እስልምና እየሱስ አልሞተም ይላልን??
ክፍል አንድ
መፅሓፍ ቅዱሳችን በማያሸማ መልኩና በታሪክ በታጀበ አገላለፅ እየሱስ እንደሞተ፣ ከሙታንም እንደተነሳ አስተምሮናል። እየሱስም በራሱ አንደበት ተናግሯል።
." እንዲህም አላቸው። ክርስቶስ መከራ ይቀበላል በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ይነሣል፥"በስሙም ንስሐና የኃጢአት ስርየት #ከኢየሩሳሌም ጀምሮ #በአሕዛብ #ሁሉ ይሰበካል ተብሎ እንዲሁ ተጽፎአል።"
(የሉቃስ ወንጌል 24:46-47)
" #ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ፥ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ።"
(የዮሐንስ ራእይ 1:18)
" በሰምርኔስም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። #ሞቶ_የነበረው_ሕያውም_የሆነው_ፊተኛውና_መጨረሻው እንዲህ ይላል።"
(የዮሐንስ ራእይ 2:8)
ሙሐመዳውያን ይህንን በ መፅሓፍ ቅዱስ አልፎም በ ሴኪውላር ታሪክ ውስጥ ተዐማኒነቱ የተረጋገጠለትን ክስተት በተቃራኒው ለመሟገት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም። ለመሆኑ የእስልምና ትምህርት በ እየሱስ ሞት ላይ ያለው አቋም ሙስሊሙ ሕብረተሰብ እንደሚያስበው በማያከራክር መልኩ "አለመሞቱን" ነውን??
ሱራቱ አሊ ኢምራን (3):55
አላህም ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ ዒሳ ሆይ! እኔ #ወሳጂህ፣ ወደ እኔም አንሺህ ነኝ፤ ከነዚያም ከካዱት ሰዎች አጥሪህ ነኝ፤*** እነዚያንም የተከተሉህን እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ፥ ከነዚያ ከካዱት በላይ አድራጊ ነኝ፤ ከዚያም መመለሻችሁ ወደኔ ነዉ፤ በርሱ ትለያዩበትም በነበራችሁት ነገር በመካከላችሁ እፈርዳለሁ።
إِذْ قَالَ ٱللَّهُ يَٰعِيسَىٰٓ إِنِّى #مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ إِلَىَّ وَمُطَهِّرُكَ مِنَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ وَجَاعِلُ ٱلَّذِينَ ٱتَّبَعُوكَ فَوْقَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِلَىٰ يَوْمِ ٱلْقِيَٰمَةِ ۖ ثُمَّ إِلَىَّ مَرْجِعُكُمْ فَأَحْكُمُ بَيْنَكُمْ فِيمَا كُنتُمْ فِيهِ تَخْتَلِفُونَ
በዚህ ክፍል ላይ በ አማርኛው "ወሳጂ" ተብሎ የተተረጎመው"َ مُتَوَفِّيكَ" (mutawaffika, ሙታዋፊካ) የሚል ቃል ሲሆን፣ "ወፋት wafat" (ሞት, death") ከሚል ቃል የመጣና ትክክለኛ ትርጉሙ "እንዲሞት ማድረግ" "መግደል" ነው። "ወሳጂ" ተብሎ የተተረጎመበት ምክኒያት ቃሉ አንዳንዴ "በ እንቅልፍ ውስጥ ወደ ላይ መውሰድ" ሊሆን ይችላል። ነገር ግን በ "እንቅልፍ ውስጥ" የሚለውን ትርጉም ለመስጠት ግዴታ አረፍተ ነገሩ ውስጥ "እንቅልፍ" የሚል መኖር አለበት። አለበለዚያ ቃሉ ሁል ጊዜ ነፍስ ላለው ነገር ለማገልገል ሲገባ ትርጉሙ "እንዲሞት ማድረግ" ተብሎ ይተረጎማል። ስለዚህ የዚህ ሱራ (3:55) ትክክለኛው ትርጉም ኢሳ( እየሱስ) እንዲሞት መደረጉን ያሳያል።
ለምሳሌ ያህል ይህንን ክፍል፣ "መሞት" ብሎ የተረጎሙ የ ቁረአን ትርጉሞችን እንመልከት
ዩሱፍ አሊ የመጀመሪያ ትርጉም (ሳይከለስ)
አለህ ባለ ጊዜ አስታውስ " #እንድትሞት አደርገሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው
ሼር አሊ ትርጉም
Remember the time when ALLAH said' `O Jesus, I will cause thee to #die a
natural death and will raise thee to Myself,
አለህ ባለ ጊዜ አስታውስ " #እንድትሞት አደርገሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው"
ኻሊፋ ትርጉም
Thus, GOD said, "O Jesus, I am terminating your life, raising you to Me,
አላህም አለው:"እየሱስ ሆይ፣ሕይወትህን እቋጨለው፣ከዚያም ወደኔ አነሳሃለው
ፓልመር ትርጉም
When God said, 'O Jesus! I will make Thee #die and take Thee up again to me
አላህም አለ፣"እየሱስ ሆይ #እንድትሞት አደርገሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው"
ሮድዌል ትርጉም
Remember when God said, "O Jesus! verily I will cause thee to #die, and will take thee up to myself
አለህ ባለ ጊዜ አስታውስ " #እንድትሞት አደርግሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው
ሴይል ትርጉም
When God said, o Jesus, verily I will cause thee to #die, and I will take thee up unto me,
አለህ ባለ ጊዜ አስታውስ " #እንድትሞት አደርግሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው
ማውላና ሙሓመድ አሊ ትርጉም
When Allah said: O Jesus, I will cause thee to #die and exalt thee
አላህ ባለ ጊዜ አሥታውስ፣"#እንድትሞት አደርግሀለው ከዛም ከፍ አደርገሃለው
ሸቢር አህመድ ትርጉም
”O Jesus! I will cause you to die of natural causes and I will exalt you in honor
"እየሱስ ሆይ #እንድትሞት አደርግሃለው ከዚያም በክብር አነሳሃለው።"
ሙሓመድ አሰድ ትርጉም
“Lo! God said: “O Jesus! Verily, I shall cause thee to die, and shall exalt thee unto Me
አላህም አለ፣"እየሱስ ሆይ #እንድትሞት አደርገሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው"
የሚገርመው ነገር ሱራ 3:55ን "ወሳጂ" ብሎ የሚቶረጉሙ ምሁራን ሳይቀሩ፣ "ወፋት" የሚለውን ቃል በ ሌሎች የ ቁረአን ጥቅሶች፣ "ሞት" ብሎ ተርጉሞውታል። የ እየሱስ ነገር ላይ ሲደርሱ ግን "መውሰድ" እንደሆነ አድርገው ተርጉመውታል።
ከታች የተዘረዘሩ የ ቁረአን ጥቅሶች ሁሉ "ወፋት" የሚለውን ቃል የተጠቀሙ ሲሆኑ #በሁሉም የ ቁርአን ትርጉሞች #ሞት ተብሎ ተተርጉሟል።
2:234፣ 2:240፣ 3:193፣ 4:15፣4:97፣ 6:61፣7:37፣ 7:126፣ 8:50፣ 10:46፣ 10:104፣ 12:101፣ 13:40,
16:28፣ 16:32፣ 16:70፣ 39:42፣ 40:67፣ 40:77፣ 47:27
ምሳሌ
2:234
وَٱلَّذِينَ يُتَوَفَّوْنَ مِنكُمْ وَيَذَرُونَ أَزْوَٰجًا يَتَرَبَّصْنَ بِأَنفُسِهِنَّ أَرْبَعَةَ أَشْهُرٍ وَعَشْرًا ۖ فَإِذَا بَلَغْنَ..
እነዚያም ከናንተ ውስጥ #የሚሞቱና('ዩታዋፋውና' يُتَوَفَّوْنَ) ሚስቶችን የሚተዉ (ሚስቶቻቸው) በነፍሶቻቸው አራት ወሮች ከዐስር (ቀናት ከጋብቻ) ይታገሱ፡፡
3:193
رَّبَّنَآ إِنَّنَا سَمِعْنَا مُنَادِيًا يُنَادِى لِلْإِيمَٰنِ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِرَبِّكُمْ فَـَٔامَنَّا ۚ رَبَّنَا فَٱغْفِرْ لَنَا ذُنُوبَنَا وَكَفِّرْ عَنَّا سَيِّـَٔاتِنَا وَتَوَفَّنَا مَعَ ٱلْأَبْرَارِ
ጌታችን ሆይ! እኛ በጌታችሁ እመኑ በማለት ወደ እምነት የሚጠራን ጠሪ ሰማን፤ አመንንም፤ ጌታችን ሆይ! ኃጢአቶቻችንንም ለኛ ማር፤ ክፉ ሥራዎቻችንንም ከኛ አብስ፤ ከንጹሖቹም ሰዎች ጋር #ግደለን( وَتَوَفَّنَا ዋታዋፋና)
ክፍል ሁለት ቀጥለህ አንብብ..
@Jesuscrucified
ክፍል አንድ
መፅሓፍ ቅዱሳችን በማያሸማ መልኩና በታሪክ በታጀበ አገላለፅ እየሱስ እንደሞተ፣ ከሙታንም እንደተነሳ አስተምሮናል። እየሱስም በራሱ አንደበት ተናግሯል።
." እንዲህም አላቸው። ክርስቶስ መከራ ይቀበላል በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ይነሣል፥"በስሙም ንስሐና የኃጢአት ስርየት #ከኢየሩሳሌም ጀምሮ #በአሕዛብ #ሁሉ ይሰበካል ተብሎ እንዲሁ ተጽፎአል።"
(የሉቃስ ወንጌል 24:46-47)
" #ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ፥ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ።"
(የዮሐንስ ራእይ 1:18)
" በሰምርኔስም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። #ሞቶ_የነበረው_ሕያውም_የሆነው_ፊተኛውና_መጨረሻው እንዲህ ይላል።"
(የዮሐንስ ራእይ 2:8)
ሙሐመዳውያን ይህንን በ መፅሓፍ ቅዱስ አልፎም በ ሴኪውላር ታሪክ ውስጥ ተዐማኒነቱ የተረጋገጠለትን ክስተት በተቃራኒው ለመሟገት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም። ለመሆኑ የእስልምና ትምህርት በ እየሱስ ሞት ላይ ያለው አቋም ሙስሊሙ ሕብረተሰብ እንደሚያስበው በማያከራክር መልኩ "አለመሞቱን" ነውን??
ሱራቱ አሊ ኢምራን (3):55
አላህም ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ ዒሳ ሆይ! እኔ #ወሳጂህ፣ ወደ እኔም አንሺህ ነኝ፤ ከነዚያም ከካዱት ሰዎች አጥሪህ ነኝ፤*** እነዚያንም የተከተሉህን እስከ ትንሣኤ ቀን ድረስ፥ ከነዚያ ከካዱት በላይ አድራጊ ነኝ፤ ከዚያም መመለሻችሁ ወደኔ ነዉ፤ በርሱ ትለያዩበትም በነበራችሁት ነገር በመካከላችሁ እፈርዳለሁ።
إِذْ قَالَ ٱللَّهُ يَٰعِيسَىٰٓ إِنِّى #مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ إِلَىَّ وَمُطَهِّرُكَ مِنَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ وَجَاعِلُ ٱلَّذِينَ ٱتَّبَعُوكَ فَوْقَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِلَىٰ يَوْمِ ٱلْقِيَٰمَةِ ۖ ثُمَّ إِلَىَّ مَرْجِعُكُمْ فَأَحْكُمُ بَيْنَكُمْ فِيمَا كُنتُمْ فِيهِ تَخْتَلِفُونَ
በዚህ ክፍል ላይ በ አማርኛው "ወሳጂ" ተብሎ የተተረጎመው"َ مُتَوَفِّيكَ" (mutawaffika, ሙታዋፊካ) የሚል ቃል ሲሆን፣ "ወፋት wafat" (ሞት, death") ከሚል ቃል የመጣና ትክክለኛ ትርጉሙ "እንዲሞት ማድረግ" "መግደል" ነው። "ወሳጂ" ተብሎ የተተረጎመበት ምክኒያት ቃሉ አንዳንዴ "በ እንቅልፍ ውስጥ ወደ ላይ መውሰድ" ሊሆን ይችላል። ነገር ግን በ "እንቅልፍ ውስጥ" የሚለውን ትርጉም ለመስጠት ግዴታ አረፍተ ነገሩ ውስጥ "እንቅልፍ" የሚል መኖር አለበት። አለበለዚያ ቃሉ ሁል ጊዜ ነፍስ ላለው ነገር ለማገልገል ሲገባ ትርጉሙ "እንዲሞት ማድረግ" ተብሎ ይተረጎማል። ስለዚህ የዚህ ሱራ (3:55) ትክክለኛው ትርጉም ኢሳ( እየሱስ) እንዲሞት መደረጉን ያሳያል።
ለምሳሌ ያህል ይህንን ክፍል፣ "መሞት" ብሎ የተረጎሙ የ ቁረአን ትርጉሞችን እንመልከት
ዩሱፍ አሊ የመጀመሪያ ትርጉም (ሳይከለስ)
አለህ ባለ ጊዜ አስታውስ " #እንድትሞት አደርገሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው
ሼር አሊ ትርጉም
Remember the time when ALLAH said' `O Jesus, I will cause thee to #die a
natural death and will raise thee to Myself,
አለህ ባለ ጊዜ አስታውስ " #እንድትሞት አደርገሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው"
ኻሊፋ ትርጉም
Thus, GOD said, "O Jesus, I am terminating your life, raising you to Me,
አላህም አለው:"እየሱስ ሆይ፣ሕይወትህን እቋጨለው፣ከዚያም ወደኔ አነሳሃለው
ፓልመር ትርጉም
When God said, 'O Jesus! I will make Thee #die and take Thee up again to me
አላህም አለ፣"እየሱስ ሆይ #እንድትሞት አደርገሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው"
ሮድዌል ትርጉም
Remember when God said, "O Jesus! verily I will cause thee to #die, and will take thee up to myself
አለህ ባለ ጊዜ አስታውስ " #እንድትሞት አደርግሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው
ሴይል ትርጉም
When God said, o Jesus, verily I will cause thee to #die, and I will take thee up unto me,
አለህ ባለ ጊዜ አስታውስ " #እንድትሞት አደርግሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው
ማውላና ሙሓመድ አሊ ትርጉም
When Allah said: O Jesus, I will cause thee to #die and exalt thee
አላህ ባለ ጊዜ አሥታውስ፣"#እንድትሞት አደርግሀለው ከዛም ከፍ አደርገሃለው
ሸቢር አህመድ ትርጉም
”O Jesus! I will cause you to die of natural causes and I will exalt you in honor
"እየሱስ ሆይ #እንድትሞት አደርግሃለው ከዚያም በክብር አነሳሃለው።"
ሙሓመድ አሰድ ትርጉም
“Lo! God said: “O Jesus! Verily, I shall cause thee to die, and shall exalt thee unto Me
አላህም አለ፣"እየሱስ ሆይ #እንድትሞት አደርገሀለው ከዛም ወደኔ አነሳሃለው"
የሚገርመው ነገር ሱራ 3:55ን "ወሳጂ" ብሎ የሚቶረጉሙ ምሁራን ሳይቀሩ፣ "ወፋት" የሚለውን ቃል በ ሌሎች የ ቁረአን ጥቅሶች፣ "ሞት" ብሎ ተርጉሞውታል። የ እየሱስ ነገር ላይ ሲደርሱ ግን "መውሰድ" እንደሆነ አድርገው ተርጉመውታል።
ከታች የተዘረዘሩ የ ቁረአን ጥቅሶች ሁሉ "ወፋት" የሚለውን ቃል የተጠቀሙ ሲሆኑ #በሁሉም የ ቁርአን ትርጉሞች #ሞት ተብሎ ተተርጉሟል።
2:234፣ 2:240፣ 3:193፣ 4:15፣4:97፣ 6:61፣7:37፣ 7:126፣ 8:50፣ 10:46፣ 10:104፣ 12:101፣ 13:40,
16:28፣ 16:32፣ 16:70፣ 39:42፣ 40:67፣ 40:77፣ 47:27
ምሳሌ
2:234
وَٱلَّذِينَ يُتَوَفَّوْنَ مِنكُمْ وَيَذَرُونَ أَزْوَٰجًا يَتَرَبَّصْنَ بِأَنفُسِهِنَّ أَرْبَعَةَ أَشْهُرٍ وَعَشْرًا ۖ فَإِذَا بَلَغْنَ..
እነዚያም ከናንተ ውስጥ #የሚሞቱና('ዩታዋፋውና' يُتَوَفَّوْنَ) ሚስቶችን የሚተዉ (ሚስቶቻቸው) በነፍሶቻቸው አራት ወሮች ከዐስር (ቀናት ከጋብቻ) ይታገሱ፡፡
3:193
رَّبَّنَآ إِنَّنَا سَمِعْنَا مُنَادِيًا يُنَادِى لِلْإِيمَٰنِ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِرَبِّكُمْ فَـَٔامَنَّا ۚ رَبَّنَا فَٱغْفِرْ لَنَا ذُنُوبَنَا وَكَفِّرْ عَنَّا سَيِّـَٔاتِنَا وَتَوَفَّنَا مَعَ ٱلْأَبْرَارِ
ጌታችን ሆይ! እኛ በጌታችሁ እመኑ በማለት ወደ እምነት የሚጠራን ጠሪ ሰማን፤ አመንንም፤ ጌታችን ሆይ! ኃጢአቶቻችንንም ለኛ ማር፤ ክፉ ሥራዎቻችንንም ከኛ አብስ፤ ከንጹሖቹም ሰዎች ጋር #ግደለን( وَتَوَفَّنَا ዋታዋፋና)
ክፍል ሁለት ቀጥለህ አንብብ..
@Jesuscrucified