ግራንቪል ሻርፕ፦የዮሓኒስ ወንጌል 20:28
ሙሓመዳውያን መፅሓፍ ቅዱስ ውስጥ ተፅፎ የክርስቶስን አምላክነት በ ግልፅ የሚያሳዩ ጥቅሶችን ከራሳቸው ሳይሆን ከ ስላሴ ተቃዋሚያን፣ ግን ክርስቲያን ነን ባዮች በሚሰበስቡት የወረደና በ ብዙ ምሁራን የፈረሰ ሙግት ይዞ እንደ አዲስ መቅረባቸውን ቀጥሏል። ዮሓኒስ 20:28 ከ ጥቅሶቹ መካከል አንዱ ነው።
(የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 20)
----------
27፤ ከዚያም በኋላ ቶማስን። ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ፤ እጅህንም አምጣና በጎኔ አግባው፤ ያመንህ እንጂ ያላመንህ አትሁን አለው።
28፤ ቶማስም። #ጌታዬ #አምላኬም ብሎ መለሰለት።
29፤ ኢየሱስም። ስለ አየኸኝ አምነሃል፤ ሳያዩ የሚያምኑ ብፁዓን ናቸው አለው።
ἀπεκρίθη Θωμᾶς καὶ εἶπεν #αὐτῷ Ὁ #κύριός μου καὶ ὁ #θεός μου.( ho Kyrios mou kai ho Theos mou)
"28 And Thomas answered and said unto #him, The #Lord of me and The #God of me."
(John 20:28)
ከላይ ያነበብነውን ፅሁፍ በ አጭሩ ስንገልፅ
1. ቶማስ እየሱስን ጌታዬ እና #አምላኬ(θεός) ብሎ ጠራው
2. እየሱስም ቶማስ ለሱ የሰጠውን ስም (ጌታና #አምላክ) ተቀበለ፦ (…ስለ አየኸኝ አምነሃል፤ ሳያዩ የሚያምኑ ብፁዓን ናቸው አለው)
3. ስለዚህ እየሱስ #አምላክ ነው ማለት ነው።
ይሁን እንጂ ሙሓመዳውያን ይህንን ክፍል ለማፍረስ አሁንም ልክ ቲቶ 2:13 ላይ እንዳነሱት ግራንቪል ሻርፕ ባስቀመጠው ሕግ ይሟገታሉ። የሚያሳዝነው ግን የ ግራንቪል ሻርፕ ሕጎችን እንኳን ማወቅ ይቅርና ክፍሉን ራሱ እንደላጠኑ ያሳውቅባቸዋል።
የ ሻርፕ ስድስተኛው ሕግ
የ ግሪክ ቋንቋ ስኮላር ግራንቪል ሻርፕ እራሱ በ 1798 "The"( ὁ) የተሰኘች definite article አጠቃቀም ዙሪያ ላይ ባሳተመው መፅሓፍ ውስጥ ስድስተኛው ሕግ ላይ ቀጥሎ ያለውን ሕግ ፅፏል።
"ሁለት ተመሳሳይ ሙያ (same case) ያላቸው ስሞች
καὶ (እና) በሚለው መስተፃምር ተያይዞ ግን በ ሁለቱም ስሞች ፊትለፊት 'ὁ' 'The' ከገባ፣ ሁለቱ ስሞች ሁለት የተለያዩ አካላትን ይገልፃሉ።... ነገር ግን ሕጉን የሚገድቡ ቅድመ ሁኔታዎች አሉ።
1. የ አረፍተ ነገሩ አውድ
2. ከ አረፍተ ነገሩ ፊትለፊት ሁለቱም ስሞች ለ አንድ አካል መሆኑን የሚያሳይ ገላጭ ካለ (e.g. pronoun) ሁለቱም ስሞች ለ አንድ አካል( person) መሆኑን ያሳያል።
ምሳሌ፦ ራእይ 1:8
" ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ። አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ ይላል።"
"Ἐγώ εἰμι #τὸ Ἄλφα καὶ #τὸ Ὦ,.."
I am #The Alpha and #The Omega
በዚህ ምሳሌ ላይ 'አልፋ' ፊትለፊት እንዲውም ደግሞ 'ኦሜጋ' ፊትለፊት "THE" የሚለው አርቲክል ገብቷል። ነገር ግን ሁለቱም "እየሱስን" ለመግለፅ እንጂ 'አልፋ' እየሱስን ገልፆ 'ኦሜጋ' ደግሞ አብን ለመግለፅ አልገባም። ምክኒያቱም፦
1. Ἐγώ (እኔ፣ I) የሚለው personal/possessive pronoun Nominative ሲሆን ሁለቱ ስሞች (አልፋና ኦሜጋ) አንድን አካል (እየሱስን) እንደሚገልፁ ያሳያል።
2. አውዱም (context) እየሱስ እረሱን፣ማንነቱን ለመግለፅ የተጠቀመበት እንደሆነ ግልፅ ነው።
በተመሳሳይ ሙግት የዮሓኒስ ወንጌል 20:28ን እንመልከት
#αὐτῷ Ὁ #κύριός μου καὶ ὁ #θεός μου
"28 And Thomas answered and said unto #him, The #Lord of me and The #God of me."
በዚህ ክፍል በ ሁለቱም ስሞች ፊትለፊት (κύριός(ጌታ) እና (θεός) ) ' Ὁ' "The" ገብታለች። ስለዚህ እውነት ሙስሊሞቹ እንደሚሉት "ጌታ" የሚለው ለ እየሱስ ሲሆን " አምላክ" የሚለው ደግሞ ለ አብ ነውን??
በ እርግጥ ይህንን ሙግት የሚያቀርበው ከንቱ ተቺ፣ወይ የ ሕጉን ቅድመ ሆኔታዎች ባለየ አልፎታል ወይም ሕጉን አላጠናም።
መልሱ 'በ ፍፁም አይደለም' ነው። ግራምቪል እራሱ በ መፅሓፉ ገጽ 14-16 ላይ የዮሓኒስ 20:28ን ሰዋ ሰው ሲያብራራ ሁለቱም ስሞች((κύριός(ጌታ) እና (θεός) ) ለ አንድ person እሱም #ለእየሱስ እንደሆነ ማስረጃ አቅርቧል።
1. αὐτῷ( said unto #him; 'አለው') የሚለው personal/possessive pronoun dative ሲሆን፣ ሁለቱም ስሞች (ጌታ እና አምላክ)የሚገልፁት አንድን person እሱም #እየሱስን እንደሆነ ያሳያል። ልብ በል " dative case(ሙያ)" መሆኑ አረፍተ ነገሩ ላይ ችግር አያመጣም።ምክኒያቱም ሕጉ ተመሳሳይ ሙያ እንዲሆኑ የጠየቀው ለ ስሞቹ( nouns) እንጂ ለ pronoun አይደለም።
2. የ ክፍሉ አውድ የሚነግረን ቶማስ ለ እየሱስ ለራሱ ይህንን ንግግር እያደረሰ ስለሆነ ሁለቱም ስሞች እየሱስን የሚገልፁ ናቸው።
ልብ በሉ፤ ይህ ደካማ ተቺ፣ ሙግቱን ያቀረበው ግራንቪል ሻርፕን ምንጭ (reference) አድርጎ ነው። ግን ሒደን ግራንቪል እራሱ በዚህ ክፍል ላይ (ዮሓኒስ 20:28) የሰጠውን ማብራሪያ ስናነብ " ክፍሉ እየሱስን" "አምላክ" እንደሚል ተብራርቶ እናገኛለን። ለዛም ነው ይህንን ኡስታዝ ነኝ ባይ "ከንቱ" ያልነው።
ግራንቪል በራሱ እጅ የፃፈውን ከታች በፎቶ አያይዝላቹሓለው። አንብቡት!!
እየሱስ ለዘላለም ጌታ ነው!!
" እንግዲህ። በኃጢአታችሁ ትሞታላችሁ አልኋችሁ፤ እኔ እንደሆንሁ ባታምኑ በኃጢአታችሁ ትሞታላችሁና አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:24)
Reference
Remarks on The Uses of the Definitive Article in the Greek text of Of the New Testament, Granville Sharp; page 14-16
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified
ሙሓመዳውያን መፅሓፍ ቅዱስ ውስጥ ተፅፎ የክርስቶስን አምላክነት በ ግልፅ የሚያሳዩ ጥቅሶችን ከራሳቸው ሳይሆን ከ ስላሴ ተቃዋሚያን፣ ግን ክርስቲያን ነን ባዮች በሚሰበስቡት የወረደና በ ብዙ ምሁራን የፈረሰ ሙግት ይዞ እንደ አዲስ መቅረባቸውን ቀጥሏል። ዮሓኒስ 20:28 ከ ጥቅሶቹ መካከል አንዱ ነው።
(የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 20)
----------
27፤ ከዚያም በኋላ ቶማስን። ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ፤ እጅህንም አምጣና በጎኔ አግባው፤ ያመንህ እንጂ ያላመንህ አትሁን አለው።
28፤ ቶማስም። #ጌታዬ #አምላኬም ብሎ መለሰለት።
29፤ ኢየሱስም። ስለ አየኸኝ አምነሃል፤ ሳያዩ የሚያምኑ ብፁዓን ናቸው አለው።
ἀπεκρίθη Θωμᾶς καὶ εἶπεν #αὐτῷ Ὁ #κύριός μου καὶ ὁ #θεός μου.( ho Kyrios mou kai ho Theos mou)
"28 And Thomas answered and said unto #him, The #Lord of me and The #God of me."
(John 20:28)
ከላይ ያነበብነውን ፅሁፍ በ አጭሩ ስንገልፅ
1. ቶማስ እየሱስን ጌታዬ እና #አምላኬ(θεός) ብሎ ጠራው
2. እየሱስም ቶማስ ለሱ የሰጠውን ስም (ጌታና #አምላክ) ተቀበለ፦ (…ስለ አየኸኝ አምነሃል፤ ሳያዩ የሚያምኑ ብፁዓን ናቸው አለው)
3. ስለዚህ እየሱስ #አምላክ ነው ማለት ነው።
ይሁን እንጂ ሙሓመዳውያን ይህንን ክፍል ለማፍረስ አሁንም ልክ ቲቶ 2:13 ላይ እንዳነሱት ግራንቪል ሻርፕ ባስቀመጠው ሕግ ይሟገታሉ። የሚያሳዝነው ግን የ ግራንቪል ሻርፕ ሕጎችን እንኳን ማወቅ ይቅርና ክፍሉን ራሱ እንደላጠኑ ያሳውቅባቸዋል።
የ ሻርፕ ስድስተኛው ሕግ
የ ግሪክ ቋንቋ ስኮላር ግራንቪል ሻርፕ እራሱ በ 1798 "The"( ὁ) የተሰኘች definite article አጠቃቀም ዙሪያ ላይ ባሳተመው መፅሓፍ ውስጥ ስድስተኛው ሕግ ላይ ቀጥሎ ያለውን ሕግ ፅፏል።
"ሁለት ተመሳሳይ ሙያ (same case) ያላቸው ስሞች
καὶ (እና) በሚለው መስተፃምር ተያይዞ ግን በ ሁለቱም ስሞች ፊትለፊት 'ὁ' 'The' ከገባ፣ ሁለቱ ስሞች ሁለት የተለያዩ አካላትን ይገልፃሉ።... ነገር ግን ሕጉን የሚገድቡ ቅድመ ሁኔታዎች አሉ።
1. የ አረፍተ ነገሩ አውድ
2. ከ አረፍተ ነገሩ ፊትለፊት ሁለቱም ስሞች ለ አንድ አካል መሆኑን የሚያሳይ ገላጭ ካለ (e.g. pronoun) ሁለቱም ስሞች ለ አንድ አካል( person) መሆኑን ያሳያል።
ምሳሌ፦ ራእይ 1:8
" ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ። አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ ይላል።"
"Ἐγώ εἰμι #τὸ Ἄλφα καὶ #τὸ Ὦ,.."
I am #The Alpha and #The Omega
በዚህ ምሳሌ ላይ 'አልፋ' ፊትለፊት እንዲውም ደግሞ 'ኦሜጋ' ፊትለፊት "THE" የሚለው አርቲክል ገብቷል። ነገር ግን ሁለቱም "እየሱስን" ለመግለፅ እንጂ 'አልፋ' እየሱስን ገልፆ 'ኦሜጋ' ደግሞ አብን ለመግለፅ አልገባም። ምክኒያቱም፦
1. Ἐγώ (እኔ፣ I) የሚለው personal/possessive pronoun Nominative ሲሆን ሁለቱ ስሞች (አልፋና ኦሜጋ) አንድን አካል (እየሱስን) እንደሚገልፁ ያሳያል።
2. አውዱም (context) እየሱስ እረሱን፣ማንነቱን ለመግለፅ የተጠቀመበት እንደሆነ ግልፅ ነው።
በተመሳሳይ ሙግት የዮሓኒስ ወንጌል 20:28ን እንመልከት
#αὐτῷ Ὁ #κύριός μου καὶ ὁ #θεός μου
"28 And Thomas answered and said unto #him, The #Lord of me and The #God of me."
በዚህ ክፍል በ ሁለቱም ስሞች ፊትለፊት (κύριός(ጌታ) እና (θεός) ) ' Ὁ' "The" ገብታለች። ስለዚህ እውነት ሙስሊሞቹ እንደሚሉት "ጌታ" የሚለው ለ እየሱስ ሲሆን " አምላክ" የሚለው ደግሞ ለ አብ ነውን??
በ እርግጥ ይህንን ሙግት የሚያቀርበው ከንቱ ተቺ፣ወይ የ ሕጉን ቅድመ ሆኔታዎች ባለየ አልፎታል ወይም ሕጉን አላጠናም።
መልሱ 'በ ፍፁም አይደለም' ነው። ግራምቪል እራሱ በ መፅሓፉ ገጽ 14-16 ላይ የዮሓኒስ 20:28ን ሰዋ ሰው ሲያብራራ ሁለቱም ስሞች((κύριός(ጌታ) እና (θεός) ) ለ አንድ person እሱም #ለእየሱስ እንደሆነ ማስረጃ አቅርቧል።
1. αὐτῷ( said unto #him; 'አለው') የሚለው personal/possessive pronoun dative ሲሆን፣ ሁለቱም ስሞች (ጌታ እና አምላክ)የሚገልፁት አንድን person እሱም #እየሱስን እንደሆነ ያሳያል። ልብ በል " dative case(ሙያ)" መሆኑ አረፍተ ነገሩ ላይ ችግር አያመጣም።ምክኒያቱም ሕጉ ተመሳሳይ ሙያ እንዲሆኑ የጠየቀው ለ ስሞቹ( nouns) እንጂ ለ pronoun አይደለም።
2. የ ክፍሉ አውድ የሚነግረን ቶማስ ለ እየሱስ ለራሱ ይህንን ንግግር እያደረሰ ስለሆነ ሁለቱም ስሞች እየሱስን የሚገልፁ ናቸው።
ልብ በሉ፤ ይህ ደካማ ተቺ፣ ሙግቱን ያቀረበው ግራንቪል ሻርፕን ምንጭ (reference) አድርጎ ነው። ግን ሒደን ግራንቪል እራሱ በዚህ ክፍል ላይ (ዮሓኒስ 20:28) የሰጠውን ማብራሪያ ስናነብ " ክፍሉ እየሱስን" "አምላክ" እንደሚል ተብራርቶ እናገኛለን። ለዛም ነው ይህንን ኡስታዝ ነኝ ባይ "ከንቱ" ያልነው።
ግራንቪል በራሱ እጅ የፃፈውን ከታች በፎቶ አያይዝላቹሓለው። አንብቡት!!
እየሱስ ለዘላለም ጌታ ነው!!
" እንግዲህ። በኃጢአታችሁ ትሞታላችሁ አልኋችሁ፤ እኔ እንደሆንሁ ባታምኑ በኃጢአታችሁ ትሞታላችሁና አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:24)
Reference
Remarks on The Uses of the Definitive Article in the Greek text of Of the New Testament, Granville Sharp; page 14-16
@Jesuscrucified
@Jesuscrucified
✍ በዚ ክፍል ላይ አንድ አይነ ስውር ሰው ወደ ሙሐመድ ይቀርብና "ወደ አላህ ፀልየህ ፈውሰኝ::" ብሎ ሲለምነው እናያለን። ሙሐመድም #ራስህ ፀልይ ከማለት ይልቅ አንተ ከፈለግህ #አደርገዋለሁ ብቻ ታገስ ብሎ ሲመልስለት እናያለን። በመቀጠልም ሙሐመድ እንዲህ ብሎ ሰውዬው እንዲፀልይ ያዘዋል..." ኦ አላህ እኔ ወደ አንተ በነብይህ ሙሐመድ በምህረት ነብይ በኩል እመጣለሁ። በርግጥም ወደ ጌታዬ ቀረብሁ፤ #ባንተ(በነብዩ) በኩል ይህን ችግሬን በተመለከተ #መፍትሄን አገኝ ዘንድ። እናም አላህ የነብዮን ምልጃ ተቀበል።" ብለህ ፀልይ ሲለው እንመለከታለን።
በዚህ ፀሎት ውስጥ እየተለመነ ያለው አላህ ብቻ አይደለም መሐመድም እንጂ "#ባንተ በኩል ወደ ጌታዬ መፍትሄን አገኝ ዘንድ እመጣለሁ።" ማለቱ ሙሐመድም የፀሎቱ #ተደራሲ እንደሆነ የሚያሳይ ነው። በርግጥ ሰውዬው አላህን የሙሐመድን ምልጃ እንዲቀበል የጠየቀ ቢሆንም ግን ችግሩ ያለው በአንድም ሆነ በሌላ መልኩ ሙሐመድ የፀሎቱ ተደራሲ አካል መሆኑ ነው። "በእርሱ በኩል" ብሎ እንጀመረ ቢቀጥል ኖሮ "#ምልጃ!" እንለው ይሆናል "#ባንተ_በኩል" ካለና #ከመነሾውም ሙሐመድን የፀሎትና ልመና #ተደራሲ አድርጎ መምጣቱ ሙሐመድም ይህንን ሳያርም ጨምሮ ማበረታታቱ ይህ ሐዲዝ ሙሐመድም የልመናው ድልድይ ብቻም ሳይሆን #ከፈፃሚውም_አካል_ተርታ እንደሚሰለፍ ያሳያል። ስለዚ ፀሎት ወደ ሙሐመድ እንደሚደረግ ሌላ ማስረጃ ነው ማለት ነው❕
👉 እንግዲህ አንድ አካል ልመናን ተቀበለ ወይም ፀሎት ወደ እርሱ ተፀለየ ማለት ተመለከ ማለት ነው ብዬ እሞግታለሁ። ይህንም ለአብነት ያህል 📚በሱናን ኢብን ማጃህ ቅፅ 5 ሐዲዝ ቁጥር 3828 ላይ "...በእርግጥም ልመና(ፀሎት) አምልኮት ነው።" ብለው የአላህ መልእክተኛ ተናገሩ" ተብሎ ተዘግቧል። ይህንንም በዚሁ መፅሐፍ ገፅ 95-96 ላይ ተብራርቶ እናገኘዋለን።
✍ እናም ሙሐመድ በአላህ አማኝ ሁሉ ክብርን #ይሰጠውና ሌት ቀን ያውጅለት ዘንድ ዘንድ ትእዛዝ ወጥቶለታል(48፥9)፤ አላህና መላእክቱ እራሱ #ሲሰግዱለት የአምልኮትም #መዐከል ሆኖ ሲቀርብ ይነበባል(33፥56)፤ የፀሎትም ተደራሽ በመሆን ከአምልኮት ሁሉ #የጠራውን_አምልኮት_ሲቀበል እንመለከታለን(3፥55፣ በጃሚ አት ተርሚዝ ቅፅ 6 ሐዲዝ ቁጥር 3578፣ በሱናን ኢብን ማጃህ ቅፅ 5 ሐዲዝ ቁጥር 3828 ወዘተ መሰረት)።
⏩ ስንቋጨው ይህና የመሳሰሉ ንባባትና ድርጊቶች ናቸው እንግዲ "ሰው ብቻ ነኝ" ያለውን 👳ሙሐመድን በዛው መፅሐፍ #አምላክ አድርገው የሚያቀርቡልን። በእስልምና ሙሐመድ ሰውም ብቻ ነኝ እያለ እየተመለከም ነው። #ሁለቱ_የመሐመድ_ማንነቶች❗ እስቲ ደግሞ በቀጣይ መፅሕፍቱና መዛግብቱ ጨምረው ሙሐመድ እንዲህም እንዲያም ነው የሚሉንን እግዚአብሄር ቢፈቅድና ብንኖር እናያለን።
.................//................
✝" እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:32) ✝
🙏አርነት በእውነት ይሆንላችሁ ዘንድ ፀሎቴ ነው!🙏🙏🙏
በዚህ ፀሎት ውስጥ እየተለመነ ያለው አላህ ብቻ አይደለም መሐመድም እንጂ "#ባንተ በኩል ወደ ጌታዬ መፍትሄን አገኝ ዘንድ እመጣለሁ።" ማለቱ ሙሐመድም የፀሎቱ #ተደራሲ እንደሆነ የሚያሳይ ነው። በርግጥ ሰውዬው አላህን የሙሐመድን ምልጃ እንዲቀበል የጠየቀ ቢሆንም ግን ችግሩ ያለው በአንድም ሆነ በሌላ መልኩ ሙሐመድ የፀሎቱ ተደራሲ አካል መሆኑ ነው። "በእርሱ በኩል" ብሎ እንጀመረ ቢቀጥል ኖሮ "#ምልጃ!" እንለው ይሆናል "#ባንተ_በኩል" ካለና #ከመነሾውም ሙሐመድን የፀሎትና ልመና #ተደራሲ አድርጎ መምጣቱ ሙሐመድም ይህንን ሳያርም ጨምሮ ማበረታታቱ ይህ ሐዲዝ ሙሐመድም የልመናው ድልድይ ብቻም ሳይሆን #ከፈፃሚውም_አካል_ተርታ እንደሚሰለፍ ያሳያል። ስለዚ ፀሎት ወደ ሙሐመድ እንደሚደረግ ሌላ ማስረጃ ነው ማለት ነው❕
👉 እንግዲህ አንድ አካል ልመናን ተቀበለ ወይም ፀሎት ወደ እርሱ ተፀለየ ማለት ተመለከ ማለት ነው ብዬ እሞግታለሁ። ይህንም ለአብነት ያህል 📚በሱናን ኢብን ማጃህ ቅፅ 5 ሐዲዝ ቁጥር 3828 ላይ "...በእርግጥም ልመና(ፀሎት) አምልኮት ነው።" ብለው የአላህ መልእክተኛ ተናገሩ" ተብሎ ተዘግቧል። ይህንንም በዚሁ መፅሐፍ ገፅ 95-96 ላይ ተብራርቶ እናገኘዋለን።
✍ እናም ሙሐመድ በአላህ አማኝ ሁሉ ክብርን #ይሰጠውና ሌት ቀን ያውጅለት ዘንድ ዘንድ ትእዛዝ ወጥቶለታል(48፥9)፤ አላህና መላእክቱ እራሱ #ሲሰግዱለት የአምልኮትም #መዐከል ሆኖ ሲቀርብ ይነበባል(33፥56)፤ የፀሎትም ተደራሽ በመሆን ከአምልኮት ሁሉ #የጠራውን_አምልኮት_ሲቀበል እንመለከታለን(3፥55፣ በጃሚ አት ተርሚዝ ቅፅ 6 ሐዲዝ ቁጥር 3578፣ በሱናን ኢብን ማጃህ ቅፅ 5 ሐዲዝ ቁጥር 3828 ወዘተ መሰረት)።
⏩ ስንቋጨው ይህና የመሳሰሉ ንባባትና ድርጊቶች ናቸው እንግዲ "ሰው ብቻ ነኝ" ያለውን 👳ሙሐመድን በዛው መፅሐፍ #አምላክ አድርገው የሚያቀርቡልን። በእስልምና ሙሐመድ ሰውም ብቻ ነኝ እያለ እየተመለከም ነው። #ሁለቱ_የመሐመድ_ማንነቶች❗ እስቲ ደግሞ በቀጣይ መፅሕፍቱና መዛግብቱ ጨምረው ሙሐመድ እንዲህም እንዲያም ነው የሚሉንን እግዚአብሄር ቢፈቅድና ብንኖር እናያለን።
.................//................
✝" እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:32) ✝
🙏አርነት በእውነት ይሆንላችሁ ዘንድ ፀሎቴ ነው!🙏🙏🙏
የዮሓኒስ ወንጌል 1:1፦ክፍል 1
በዘመናችን ያሉ እውቀት አልባ ሙስሊሞች ልክ ባዶ እቃ ሲመታ እንደሙዚቃ መሳሪያ እንደሚጮህ ሁሉ አንድ አንድ አስተማሪ ነን ባይ ኡስታዝ ተብዬዎች የተናገሩትን የወረደ "ማብራሪያ" ከጫፍ እስከጫፍ ተቀባብለው ሲያዜሙት እንታደማለን። በጣም የሚገርመው ነገር ካልጠፋ ጥቅስ የዮሓኒስ ወንጌል 1:1ን ለራሳቸው እንደሚመች አድርገው ግሪኩን በ 1ኛ ክፍል የግሪክ ቋንቋ ያውም በጆሮ ጠገብ እንጂ በ እውቀት ባልሆነ ትርጉማቸው ሲተረጓግሙት ሰምተናል። "Little knowledge is dangerous" የተባለውም ለዚህ መሆኑ ግልጽ በሆነ መንገድ ተረድተናል።
ክፍሉን እስኪ አንድ በ አንድ እንመልከት
ዮሓኒስ 1:1-2
Ἐν ἀρχῇ ἦν ὁ Λόγος, καὶ ὁ Λόγος ἦν πρὸς τὸν Θεόν, καὶ Θεὸς ἦν ὁ Λόγος.
Οὗτος ἦν ἐν ἀρχῇ πρὸς τὸν Θεόν.
(የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1)
----------
1፤ በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
2፤ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።
#Ἐν_ἀρχῇ_(En_arche)_'በመጀመሪያ'
ዮሓኒስ ይህንን ክፍል ሲጽፍ የተጠቀመባቸውን ቃላት በጥንቃቄ እየመረጠ ነው። በዚህ ክፍል፣ #Ἐν "En-' የምትለው ቃል መጀመሪያን ለመግለፅ እንደሆነ ይታወቃል። መጠየቅ ያለብን ጥያቄ፣ " መጀመሪያ ማለት ምን ማለት ነው?" ወይም "የትኛው መጀመሪያ" የሚል ሲሆን፣ ለዚህ መልስ የሚሰጠን ከላይ ያነበብነው Ἐν_ἀρχῇ የሚለው ቃል ነው። ይሄን ቃል የምንጠቀመው፣ "መጀመሪያ_የሌለው_'መጀመሪያ'" "timeless_beginning' ለመግለፅ ነው። ይሄ ማለት፣ አንድ ሰው መጀመሪያ ብሎ የሚያስበውን "ጊዜ" እንደፈለግ በ ቢሊየን በሚቆጠሩ ዘመናትን ወደ ኋላ ገፍቶ "ይሄ መጀመሪያ" ነው ብሎ ቢያስብ፣ ያኔ እየሱስ (ሎጎስ) #ነበር ማለት ነው። ሌላም ሰው መጀመሪያ የሚለውን ጊዜ ወደ ኋላ ጨምሮ ቢገፋው ያኔም እየሱስ ነበር ማለት ነው። በ አጭር ቃል " ዘላለማዊ" ማለት ነው። ዮሓኒስ ይህንን ቃል የተጠቀመውም እኛ ሰዎች በ ጊዜ እና ስፔስ (Time and Space) ተገድበን ስላለን ነው። ግን በዚህ አላበቃም። በዚህ "መጀመሪያ" ተብሎ በተጠቀሰው ጊዜ በተመሳሳይ ጊዜ ቃሉ"ሎጎስ" #ከእግዘብሔር_ጋር_ነበር ይላል። ይሄ ማለት አንድ ሰው 'መጀመሪያ ብሎ የሚያስበውን ጊዜ (specific time) የፈለገ ያህል ወደ ኋላ ቢገፋው already በዛ ጊዜ እየሱስ (ቃሉ ወይም #ሎጎስ) ከ እግዚያብሔር(አብ) ጋር በሕብረት ነበር ማለት ነው( Logos eternally co-existed with the Father)። በ አጭር ቋንቋ ይሄ #ሎጎስ ከዘላለም ጀምሮ ነበር ማለት ነው።
ልብ በሉ፣ ዮሓኒስ ሲፅፍ፣ "በ መጀመሪያ ቃል ተገኘ" ወይም ሎጎስ የ እግዚያብሔር አብ #የይሁን_ቃል ነው #አላለም። 'ይህ ሎጎስ፣ የሆነ ጊዜ ላይ ተገኘ' ማለት ቢፈልግ ኖሮ " en arche" የሚለውን ቃል ሳይሆን "egeneto" የሚል ቃል በተጠቀመ ነበር። አሁን ግን አልተጠቀመም።
ታላቁ የ ግሪክ ቋንቋ ምሁር አርኪባልድ ቶማስ ሮበርትሰን፣ 'Word Pictures in the New Testament, vol 5' በተሰኘው መፅሓፋቸው ውስጥ ሲጽፉ እንዲህ ብሏል፤ " ዮሓኒስ በዚህች አረፍተ ነገር ውስጥ 3 ጊዜ 'En' የምትለውን ቃል ተጠቅሟል። ይሄም የሚያሳየው "እግዚያብሔርም(እግዚያብሔር አብም)" "ሎጎስም(ወልድም)" መጀመሪያ እንደሌላቸው ወይም ደግሞ ዘላለማዊነታቸውን "Continous Existence" የሚያሳይ ነው።"
'Ev' "En" የሚለው ቃል የ "εἰμί" (Eimi) imperfect ቃል ሲሆን ዘላለማዊነትን (timeless existence) የሚያሳይ ነው። ይህንን ቃል እየሱስ በ ዮሓኒስ 8:58 ላይ ተጠቅሞ እናገኛለን።
εἶπεν αὐτοῖς Ἰησοῦς Ἀμὴν ἀμὴν λέγω ὑμῖν, πρὶν Ἀβραὰμ γενέσθαι #ἐγὼ_εἰμί.
" ኢየሱስም። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብርሃም ሳይወለድ #እኔ_አለሁ አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:58)
ይሄም የሚያሳየው እየሲስ ዘላለማዊ መሆኑንን እንደሆነ ትላልቅ የ ግሪክ ምሁራን (ሮበርትሰንን ጨምሮ) አረጋግጧል።
#ታዲያ_ሎጎስ_Λόγος_ምንድነው?
Λόγος ሎጎስ ወይም "ቃል" እኛ በ 21ኛው ም.አ ውስጥ ሆነን እንደምናስበው ዝም ብሎ የንግግር ቃል አይደለም። LOGOS ገና ዮሓኒስ ወንጌሉን ሳይፅፍ በቢዙ ግሪክ ፊሎሶፊና እምነቶች ውስጥ ጥቅም ላይ ነበር። ትርጉሙም ሰፊ ነው።
1. ሔራቅሊጦስ (Heraclitus) 535 B.C-475 B.C ከ ሶቅራጦስ በፊት የነበረ በ ኤፌሶንም ይኖር የነበረ የግሪክ ፊሎሶፈር ነው። እሱም ሎጎስ 'Logos' የሚለውን ቃል "The principle which controls the Universe"(ጠፈሮችን የሚቆጣጠር ፕሪንሲፕል" ብሎ ያስተምር ነበር።
2. #እስቶይክስ የሚባሉ የፊሎሶፊ ግንዶች ደግሞ #ሎጎስን "Anima Mundi" ብለው ይጠቀሙ ነበር። ይህ ማለት "የአለማችን ሕይወት ወይም የ ሕይወት ምንጭ" (Soul of the World) ማለት ነው።
3. ማርቆስ አውራሊየስ (Marcus Aurelius) ከ121 A.D-180 A.D ይኖር የነበረ የሮም ገዢ እንዲውም ፊሎሶፈር ነበር። Spermatikos Logos የሚል ፕሪንሲፕል ይጠቀም ነበር። ይህም "ሎጎስ" የ አለማችንን የመፍጠርና የመራባትን ሕግ የሚቆጣጠር (Generative principle of the Universe)፣ በ ሌላ ቋንቋ ወይም ፍልስፍና ባልሆነ ቋንቋ ሲታይ "አምላክን" የሚወክል ማለት ነው።
4. በ ኢብራይስጥ ቋንቋ "Memra" "ሜምራ" ማለት ሲሆን ኢብራውያን ለ "አምላክ" ተጠቅመውበታል። ለምሳሌ በ ታርጉማቸው ውስጥ ስለ ኦሪት ዘዳግም 26:17-18 ሲፅፉ " Ye have appointed The MEMRA (logos) a king over you this day, that #he may be YOUR #GOD" (ሎጎስን በራስህ ላይ ንጉስ አድርገህ ሹመኃል፤ ይህም #አምላክ እንዲሆንህ ነው።)
#ታድያ_ሎጎስ_የሚለውን_ቃል_ለምን_መረጠ?
ዮሓኒስ ይህንን ወንጌል ሲፅፍ "GNOSTICS" ኖስቲክስ የሚባሉ ግሩፖች እንዲዩም "Dicipline of Valentinus' (ዲሲፕሊን ኦፍ ቫሌንቲነስ) የተሰኘ አስተምህሮ ተነስቶ ነበር። እነኚህ ማህበረሰብ "ሎጎስ የሚባል አካል "Aeions" ከሚባሉ የመጀመሪያ ፍጡሮች አንዱ ሲሆን "ዞዪ"(Zoe) ከምትባል ሌላ "ኤዎን" ጋር በመሆን ሌሎች ፍጡሮችን ማስገኘት እንደጀመረ ይናገራሉ። እንኚህ ግሩፖች የመፅሓፍ ቅዱስን አስተምህሮ በማዛባትና ከነሱ በፊት የነበረውን የሎጎስ ትርጉሞች ተጠቅመው የራሳቸውን ሓሰተኛ ወንጌል መስበክ በጀመሩ ጊዜ ነው ዮሓኒስ መፃፍ የጀመረው። ታዲያ ዮሓኒስ "የሎጎስን" ፍልስፍና በሚያውቅ ሕብረተሰብ ውስጥ ነው ይህንን ስያሜ ለእየሱስ የተጠቀመው። ይህን ቃል ሲጠቀም ግን የነሱ ትርጉም ትክክል ነው ብሎ እንደወረደ አልተጠቀመም። ይልቁንስ ሎጎስ የተፈጠረ አምላክ ሳይሆን እራሱ ዘላለማዊና ፈጣሪ መሆኑን ለማሳየት En Arche ብሎ ጀመረው። ከዛም "ቃሉም በመጀመሪያ ከ እግዚያብሔር ጋር ነበር" በማለት "ተፈጠረ" የሚለውን ቃል አፈረሰ፣ውድቅ አርገ እንጂ።
#ይቀጥላል...
Ref.
1.Barnes note on John 1:1
2.Iraneus Against Heresies Bk 1,Ch 1
@Jesuscrucified
በዘመናችን ያሉ እውቀት አልባ ሙስሊሞች ልክ ባዶ እቃ ሲመታ እንደሙዚቃ መሳሪያ እንደሚጮህ ሁሉ አንድ አንድ አስተማሪ ነን ባይ ኡስታዝ ተብዬዎች የተናገሩትን የወረደ "ማብራሪያ" ከጫፍ እስከጫፍ ተቀባብለው ሲያዜሙት እንታደማለን። በጣም የሚገርመው ነገር ካልጠፋ ጥቅስ የዮሓኒስ ወንጌል 1:1ን ለራሳቸው እንደሚመች አድርገው ግሪኩን በ 1ኛ ክፍል የግሪክ ቋንቋ ያውም በጆሮ ጠገብ እንጂ በ እውቀት ባልሆነ ትርጉማቸው ሲተረጓግሙት ሰምተናል። "Little knowledge is dangerous" የተባለውም ለዚህ መሆኑ ግልጽ በሆነ መንገድ ተረድተናል።
ክፍሉን እስኪ አንድ በ አንድ እንመልከት
ዮሓኒስ 1:1-2
Ἐν ἀρχῇ ἦν ὁ Λόγος, καὶ ὁ Λόγος ἦν πρὸς τὸν Θεόν, καὶ Θεὸς ἦν ὁ Λόγος.
Οὗτος ἦν ἐν ἀρχῇ πρὸς τὸν Θεόν.
(የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1)
----------
1፤ በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
2፤ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።
#Ἐν_ἀρχῇ_(En_arche)_'በመጀመሪያ'
ዮሓኒስ ይህንን ክፍል ሲጽፍ የተጠቀመባቸውን ቃላት በጥንቃቄ እየመረጠ ነው። በዚህ ክፍል፣ #Ἐν "En-' የምትለው ቃል መጀመሪያን ለመግለፅ እንደሆነ ይታወቃል። መጠየቅ ያለብን ጥያቄ፣ " መጀመሪያ ማለት ምን ማለት ነው?" ወይም "የትኛው መጀመሪያ" የሚል ሲሆን፣ ለዚህ መልስ የሚሰጠን ከላይ ያነበብነው Ἐν_ἀρχῇ የሚለው ቃል ነው። ይሄን ቃል የምንጠቀመው፣ "መጀመሪያ_የሌለው_'መጀመሪያ'" "timeless_beginning' ለመግለፅ ነው። ይሄ ማለት፣ አንድ ሰው መጀመሪያ ብሎ የሚያስበውን "ጊዜ" እንደፈለግ በ ቢሊየን በሚቆጠሩ ዘመናትን ወደ ኋላ ገፍቶ "ይሄ መጀመሪያ" ነው ብሎ ቢያስብ፣ ያኔ እየሱስ (ሎጎስ) #ነበር ማለት ነው። ሌላም ሰው መጀመሪያ የሚለውን ጊዜ ወደ ኋላ ጨምሮ ቢገፋው ያኔም እየሱስ ነበር ማለት ነው። በ አጭር ቃል " ዘላለማዊ" ማለት ነው። ዮሓኒስ ይህንን ቃል የተጠቀመውም እኛ ሰዎች በ ጊዜ እና ስፔስ (Time and Space) ተገድበን ስላለን ነው። ግን በዚህ አላበቃም። በዚህ "መጀመሪያ" ተብሎ በተጠቀሰው ጊዜ በተመሳሳይ ጊዜ ቃሉ"ሎጎስ" #ከእግዘብሔር_ጋር_ነበር ይላል። ይሄ ማለት አንድ ሰው 'መጀመሪያ ብሎ የሚያስበውን ጊዜ (specific time) የፈለገ ያህል ወደ ኋላ ቢገፋው already በዛ ጊዜ እየሱስ (ቃሉ ወይም #ሎጎስ) ከ እግዚያብሔር(አብ) ጋር በሕብረት ነበር ማለት ነው( Logos eternally co-existed with the Father)። በ አጭር ቋንቋ ይሄ #ሎጎስ ከዘላለም ጀምሮ ነበር ማለት ነው።
ልብ በሉ፣ ዮሓኒስ ሲፅፍ፣ "በ መጀመሪያ ቃል ተገኘ" ወይም ሎጎስ የ እግዚያብሔር አብ #የይሁን_ቃል ነው #አላለም። 'ይህ ሎጎስ፣ የሆነ ጊዜ ላይ ተገኘ' ማለት ቢፈልግ ኖሮ " en arche" የሚለውን ቃል ሳይሆን "egeneto" የሚል ቃል በተጠቀመ ነበር። አሁን ግን አልተጠቀመም።
ታላቁ የ ግሪክ ቋንቋ ምሁር አርኪባልድ ቶማስ ሮበርትሰን፣ 'Word Pictures in the New Testament, vol 5' በተሰኘው መፅሓፋቸው ውስጥ ሲጽፉ እንዲህ ብሏል፤ " ዮሓኒስ በዚህች አረፍተ ነገር ውስጥ 3 ጊዜ 'En' የምትለውን ቃል ተጠቅሟል። ይሄም የሚያሳየው "እግዚያብሔርም(እግዚያብሔር አብም)" "ሎጎስም(ወልድም)" መጀመሪያ እንደሌላቸው ወይም ደግሞ ዘላለማዊነታቸውን "Continous Existence" የሚያሳይ ነው።"
'Ev' "En" የሚለው ቃል የ "εἰμί" (Eimi) imperfect ቃል ሲሆን ዘላለማዊነትን (timeless existence) የሚያሳይ ነው። ይህንን ቃል እየሱስ በ ዮሓኒስ 8:58 ላይ ተጠቅሞ እናገኛለን።
εἶπεν αὐτοῖς Ἰησοῦς Ἀμὴν ἀμὴν λέγω ὑμῖν, πρὶν Ἀβραὰμ γενέσθαι #ἐγὼ_εἰμί.
" ኢየሱስም። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብርሃም ሳይወለድ #እኔ_አለሁ አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:58)
ይሄም የሚያሳየው እየሲስ ዘላለማዊ መሆኑንን እንደሆነ ትላልቅ የ ግሪክ ምሁራን (ሮበርትሰንን ጨምሮ) አረጋግጧል።
#ታዲያ_ሎጎስ_Λόγος_ምንድነው?
Λόγος ሎጎስ ወይም "ቃል" እኛ በ 21ኛው ም.አ ውስጥ ሆነን እንደምናስበው ዝም ብሎ የንግግር ቃል አይደለም። LOGOS ገና ዮሓኒስ ወንጌሉን ሳይፅፍ በቢዙ ግሪክ ፊሎሶፊና እምነቶች ውስጥ ጥቅም ላይ ነበር። ትርጉሙም ሰፊ ነው።
1. ሔራቅሊጦስ (Heraclitus) 535 B.C-475 B.C ከ ሶቅራጦስ በፊት የነበረ በ ኤፌሶንም ይኖር የነበረ የግሪክ ፊሎሶፈር ነው። እሱም ሎጎስ 'Logos' የሚለውን ቃል "The principle which controls the Universe"(ጠፈሮችን የሚቆጣጠር ፕሪንሲፕል" ብሎ ያስተምር ነበር።
2. #እስቶይክስ የሚባሉ የፊሎሶፊ ግንዶች ደግሞ #ሎጎስን "Anima Mundi" ብለው ይጠቀሙ ነበር። ይህ ማለት "የአለማችን ሕይወት ወይም የ ሕይወት ምንጭ" (Soul of the World) ማለት ነው።
3. ማርቆስ አውራሊየስ (Marcus Aurelius) ከ121 A.D-180 A.D ይኖር የነበረ የሮም ገዢ እንዲውም ፊሎሶፈር ነበር። Spermatikos Logos የሚል ፕሪንሲፕል ይጠቀም ነበር። ይህም "ሎጎስ" የ አለማችንን የመፍጠርና የመራባትን ሕግ የሚቆጣጠር (Generative principle of the Universe)፣ በ ሌላ ቋንቋ ወይም ፍልስፍና ባልሆነ ቋንቋ ሲታይ "አምላክን" የሚወክል ማለት ነው።
4. በ ኢብራይስጥ ቋንቋ "Memra" "ሜምራ" ማለት ሲሆን ኢብራውያን ለ "አምላክ" ተጠቅመውበታል። ለምሳሌ በ ታርጉማቸው ውስጥ ስለ ኦሪት ዘዳግም 26:17-18 ሲፅፉ " Ye have appointed The MEMRA (logos) a king over you this day, that #he may be YOUR #GOD" (ሎጎስን በራስህ ላይ ንጉስ አድርገህ ሹመኃል፤ ይህም #አምላክ እንዲሆንህ ነው።)
#ታድያ_ሎጎስ_የሚለውን_ቃል_ለምን_መረጠ?
ዮሓኒስ ይህንን ወንጌል ሲፅፍ "GNOSTICS" ኖስቲክስ የሚባሉ ግሩፖች እንዲዩም "Dicipline of Valentinus' (ዲሲፕሊን ኦፍ ቫሌንቲነስ) የተሰኘ አስተምህሮ ተነስቶ ነበር። እነኚህ ማህበረሰብ "ሎጎስ የሚባል አካል "Aeions" ከሚባሉ የመጀመሪያ ፍጡሮች አንዱ ሲሆን "ዞዪ"(Zoe) ከምትባል ሌላ "ኤዎን" ጋር በመሆን ሌሎች ፍጡሮችን ማስገኘት እንደጀመረ ይናገራሉ። እንኚህ ግሩፖች የመፅሓፍ ቅዱስን አስተምህሮ በማዛባትና ከነሱ በፊት የነበረውን የሎጎስ ትርጉሞች ተጠቅመው የራሳቸውን ሓሰተኛ ወንጌል መስበክ በጀመሩ ጊዜ ነው ዮሓኒስ መፃፍ የጀመረው። ታዲያ ዮሓኒስ "የሎጎስን" ፍልስፍና በሚያውቅ ሕብረተሰብ ውስጥ ነው ይህንን ስያሜ ለእየሱስ የተጠቀመው። ይህን ቃል ሲጠቀም ግን የነሱ ትርጉም ትክክል ነው ብሎ እንደወረደ አልተጠቀመም። ይልቁንስ ሎጎስ የተፈጠረ አምላክ ሳይሆን እራሱ ዘላለማዊና ፈጣሪ መሆኑን ለማሳየት En Arche ብሎ ጀመረው። ከዛም "ቃሉም በመጀመሪያ ከ እግዚያብሔር ጋር ነበር" በማለት "ተፈጠረ" የሚለውን ቃል አፈረሰ፣ውድቅ አርገ እንጂ።
#ይቀጥላል...
Ref.
1.Barnes note on John 1:1
2.Iraneus Against Heresies Bk 1,Ch 1
@Jesuscrucified