🔴🔴 #ሼር_ሼር_ሼር 🔴🔴
❗️ ❗️ #አስቸኳይ_የእርዳታ_ጥሪ ❗️❗️
🔴 ወገንን ለመርዳት ግዴታ የቡና ደጋፊ መሆን የለብንም ✔️
🔴 ሰው መሆን በቂ ነው !!!!
✅ ወጣት #ሀያት_ኑሩ_ሁሴን የ18 አመት ወጣት እና #የኢትዮጵያ_ቡና ደጋፊ ስትሆን በደረሰባት የ ኩላሊት ህመም በሽታ ምክንያት ሁለቱም ኩላሊቶቿ መስራት እንዳቆሙ በ ህክምና ተረጋግጧል ።
✅ በ #ቅዱስ_ጳውሉስ_ሆስፒታል በሳምንት 3 ጊዜ ዲያሊሲስ (የኩላሊት እጥበት) ይደረግላታል እሱም የምታወጣው ገንዘብ ከ 2250 ብር በላይ ነው ። ይህንንም ብሩም ከባድ ስለሆነ ጔደኞቿ በየቀኑ ትኬት 200 ብር እየሸጡላት ነው እሱም ከተሳካ ይሸጣል ።
✅እስከ አሁን ድረስ ዲያሊሲስ (የኩላሊት እጥበት) ላይ የቆየች ቢሆንም 7 ወር አልፏታል ግዴታ ንቅለ ተከላ መደረግ አለበት ይህንንም ለማድረግ ገና ፕሮሰስ ላይ ነች ።
✅ ነገር ግን ንቅለ ተከላው ከተደረገ በኋላ የማይቋረጥ መድኃኒት መውሰድ አለባት ታድያ ይህንን ወጪ የሚሸፍን አቅም ስለሌላት በ አቅራቢያዋ ወደ ምንገኘው ወደ እኛ እህት ወንድሞቿ እጇን ለመዘርጋት ግዳጅ ሆኖባታል ።
✅እናም የእግር ኳስ ቤተሰቦች ስንት እህትና ወንድሞቻችን ወገኖቻችን እርዳታ እየፈለጉ ሰው ሳይደርስላቸው ህይወታቸው አልፏል የዚህችንም ህይወት እንታደገው ዘንድ ሁላችንም የ እህታችን እርዳታ ያስፈልጋታል በፍጥነት ሁላችንም የ እህታችንን ህይወት እንታደግ ።
አድራሻ ☞ #አውቶቢስ_ተራ ወረድ ብሎ ዜድ ዋይ ህንፃ ገባ ብሎ መካነ ሰላም ፊት ለፊት #አያት_ኑር_ሁሴን
ስልክ ቁጥር የ እናቷ -- 0911948682 #ሰአዳ
✔️ የባንክ ቁጥር #ኢትዮጵያ_ንግድ_ባንክ
➡️ 1000230747648 #ሰአዳ_እንድሪስ
#ሼር_በማድረግ_ሀላፊነታችንን_እንወጣ 🙏🙏🙏
❗️ ❗️ #አስቸኳይ_የእርዳታ_ጥሪ ❗️❗️
🔴 ወገንን ለመርዳት ግዴታ የቡና ደጋፊ መሆን የለብንም ✔️
🔴 ሰው መሆን በቂ ነው !!!!
✅ ወጣት #ሀያት_ኑሩ_ሁሴን የ18 አመት ወጣት እና #የኢትዮጵያ_ቡና ደጋፊ ስትሆን በደረሰባት የ ኩላሊት ህመም በሽታ ምክንያት ሁለቱም ኩላሊቶቿ መስራት እንዳቆሙ በ ህክምና ተረጋግጧል ።
✅ በ #ቅዱስ_ጳውሉስ_ሆስፒታል በሳምንት 3 ጊዜ ዲያሊሲስ (የኩላሊት እጥበት) ይደረግላታል እሱም የምታወጣው ገንዘብ ከ 2250 ብር በላይ ነው ። ይህንንም ብሩም ከባድ ስለሆነ ጔደኞቿ በየቀኑ ትኬት 200 ብር እየሸጡላት ነው እሱም ከተሳካ ይሸጣል ።
✅እስከ አሁን ድረስ ዲያሊሲስ (የኩላሊት እጥበት) ላይ የቆየች ቢሆንም 7 ወር አልፏታል ግዴታ ንቅለ ተከላ መደረግ አለበት ይህንንም ለማድረግ ገና ፕሮሰስ ላይ ነች ።
✅ ነገር ግን ንቅለ ተከላው ከተደረገ በኋላ የማይቋረጥ መድኃኒት መውሰድ አለባት ታድያ ይህንን ወጪ የሚሸፍን አቅም ስለሌላት በ አቅራቢያዋ ወደ ምንገኘው ወደ እኛ እህት ወንድሞቿ እጇን ለመዘርጋት ግዳጅ ሆኖባታል ።
✅እናም የእግር ኳስ ቤተሰቦች ስንት እህትና ወንድሞቻችን ወገኖቻችን እርዳታ እየፈለጉ ሰው ሳይደርስላቸው ህይወታቸው አልፏል የዚህችንም ህይወት እንታደገው ዘንድ ሁላችንም የ እህታችን እርዳታ ያስፈልጋታል በፍጥነት ሁላችንም የ እህታችንን ህይወት እንታደግ ።
አድራሻ ☞ #አውቶቢስ_ተራ ወረድ ብሎ ዜድ ዋይ ህንፃ ገባ ብሎ መካነ ሰላም ፊት ለፊት #አያት_ኑር_ሁሴን
ስልክ ቁጥር የ እናቷ -- 0911948682 #ሰአዳ
✔️ የባንክ ቁጥር #ኢትዮጵያ_ንግድ_ባንክ
➡️ 1000230747648 #ሰአዳ_እንድሪስ
#ሼር_በማድረግ_ሀላፊነታችንን_እንወጣ 🙏🙏🙏
#ቤተ_ጥበብ
ያቺ አዛኝቱ የምጥ ቤቴ ወዳጄ
በሽልም ተብዬ የገባጅ ከእጄ
የሺህዎች ተስፋ የሁላችን እናት
አሀዱ እናቴ #ማርያም እናቴ ናት
ደግሞ ይቀጥላል የእናት ወግ ጥምረቴ
ከነፍስዋ ነፍስ ከስጋዋ እትብቴ
ሀ ግዕዝ ማዕዴ
ሀ ግዕዝ ዘመዴ
የዚች ከንቱ ዓለም አጋሬ ምርኩዜ
የፈጣሪ ጥበብ ሠውኛ አባዜ
የስጋ እናቴ ነች የተስፋ ደሙዜ
የነገ አዲስ ቃና የፍቅራችን ዘዬ
አንዱ ዘለላ ነች ለመኖር #ፋንታዬ
ቀጥሎ ቀጥሎ የሠለሠው ፍቅሬ
ሀገር ይሏት እናት አለችኝ ሠንበሬ
የልቤ ግርፋት ማህተብ ለደምስሬ
እርጅና ያጎበጣት
ወንደሜ ያቆሠላት
ሠካራሙ አባቴ ቤቷን የሚመራው
ለመለኪያው ክብር መቀነቷን የሚዘርፈው
አንጀቷን አቁሱሎ ደሟን የመጠጠው
አንገት የደፋችው ኩሩዋ እመቤት
#ኢትዮጵያ እናቴ ናት
ከነኚህ ከሦስቱ ከውድ እናቶቼ
ጉሎበቴ ጠንክሮ ዕርዳታዬ ቢደርስ
ዕውቀቴ ጎልብቶ ካሻው ቦታ ሲደርስ
ጦቢያ እናቴን ቀና አረጋታለው
ያረጀ ወገቧን ጡረታ የተጠማው
በአዲስ መቀነት ነው ሸብ የማደርገው!!!
__________________________
#ኢትዮጵያ_በእናትነት_ለዘላለም_ትኑር!!!
#ማርያም #ኢትዮጵያ #ፋንትዬ
#ተክለ_ዮሀንስ(ከሰባተኛ)
@getem
@getem
ያቺ አዛኝቱ የምጥ ቤቴ ወዳጄ
በሽልም ተብዬ የገባጅ ከእጄ
የሺህዎች ተስፋ የሁላችን እናት
አሀዱ እናቴ #ማርያም እናቴ ናት
ደግሞ ይቀጥላል የእናት ወግ ጥምረቴ
ከነፍስዋ ነፍስ ከስጋዋ እትብቴ
ሀ ግዕዝ ማዕዴ
ሀ ግዕዝ ዘመዴ
የዚች ከንቱ ዓለም አጋሬ ምርኩዜ
የፈጣሪ ጥበብ ሠውኛ አባዜ
የስጋ እናቴ ነች የተስፋ ደሙዜ
የነገ አዲስ ቃና የፍቅራችን ዘዬ
አንዱ ዘለላ ነች ለመኖር #ፋንታዬ
ቀጥሎ ቀጥሎ የሠለሠው ፍቅሬ
ሀገር ይሏት እናት አለችኝ ሠንበሬ
የልቤ ግርፋት ማህተብ ለደምስሬ
እርጅና ያጎበጣት
ወንደሜ ያቆሠላት
ሠካራሙ አባቴ ቤቷን የሚመራው
ለመለኪያው ክብር መቀነቷን የሚዘርፈው
አንጀቷን አቁሱሎ ደሟን የመጠጠው
አንገት የደፋችው ኩሩዋ እመቤት
#ኢትዮጵያ እናቴ ናት
ከነኚህ ከሦስቱ ከውድ እናቶቼ
ጉሎበቴ ጠንክሮ ዕርዳታዬ ቢደርስ
ዕውቀቴ ጎልብቶ ካሻው ቦታ ሲደርስ
ጦቢያ እናቴን ቀና አረጋታለው
ያረጀ ወገቧን ጡረታ የተጠማው
በአዲስ መቀነት ነው ሸብ የማደርገው!!!
__________________________
#ኢትዮጵያ_በእናትነት_ለዘላለም_ትኑር!!!
#ማርያም #ኢትዮጵያ #ፋንትዬ
#ተክለ_ዮሀንስ(ከሰባተኛ)
@getem
@getem
👍1
#ኢትዮጵያ የታጠቡ እጆችዋን ወደ ፈጣሪ ትዘረጋለች!!!💚💛❤️
ሶስት ወፎች ዛፍ ላይ አርፈዋል ፤ ከሶስቱ መካከል አንዱ ለመብረር ወሰነ ።ምን ያክል ወፎች ዛፉ ላይ እንደቀሩ ይገምታሉ ?
… መልስ ስጡኝ ! በእርግጠኝነት አብዛኞቻችን ሁለት ወፎች እንደቀሩ ነው የምናስበው። ግን እንዲያ አይደለም። ከሶስቱ ወፎች መካከል አንደኛው ለመብረር ወሰነ እንጂ በተጨባጭ አልበረረም ፤ ስለዚህ ዛፉ ላይ የቀሩት ወፎች ሶስቱም ናቸው ። በሌላ አገላለፅ አንዳች የተለወጠ ነገር የለም ማለት ነው ። … ውድ የፌስቡክ ወዳጆቼ ! አሁን እያንዳንዳችን ራሳችንን እንጠይቅ ።ለምን ያክል ጊዜ ይሆናል አንዳች ነገር ለመፈፀም ወስነህ ሳትተገብረው የቀረነው ? ያ ከግብ ለማድረስ ያሰብከው ጉዳይ ሳንሰራው በመቅረታችን ብቻ እንዳለ በመቅረቱ እና ባለመተግበራችን ምናልባትም የከፋ ሌላ ነገር ያመጣብንስ አጋጣሚ ምን ያክል ነው ? የአንድን ነገር ፍሬ ለመልቀም …. መመኘት ÷ ማቀድና የስኬቱን መዳረሻ መንገድ መቀየስ ብቻውን በቂ አይሆንም … ይልቁንም ወደ ትግበራው መስክ በተጨባጭ መዝለቁ ነው ስኬታማ ሊያደርግ የሚችለው !!!!
ወፏም በተግባር ሳትበር ለመብረር በታሳበ እቅድ ብቻ ሶስትነትን ወደ ሁለትነት ፈፅሞ መቀየር እንዳልተቻለ ሁሉ አንተም አድርግ በህክምና ባለሙያዎች አድርግ የተባልከው ወደ ተግባር የማትለውጥ ከሆነ በማሰብ ፣ ፌስቡክ ላይ በማውራት የምትለውጠው ነገር ፈፅሞ ሊኖር
አይችልም … ይባስ ብሎ የምታጣው ነገር ይኖር ይሆናል እንጂ !!! ይቅር በለኝ … እኔም የናንተው ቢጤ ስለሆንኩ ስድቡ የወል ነው አይዞን … በል አሁን ራሳችንን ካለንበት ተጨባጭ ለማውጣት በህክምና ባለሙያዎች የሚነግሩንን ምክር ወደ #ተግባር የምንለውጥበት ጊዜ አሁን ነው!! … ያኔ በዙሪያችን ያሉት አብረውን እንዲበሩተምሳሌት ሆንናቸው ማለት ነው ፣ ያኔ በዙሪያችን ያሉትን ቤተሰቦቻችንን ፣ ጓደኞችቻችንን ፣ ጎረቤቶቻችንን ፣ ሀገራችንን አዳንን ማለት ነው። እበራለሁ ብሎ ብቻ ማሰቡ፣አደርጋለሁ በሎ ማሰቡ በዙሪያህ ያሉትን ማዳከም ነው። የንድፈ-ሀሳብ ሀገር ነው የምትፈጥረው … በሉ እንብረር … ፋና ወጊ እንሁን … ብርር እያልን ሌሎችም ክንፍ ፣ ሌሎችም ማድረግ እንደሚችሉ እናሳያቸው …ኑ እንብረር … ኑ ተግባር የሚያመጣውን ለውጥ እናሳይ .... አርዓያ እንሁን ........
#"ግመልህን እሰርና በአላህ ተመካ" (ነብዩ መሀመድ ሰዐወ❤️)
#እምነት የምግባር ውጤት ነች!!
ጥንቃቄ ይጠብቅሃል÷ማስተዋል ይጋርድሃል።
ምሳሌ2÷11
@getem
@getem
@Nagayta
ሶስት ወፎች ዛፍ ላይ አርፈዋል ፤ ከሶስቱ መካከል አንዱ ለመብረር ወሰነ ።ምን ያክል ወፎች ዛፉ ላይ እንደቀሩ ይገምታሉ ?
… መልስ ስጡኝ ! በእርግጠኝነት አብዛኞቻችን ሁለት ወፎች እንደቀሩ ነው የምናስበው። ግን እንዲያ አይደለም። ከሶስቱ ወፎች መካከል አንደኛው ለመብረር ወሰነ እንጂ በተጨባጭ አልበረረም ፤ ስለዚህ ዛፉ ላይ የቀሩት ወፎች ሶስቱም ናቸው ። በሌላ አገላለፅ አንዳች የተለወጠ ነገር የለም ማለት ነው ። … ውድ የፌስቡክ ወዳጆቼ ! አሁን እያንዳንዳችን ራሳችንን እንጠይቅ ።ለምን ያክል ጊዜ ይሆናል አንዳች ነገር ለመፈፀም ወስነህ ሳትተገብረው የቀረነው ? ያ ከግብ ለማድረስ ያሰብከው ጉዳይ ሳንሰራው በመቅረታችን ብቻ እንዳለ በመቅረቱ እና ባለመተግበራችን ምናልባትም የከፋ ሌላ ነገር ያመጣብንስ አጋጣሚ ምን ያክል ነው ? የአንድን ነገር ፍሬ ለመልቀም …. መመኘት ÷ ማቀድና የስኬቱን መዳረሻ መንገድ መቀየስ ብቻውን በቂ አይሆንም … ይልቁንም ወደ ትግበራው መስክ በተጨባጭ መዝለቁ ነው ስኬታማ ሊያደርግ የሚችለው !!!!
ወፏም በተግባር ሳትበር ለመብረር በታሳበ እቅድ ብቻ ሶስትነትን ወደ ሁለትነት ፈፅሞ መቀየር እንዳልተቻለ ሁሉ አንተም አድርግ በህክምና ባለሙያዎች አድርግ የተባልከው ወደ ተግባር የማትለውጥ ከሆነ በማሰብ ፣ ፌስቡክ ላይ በማውራት የምትለውጠው ነገር ፈፅሞ ሊኖር
አይችልም … ይባስ ብሎ የምታጣው ነገር ይኖር ይሆናል እንጂ !!! ይቅር በለኝ … እኔም የናንተው ቢጤ ስለሆንኩ ስድቡ የወል ነው አይዞን … በል አሁን ራሳችንን ካለንበት ተጨባጭ ለማውጣት በህክምና ባለሙያዎች የሚነግሩንን ምክር ወደ #ተግባር የምንለውጥበት ጊዜ አሁን ነው!! … ያኔ በዙሪያችን ያሉት አብረውን እንዲበሩተምሳሌት ሆንናቸው ማለት ነው ፣ ያኔ በዙሪያችን ያሉትን ቤተሰቦቻችንን ፣ ጓደኞችቻችንን ፣ ጎረቤቶቻችንን ፣ ሀገራችንን አዳንን ማለት ነው። እበራለሁ ብሎ ብቻ ማሰቡ፣አደርጋለሁ በሎ ማሰቡ በዙሪያህ ያሉትን ማዳከም ነው። የንድፈ-ሀሳብ ሀገር ነው የምትፈጥረው … በሉ እንብረር … ፋና ወጊ እንሁን … ብርር እያልን ሌሎችም ክንፍ ፣ ሌሎችም ማድረግ እንደሚችሉ እናሳያቸው …ኑ እንብረር … ኑ ተግባር የሚያመጣውን ለውጥ እናሳይ .... አርዓያ እንሁን ........
#"ግመልህን እሰርና በአላህ ተመካ" (ነብዩ መሀመድ ሰዐወ❤️)
#እምነት የምግባር ውጤት ነች!!
ጥንቃቄ ይጠብቅሃል÷ማስተዋል ይጋርድሃል።
ምሳሌ2÷11
@getem
@getem
@Nagayta
👍1