አላህ በምዕራፍ #17:79 ሙሐመድን ምስጉን በሆነ ስፍራ ማለትም በራሱ ዙፋን ላይ የማስቀመጡ ብሂል እንዲሁ የሚታለፍ አደለም። ይህንን ለማስረዳት በትንሹ የአላህንና የዙፋኑን ምንነት እንይ፦
👉 የአላህ #ኩርሲው(ዙፋኑ) በ2:255 መሰረት በሰማያትና በምድር ሁሉ ላይ የተዘረጋ #የልቀቱ_የከፍተኛነቱ_ምልክት ነው። አላህ ዙፋኑ ወይም #ዐርሹ ማለት በ10:3 መሰረት ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀን ፈጥሮ ሁሉን #የሚያስተናብርበት ይህ ማለት በኢብን አባስ ተፍሲር እንደተቀመጠው #ፍጥረታቱን_የሚመራበት የሚቆጣጠርበት መገለጥንም ቢሆን የሚልክበት ማለት ነው። ሌሎችንም ጥቅሶች መጨመር ይቻላል ባጠቃላይ ግን ዐርሹ ዙፋኑ ኩርሲው የአላህ ከፍጥረቱ ጋር የፈጠረው፣ #ሉዐላዊነቱን፣ ብቸኛ መሪነቱን፣ #ፈራጅቱን ብቻውን የሚከውንበት የመለኮታዊ ስልጣኑን ምልክት መሆኑን እንረዳለን።
🤔ጥያቄ፦ ፩,አላህ ይህንን ሁሉ የሚያደርግበትን የሚከውንበትን ዙፋኑን ለሌላ "ፍጡር" #እንዲቀመጥበትና እንዲወስንበት መፍቀዱ ሉዐላዊነቱንና ብቸኛ ፈራጅነቱን #የሚያጋራ፤ ሙሐመድንም የዚህ ተካፋይ አምላክም የሚያደርግ አይሆንም ወይ? አይሆንም ከተባለ ማስረጃ?
፪, ሌላስ ከነብያት ወይንም ከሰዎች፤ #ከፍጥረታት ይህንን #የተጎነጨ አለን? ከሌለና ሙሐመድ ብቻ ከሆነ #አንድምታው ምንድነው?🤔
✍️ሙግት፦ ከላይ ባነሳሁት መንደርደርያ ሐሳብ መሰረት አላህ ሙሐመድን ተጋሪው አድርጎ አቅርቦታል‼️ ይህንን የማጠነክርበትም በዙፋኑ ላይ መቀመጥ #መቀመጥ_ብቻ እንዳልሆነ በማሳየትና አላህ በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ የሚከውነውን ሙሐመድም #መከወኑን በማስረገጥ ነው።
በቁርአኑ ምዕራፍ #17:111 ላይ አላህ ሉአላዊ የሆነና #ለንግስናው ምንም #ተጋሪ የሌለው መሆኑን፤ #18:26 ላይ #ፍርዱንም ለማንም #እንደማያጋራ ተቀምጧል። ስለዚህ አንድ አካል ልክ እንደ አላህ ዙፋኑ ላይ #ከተቀመጠ ከዛም ፍርድን ካስቀለበሰና የማይገባቸውን ካሰጠ ከፍርዱም ከንግስናውም #ተጋራ ማለት ነው። ይህንን አላህ ራሱ ፈቅዶ ካደረገው ደግሞ #አያጋራም እያለ #አጋርቷልና ቁርአኑ እርስ በእርሱ #ተጋጭቷል‼️
📚ኢብን ካቲር በ17:79 ተፍሲሩ ላይ ሙሐመድ ምስጉን በሆነ ስፍራ ላይ ተቀምጦ #እንደሚያማልድ ይነግረናል። ይህም ማማለድ በአይነቱ #ልዮ የሆነና እንደዚህም ያለ ማንም እንዳላደረገ እንደማያደርግም ያትታል። ሲለጥቅም እንዲህ ይላል፦
"... #እርሱ_ስራቸው_ገነት_ለማያስገባቸው ወደ ሲኦልም ይወርዱ ዘንድ ለታዘዘባቸውን ሰዎች ያማልዳል, እነርሱም ተመልሰው #ይመጣሉ።...በገነት ከሁሉም በላጭ የሆነችዋን #አል_ዋሲላህ የተባለችውን ስፍራ የሚደርስባትም እርሱ ነው።..." ተፍሲር ኢብን ካቲር 17:79
👉ይህ ማለት የተፈረደባቸውን እንኳ ሳይቀሩ፤ ስራቸው ገነትን የማያስወፍቃቸው እንኳ ሳይቀሩ እርሱ በአላህ ዙፋን ላይ ተቀምጦ በሚያደርገው ምልጃ ገነት ይገባሉ። ሙሐመድ የአላህ ኩርሲ ላይ መቀመጡና ይህን መሰል ድርጊት መፈፀሙ #ተውሂድ_አር_ሩቡቢያህን የአላህን ብቸኛ ሉዐላዊ ፈራጅነት ዳኝነት ፍጥረትን አስተናባሪነት #የሚጥስና የራሳቸውን ተውሂድንም #የሚንድ ቁርአናዊ አስተምሮት ነው። መቼም አንድ አካል በፈጣሪ ዙፋን ላይ ተቀምጦ ፈጣሪ የሚያደርገውን ካደረገ፤ የተፈረደን ፍርድ እንኳ አስቀይሮ የማይገባቸውን ገነት ካገባ ይህ ራሱ አምላክ እንጂ፤ የፈጣሪ ተጋሪ እንጂ ሌላ ምንድነው ጎበዝ!
.................//................
✝" እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:32) ✝
🙏አርነት በእውነት ይሆንላችሁ ዘንድ ፀሎቴ ነው!🙏🙏🙏.
👉 የአላህ #ኩርሲው(ዙፋኑ) በ2:255 መሰረት በሰማያትና በምድር ሁሉ ላይ የተዘረጋ #የልቀቱ_የከፍተኛነቱ_ምልክት ነው። አላህ ዙፋኑ ወይም #ዐርሹ ማለት በ10:3 መሰረት ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀን ፈጥሮ ሁሉን #የሚያስተናብርበት ይህ ማለት በኢብን አባስ ተፍሲር እንደተቀመጠው #ፍጥረታቱን_የሚመራበት የሚቆጣጠርበት መገለጥንም ቢሆን የሚልክበት ማለት ነው። ሌሎችንም ጥቅሶች መጨመር ይቻላል ባጠቃላይ ግን ዐርሹ ዙፋኑ ኩርሲው የአላህ ከፍጥረቱ ጋር የፈጠረው፣ #ሉዐላዊነቱን፣ ብቸኛ መሪነቱን፣ #ፈራጅቱን ብቻውን የሚከውንበት የመለኮታዊ ስልጣኑን ምልክት መሆኑን እንረዳለን።
🤔ጥያቄ፦ ፩,አላህ ይህንን ሁሉ የሚያደርግበትን የሚከውንበትን ዙፋኑን ለሌላ "ፍጡር" #እንዲቀመጥበትና እንዲወስንበት መፍቀዱ ሉዐላዊነቱንና ብቸኛ ፈራጅነቱን #የሚያጋራ፤ ሙሐመድንም የዚህ ተካፋይ አምላክም የሚያደርግ አይሆንም ወይ? አይሆንም ከተባለ ማስረጃ?
፪, ሌላስ ከነብያት ወይንም ከሰዎች፤ #ከፍጥረታት ይህንን #የተጎነጨ አለን? ከሌለና ሙሐመድ ብቻ ከሆነ #አንድምታው ምንድነው?🤔
✍️ሙግት፦ ከላይ ባነሳሁት መንደርደርያ ሐሳብ መሰረት አላህ ሙሐመድን ተጋሪው አድርጎ አቅርቦታል‼️ ይህንን የማጠነክርበትም በዙፋኑ ላይ መቀመጥ #መቀመጥ_ብቻ እንዳልሆነ በማሳየትና አላህ በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ የሚከውነውን ሙሐመድም #መከወኑን በማስረገጥ ነው።
በቁርአኑ ምዕራፍ #17:111 ላይ አላህ ሉአላዊ የሆነና #ለንግስናው ምንም #ተጋሪ የሌለው መሆኑን፤ #18:26 ላይ #ፍርዱንም ለማንም #እንደማያጋራ ተቀምጧል። ስለዚህ አንድ አካል ልክ እንደ አላህ ዙፋኑ ላይ #ከተቀመጠ ከዛም ፍርድን ካስቀለበሰና የማይገባቸውን ካሰጠ ከፍርዱም ከንግስናውም #ተጋራ ማለት ነው። ይህንን አላህ ራሱ ፈቅዶ ካደረገው ደግሞ #አያጋራም እያለ #አጋርቷልና ቁርአኑ እርስ በእርሱ #ተጋጭቷል‼️
📚ኢብን ካቲር በ17:79 ተፍሲሩ ላይ ሙሐመድ ምስጉን በሆነ ስፍራ ላይ ተቀምጦ #እንደሚያማልድ ይነግረናል። ይህም ማማለድ በአይነቱ #ልዮ የሆነና እንደዚህም ያለ ማንም እንዳላደረገ እንደማያደርግም ያትታል። ሲለጥቅም እንዲህ ይላል፦
"... #እርሱ_ስራቸው_ገነት_ለማያስገባቸው ወደ ሲኦልም ይወርዱ ዘንድ ለታዘዘባቸውን ሰዎች ያማልዳል, እነርሱም ተመልሰው #ይመጣሉ።...በገነት ከሁሉም በላጭ የሆነችዋን #አል_ዋሲላህ የተባለችውን ስፍራ የሚደርስባትም እርሱ ነው።..." ተፍሲር ኢብን ካቲር 17:79
👉ይህ ማለት የተፈረደባቸውን እንኳ ሳይቀሩ፤ ስራቸው ገነትን የማያስወፍቃቸው እንኳ ሳይቀሩ እርሱ በአላህ ዙፋን ላይ ተቀምጦ በሚያደርገው ምልጃ ገነት ይገባሉ። ሙሐመድ የአላህ ኩርሲ ላይ መቀመጡና ይህን መሰል ድርጊት መፈፀሙ #ተውሂድ_አር_ሩቡቢያህን የአላህን ብቸኛ ሉዐላዊ ፈራጅነት ዳኝነት ፍጥረትን አስተናባሪነት #የሚጥስና የራሳቸውን ተውሂድንም #የሚንድ ቁርአናዊ አስተምሮት ነው። መቼም አንድ አካል በፈጣሪ ዙፋን ላይ ተቀምጦ ፈጣሪ የሚያደርገውን ካደረገ፤ የተፈረደን ፍርድ እንኳ አስቀይሮ የማይገባቸውን ገነት ካገባ ይህ ራሱ አምላክ እንጂ፤ የፈጣሪ ተጋሪ እንጂ ሌላ ምንድነው ጎበዝ!
.................//................
✝" እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:32) ✝
🙏አርነት በእውነት ይሆንላችሁ ዘንድ ፀሎቴ ነው!🙏🙏🙏.
የእስልምና ቀልድ ጥግ!!
መሬትን የተሸከመው ዓሠ-አነባሪ(whale)
እስልምና፣ ሙሓመዳውያን እንደሚሰብኩት ከሳይንስ ጋራ የተጣጣመ ትምህርት ሳይሆን ጭራሽ ሳይንስን R.I.P (rest in peace) "#ነፍስ_ይማር" በሚያስብሉ ትምህርቶች እንደተሞላ ጥቂት ምሳሌዎችን አንስተን ከዚህ በፊት አይተናል። ለመሆኑ፣ እስልምና ስለመሬት አፈጣጣር(earth) ሲያስተምር፣ 'መሬት 1 ብቻ ሳትሆን 7 መሬቶች እንደ ሳንድዊች ተደራርቦ እንዳሉና ሰባቱም ከስር ትልቅ ዓሳ-አንባሪ ላይ እንደተቀመጡ፣ ይህ ዓሳ-አንባሪም ስልሚንቀሳቀስ የመሬትን ባላንስ ለመጠበቅ አላህ ተራሮችን ችካል አድርጎ እንደተከላቸው' እንደሚያስተምር ያውቃሉ?? 😂
ሱራ 68:1: نٓ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ
ነ. (ኑን)፤ (1) በብርዕ እምላለሁ በዚያም (መልአኮች) በሚጽፉት።
Nun. By the pen and what they inscribe,
ሙስሊሞች ይሄን ክፍል ሲተሮግሙት" نٓ" "noon" የምትለውን የአዕረብኛ ቃል ትርጉም ሳይሰጡት "ኑን" ብሎ አልፈዋል። እውነታው ግን፣ ትላልቅ የእስልምና ሙፋሲሮች፤ #ኢብን ከሢር፣ #አ_ጠበሪ፣ #አል_ቁርጡቢ፦ "ኑን" ማለት "አሳ አንባሪ" እንደሆነ በተፍሲራቸው ጽፏል።
ስለዚህ ይህ ክፍል(68:1) ትርጉም ቢሰጠው፤
"በ ዓሳ አንባሪ (ኑን) እና( و)በ ብርዕ( ٱلْقَلَمِ)እምላለው በሚጽፉት.." ይሆናል።
ማስረጃዎቻችንን አንድ በ አንድ እንመልከት።
#ዓሳ_አንባሪ በ አረብኛ ምን ይባላል
1. አል-ኑን نٓ (noon)
2. አል-ሁት الحوت (al-hoot)
ሀ. ከቁርዓን
ቁርአን 21:87፦ የዐሣውንም(ٱلنُّونِ al-noon)ባለቤት(man of the fish) ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ (አስታውስ)፤ እርሱም ላይ ፍጽሞ የማንፈርድበት መሆናችንን ጠረጠረ፤ (ዐሳም ዋጠው)፤ በጨለማዎችም ውስጥ ሆኖ ፦ ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ጥራት ይገባህ፤ እኔ በእርግጥ ከበዳዮቹ ነበርኩ በማለት ተጣራ።
እዚህ ጋር "አል-ኑን" ሲተረጎም "#ዓሣ" ተብሏል።
ለ. የተፍሲሮች ትርጉም
1. አረቢኛው ተፍሲር ኢብኑ ከሢር ሱራ 68:1
እንዲህ ይላል፦ " نۤ حوت عظيم"። ትርጉሙም " 'ኑን' 'ن'ۤ #ትልቅ #አሳ_አንባሪ ነው" ' noon is a big whale'
፦በኢንጊልዘኛው ላይ አልተሮጎሙትም
2. ተፍሢር አል ጠበሪ፦ሱራ 68:1
هو الحوت الذي عليه الأرَضُون
"መሬት(መሬቶቹ, الأرَضُون) ትልቅ ዓሳ-አንባሪ( الحوت, አል-ሁት) ላይ ነች/ናቸው።"
3. ተፍሢር አል ቁርጡቢ
'نۤ' الحوت الذي تحت الأرض السابعة
'Nun'- the whale (الحوت), which is (الذي) under (تحت) the Earth (الأرض) the seventh (السابعة).
'ኑን' 'ዓሳ አንባሪዋ' ከሰባተኛው መሬት ስር ያለችው..
4. ኢብኑ አባስ በተፍሲር ኢብኑ ከሢር (አረቢኛው)
በ ሱራ 68:1 ላይ
ابن عباس قال: أول ما خلق الله القلم قال: اكتب، قال: وماذا أكتب؟ قال: اكتب القدر، فجرى بما يكون من ذلك اليوم إلى قيام الساعة، ثم خلق النون، ورفع بخار الماء، ففتقت منه السماء، وبسطت الأرض على ظهر النون، فاضطرب النون، فمادت الأرض، فأثبتت بالجبال؛
"እብኑ አባስ እንደዘገበው: "በመጀመሪያ አላህ ብርዕ (pen)(القلم) ፈጠረ። እንዲፅፍም አዘዘው፣ከዚያም ብዕሩ እንዲህ አለ: ምን ልፃፍ፤ እሱም መልሶ፣ 'ሰለ ሰዎች እጣ-ፈንታ (القدر)' አለው። ብዕሩም ከፍጥረት እስከ ትንሳኤ ድረስ የሚሆነውን ነገር ሁሉ ፃፈ። ከዚያም #አል_ኑንን (النون) ፈጠረ። ከዚያም ውሓ እና ሰማያትን ፈጠረ፣ ምድርንም በ 'ኑን'(አሳ) ጀርባ( ظهر) ላይ( على)
ሰራት።መሬትም በጀርባው ላይ ስትንቀሳቀስ በ ተራሮች እንደ ጭካል (እንዳትንቀሳቀስ) አፀናት።" ልብ በሉ፣ ሓዲሡ ኢብኑ አባስ የዘገበው ሓዲሥ ሲሆን፣ይሄ ሓዲሥ ሳሂህ(sahih, ታማኝ, authentic)ነው። ኦንላይን በዚህ ገብታቹ ማየት ይቻላል።
(http://hdith.com/?s=ثم+خلق+النون+فوق+الماء،+ثم+كبس+الأرض+عليه)
የጋራዎችንም "ችካል" መሆን ቁርዓን ያስተምራል
ሱራ 78:7
"ጋራዎችንም #ችካሎች አላደረግንምን"
ትናንት የተወለዱት የዘመናችን ኡስታዝ ተብዬዎች "ከነ እብኑ ከሢርና አል-ጠበሪ እንበልጣለን" ይሉን ይሆን?? ከ ኢብኑ አባስስ??
እኛ እንዘግባለን፣ፍርዱን ለአንባቢው!!
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified
መሬትን የተሸከመው ዓሠ-አነባሪ(whale)
እስልምና፣ ሙሓመዳውያን እንደሚሰብኩት ከሳይንስ ጋራ የተጣጣመ ትምህርት ሳይሆን ጭራሽ ሳይንስን R.I.P (rest in peace) "#ነፍስ_ይማር" በሚያስብሉ ትምህርቶች እንደተሞላ ጥቂት ምሳሌዎችን አንስተን ከዚህ በፊት አይተናል። ለመሆኑ፣ እስልምና ስለመሬት አፈጣጣር(earth) ሲያስተምር፣ 'መሬት 1 ብቻ ሳትሆን 7 መሬቶች እንደ ሳንድዊች ተደራርቦ እንዳሉና ሰባቱም ከስር ትልቅ ዓሳ-አንባሪ ላይ እንደተቀመጡ፣ ይህ ዓሳ-አንባሪም ስልሚንቀሳቀስ የመሬትን ባላንስ ለመጠበቅ አላህ ተራሮችን ችካል አድርጎ እንደተከላቸው' እንደሚያስተምር ያውቃሉ?? 😂
ሱራ 68:1: نٓ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ
ነ. (ኑን)፤ (1) በብርዕ እምላለሁ በዚያም (መልአኮች) በሚጽፉት።
Nun. By the pen and what they inscribe,
ሙስሊሞች ይሄን ክፍል ሲተሮግሙት" نٓ" "noon" የምትለውን የአዕረብኛ ቃል ትርጉም ሳይሰጡት "ኑን" ብሎ አልፈዋል። እውነታው ግን፣ ትላልቅ የእስልምና ሙፋሲሮች፤ #ኢብን ከሢር፣ #አ_ጠበሪ፣ #አል_ቁርጡቢ፦ "ኑን" ማለት "አሳ አንባሪ" እንደሆነ በተፍሲራቸው ጽፏል።
ስለዚህ ይህ ክፍል(68:1) ትርጉም ቢሰጠው፤
"በ ዓሳ አንባሪ (ኑን) እና( و)በ ብርዕ( ٱلْقَلَمِ)እምላለው በሚጽፉት.." ይሆናል።
ማስረጃዎቻችንን አንድ በ አንድ እንመልከት።
#ዓሳ_አንባሪ በ አረብኛ ምን ይባላል
1. አል-ኑን نٓ (noon)
2. አል-ሁት الحوت (al-hoot)
ሀ. ከቁርዓን
ቁርአን 21:87፦ የዐሣውንም(ٱلنُّونِ al-noon)ባለቤት(man of the fish) ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ (አስታውስ)፤ እርሱም ላይ ፍጽሞ የማንፈርድበት መሆናችንን ጠረጠረ፤ (ዐሳም ዋጠው)፤ በጨለማዎችም ውስጥ ሆኖ ፦ ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ጥራት ይገባህ፤ እኔ በእርግጥ ከበዳዮቹ ነበርኩ በማለት ተጣራ።
እዚህ ጋር "አል-ኑን" ሲተረጎም "#ዓሣ" ተብሏል።
ለ. የተፍሲሮች ትርጉም
1. አረቢኛው ተፍሲር ኢብኑ ከሢር ሱራ 68:1
እንዲህ ይላል፦ " نۤ حوت عظيم"። ትርጉሙም " 'ኑን' 'ن'ۤ #ትልቅ #አሳ_አንባሪ ነው" ' noon is a big whale'
፦በኢንጊልዘኛው ላይ አልተሮጎሙትም
2. ተፍሢር አል ጠበሪ፦ሱራ 68:1
هو الحوت الذي عليه الأرَضُون
"መሬት(መሬቶቹ, الأرَضُون) ትልቅ ዓሳ-አንባሪ( الحوت, አል-ሁት) ላይ ነች/ናቸው።"
3. ተፍሢር አል ቁርጡቢ
'نۤ' الحوت الذي تحت الأرض السابعة
'Nun'- the whale (الحوت), which is (الذي) under (تحت) the Earth (الأرض) the seventh (السابعة).
'ኑን' 'ዓሳ አንባሪዋ' ከሰባተኛው መሬት ስር ያለችው..
4. ኢብኑ አባስ በተፍሲር ኢብኑ ከሢር (አረቢኛው)
በ ሱራ 68:1 ላይ
ابن عباس قال: أول ما خلق الله القلم قال: اكتب، قال: وماذا أكتب؟ قال: اكتب القدر، فجرى بما يكون من ذلك اليوم إلى قيام الساعة، ثم خلق النون، ورفع بخار الماء، ففتقت منه السماء، وبسطت الأرض على ظهر النون، فاضطرب النون، فمادت الأرض، فأثبتت بالجبال؛
"እብኑ አባስ እንደዘገበው: "በመጀመሪያ አላህ ብርዕ (pen)(القلم) ፈጠረ። እንዲፅፍም አዘዘው፣ከዚያም ብዕሩ እንዲህ አለ: ምን ልፃፍ፤ እሱም መልሶ፣ 'ሰለ ሰዎች እጣ-ፈንታ (القدر)' አለው። ብዕሩም ከፍጥረት እስከ ትንሳኤ ድረስ የሚሆነውን ነገር ሁሉ ፃፈ። ከዚያም #አል_ኑንን (النون) ፈጠረ። ከዚያም ውሓ እና ሰማያትን ፈጠረ፣ ምድርንም በ 'ኑን'(አሳ) ጀርባ( ظهر) ላይ( على)
ሰራት።መሬትም በጀርባው ላይ ስትንቀሳቀስ በ ተራሮች እንደ ጭካል (እንዳትንቀሳቀስ) አፀናት።" ልብ በሉ፣ ሓዲሡ ኢብኑ አባስ የዘገበው ሓዲሥ ሲሆን፣ይሄ ሓዲሥ ሳሂህ(sahih, ታማኝ, authentic)ነው። ኦንላይን በዚህ ገብታቹ ማየት ይቻላል።
(http://hdith.com/?s=ثم+خلق+النون+فوق+الماء،+ثم+كبس+الأرض+عليه)
የጋራዎችንም "ችካል" መሆን ቁርዓን ያስተምራል
ሱራ 78:7
"ጋራዎችንም #ችካሎች አላደረግንምን"
ትናንት የተወለዱት የዘመናችን ኡስታዝ ተብዬዎች "ከነ እብኑ ከሢርና አል-ጠበሪ እንበልጣለን" ይሉን ይሆን?? ከ ኢብኑ አባስስ??
እኛ እንዘግባለን፣ፍርዱን ለአንባቢው!!
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified
Hdith
حديث
تأكد وتحقق من صحة الحديث عبر أسرع موقع للبحث عن أي حديث والتحقق من صحته
ኡስታዝ አቡ ሃይደር ሃላባ ላይ ኮንፍራንስ ከአካሔደ በኋላ ቤተ-ክርስቲያናትን ማቃጠልና ሰዎችን መግደል ተጀምሯል። #አል-ሃቅ የሚል ቻነል ላይ ከ ፎቶግራፍ ማስረጃ ጋር ታገኛላቹ። ከታች ያለውን ሊንክ ተጭናቹ እዩ፦
@JESUS_ALHAQ
@JESUS_ALHAQ
ኦሮምኛውን ማንበብ ለምትፈልጉ ከስር ያለውን ሊንክ ተጭናቹ ግቡ
@Jesuscrucified_oromo
@Jesuscrucified_oromo
@JESUS_ALHAQ
@JESUS_ALHAQ
ኦሮምኛውን ማንበብ ለምትፈልጉ ከስር ያለውን ሊንክ ተጭናቹ ግቡ
@Jesuscrucified_oromo
@Jesuscrucified_oromo