#አንድ_ያለኝን
:
ሀገሩን ከልሎ...
መግዛቱ ሳያንሰው ፣ ይሄ ዲያስፖራ
ሊቀማኝ ይጥራል ፣ የልብሽን ስፍራ
ሯ!
Ezana Mesfin
@getem
@getem
@lula_al_greeko
:
ሀገሩን ከልሎ...
መግዛቱ ሳያንሰው ፣ ይሄ ዲያስፖራ
ሊቀማኝ ይጥራል ፣ የልብሽን ስፍራ
ሯ!
Ezana Mesfin
@getem
@getem
@lula_al_greeko
#አንድ_ያለኝን
:
ሀገሩን ከልሎ...
መግዛቱ ሳያንሰው ፣ ይሄ ዲያስፖራ
ሊቀማኝ ይጥራል ፣ የልብሽን ስፍራ
ሯ!
Ezana Mesfin
@getem
@getem
@lula_al_greeko
:
ሀገሩን ከልሎ...
መግዛቱ ሳያንሰው ፣ ይሄ ዲያስፖራ
ሊቀማኝ ይጥራል ፣ የልብሽን ስፍራ
ሯ!
Ezana Mesfin
@getem
@getem
@lula_al_greeko
#ቀሽም_ብይን
ምሩቅ ጥበብ ሰሪ
የሸራ ቀበኛ ፥ የቀለም ቀማሪ
ጠቢባን ጠበብቶች
የቀለም አባቶች
የብሩሽ አርበኛ ፥ የኪነት ገማቾች
በዘመን የቆሙት
ከትውልዱ ወጥተው ፥ የሚተዛዘቡት
አልያ ....ዘመን አልፈው
በነጠረ ስራ....
ከኛ ጀምበር ጥላ ፥ በሞገስ የቆሙት
መናኛም.....ሆኑ ...ዝነኛ
ትሁትም ....ሆኑ ....ጉረኛ
እርቃን አፍቃሪዎች!
ምስል ደጋሚዎች!
ምጡቅ አሳቢዎች!
ብቻ.....ሰአሊ የሆኑ
ሸራ የወጠሩ ፥ ብሩሽ የዘገኑ
ሁለት ግዜ ነው.... የሚስሉ
ሁለት ግዜ ነው ....የሚያጤኑ
#አንድ...
በረጅም ግዜ ተመስጦ ...በጥቂት ግዜ መቃኘት
የሚፈለገውን ውበት ፥ ተኩሮ በማየት
በህሊና ችንካር ሸራ
ያኔ ነው ፥ የጥበብ ሽል ፥ ፅንሱ የሚዘራ
#ሁለት...
እንግዲህ በሀሳብ ፥ ምስሉ እንደታያቸው
በውን አለም ሸራ ...ይጫራል ንድፋቸው
አይን እና እጆቻቸው ፥ እኩል እስከቻሉ
የግል አይናቸውን ፥ ለሰው ይቸራሉ
ያዩትን ...ለማውረድ
ፅንፉን ለማዋደደ
ጣጥረው..
ጫጭረው...
ሞንጭረው...
የለቀለቁትን.... አቅመ ጥበብ ቅይጥ
ጋለሪ እያገባ ...ወዳጅ እንዲያቋምጥ
ሁለቴ ተረግዞ...ሁለቴ ይማጣል
አፍቃሪው በርትቶ....
ወላድ ለመጠየቅ ...አውደርይ ይወጣል
በዚህ ኩናቴ ውስጥ...
አንዳቹም ሰአሊ
ልጁን የሰቀለ ፥ በቤት በጋለሪ
እስኪያረጅ ...እስኪሸጥ
ማንጠልጠል ይወዳል ፥ ጭንቁን እንደ ትሪ
የብሩሹ አጣጣል ፥ ቀለም ስብጥሩ
የመልእክቱ ምጥቀት ፥ ብራና ሚስጥሩ
ገለፃው......ውብቱ
ጨረሩ ....ሙቀቱ
ሺህ ግዜ ፥ እልፍ አመት
እኛን ቢገርመንም...
ቢያጅበንም ...ደርሶ
የሁለቴ ምጥ ነው
ዘመን የሚሻገር ፥ በቀለማት ርሶ
አየሽልኝ ውዴ....
እንዲህ ያለውን ሰው
ወሮታው ሲዘከር ስላንጠለጠለ
በምናቤ ጓዳ...
የማይከስም ምስልን...ራሴ ላስጠለለ
አፍቃሪነት ዳሩ...
ከጠቢብም በላይ ...ጥበብ እንዳዘለ
ምስክሬ ነፍሴ
ባገኘው ወረቀ....አንቺን እንደሳለ
ምን ይሆን መስፈርቱ
ማነው የሚረዳ...
አይኔ በከደነ ፥ ገፅታሽ ሲቀዳ
ምስልሽ ሲንቀራወዝ ...በህልሜ ሰሌዳ
በውኔም በወረቀት ፥ ሲብስ በግድግዳ
የብዙ ብዙን ምጥ....አዕላፈ ውልጃ
ከሁለት ግልግል...ካንድ ተኩል ውርጃ
ለማመዛዘኛ....ቢጠፋ ብልሀቱ
ተደብቄ ኖርኩኝ ፥ የመልክሽ ሎሬቱ ።
✍ አብርሀም_ተክሉ ( መርዕድ)
@Abrham_teklu
@getem
@getem
ምሩቅ ጥበብ ሰሪ
የሸራ ቀበኛ ፥ የቀለም ቀማሪ
ጠቢባን ጠበብቶች
የቀለም አባቶች
የብሩሽ አርበኛ ፥ የኪነት ገማቾች
በዘመን የቆሙት
ከትውልዱ ወጥተው ፥ የሚተዛዘቡት
አልያ ....ዘመን አልፈው
በነጠረ ስራ....
ከኛ ጀምበር ጥላ ፥ በሞገስ የቆሙት
መናኛም.....ሆኑ ...ዝነኛ
ትሁትም ....ሆኑ ....ጉረኛ
እርቃን አፍቃሪዎች!
ምስል ደጋሚዎች!
ምጡቅ አሳቢዎች!
ብቻ.....ሰአሊ የሆኑ
ሸራ የወጠሩ ፥ ብሩሽ የዘገኑ
ሁለት ግዜ ነው.... የሚስሉ
ሁለት ግዜ ነው ....የሚያጤኑ
#አንድ...
በረጅም ግዜ ተመስጦ ...በጥቂት ግዜ መቃኘት
የሚፈለገውን ውበት ፥ ተኩሮ በማየት
በህሊና ችንካር ሸራ
ያኔ ነው ፥ የጥበብ ሽል ፥ ፅንሱ የሚዘራ
#ሁለት...
እንግዲህ በሀሳብ ፥ ምስሉ እንደታያቸው
በውን አለም ሸራ ...ይጫራል ንድፋቸው
አይን እና እጆቻቸው ፥ እኩል እስከቻሉ
የግል አይናቸውን ፥ ለሰው ይቸራሉ
ያዩትን ...ለማውረድ
ፅንፉን ለማዋደደ
ጣጥረው..
ጫጭረው...
ሞንጭረው...
የለቀለቁትን.... አቅመ ጥበብ ቅይጥ
ጋለሪ እያገባ ...ወዳጅ እንዲያቋምጥ
ሁለቴ ተረግዞ...ሁለቴ ይማጣል
አፍቃሪው በርትቶ....
ወላድ ለመጠየቅ ...አውደርይ ይወጣል
በዚህ ኩናቴ ውስጥ...
አንዳቹም ሰአሊ
ልጁን የሰቀለ ፥ በቤት በጋለሪ
እስኪያረጅ ...እስኪሸጥ
ማንጠልጠል ይወዳል ፥ ጭንቁን እንደ ትሪ
የብሩሹ አጣጣል ፥ ቀለም ስብጥሩ
የመልእክቱ ምጥቀት ፥ ብራና ሚስጥሩ
ገለፃው......ውብቱ
ጨረሩ ....ሙቀቱ
ሺህ ግዜ ፥ እልፍ አመት
እኛን ቢገርመንም...
ቢያጅበንም ...ደርሶ
የሁለቴ ምጥ ነው
ዘመን የሚሻገር ፥ በቀለማት ርሶ
አየሽልኝ ውዴ....
እንዲህ ያለውን ሰው
ወሮታው ሲዘከር ስላንጠለጠለ
በምናቤ ጓዳ...
የማይከስም ምስልን...ራሴ ላስጠለለ
አፍቃሪነት ዳሩ...
ከጠቢብም በላይ ...ጥበብ እንዳዘለ
ምስክሬ ነፍሴ
ባገኘው ወረቀ....አንቺን እንደሳለ
ምን ይሆን መስፈርቱ
ማነው የሚረዳ...
አይኔ በከደነ ፥ ገፅታሽ ሲቀዳ
ምስልሽ ሲንቀራወዝ ...በህልሜ ሰሌዳ
በውኔም በወረቀት ፥ ሲብስ በግድግዳ
የብዙ ብዙን ምጥ....አዕላፈ ውልጃ
ከሁለት ግልግል...ካንድ ተኩል ውርጃ
ለማመዛዘኛ....ቢጠፋ ብልሀቱ
ተደብቄ ኖርኩኝ ፥ የመልክሽ ሎሬቱ ።
✍ አብርሀም_ተክሉ ( መርዕድ)
@Abrham_teklu
@getem
@getem
❤1👍1
ሰላም!✌
የሰላምን ጥቅም ለማወቅ የግድ የጦርነት ቀጠና ውስጥ መሆን አይጠበቅብንም የጦርነት አስከፊነት ለማወቅም የጦርነቱ ቀጥተኛ ተጎጂ መሆን እኮ አይጠበቅብንም።
ሰላም ማለት የጦርነት አለመኖር ብቻ አይደለም ይልቁንም ጦርነት ሳይኖር በመካከላችን የሚኖሩትን ልዩነቶችንና አለመግባባቶችን በውይይትና በንግግር ፈተን [በጋራ መኖር ጭምር እንጅ...ዞሮ ዞሮ ግን ሰላም ከጦርነት ይልቅ እጅግ የተሻለ ነገር እንደሆነ አውቃለሁ አምናለሁም።
# ሀገራችን በጣም አስቀያሚ የእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ ገብታለች በሁለቱም ጎራ ያሉት ወንድሞቻችን ናቸው አብረን በልተናል አብረን ሁሉን ነገር ተጋርተናል ዛሬ ግን ሁሉም ጎራ ከፍሎ በዚህ በቆሻሻ ፖለቲካ የሰው ልጅ በሁለቱም በኩል እየረገፈ ነው። እናም እባካቹ እዚህ ቻናል ላይ ያላቹ ቤተሰቦች ከጊዜ ወደጊዜ ጦርነቱ የሁላችንም ቤት ማንኳኳቱ የማይቀር ነው እናም #አንድ የማህበራዊ ሚዲያ ቻሌንጅ እንጀምር ለጊዜው ለውጥ ሊያመጣ ይችላል። በቻልነው አቅም ስለ ሰላም እንጩህ......የዘመቻው መምሪያ ቃል "Ubuntu" ይባላል በዚህ ሀሳብ የሚስማማ ሁሉ ይሄን ቃል በመጠቀም ዘመቻውን ይጀምር። #ሼር ይደረግ..!
ናካይታ💚💛❤️ ለሀገራችን!
#እስከዛሬም ዝም በማለቴ ይቅር በሉኝ!🙏
@getem
@getem
@Nagayta
የሰላምን ጥቅም ለማወቅ የግድ የጦርነት ቀጠና ውስጥ መሆን አይጠበቅብንም የጦርነት አስከፊነት ለማወቅም የጦርነቱ ቀጥተኛ ተጎጂ መሆን እኮ አይጠበቅብንም።
ሰላም ማለት የጦርነት አለመኖር ብቻ አይደለም ይልቁንም ጦርነት ሳይኖር በመካከላችን የሚኖሩትን ልዩነቶችንና አለመግባባቶችን በውይይትና በንግግር ፈተን [በጋራ መኖር ጭምር እንጅ...ዞሮ ዞሮ ግን ሰላም ከጦርነት ይልቅ እጅግ የተሻለ ነገር እንደሆነ አውቃለሁ አምናለሁም።
# ሀገራችን በጣም አስቀያሚ የእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ ገብታለች በሁለቱም ጎራ ያሉት ወንድሞቻችን ናቸው አብረን በልተናል አብረን ሁሉን ነገር ተጋርተናል ዛሬ ግን ሁሉም ጎራ ከፍሎ በዚህ በቆሻሻ ፖለቲካ የሰው ልጅ በሁለቱም በኩል እየረገፈ ነው። እናም እባካቹ እዚህ ቻናል ላይ ያላቹ ቤተሰቦች ከጊዜ ወደጊዜ ጦርነቱ የሁላችንም ቤት ማንኳኳቱ የማይቀር ነው እናም #አንድ የማህበራዊ ሚዲያ ቻሌንጅ እንጀምር ለጊዜው ለውጥ ሊያመጣ ይችላል። በቻልነው አቅም ስለ ሰላም እንጩህ......የዘመቻው መምሪያ ቃል "Ubuntu" ይባላል በዚህ ሀሳብ የሚስማማ ሁሉ ይሄን ቃል በመጠቀም ዘመቻውን ይጀምር። #ሼር ይደረግ..!
ናካይታ💚💛❤️ ለሀገራችን!
#እስከዛሬም ዝም በማለቴ ይቅር በሉኝ!🙏
@getem
@getem
@Nagayta
#አንድ_አዝማሪ_ነበር.......
.
.
ማሲንቆውን 'ሚገርፍ ስንኝ እያጀበ
የከበበው ጠጪ ብሶት ገረበበ
ሚስቱ የፈታችው ተቀበል በሚል ቃል
ብሶቱን ሲያበርደው ቤቱ ግን ይሞቃል
ተቀበልልል
.
.
ሚስቴ የሰው ገፊ መሄድ ነው ሚደላት
እንደ ቀልድ ፈታችኝ አርግዢልኝ ብላት
ከጎኑ ሚገችም አንድ ቀለም ቀቢ
ደግሞ ያሽሟጥጣል ምን ጉድ ነው በረቢ
እሱም እንዲህ አለ
ክብር ጠለቀብን አዳም ደበዘዘ
ሄዋን በምትሰራው ወንዱ እያረገዘ
(ህመም አይደል ፅንሱ )
.
.
ስካር የጀመረው ሳይገባው ይስቃል
ከሆደ ከደረሰ ብቅል ያሳቅቃል
ከቀቢው ፊት ለፊት ስራ የፈታ ወጣት
ተበድሮ ይጠጣል ቀፋፊ ነው ማጣት
እሱም አቀበለ...
.
.
ሆዴን ይብሰኛል ብሶቴን ስደግመው
እኔን መሳይ የታል
ተመረኩኝ ቢልም ትምህርት የረገመው
.
.
ትካዜን ሲያጣጥም ከእንባው ተናንቆ
ችግር ያስተጋባል ቢቸገር ማሲንቆ
ያንሳል አትልቆ!
.
እኔ እንዳለሁ አለ
አንዴ ሰካራሙን ሲልም አዝማሪውን
ስገረም ስታዘብ መከራ ሲተውን
ወጣት ሽማግሌው ቃል እየተራጨ
ስንቱ ነው ያለፈው
ባ'ለም መቅጫ እድሜው ባ'ለም 'የተቀጨ
#እኔ_እንዳለሁ_አለሁ....
✍ናታን ኤርሚያስ
@UniqueDy
@getem
@getem
@getem
.
.
ማሲንቆውን 'ሚገርፍ ስንኝ እያጀበ
የከበበው ጠጪ ብሶት ገረበበ
ሚስቱ የፈታችው ተቀበል በሚል ቃል
ብሶቱን ሲያበርደው ቤቱ ግን ይሞቃል
ተቀበልልል
.
.
ሚስቴ የሰው ገፊ መሄድ ነው ሚደላት
እንደ ቀልድ ፈታችኝ አርግዢልኝ ብላት
ከጎኑ ሚገችም አንድ ቀለም ቀቢ
ደግሞ ያሽሟጥጣል ምን ጉድ ነው በረቢ
እሱም እንዲህ አለ
ክብር ጠለቀብን አዳም ደበዘዘ
ሄዋን በምትሰራው ወንዱ እያረገዘ
(ህመም አይደል ፅንሱ )
.
.
ስካር የጀመረው ሳይገባው ይስቃል
ከሆደ ከደረሰ ብቅል ያሳቅቃል
ከቀቢው ፊት ለፊት ስራ የፈታ ወጣት
ተበድሮ ይጠጣል ቀፋፊ ነው ማጣት
እሱም አቀበለ...
.
.
ሆዴን ይብሰኛል ብሶቴን ስደግመው
እኔን መሳይ የታል
ተመረኩኝ ቢልም ትምህርት የረገመው
.
.
ትካዜን ሲያጣጥም ከእንባው ተናንቆ
ችግር ያስተጋባል ቢቸገር ማሲንቆ
ያንሳል አትልቆ!
.
እኔ እንዳለሁ አለ
አንዴ ሰካራሙን ሲልም አዝማሪውን
ስገረም ስታዘብ መከራ ሲተውን
ወጣት ሽማግሌው ቃል እየተራጨ
ስንቱ ነው ያለፈው
ባ'ለም መቅጫ እድሜው ባ'ለም 'የተቀጨ
#እኔ_እንዳለሁ_አለሁ....
✍ናታን ኤርሚያስ
@UniqueDy
@getem
@getem
@getem
👍6
#አንድ ግሩም ጥናት እንጋብዛችሁ ?
ዘመናዊነት ምንድነው ይሰኛል ? አሉ የተባሉ የአገሪቱ ሊቃውንት የተለያየ ሙግት አድርገውበታል :: ዮናስ አድማሱ(ዶ/ር) እና እንድርያስ እሸቴ (ፕ/ር) የሚጣፍጥ መጣጥፍ ጽፈውበታል ::አንብቡት :: አብዝታችሁ እንደምታተርፉ እናምናለን ::
ከታች ያለውን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቅለው ይህንና ሌሎች በርካታ መጽሐፍትና ጥናቶችን በነፃ ያግኙ::
ለመጽሐፍ ግዥ የሚያወጡትን ወጭ ከመክፈለው በፊት ጠይም መጽሐፍት መደብርን መጎብኘተውን እርግጠኛ ይሁኑ ::
https://tttttt.me/teyimbooks
ጠይም መጻሕፍትን ይጎብኙ ::
የሚወዷቸውን መጽሐፍት በቅናሽ ዋጋ ያግኙ ::
አድራሽ አራት ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ህንፃ አንደኛ ፎቅ!!
ጠይም መጽሐፍት ለምክንያታዊ ውይይት !
📞0962025502
ዘመናዊነት ምንድነው ይሰኛል ? አሉ የተባሉ የአገሪቱ ሊቃውንት የተለያየ ሙግት አድርገውበታል :: ዮናስ አድማሱ(ዶ/ር) እና እንድርያስ እሸቴ (ፕ/ር) የሚጣፍጥ መጣጥፍ ጽፈውበታል ::አንብቡት :: አብዝታችሁ እንደምታተርፉ እናምናለን ::
ከታች ያለውን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቅለው ይህንና ሌሎች በርካታ መጽሐፍትና ጥናቶችን በነፃ ያግኙ::
ለመጽሐፍ ግዥ የሚያወጡትን ወጭ ከመክፈለው በፊት ጠይም መጽሐፍት መደብርን መጎብኘተውን እርግጠኛ ይሁኑ ::
https://tttttt.me/teyimbooks
ጠይም መጻሕፍትን ይጎብኙ ::
የሚወዷቸውን መጽሐፍት በቅናሽ ዋጋ ያግኙ ::
አድራሽ አራት ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ህንፃ አንደኛ ፎቅ!!
ጠይም መጽሐፍት ለምክንያታዊ ውይይት !
📞0962025502
👍11