅዮን ተረፈ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ኩፍኝ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል ?
* ምዕራብ ኦሞ ዞን ባለፉት 3 ወራት 9,000 #ህፃናት በኩፍኝ ተጠቅተዋል። 11 ሞት ተመዝግቧል። በክልሉ በአንድ ዓመት ውስጥ 12,700 የኩፍኝ ኬዞች ተገኝተዋል።
* ከሌሎች ቦታዎች በተለዬ መልኩ በምዕራብ ኦሞ ዞን አሁንም ከፍተኛ ሥራ የሚጠይቅ የኩፍኝ ወረርሽኝ ስርጭት አለ። በመቀጠልም በቤንቺ ሸኮና ከፋ ዞኖች በተወሰኑ ወረዳዎች ይስተዋላል።
* አርሶ አደሮች በሚኖሩባቸው ( #በተለይም ምዕራብ ኦሞ)፣ የጸጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የክትባት አሰጣጡን አፌክት ያደርገዋል።
* #አርሶ_አደሮች ባሉባቸው አካባቢዎች ላይ ችግሩ እንዲቀረፍ ለማድረግ የጤና ባለሙያዎች በአካባቢው ተንቀሳቀሰው ሕክምና እንዲሰጡ እየተደረገ ነው።
* የኩፍኝ ኬዞች ያሉባቸው አራት ዞኖች ናቸው። ቤንቺ ሸኮ ዞን ላይ ወደ 3,000፣ ከፋ ዞን ከ1,000 በላይ ኬዞች ነበሩ ፤ አሁን መቆጣጠር ተችሏል።
* ችግሩን በዘላቂነት ለመቅረፍ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ ለማድረግ ጤና ሚኒስቴር ፈቅዷል። ከአምስት ዓመት በታች ለሚሆኑ ሕፃናት ክትባት ይደረጋል።
ወባ በምን ደረጃ ይገኛል?
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃልፊ አቶ ኢብራሄም ተማሙ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ፦
- ለሁለት ዓመታት #የወባ_ወረርሽኝ በክልሉ ተከስቶ ቆይቷል። የኩፍኝ ወረርሽኝም በተለይ በምዕራብ ኦሞ ዞን ልዩ ትኩረት ይሻል። ከእስከዛሬው ጋር ሲነጻጸር ግን ኬዞቹ እየቀነሱ ነው። ግን አሁንም ሥራ ይጠይቃል።
- የወባ ወረርሽኝ ቆዬ ስንል በርካታ ሥራዎችን ሰርተናል ከወባ ጋር ተያይዞ ወደ 1.2 ሚሊዮን የአጎበር ስርጭት ተካሂዷል። ከ6,000 ኪ.ግ በላይ እርጭት ተካሂዷል።
- አሁንም ውሃ ያቆሩ ቦታዎች ላይ እርጭት እያካሄድን ነው ፤ በጣም በተለየ መንገድ ምዕራብ ኦሞ ላይ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ያለው ግብዓት አሰራጭተን የመከላከሉን ሥራ እየሰራን ነው።
አቶ ተስፋፅዮ በበኩላቸው ስለ ወባ ምን አሉ ?
* የተወሰኑ ወረዳዎችን ላያካትት ይችል ይሆናል እንጂ ሁሉም ዞኖች በጣም ከፍተኛ የወባ ጫና ያለባቸው ናቸው።
* በአመት ውስጥ #በ6_ዞኖች በወባ ወደ 101 ሞት ተመዝግቧል። አሁን ግን ማኅበረሰቡ በአቅራቢያቸው ህክምና እያገኙ ስለሆነ የህመም (የኬዝ)፣ የሞት መጠኑ በዛው ልክ ቀንሷል።
* ላለፉት ሁለት ዓመት ለዚህ መንስኤ የሆኑ ጥናቶች ለማድረግ ሞክረናል፣ የምላሽ ሥራው ተሰርቷል።
* እስካሁን ባለው በአጠቃላይ ወደ 400,054 ሰዎች በአንድ ዓመት የወባ አይነቶች ተለይተው ህክምና ያገኙ ናቸው።
* በተሰሩ ሥራዎች በተለይ ከአራት ወራት በፊት እስከ 15,000 ሰዎች በወባ ይጠቁ ነበር። አሁን ባለንበት በሳምንት በወባ የመጠቃቱ ሁኔታ ከ7,000 እስከ 6,000 ሰዎች ዝቅ ለማድረግ ተችላል።
* በመከላከል ላይ ያለ ክፍተት ነው የወባ ቁጥር ከፍ ብሎ እዲታይ እያደረገ ያለው። ምዕራብ ኦሞ ፣ ካፋ ዞን በሚገኙ አካባቢዎች ላይ አርብቶ አደሮች ናቸው በተለይ ተጋላጭ የሆኑት።
* ከጤና ኬላ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ሆስፒታል ድረስ የወባ ህክምና አለ።
* ሞት እያስከተለ ያለው ቆይተው ስለሚመጡ ነው። ቆይተው ሲመጡ ደግሞ በክልላችን #ከ65 ፐርሰት በላይ ፋልሲፋረም የሚባል በባህሪው #ገዳይ የሆነ ዝርያ ነው ያለው።
* በእኛ ክልል ላይ የሚበዛው ያ " ፋልሲፋረም " ነው። ሰዎች ወዳውኑ ምልክቱን እንዳዩ የመወሳሰብ ደረጃ ላይ ሳይደርስ ወደ ጤና ተቋማት ሂደው መታከም አለባቸው። ችግሩ ሲወሳሰብ ደም ሊፈልግ ይችላል፣ #ነፍሰ ጡሮችን በተለይ ወዲያው የመግደል ዕድሉ ከፍተኛ ነው።
ለ2ቱም ወረርሽኞች ለሞት አደጋው መከሰት ምክንያቱ ፦
° የሕሙማን ወደ ሕክምና #ዘግይቶ መምጣት፣
° #የጤና_ኤክስቴንሽኖች ወረርሽኝ አካባቢዎች ላይ አክቲቭ አለመሆንና በወቅቱ ለይቶ አለመላክ ነበር።
* በዘላቂነት ችግሮቹን ለማስወገድ ክልሉ የንቅናቄ መድረክ እንያዘጋጀ ነው። አሁንም ዝናብ ወጣ እየገባ እያለ ስለሆነ ለወባ መራባት እጅግ በጣም ምቹ አጋጣሚ ስለሚፈጥር ማህበረሰቡ ጥንቃቄ ሊያደግ ይገባል።
ጥንቅሩ በአዲስ አበባ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው።
@tikvahethiopia
" በምዕራብ ኦሞ ዞን ባለፉት ሦስት ወራት 9,000 #ህፃናት በኩፍኝ ተጠቅተዋል። 11 ሞት ተመዝግቧል " - የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ፦
° 65 በመቶ የሚሆን #ገዳይ የወባ ዝርያ እንዳለ፣
° በአንድ ዓመት ውስጥ 101 ሰዎች በወባ እንደሞቱ፣
° ማኅበረሰቡ ወደ ሕክምና ተቋማት እንዲሄድና አጎበር የመጠቀም ልምዱን እንዲያዳብር የክልሉ ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክተር አቶ ተስፋፅዮን ተረፈ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ኩፍኝ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል ?
* ምዕራብ ኦሞ ዞን ባለፉት 3 ወራት 9,000 #ህፃናት በኩፍኝ ተጠቅተዋል። 11 ሞት ተመዝግቧል። በክልሉ በአንድ ዓመት ውስጥ 12,700 የኩፍኝ ኬዞች ተገኝተዋል።
* ከሌሎች ቦታዎች በተለዬ መልኩ በምዕራብ ኦሞ ዞን አሁንም ከፍተኛ ሥራ የሚጠይቅ የኩፍኝ ወረርሽኝ ስርጭት አለ። በመቀጠልም በቤንቺ ሸኮና ከፋ ዞኖች በተወሰኑ ወረዳዎች ይስተዋላል።
* አርሶ አደሮች በሚኖሩባቸው ( #በተለይም ምዕራብ ኦሞ)፣ የጸጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የክትባት አሰጣጡን አፌክት ያደርገዋል።
* #አርሶ_አደሮች ባሉባቸው አካባቢዎች ላይ ችግሩ እንዲቀረፍ ለማድረግ የጤና ባለሙያዎች በአካባቢው ተንቀሳቀሰው ሕክምና እንዲሰጡ እየተደረገ ነው።
* የኩፍኝ ኬዞች ያሉባቸው አራት ዞኖች ናቸው። ቤንቺ ሸኮ ዞን ላይ ወደ 3,000፣ ከፋ ዞን ከ1,000 በላይ ኬዞች ነበሩ ፤ አሁን መቆጣጠር ተችሏል።
* ችግሩን በዘላቂነት ለመቅረፍ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ ለማድረግ ጤና ሚኒስቴር ፈቅዷል። ከአምስት ዓመት በታች ለሚሆኑ ሕፃናት ክትባት ይደረጋል።
ወባ በምን ደረጃ ይገኛል?
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃልፊ አቶ ኢብራሄም ተማሙ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ፦
- ለሁለት ዓመታት #የወባ_ወረርሽኝ በክልሉ ተከስቶ ቆይቷል። የኩፍኝ ወረርሽኝም በተለይ በምዕራብ ኦሞ ዞን ልዩ ትኩረት ይሻል። ከእስከዛሬው ጋር ሲነጻጸር ግን ኬዞቹ እየቀነሱ ነው። ግን አሁንም ሥራ ይጠይቃል።
- የወባ ወረርሽኝ ቆዬ ስንል በርካታ ሥራዎችን ሰርተናል ከወባ ጋር ተያይዞ ወደ 1.2 ሚሊዮን የአጎበር ስርጭት ተካሂዷል። ከ6,000 ኪ.ግ በላይ እርጭት ተካሂዷል።
- አሁንም ውሃ ያቆሩ ቦታዎች ላይ እርጭት እያካሄድን ነው ፤ በጣም በተለየ መንገድ ምዕራብ ኦሞ ላይ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ያለው ግብዓት አሰራጭተን የመከላከሉን ሥራ እየሰራን ነው።
አቶ ተስፋፅዮ በበኩላቸው ስለ ወባ ምን አሉ ?
* የተወሰኑ ወረዳዎችን ላያካትት ይችል ይሆናል እንጂ ሁሉም ዞኖች በጣም ከፍተኛ የወባ ጫና ያለባቸው ናቸው።
* በአመት ውስጥ #በ6_ዞኖች በወባ ወደ 101 ሞት ተመዝግቧል። አሁን ግን ማኅበረሰቡ በአቅራቢያቸው ህክምና እያገኙ ስለሆነ የህመም (የኬዝ)፣ የሞት መጠኑ በዛው ልክ ቀንሷል።
* ላለፉት ሁለት ዓመት ለዚህ መንስኤ የሆኑ ጥናቶች ለማድረግ ሞክረናል፣ የምላሽ ሥራው ተሰርቷል።
* እስካሁን ባለው በአጠቃላይ ወደ 400,054 ሰዎች በአንድ ዓመት የወባ አይነቶች ተለይተው ህክምና ያገኙ ናቸው።
* በተሰሩ ሥራዎች በተለይ ከአራት ወራት በፊት እስከ 15,000 ሰዎች በወባ ይጠቁ ነበር። አሁን ባለንበት በሳምንት በወባ የመጠቃቱ ሁኔታ ከ7,000 እስከ 6,000 ሰዎች ዝቅ ለማድረግ ተችላል።
* በመከላከል ላይ ያለ ክፍተት ነው የወባ ቁጥር ከፍ ብሎ እዲታይ እያደረገ ያለው። ምዕራብ ኦሞ ፣ ካፋ ዞን በሚገኙ አካባቢዎች ላይ አርብቶ አደሮች ናቸው በተለይ ተጋላጭ የሆኑት።
* ከጤና ኬላ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ሆስፒታል ድረስ የወባ ህክምና አለ።
* ሞት እያስከተለ ያለው ቆይተው ስለሚመጡ ነው። ቆይተው ሲመጡ ደግሞ በክልላችን #ከ65 ፐርሰት በላይ ፋልሲፋረም የሚባል በባህሪው #ገዳይ የሆነ ዝርያ ነው ያለው።
* በእኛ ክልል ላይ የሚበዛው ያ " ፋልሲፋረም " ነው። ሰዎች ወዳውኑ ምልክቱን እንዳዩ የመወሳሰብ ደረጃ ላይ ሳይደርስ ወደ ጤና ተቋማት ሂደው መታከም አለባቸው። ችግሩ ሲወሳሰብ ደም ሊፈልግ ይችላል፣ #ነፍሰ ጡሮችን በተለይ ወዲያው የመግደል ዕድሉ ከፍተኛ ነው።
ለ2ቱም ወረርሽኞች ለሞት አደጋው መከሰት ምክንያቱ ፦
° የሕሙማን ወደ ሕክምና #ዘግይቶ መምጣት፣
° #የጤና_ኤክስቴንሽኖች ወረርሽኝ አካባቢዎች ላይ አክቲቭ አለመሆንና በወቅቱ ለይቶ አለመላክ ነበር።
* በዘላቂነት ችግሮቹን ለማስወገድ ክልሉ የንቅናቄ መድረክ እንያዘጋጀ ነው። አሁንም ዝናብ ወጣ እየገባ እያለ ስለሆነ ለወባ መራባት እጅግ በጣም ምቹ አጋጣሚ ስለሚፈጥር ማህበረሰቡ ጥንቃቄ ሊያደግ ይገባል።
ጥንቅሩ በአዲስ አበባ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው።
@tikvahethiopia
❤75😢36🕊13😭10🙏8👏7😡4🥰1
TIKVAH-ETHIOPIA
#EMA ከ600 በላይ የሕክምና ባለሙያዎችና ውሳኔ ሰጪዎች ውይይት ሊያደርጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ሕክምና ማኀበር ገለጸ። የማኀበሩ ራዕይ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ማግኘት የሚችል ጤናማና የበለጸገ ማህበረሰብ እውን ለማድረግ ይረዳ ዘንድ ከሚመለከታቸው የመንግሥት መ/ቤቶች የጤና ሚኒስትርን ጨምሮ የማህበረሰብ ክፍሎች፣ ከስፔሻሊቲ ሶሳይቲዎች፣ ከማኀበሩ አባላት ጋር በመሆን ምክክር የሚያደርግበት ዓመታዊ…
#EMA
የቲክቫህ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ አባል ፤ ከኢትዮጵያ ሕክምና ማኀበር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ትዕግስት መኮንንን ጋር ቆይታ አድርጎ ነበር።
በዚህም ወቅት መሰረታዊ የሚባሉ ጥያቄዎችን አንስቷል።
1ኛ. በጤና ተቋማት እየታዩ ያሉና ትኩረት የሚሹ ችግሮች ምንድን ናቸው ?
ወ/ሮ ትዕግስት መኮንን ፦
" አሁን በስፋት በዋነኝነት እንደተግዳሮት ሆኖ የሚታየው የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት መኖር ነው።
የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት በሚፈለገው ልክ ተቋማት የሚጠበቅባቸውን ሥራ ለመስራት ትልቅ ተግዳሮት እየሆነ ነው። "
2ኛ. ማህበሩ #የጤና_ባለሙያዎችን ጉዳዮች ተደራሽ ማድረግ አንዱ ዓላማው እንደመሆኑ መጠን በደመወዝ እጥረት የጤና ባለሙያዎች ወደ ውስጥም ሆነ ውጪ አገራት እየፈለሱ (የትግራይ ክልል) መሆኑን በተመለከተ ማኅበሩ እንደማኀበር ምን እየሰራ ነው ?
ወ/ሮ ትዕግስት መኮንን ፦
" እርግጥ ነው ይሄ ነገር ማኀበሩ እውቅና የሚሰጠው ጉዳይ ነው። ከሥራ ማጣት ጋርም ተያይዞ፣ ከተለያዩ ችግሮች አንፃር የባለሙያዎች ፍልሰት እንዳለ እሙን ነው። ነገር ግን አሁን ባለው ሁኔታ እንደዚህ ነው የሚል ጥናታዊ ፅሑፍ አልሰራንም።
ግን ችግሩ እንዳለ፣ በጥልቀት አትኩሮት መሰጠት እንዳለበትም ለተለያዩ አካላት ግብዓት ስንሰጥ ቆይተናል።
ይሄ አገሪቱም ካለችበት የኢኮኖሚ ጉዳይ፣ ለጤና ሴክተሩ ከሚሰጠው ትኩረት አንፃር እጥረት አለ፣ መድረስ ያለብን ደረጃ ላይ አልደረሰንም። ይህ ባለበት ሁኔታ የመፍለሱ፣ ሥራ የማጣቱ ጉዳይ እየታዬ ስለሆነ እንደ አገር ያለው ችግር ነው ለዚህ የዳረገው። "
3ኛ. የሕክምና አገልግሎት ለማግኘት ወደ ጤና ተቋማት የሚሄዱ ሕሙማን መጉላላት፣ የቀጠሮ መንዛዛት ስለሚገጥማቸው በወቅቱ መታከም ሲገባቸው ከሕመማቸው ጋር ለመቆየት እንደሚገደዱ ሕሙማን በተደጋጋሚ ቅሬታ ሲያነሱ ይደመጣል። ይህን ጉዳይ በተመለከተ ማኀበሩ ምን እየሰራ ነው ?
ወ/ሮ ትዕግስት መኮንን ፦
" የታካሚዎች መጉላላት፣ በወቅቱ የሚፈለገውን የሕክምና አገልግሎት አለማግኘት አጠቃላይ የሥርዓት ችግር ቢሆንም፣ ችግሩን ምን አመጣው ? በሚለው ጉዳይ ብዙ ነገሮች ሊጠቀሱ ይችላሉ።
ለምሳሌ፦ የሕክምና መሣሪያዎች ግብዓት እጥረት መኖር፣ ለጤና ሴክተር የሚሰጠው የበጀት እጥረት፣ ከዶላር ጋር ተያይዞ ያለው ችግር በቀጥታ ለዚህ ችግር አስተዋጽኦ ያደርጋል።
ቁጥሩን ለመግለጽ ለጊዜው ባላስታውሰውም ማህበረሰቡ የጤና አገልግሎት ፍላጎቱ እየጨመረ መጥቷል።
እንደ አጠቃላይ በታካሚዎች፣ በሐኪሞች፣ በዘርፉ ያለውን ክፍተት ለመሙላት የሚያስችል ውይይት የማኀበሩ 60ኛ ዓመታዊ ጉባኤ በዚህ ወር ሲደረግ ይነሳል። ይበልጥ ትኩረት ይሰጠዋል ተብሎ ይጠበቃል። "
#TikvahEthiopiaAA
@tikvahethiopia
የቲክቫህ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ አባል ፤ ከኢትዮጵያ ሕክምና ማኀበር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ትዕግስት መኮንንን ጋር ቆይታ አድርጎ ነበር።
በዚህም ወቅት መሰረታዊ የሚባሉ ጥያቄዎችን አንስቷል።
1ኛ. በጤና ተቋማት እየታዩ ያሉና ትኩረት የሚሹ ችግሮች ምንድን ናቸው ?
ወ/ሮ ትዕግስት መኮንን ፦
" አሁን በስፋት በዋነኝነት እንደተግዳሮት ሆኖ የሚታየው የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት መኖር ነው።
የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት በሚፈለገው ልክ ተቋማት የሚጠበቅባቸውን ሥራ ለመስራት ትልቅ ተግዳሮት እየሆነ ነው። "
2ኛ. ማህበሩ #የጤና_ባለሙያዎችን ጉዳዮች ተደራሽ ማድረግ አንዱ ዓላማው እንደመሆኑ መጠን በደመወዝ እጥረት የጤና ባለሙያዎች ወደ ውስጥም ሆነ ውጪ አገራት እየፈለሱ (የትግራይ ክልል) መሆኑን በተመለከተ ማኅበሩ እንደማኀበር ምን እየሰራ ነው ?
ወ/ሮ ትዕግስት መኮንን ፦
" እርግጥ ነው ይሄ ነገር ማኀበሩ እውቅና የሚሰጠው ጉዳይ ነው። ከሥራ ማጣት ጋርም ተያይዞ፣ ከተለያዩ ችግሮች አንፃር የባለሙያዎች ፍልሰት እንዳለ እሙን ነው። ነገር ግን አሁን ባለው ሁኔታ እንደዚህ ነው የሚል ጥናታዊ ፅሑፍ አልሰራንም።
ግን ችግሩ እንዳለ፣ በጥልቀት አትኩሮት መሰጠት እንዳለበትም ለተለያዩ አካላት ግብዓት ስንሰጥ ቆይተናል።
ይሄ አገሪቱም ካለችበት የኢኮኖሚ ጉዳይ፣ ለጤና ሴክተሩ ከሚሰጠው ትኩረት አንፃር እጥረት አለ፣ መድረስ ያለብን ደረጃ ላይ አልደረሰንም። ይህ ባለበት ሁኔታ የመፍለሱ፣ ሥራ የማጣቱ ጉዳይ እየታዬ ስለሆነ እንደ አገር ያለው ችግር ነው ለዚህ የዳረገው። "
3ኛ. የሕክምና አገልግሎት ለማግኘት ወደ ጤና ተቋማት የሚሄዱ ሕሙማን መጉላላት፣ የቀጠሮ መንዛዛት ስለሚገጥማቸው በወቅቱ መታከም ሲገባቸው ከሕመማቸው ጋር ለመቆየት እንደሚገደዱ ሕሙማን በተደጋጋሚ ቅሬታ ሲያነሱ ይደመጣል። ይህን ጉዳይ በተመለከተ ማኀበሩ ምን እየሰራ ነው ?
ወ/ሮ ትዕግስት መኮንን ፦
" የታካሚዎች መጉላላት፣ በወቅቱ የሚፈለገውን የሕክምና አገልግሎት አለማግኘት አጠቃላይ የሥርዓት ችግር ቢሆንም፣ ችግሩን ምን አመጣው ? በሚለው ጉዳይ ብዙ ነገሮች ሊጠቀሱ ይችላሉ።
ለምሳሌ፦ የሕክምና መሣሪያዎች ግብዓት እጥረት መኖር፣ ለጤና ሴክተር የሚሰጠው የበጀት እጥረት፣ ከዶላር ጋር ተያይዞ ያለው ችግር በቀጥታ ለዚህ ችግር አስተዋጽኦ ያደርጋል።
ቁጥሩን ለመግለጽ ለጊዜው ባላስታውሰውም ማህበረሰቡ የጤና አገልግሎት ፍላጎቱ እየጨመረ መጥቷል።
እንደ አጠቃላይ በታካሚዎች፣ በሐኪሞች፣ በዘርፉ ያለውን ክፍተት ለመሙላት የሚያስችል ውይይት የማኀበሩ 60ኛ ዓመታዊ ጉባኤ በዚህ ወር ሲደረግ ይነሳል። ይበልጥ ትኩረት ይሰጠዋል ተብሎ ይጠበቃል። "
#TikvahEthiopiaAA
@tikvahethiopia
❤128🕊10😢9😡9😱8👏7🙏5😭4
#ጎጆብሪጅ #ጤናባለሙያዎች
➡️ " ውላችን ይቋረጥ ፣ #ገንዘባችንም_ይመለስልን ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " - የቤት እጣ ቆጣቢዎች
➡️ " ከጤና ሚኒስቴር፣ ከዳሽን ባንክ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " - ጎጆ ብሪጂ
ከ7 ሺህ 500 በላይ ለሚሆኑ #የጤና_ባለሙያዎች ቤት ገንብቶ ለማስረከብ ከጤና ሚኒስቴር እንዲሁም ከዳሽን ባንክ የሦስትዮሽ ውል የፈረመው ጎጆ ብሪጂ ሀውሲንግ ፦
➡️ እጣውን በወቅቱ እያወጣ ባለመሆኑ፣
➡️ እጣ የወጣላቸውም ግንባታ ባለመጀመሩ፣ 4,000 ቆጣቢዎች ገንዘባቸው እንዲመለስ ቢጠይቁም እንዳልተመለሰላቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
አሁንም ቢሆን ገንዘቡ እንዲመለስላቸው ጠይቀዋል።
የቆጣቢዎቹ ኮሚቴ በጉዳዩ ዙሪያ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል ፥ " በየሶስት ወሩ ለማውጣት እጣው ሳይሰጥ 2 ዙር አልፏል። ለምን ? ተብለው ሲጠየቁ ' #የመሬት_አስተዳደር_ችግር_ስላለብን_ነው ' እያሉ እስካሁን ቆዩ " ብሏል።
" ውላችን ይቋረጥ ፤ ገንዘባችንም ይመለስልን ብለው የፈረሙ 4,000 የቤት ቆጣቢዎች አሉ " ሲል የገለጸው ኮሚቴው በደብዳቤ ጭምር ቢጠይቅም መፍትሄ እንዳልተሰጠው አስረድቷል።
ለተነሳው የቤቶች እጣ መዘግየት ቅሬታ በ ' ጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ ' በኩል ምላሽ እንዲሰጡን የተጠየቁት አቶ አልማው ጋሪ ፤ " የገጠመን ችግር በአደረጃጀት ላይ #መዘግየቶች ስለነበሩ ነው " ብለዋል።
" የሚያደራጀው የአዲስ አበባ ህብረት ሥራ ኮሚሽን የሚባለው ነው " ያሉት አቶ አልማው፣ " ሌላ ሳይት ላይ በተፈጠረ ክስ ትንሽ ሥራው ስለቆመ እስኪ ውጤቱን እንየው የሚል ሀሳብ ተነስቶ ስለነበረ የመዘግየት ጉዳይ አጋጥሟል " ነው ያሉት።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ፤ የቤት ቆጣቢዎቹ ከጠየቁ ለምን ገንዘባቸውን አልመለሳችሁም ? ሲል ላቀረበው ጥያቄ ፣ " ውሉ የሚያስቀምጣቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ይህን ደግሞ ለብቻችን ሳይሆን ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " ብለዋል።
" የመጀመሪያው እጣ ማውጣት ተደርሶ ወደ 300 ሰዎች እጣ የደረሳቸው አሉ። እነርሱን ለማደራጀት በሂደት ላይ ነው ያለነው " ያሉት አቶ አልማው " አንዳንዶች ደግሞ ቅሬታ አላቸው እየመጡ ይጠይቃሉ " ሲሉ ተናግረዋል።
" የቅሬታ አቅራቢዎቹን ጉዳይም ባለፈው ሳምንት ጤና ሚኒስቴር የተቋማት ተወካዮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎ አቀረቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። ምናልባት በዚህ ሳምንት አንድ ደረጃ ላይ ይደርሳል " ብለዋል።
#TikvahEthinpiaFamilyAA
@tikvahethiopia
➡️ " ውላችን ይቋረጥ ፣ #ገንዘባችንም_ይመለስልን ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " - የቤት እጣ ቆጣቢዎች
➡️ " ከጤና ሚኒስቴር፣ ከዳሽን ባንክ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " - ጎጆ ብሪጂ
ከ7 ሺህ 500 በላይ ለሚሆኑ #የጤና_ባለሙያዎች ቤት ገንብቶ ለማስረከብ ከጤና ሚኒስቴር እንዲሁም ከዳሽን ባንክ የሦስትዮሽ ውል የፈረመው ጎጆ ብሪጂ ሀውሲንግ ፦
አሁንም ቢሆን ገንዘቡ እንዲመለስላቸው ጠይቀዋል።
የቆጣቢዎቹ ኮሚቴ በጉዳዩ ዙሪያ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል ፥ " በየሶስት ወሩ ለማውጣት እጣው ሳይሰጥ 2 ዙር አልፏል። ለምን ? ተብለው ሲጠየቁ ' #የመሬት_አስተዳደር_ችግር_ስላለብን_ነው ' እያሉ እስካሁን ቆዩ " ብሏል።
" ውላችን ይቋረጥ ፤ ገንዘባችንም ይመለስልን ብለው የፈረሙ 4,000 የቤት ቆጣቢዎች አሉ " ሲል የገለጸው ኮሚቴው በደብዳቤ ጭምር ቢጠይቅም መፍትሄ እንዳልተሰጠው አስረድቷል።
ለተነሳው የቤቶች እጣ መዘግየት ቅሬታ በ ' ጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ ' በኩል ምላሽ እንዲሰጡን የተጠየቁት አቶ አልማው ጋሪ ፤ " የገጠመን ችግር በአደረጃጀት ላይ #መዘግየቶች ስለነበሩ ነው " ብለዋል።
" የሚያደራጀው የአዲስ አበባ ህብረት ሥራ ኮሚሽን የሚባለው ነው " ያሉት አቶ አልማው፣ " ሌላ ሳይት ላይ በተፈጠረ ክስ ትንሽ ሥራው ስለቆመ እስኪ ውጤቱን እንየው የሚል ሀሳብ ተነስቶ ስለነበረ የመዘግየት ጉዳይ አጋጥሟል " ነው ያሉት።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ፤ የቤት ቆጣቢዎቹ ከጠየቁ ለምን ገንዘባቸውን አልመለሳችሁም ? ሲል ላቀረበው ጥያቄ ፣ " ውሉ የሚያስቀምጣቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ይህን ደግሞ ለብቻችን ሳይሆን ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " ብለዋል።
" የመጀመሪያው እጣ ማውጣት ተደርሶ ወደ 300 ሰዎች እጣ የደረሳቸው አሉ። እነርሱን ለማደራጀት በሂደት ላይ ነው ያለነው " ያሉት አቶ አልማው " አንዳንዶች ደግሞ ቅሬታ አላቸው እየመጡ ይጠይቃሉ " ሲሉ ተናግረዋል።
" የቅሬታ አቅራቢዎቹን ጉዳይም ባለፈው ሳምንት ጤና ሚኒስቴር የተቋማት ተወካዮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎ አቀረቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። ምናልባት በዚህ ሳምንት አንድ ደረጃ ላይ ይደርሳል " ብለዋል።
#TikvahEthinpiaFamilyAA
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤311😡119😢61😱48🙏45🕊42🤔32😭32👏30🥰14
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን ፖሊስ ጣቢያ እንዲቆዩ አዟል። በዋስ ጥያቄያቸው ዛሬም ውድቅ ተደርጓል። ቀሲስ በላይ መኮንን በችሎቱ ፥ " ፖሊስ ይዞኝ ሳይሆን እራሴ ነው የሄድኩት " ብለዋል፡፡ " #ብዙ_የሀገር_ጉዳይ በእጄ ስላሉ ጥፋ ብባል እንኳ የምጠፋ ስላልሆንኩ ፤ በጤናዬ ላይ በደረሰው እክልና በቤተሰቦቼ ላይ በደረሰው…
#Update
ከ 'አፍሪካ ህብረት' የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ በ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር የምዝበራ ሙከራ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ የጠየቁት ዋስትና ውድቅ ተደርጓል።
ጥያቄውን ውድቅ ያደረገው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።
ከምዝበራ መኩራው ጋር በተያያዘ የተከሰሱት ፦
1ኛ. ቀሲስ በላይ መኮንን፣
2ኛ. በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማራው እያሱ እንዳለ ወ/መስቀል፣
3ኛ. በኮሚሽን ስራ ላይ የተሰማራው በረከት ሙላቱ ጃፋር፣
4ኛ. አለምገና ሳሙኤል ዲንሳ
5ኛ. የኒሞና ንግድ ስራ ኃላ/የተ/የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አበራ መርጋ ተስፋዬ ናቸው።
ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያሉ ተከሳሾች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር።
ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄም ውድቅ ተደርጎ በማረፊያ ቤት እንዲቆዩ ታይዟል።
ፍርድ ቤት ለግንቦት 29/2016 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
በዛሬ ችሎት ተጠርጣሪዎች የተከሰሱበት አዋጅ ከ10 ዓመት በላይ የሚያሳስርና ከባድ ፍርድ የሚያስከትል በመሆኑ ማረሚያ ወርደው ፍርዳቸውን ይከታተሉ ተብሏል።
ቀሲስ በላይ #የጤና_እክል እንዳለባቸው ጠቅሰዋል። በፌደራል ፖሊስ ጊዜያዊ ማቆያ ለመቆየት እንዲችሉ እንዲፈቀድላቸውም ጠይቀዋል።
ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የተወከለ መርማሪ የጊዜያዊ ማቆያው ቦታ ጥበት መኖሩን ጠቅሶ ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ እንዲደረግ ጠይቋል።
ፍርድ ቤቱ እስከ ቀጣይ ቀጠሮ ግንቦት 29 ቀን ድረስ ባሉበት የፖሊስ ማረፊያ እንዲቆዩ ፈቅዷል።
4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾችን በሚመለከት የፌደራል ፖሊስ ተገቢ ጥረት አድርጎ አፈላልጎ እንዲያቀርባቸው ታዟል።
መረጃው ከኤፍቢሲና ዶቼ ቨለ ሬድዮ ጣቢያ የተወሰደ ነው።
https://telegra.ph/fbc-05-27-2
@tikvahethiopia
ከ 'አፍሪካ ህብረት' የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ በ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር የምዝበራ ሙከራ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ የጠየቁት ዋስትና ውድቅ ተደርጓል።
ጥያቄውን ውድቅ ያደረገው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።
ከምዝበራ መኩራው ጋር በተያያዘ የተከሰሱት ፦
1ኛ. ቀሲስ በላይ መኮንን፣
2ኛ. በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማራው እያሱ እንዳለ ወ/መስቀል፣
3ኛ. በኮሚሽን ስራ ላይ የተሰማራው በረከት ሙላቱ ጃፋር፣
4ኛ. አለምገና ሳሙኤል ዲንሳ
5ኛ. የኒሞና ንግድ ስራ ኃላ/የተ/የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አበራ መርጋ ተስፋዬ ናቸው።
ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያሉ ተከሳሾች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር።
ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄም ውድቅ ተደርጎ በማረፊያ ቤት እንዲቆዩ ታይዟል።
ፍርድ ቤት ለግንቦት 29/2016 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
በዛሬ ችሎት ተጠርጣሪዎች የተከሰሱበት አዋጅ ከ10 ዓመት በላይ የሚያሳስርና ከባድ ፍርድ የሚያስከትል በመሆኑ ማረሚያ ወርደው ፍርዳቸውን ይከታተሉ ተብሏል።
ቀሲስ በላይ #የጤና_እክል እንዳለባቸው ጠቅሰዋል። በፌደራል ፖሊስ ጊዜያዊ ማቆያ ለመቆየት እንዲችሉ እንዲፈቀድላቸውም ጠይቀዋል።
ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የተወከለ መርማሪ የጊዜያዊ ማቆያው ቦታ ጥበት መኖሩን ጠቅሶ ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ እንዲደረግ ጠይቋል።
ፍርድ ቤቱ እስከ ቀጣይ ቀጠሮ ግንቦት 29 ቀን ድረስ ባሉበት የፖሊስ ማረፊያ እንዲቆዩ ፈቅዷል።
4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾችን በሚመለከት የፌደራል ፖሊስ ተገቢ ጥረት አድርጎ አፈላልጎ እንዲያቀርባቸው ታዟል።
መረጃው ከኤፍቢሲና ዶቼ ቨለ ሬድዮ ጣቢያ የተወሰደ ነው።
https://telegra.ph/fbc-05-27-2
@tikvahethiopia
👏415❤103😢23🙏19😭15😡12🕊11🤔6🥰4😱4
TIKVAH-ETHIOPIA
" በ10 ሺህ ብር ዋስ ከእስር ተፈተዋል " - ቤተሰቦች ከቀናት በፊት ከሰሞነኛዉ የጤና ባለሙያዎች እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና ከአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ተወስደዉ ታስረዉ የነበሩ 3 ዶክተሮች በ10 ሺህ ብር ዋስ ከእስር መፈታታቸዉን ቤተሰቦቻቸዉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል። " ባሳለፍነዉ ዐርብ ዕለት ' ለስብሰባ ትፈለጋላችሁ ' ተብለዉ በተወሰዱበት ነዉ እንዲታሰሩ የተደረገዉ…
የጤና ባለሙያዎች ከዚህ ቀደም እስከ ግንቦት 3/2017 ዓ/ም ድረስ ለጠየቁት ጥያቄ ምላሽ እንዲሰጣቸው ያ ካልሆነ በከፊል ስራ ለማቆም እንደሚገደዱ በጻፉት ደብዳቤ አሳውቀው ነበር።
በዚህም ዛሬ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ባሉ የጤና ተቋማት ወደ ስራ ያልገቡ እንዳሉ ይህም በመሆኑ ተቋማቱ ወደ ስራ እንዲመለሱ ማስጠንቀቂያ ሲለጥፉ እንደነበር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
" ጥያቄዎቻችን ምላሽ አልተሰጣቸውም " በማለት ስራ ያልገቡ ባለሙያዎች እስከ ግንቦት 9 ይቆያል ያሉት ከፊል የስራ ማቆም እንቅስቃሴ ፦
- የአዋቂ የድንገተኛ ህክምና ክፍል
- የህፃናት ድንገተኛ ክፍል
- ከድንገተኛ ክፍል ጋር ተያይዘው የሚሰጡ አገልግሎቶች እነዚህም የድንገተኛ ክፍል መድሃኒት ቤት እና ላቦራቶሪ
- የማዋለጃ ክፍል
- ፅኑ ህሙማን ክፍል (የጨቅላ እና የአዋቂዎች)
- የድንገተኛ ቀዶ ህክምና ክፍል የሚሰሩትን አይመለከትም ሲሉ ተናግረዋል።
" ከግንቦት 10 በኃለ ግን ምላሽ ካልተሰጠን ሙሉ በሙሉ እናቆማለን " ሲሉም ገልጸዋል።
" የእኛ እንቅስቃሴ አንዳችም የፖለቲካ ሆነ ከፖለቲከኞች ጋር የሚያይዘ አይደለም። ታዋቂም ሰዎች ሆኑ ማንኛውም የፖለቲካ እንቅስቃሴ የሚያራምዱ ሰዎችም እጃቸውን እንዲያነሱ ደጋግመን አሳስበናል። ሀገራችንን ህዝባችንን እንወዳለን ሰላምም እንድትሆን ነው የምንፈልገው ነገር ግን ዓመታት ያለፋቸው ጥያቄዎች መልስ ይሰጥባቸው ፤ ሁሌ ሽንገላና ማታለያ ይቁም " ብለዋል።
ጤና ባለሙያዎቹ ፥ " ያሉብን ዘርፈ ብዙ ችግሮች በግልጽ ይታወቃሉ መፍትሄው ላይ ቁጭ ብለን እንነጋገርባቸውና ቁርጥ ያለ ዘላቂ መፍትሄ ይሰጠን። ቢመረን ፤ ኑሮውም ከአቅማችን በላይ ቢሆንብን ፣ ቤተሰብ ማስተዳደር ቀርቶ ጭራሽ ሸክም ወደመሆን በመሸጋገራችን ፤ ድካማችንን እንቅፍል ማጣታችንን የሚመጥን ነገር ሳናገኝ በመቅረታችን ነው እጅጉንም ቢከፋን ቢመረን ነው ወደዚህ እንቅስቃሴ የገባነው እንጂ ለማንም የፖለቲካ አጀንዳ ማራመጃ ለዩትዩብና ሚዲያ መነገጃ ለመሆን አይደለም። በእኛ ስም ፖለቲካ ለሚነግዱትም ተውን በለን ነገራቸዋል " ሲሉ አክለዋል።
ጤና ባለሙያዎቹ " ያሉብንን ችግሮች በይፋ ደጋግመን ጠይቀን ምላሽ ለመስጠት እስካሁን ድረስ ብቅ ያለ አካል የለም " ሲሉ ተናግረው አሁንም ጥያቄዎቻችንን በድጋሚ እናቀርባለን ሲሉ ገልጸዋል።
" ለጤና ሚኒስቴር ያቀረብናቸው ጥያቄዎቻችን ፦
1. የኢትዮጽያ ጤና ሚኒስቴር ዘመኑን በማይዋጅ አሰራር እየበዘበዘን ነው። የደመወዝ ክፍያን ከምስራቅ አፍሪቃ ሃገራት ተሞክሮ በመነሳት በአማካይ 1000$ (አንድ ሺ ዶላር) በወር ክፍያ ይጀምርልን። የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በሚያስቀምጠው ምክረ ሃሳብ መሰረት የስራ ሰዓት 45 ሰዓት በሳምንት ይገደብ ከዛ በላይ ለሆነውም ተመጣጣኝ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ይፈጸም።
2. ጤና ሚኒስቴር ለእኛ ለባለሙያዎቹ ተገቢውን የሆነ የቤት ኪራይ ፣ የተጋላጭነት እንዲሁም የማበረታቻ አበል ላይ አስቸኳይ ማስተካከያ ያድረግልን። በሥራ ላይ ሳሉ በበሽታ ለተጠቁ ባለሙያዎች ደግሞ ተጨማሪ ካሳ ይስጥልን።
3. እንደማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ በመታወቂያችን የነጻ ትራስፖርት ተጠቃሚ እንሁን አልያም ገበያውን ያማከለ የትራንስፖርት አበል ይታሰብልን። እንዲሁም ባለሙያው ከቀረጥ ነፃ መኪና አስገብቶ እንዲገለገል ጤና ሚኒስቴር መንግስትን ይጠይቅልን።
4. የትርፍ ሰዐት ክፍያ በሁሉም ጤና ተቋማት ላይ ህግን መሰረት አድርጎ በተመሳሳይ ይሰራ፤ ጊዜውን ጠብቆም ይከፈለን። ክፍያ ከዓመት በላይ በማዘግየት ጤና ባለሞያውን የሚበድሉ ተቋማት ላይ አስቸኳይ እርምጃ ይወሰድ።
5. መብታችንን እንዲሁም የሰራንበትን ዋጋ እንዳንጠይቅ በማሰር፣ በማሰቃየት፣ በማሸማቀቅ እና በማስፈራራት ከህግ አግባብ ውጪ በሆነ መልኩ ባለሙያን ለእንግልት እየዳረጉ ያሉ የጤና ተቋማት እና የመንግስት ሃላፊዎች ላይ ምርመራ ተካሂዶ ሕጋዊ እርምጃ እንዲወሰደ ጤና ሚኒስቴር ኃላፊነቱን ይወጣልን።
6. ጤና ሚኒስቴር ለሁሉም የጤና ባለሙያዎች እና ቤተሰቦቻችን በሁሉም የመንግስትም ሆነ የግል የጤና ተቋማት ላይ የነፃ ሕክምና አገልግሎት ያስጀምር። ውጪ ሄደው መታከም ላለባቸው ባለሙያዎችም ግማሽ ወጪ ይሸፍን የኑሮ ግሽበትን ያማከለ ድጋፍ ያድርግልን።
7. ባለሙያዎች በሚስሩበት አካባቢ የቤት ወይም የማህበር መስርያ ቦታ ተጠቃሚ እንዲሆኑ አልያም በረጅም ግዜ ክፍያ ቤት የሚገዙበትን መንገድ ይመቻች።
8. ሚኒስቴሩ በስራ ቦታቸን ላይ ሰላማዊ መስተጋብር እና ደህንነቱ የተጠበቀ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲሁም የስራ አካባቢ እንዲፈጠር፣ በምንም መልኩ አግባብነት የሌለውን የጤና ባለሙያዎች ሞትንም እምርሮ ይታገልም መመርያም አውጥቶ ተፈፃሚነቱን ይከታተል።
9. የህክምና እውቀቱ ሆነ ሙያው በሌላቸው የሚዲያ ሰዎች በባለሙያው ላይ በሚነሱ አሉባልታና የሐሰት ክሶች ምክንያት ማህበረሰባችን በጤና ባለሙያ ላይ ያለውን እምነት እንዲሸረሸር ተደርጓል። እንዲህ ያለውን ግድየለሽ ተግባር የሚፈፅሙና ማስረጃ የሌለው የሐሰት ዜና የሚያሰራጩ ሰዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ ይደረግ።
10. እኛ ባለሙያዎች ለአለምአቀፍ ገበያ ብቁነታችንን የምናረጋግጥበት ዓለም አቀፍ የፈተና ማዕከላት / USMLE EXAM CENTER, NCLEX EXAM CENTER, PLAB, DHA, AMC / ከዓመት በፊት ቃል በተገባልን መሰረት ጤና ሚኒስቴር በሀገር ውስጥ ያቋቋምልን።
11. በሁሉም ጤና ተቋማት ላይ የሚታየው የአመራር ምርጫ በሹመት መሆኑ ከጤናው ዘርፍ የማይጠበቅ በመሆኑ ይሄ አሰራር አስቀርታቹ በእውቀት እና በውድድር እንዲሆን አድርጉት ፤ አሰራሩንም አዘምኑት።
12. የህክምና ዘርፍ ከሲቪል ሰርቪስ ማዕቀፍ እንዲወጣ በማድረግ ውስናችሁ አሳውቁን ፤ እራሱን ችሎ በቦርድ እንዲተዳደር ኃላፊነታችሁን ተወጡልን።
የሚሉ ናቸው " ብለዋል።
ጤና ሚኒስቴር ለተጠየቁት ለእነዚህ ግልጽ የሆኑ ጥያቄዎች ዙሪያ ጥምጥም መሄድ ሳያስፈልገው 1... 2 ... 3 እያለ በግልጽ ይመልሳቸው ሲሉ አክለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎቹ ላነሷቸው ጥያቄዎች ከጤና ሚኒስቴር በኩል ማብራሪያ ካገኘ ይዞ ይቀርባል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤1.67K👏421🙏57🤔23😡23😢22🥰13🕊13😭12💔6😱5
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
ደሴ በሚገኘው ቦሩ ሜዳ አጠቃላይ ሆስፒታል ከታሰሩ የጤና ባለሙያዎች መካከል 3ቱ እስካሁን አለመለቀቃቸው የስራ ባልደረቦቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለፁ።
ከ3 ቀን በፊት መፈክሮችን በመያዝ በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ ቅሬታቸውን ለማሰማት ከወጡት ከ10 በላይ የሚሆኑ ጤና ባለሙያዎች በፀጥታ ሀይሎች ተወስደው የነበረ ሲሆን ሌሎቹ ሲለቀቁ 3ቱ ግን እስካሁን አልተለቀቁም ሲሉ የስራ ባልደረቦቻቸው ተናግረዋል።
" የታሰሩት ባለሙያዎች እንደ ማንኛውም ሀኪም ያለውን ቅሬታ በሰላማዊ መንገድ ያቀረቡ እንጂ ምንም አይነት የፖለቲካ ተሳትፎ የሌላቸው ናቸው " ሲሉ ነው የገለጹት።
" በትላንትናው እለት እነሱን ለማስለቀቅ ሁሉም ሀኪም በስራ ገበታው ላይ ቢውልም ሀኪሞቹ ግን ሊለቀቁ ባለመቻሉ ዛሬ አብዛኛው ሀኪም የስራ ማቆም አድማውን ቀጥሏል " ሲሉ አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ ሀኪም ተናግረዋል።
በሌላ በኩል፥ ማዕከላዊ ጎንደር ዞን በሚገኘው የአብርሃ ጅራ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ ብዛት ያለው የፀጥታ ሀይል በመኖሩ እንዲሁም ማስፈራሪያም በመሰጠቱ በፍርሃት በስራ ገበታቸው ላይ እንደሚገኙ ተናገረዋል።
በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ከድንገተኛ ፣ ህፃናት ቀዶ ህክምና እና ተኝተው የሚታከሙ ህመምተኞችን ከሚከታተሉ ሀኪሞች ውጭ ሌሎች በከፊል የስራ ማቆም አድማ ላይ እንደሆኑ ለመረዳት ተችሏል።
በተያያዘ መረጃ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎችም ላይ " ለዓመታት የጠየቅናቸውን ጥያቄዎች አሁንም በዝርዝር ገልጸን ያቀረብናቸውን ጥያቄዎች የሚመለስ አልተገኘም " በሚል ዛሬም በስራ ገበታቸው ላይ ያልተገኙ የጤና ባለሙያዎች አሉ።
ከዚህ የጤና ባለሙያዎች እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘም ለእስር የተዳረጉ እንዳሉ ለመረዳትም ተችሏል።
ሆስፒታሎችም በስራ ገበታቸው ላይ ያልተገኙ የጤና ባለሙያዎች ወደ ስራቸው እንዲመለሱ የሚያስጠነቅቁ ማስታወቂያዎችን እያወጡ ናቸው።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#TikvahEthiopiaFamilyBahirDar
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
😢500😡112❤70🙏18💔17🕊15😭11🥰4🤔4
TIKVAH-ETHIOPIA
ደሴ ከተማ በሚገኘው ቦሩ ሜዳ አጠቃላይ ሆስፒታል ለአንድ ሳምንት ታስረው የነበሩ 3 የጤና ባለሙያዎች ትላንትና ከእስር መለቀቃቸውን ታስሮ የነበረ አንድ የጤና ባለሙያና ጏደኞቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ ቅሬታቸውን ለማሰማት ባለፈው ሳምንት ሰኞ ግንቦት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ከወጡት የህክምና ባለሙያዎች ውስጥ 10 የሚሆኑት በፀጥታ ሀይሎች ተወስደው እንደነበርና 7ቱ/ወዲያው ሲለቀቁ 3ቱ ግን እስከ ትላንት ከቀኑ 6: 00 ድረስ ታስረው ቆይተዋል።
ትላንት ከ6:00 ሰዓት በኃላ ግን ከእስር መለቀቃቸውን ታስሮ የነበረ አንድ ሀኪም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል።
ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀን ይህው የህክምና ባለሙያ በ8 ቀናት የእስር ቆይታቸው ከሌሎች የህግ ታሳሪዎች የተለየ እንክብካቤ ሲደረግላቸው መቆየቱን ገልፆ ቤተሰቦቻቸውንና ሌሎች ጠያቂዎቻቸውን ያለ ምንም ገደብ በነፃነት እንዲያገኙ መደረጉን ገልጿል።
ቀን ቀን በጣቢያው ግቢ እንደሚውሉና ማታ ማታ ከኮማንደሩ ቢሮ ውስጥ ፍራሽ አንጥፈው እንዲተኙ በመፈቀዱ እዚያው መሰንበታቸውን አክሎ ገልጿል።
ከሌሎች ታሳሪዎች ለምን እነሱ ተለይተው ሳምንት ቆዩ ?
መርማሪዎቹ የጤና ባለሙያዎቹን በክልሉ ታጥቀው የሚንቀሳሰቁ ታጣቂ ኃይሎችን " ትደግፋላችሁ ይህም ጥቆማ ከውስጥ ነው የደረሰን " በማለት በታሰሩ ማግስቱ ይነግሯቸዋል።
የጤና ባለሙያዎቹም " እኛም አልደገፍንም " ቢሉም " እስኪጣራ ቆዩ " በማለት ነው ይህን ያህል ቀን ሊያቆይዋቸው የቻሉት።
ጤና ባለሙያዎቹ ሲለቀቁ " ምንም አልተገኘባችሁም " ብለው እንደለቀቋቸው ተናግረዋል።
በሌላ በኩን ትላንት በደሴ ከተማ ከዞን እና ከክልል የመጡ አመራሮች የጤና ባለሙያውን ሰብስበው እንደዋሉና " ጏደኞቻቸሁ ተለቀዋል ወደ ስራ ተመለሱ " የሚል ጥሪ አቅርበው እንደነበር በዚህም የተመለሱ እንዳሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ባሕር ዳር
#TikvahEthiopiaFamilyBahirdar
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👏215😡138❤45😭15🤔12🙏11🕊8😢4😱2
TIKVAH-ETHIOPIA
ኢሰመኮ የጤና ባለሙያዎች እያደረጉት ስላለው የሥራ ማቆም አድማ ምን አለ ? " ጉዳዩ በውይይት እንዲፈታ የሚያደርገው ጥረት ይቀጥላል " - ኢሰመኮ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከግንቦት 5 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የጤና ባለሙያዎች በጤና ተቋማት ውስጥ በማድረግ ላይ የሚገኙት የሥራ ማቆም አድማ እንዲሁም ይህንን ተከትሎ በመንግሥት እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች…
" ሙሉ በሙሉ ስራ አቁመዋል፤ ሌሎች ዉስን የጤና ባለሙያዎች ብቻ በሆስታሉ አሉ፤ ስራ ቆሟል ማለት ይችላል" - የወላይታ ሶዶ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል ሰራተኞች
➡️ " ከሬዝደንት ሐኪሞች በስተቀር ሌሎች የጤና ባለሙያዎች በስራ ላይ ናቸዉ " - የሆስፒታሉ ኤክስክዩትቭ ዳይሬክተር
የወላይታ ሶዶ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ፤ ከጤና ባለሙያዎች ሀገራዊ ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ ከሰሞኑ መንጠባጠቦች የነበረበዉ የሆስፒታሉ አገልግሎት ከትላንት ጀምሮ አጠቃላይ የሬዝዴንት ስራ በማቆማቸው አገልግሎት ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መቋረጡን አስረድተዋል።
ሆስፒታሉ ከፍተኛ ቁጥር ላለው ማህበረሰብ በየቀኑ አገልግሎት ይሰጥ እንደነበር የገለፁት አንድ ስማቸዉ እንዳይገለፅ የፈለጉ የጤና ባለሙያ ከትላንት ማክሰኞ ጀምሮ ግን የስፔሻሊቲ ሃኪሞች ስራ በማቆማቸዉ ተገልጋዮች እየመጡ እየተመለሱ መሆናቸውን ተናግረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በጉዳዩ ዙሪያ ያነጋገርናቸው የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ወኪል ወልዴ " ከሬዝዴንቶች በስተቀር ሆስፒታሉ አገልግሎት እየሰጠ ነዉ " ብለዋል።
" ኢንተርን ሐኪሞች በሆስፒታሉ አስቀድሞዉኑ የሉም " ያሉት ዳይሬክተሩ " ሬዝዴንት ሃኪሞችም ወደ ስራቸዉ እንዲመለሱ ዩኒቨርሲቲዉ በማስታወቂያ ጠርቷል " ሲሉ ገልፀዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👏455❤80😡38😭14🕊12🙏6🤔5🥰4😱4
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" የጤና ጉዳይ ለነገ የሚባል ስላልሆነ እንጂ በግል ጤና ተቋማት ክፍያዉ ከአቅማችን በላይ ነዉ " - ተገልጋዮች
ከሰሞነኛዉ የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ጋር ተያይዞ ሐኪሞች ስራ ካቁሙባቸዉ ተቋማት አንዱ የሆነዉ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አሁንም ድረስ ሙሉ አገልግሎት እየሰጠ አለመሆኑን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቦታው በመገኘት አረጋግጧል።
በሆስፒታሉ አቅራቢያ እና በሀዋሳ ከተማ ባሉ ሌሎች የግል ሆስታሎችና የሕክምና ተቋማት ተዘዋውሮ ባደረገው ምልከታ በአንፃራዊነት የተገልጋይ ቁጥር መጨመሩን ማጣራት ችሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገረቻቸው ተገልጋዮች እንደገለፁት አስቀድመው ወደ ኮምፕርሄንሲቭ ሆስፒታሉ አገልግሎት ፈልገዉ መምጣታቸውን ተናግረው ነገር ግን አገልግሎት ማግኘት ባለመቻላቸው ወደ ግል ጤና ተቋማት ለመሄድ መገደዳቸውን አስታውቀዋል።
" የጤና ጉዳይ ለነገ ስለማይባል እንጂ የግል ጤና ተቋማት ክፍያ ከአቅማች በላይ ሆኖ ገና ሕክምናዉ ሳያልቅ ካሰብነዉ በላይ ወጪ አዉጥተናል " ያሉን አንድ አስተያየት ሰጪ " ሪፈራል ሆስፒታሉ ወደ መደበኛ አገልግቱ በአጭር ጊዜ ዉስጥ ካልተመለሰ ተገልጋይ በከፍተኛ ሁኔታ ይጉላላል " ሲሉ አክለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገራቸዉ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕረሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ማኔጅንግ ዳይሬክተር አቶ ዝናዉ ሳርምሶ ሆስፒታሉ ወደ አገልግሎት እየተመለሰ መሆኑን ተናግረዉ ወጥተዉ የነበሩ ሐኪሞች እየተመለሱ መሆኑንም ተናግረዋል።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕረሄንሲቭ ሪፈራል ሆስፒታል ሬዝደንት እና ኢንተርን ሐኪሞች በበኩላቸው ለጤና ባለሙያ ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ እስካልተሰጠ ወደ ስራ እንደማይመለሱና " የባለሥልጣናት ዘመዶችና በዉጤት ማነስ እንዲሁም በስነምግባር ችግር ከሆስፒታሉ የተባረሩ ሐኪሞችን በመመለስ ሆስፒታሉ አገልግሎት እየሰጠ እንደሆነ ለማስመሰል የሚደረጉ ሙከራዎችም ተገቢነት የላቸውም " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤827😭148👏49🙏24😡10🕊8💔6🥰4🤔4😢4