"ሰው" ሆሆሆሆ..ይይይይ !!!...."
ሰው" በመሆን ብቻ የምንግባትን ኩዳይ ስለሆነ እንብበህ "ሽር" !!!.....በማድርግ ግደታህን ትወጣ ዘንድ እንደእምነትህ እንደ አስተሳሰብህ በፈጣሪህ ስም
እንጠይቅሀለ!!!!................
በምስሉ ላይ የምትመለከቱዋት ወጣት ብሩህ ተስፋ ትባላለች። እንደማንኛውም ሰው ብሩህ ተስፋ ነበራት !!!አሁን ግን በደረሰባት ህመም የሆርሞን መጨመር የትነሳ ከ90 ኪሎ በላይ ጨምራለች የሰውነት ውፍረቶም እየጨመር በመሄድ ለተጎዳኝ በሽታውች ተጋልጣለች ይህንንም ህመም ለመታከም በሀገር ውስጥ ህክምና መዳን ስላልቻለች ከባህር ማዶ በሚገኙ ሀገራት ሂዳ ብትታከም እንደምትድን ከሀኪሞች ተነግሮታል። ብሩህን ለማሳገም የከቢ ማሰባሰቢያ በእንድቅትዮን የኪነ-ጥበብ ቤተሰብ፣ በአለን የጋዜጦች ማህበር ፣በኑሀሚን የፊልም ብሮዳክሽን እንድሁም ከቅን አጎሮች ጋር በመሆን ሚያዝያ 7 ሰኞ የኪነ-ጥበብ ምሽት እዘጋጂተናል። እረሶም በገቢ ማሳባስቢያው ምሽት በመታደም፣ሰውችን በመጋበዝ፣ሽር በማድረግ፣በምትችሉት ሁሉ በማድርግ ብሩህን እንታደጋት ዘንድ በፈጣሪ ስም እንማፀናለን............
ሼር!!!
ሼር!!!
ሼር!!!.......
@getem
@getem
@getem
ሰው" በመሆን ብቻ የምንግባትን ኩዳይ ስለሆነ እንብበህ "ሽር" !!!.....በማድርግ ግደታህን ትወጣ ዘንድ እንደእምነትህ እንደ አስተሳሰብህ በፈጣሪህ ስም
እንጠይቅሀለ!!!!................
በምስሉ ላይ የምትመለከቱዋት ወጣት ብሩህ ተስፋ ትባላለች። እንደማንኛውም ሰው ብሩህ ተስፋ ነበራት !!!አሁን ግን በደረሰባት ህመም የሆርሞን መጨመር የትነሳ ከ90 ኪሎ በላይ ጨምራለች የሰውነት ውፍረቶም እየጨመር በመሄድ ለተጎዳኝ በሽታውች ተጋልጣለች ይህንንም ህመም ለመታከም በሀገር ውስጥ ህክምና መዳን ስላልቻለች ከባህር ማዶ በሚገኙ ሀገራት ሂዳ ብትታከም እንደምትድን ከሀኪሞች ተነግሮታል። ብሩህን ለማሳገም የከቢ ማሰባሰቢያ በእንድቅትዮን የኪነ-ጥበብ ቤተሰብ፣ በአለን የጋዜጦች ማህበር ፣በኑሀሚን የፊልም ብሮዳክሽን እንድሁም ከቅን አጎሮች ጋር በመሆን ሚያዝያ 7 ሰኞ የኪነ-ጥበብ ምሽት እዘጋጂተናል። እረሶም በገቢ ማሳባስቢያው ምሽት በመታደም፣ሰውችን በመጋበዝ፣ሽር በማድረግ፣በምትችሉት ሁሉ በማድርግ ብሩህን እንታደጋት ዘንድ በፈጣሪ ስም እንማፀናለን............
ሼር!!!
ሼር!!!
ሼር!!!.......
@getem
@getem
@getem
👍1
(ለአባቴ)
ደህና ነኝ፡፡
መንታላ ገላዬን ችጋር ቢደቁሰው
ፍቅር ስጠቀለል ክፋትን ብጎርሰው
ህልሜ ቢጨናገፍ መንገዴ ቢያደክመኝ
እንዳለኸኝ ሳስብ ተስፋ አለኝ ደና ነኝ፡፡
፥
ማግኘትና ማጣት ቢፈራረቁብኝ
ዋዛ ሆኜ ብታይ ቁምነገር ቢያጡብኝ
ፈርሷል ብለው ሲያልፉ ሰባብረውት ውስጤን
አንተ የኔ ጋሻ ነገዬን በማጤን
በርታ 'እንጂ ስትለኝ
ተዛ እለት ጀምሮ ተስፋ አለኝ ደህና ነኝ፡፡
---
ምን አፍራሽ ቢበዛ ከየጎዳናው ጫፍ
ያዘን እንጉርጉሮ በአካላቴ ቢያልፍ
ብጎብጥ ባቀረቅር 'መላም የለህ' ብሰኝ
አባቴ ፊቴ ቁም
ስትኖረኝ ተስፋ አለኝ፡፡ ስትኖረኝ ደህና ነኝ፡፡
#ELU @Username_under_construction
@GETEM
@GETEM
ደህና ነኝ፡፡
መንታላ ገላዬን ችጋር ቢደቁሰው
ፍቅር ስጠቀለል ክፋትን ብጎርሰው
ህልሜ ቢጨናገፍ መንገዴ ቢያደክመኝ
እንዳለኸኝ ሳስብ ተስፋ አለኝ ደና ነኝ፡፡
፥
ማግኘትና ማጣት ቢፈራረቁብኝ
ዋዛ ሆኜ ብታይ ቁምነገር ቢያጡብኝ
ፈርሷል ብለው ሲያልፉ ሰባብረውት ውስጤን
አንተ የኔ ጋሻ ነገዬን በማጤን
በርታ 'እንጂ ስትለኝ
ተዛ እለት ጀምሮ ተስፋ አለኝ ደህና ነኝ፡፡
---
ምን አፍራሽ ቢበዛ ከየጎዳናው ጫፍ
ያዘን እንጉርጉሮ በአካላቴ ቢያልፍ
ብጎብጥ ባቀረቅር 'መላም የለህ' ብሰኝ
አባቴ ፊቴ ቁም
ስትኖረኝ ተስፋ አለኝ፡፡ ስትኖረኝ ደህና ነኝ፡፡
#ELU @Username_under_construction
@GETEM
@GETEM
#ኪርያላይሶ#
ታጥፎ፥ እንደ ድግ፥ወገቧን ዞሮ
እንደ ተረኛ ቄስ፥ሳይዘ'ጋ ያይኑ ጭራሮ
ሙሉ ሌሊት ከድሟት፥በፅናፅል በክበሮ
ተፈስሒ ዘምሮ
ለክብሯ፥ አጎንብሶ
ኪዳን፥ በስሟ አድርሶ
አልተሰረዬም ንስሃዉ፥ተመልሶ ኪርያላይሶ።
የጉም ፈትል ፈትሎ፥ቀጭን ክንዱ
አልቅሶ ወደ መሬት፥የሆዱን ይዞ በሆዱ...
ሆኖ ብኩን ፥እፉዬ ገላ
የዕብድ አሞራ፥ተከታይ፥ሲላ...
እንደ ሰንበሌጥ ጣሪያ፥የልብ ቋቱ አፍሶ
በቃኝ ብሎ፥ወይ ላይችለዉ፥ ጨርሶ
ነጋ መሸ ፥እሷን ብቻ ኪርያላይሶ።
#መሪጌታ
@getem
@getem
@gebriel_19
ታጥፎ፥ እንደ ድግ፥ወገቧን ዞሮ
እንደ ተረኛ ቄስ፥ሳይዘ'ጋ ያይኑ ጭራሮ
ሙሉ ሌሊት ከድሟት፥በፅናፅል በክበሮ
ተፈስሒ ዘምሮ
ለክብሯ፥ አጎንብሶ
ኪዳን፥ በስሟ አድርሶ
አልተሰረዬም ንስሃዉ፥ተመልሶ ኪርያላይሶ።
የጉም ፈትል ፈትሎ፥ቀጭን ክንዱ
አልቅሶ ወደ መሬት፥የሆዱን ይዞ በሆዱ...
ሆኖ ብኩን ፥እፉዬ ገላ
የዕብድ አሞራ፥ተከታይ፥ሲላ...
እንደ ሰንበሌጥ ጣሪያ፥የልብ ቋቱ አፍሶ
በቃኝ ብሎ፥ወይ ላይችለዉ፥ ጨርሶ
ነጋ መሸ ፥እሷን ብቻ ኪርያላይሶ።
#መሪጌታ
@getem
@getem
@gebriel_19
Forwarded from ሥዕል ብቻ © (👋ገብረዬ)
ሠላም ለሁላችሁ
#የሥዕል_ዉድድር ሰሞኑን እምንጀምር ስለሆነ ለመወዳደርያችሁ የሚሆነውን ምርጥ የምትሉት ሥዕላችሁን ላኩልን!!!
ለውድድር ሚበቃውን እኛ መርጠን በመልቀቅ #vote_እናስደርጋለን
#ከፍተኛውን like ያገኙ 3 አሸናፊዎች
የ ሥዕል መሳያ እቃዎችና ፣ የኢንተርኔት pakage እና የካርድ ተሸላሚ ይሆናሉ።
❗#የራሳችሁ_ያለሆነ ሥዕል ማቅረብ ከቻናሉ ያስባርራል!!!
ሥዕላችሁን ምትልኩበትን አድራሻ
@gebriel_19 ነው
ሠአሊያን ተዘጋጁ መለካም እድል!!!
@seiloch
@seiloch
#የሥዕል_ዉድድር ሰሞኑን እምንጀምር ስለሆነ ለመወዳደርያችሁ የሚሆነውን ምርጥ የምትሉት ሥዕላችሁን ላኩልን!!!
ለውድድር ሚበቃውን እኛ መርጠን በመልቀቅ #vote_እናስደርጋለን
#ከፍተኛውን like ያገኙ 3 አሸናፊዎች
የ ሥዕል መሳያ እቃዎችና ፣ የኢንተርኔት pakage እና የካርድ ተሸላሚ ይሆናሉ።
❗#የራሳችሁ_ያለሆነ ሥዕል ማቅረብ ከቻናሉ ያስባርራል!!!
ሥዕላችሁን ምትልኩበትን አድራሻ
@gebriel_19 ነው
ሠአሊያን ተዘጋጁ መለካም እድል!!!
@seiloch
@seiloch
በሰላም መቃወም
እዮብ ሰብስቤ
:
ማርቲን ሉተር ኪንግ ሆይ
ማመፅ እንዴት ይሆን?
ኔልሰን ማንዴላ ሆይ
ማመፅ እንዴት ይሆን?
ባ'ካችሁ ስለ ሀገር፤
ስለ እናቶች ክብር፤
ማመፅ እንዴት ይሆን?
እኛ እንደው ስንሻ ለማግኘት ነፃነት
ጠብመንጃ አንግተን
ምርጫችን ነው መዝመት።
ውሀውን ተክቶ ደም በቦዩ ሳይፈስ
ጋሻ ጦሩን ሰብቆ ሰው ሳይጨራረስ
ተገምብቶ የቆመው ወድሞ ሳይፈራርስ
ክብሯ ሳይደፋ፤
ሀገር ሳትጠፋ፤
እንደ ጅረት ሆኖ ሳይንቆረቆር ደም
እንዴት ይሆን ማመፅ በሰላም መቃወም?
@getem
@getem
@gebriel_19
እዮብ ሰብስቤ
:
ማርቲን ሉተር ኪንግ ሆይ
ማመፅ እንዴት ይሆን?
ኔልሰን ማንዴላ ሆይ
ማመፅ እንዴት ይሆን?
ባ'ካችሁ ስለ ሀገር፤
ስለ እናቶች ክብር፤
ማመፅ እንዴት ይሆን?
እኛ እንደው ስንሻ ለማግኘት ነፃነት
ጠብመንጃ አንግተን
ምርጫችን ነው መዝመት።
ውሀውን ተክቶ ደም በቦዩ ሳይፈስ
ጋሻ ጦሩን ሰብቆ ሰው ሳይጨራረስ
ተገምብቶ የቆመው ወድሞ ሳይፈራርስ
ክብሯ ሳይደፋ፤
ሀገር ሳትጠፋ፤
እንደ ጅረት ሆኖ ሳይንቆረቆር ደም
እንዴት ይሆን ማመፅ በሰላም መቃወም?
@getem
@getem
@gebriel_19
"የኔታ መርቀኝ"
==
አኮፋዳ ባልይዝ የቅኔ ድብተሬን
ሃሁን ባላጠና የአድማስ ፍሬ ስንቄን
በለብቅህ ገርፈህ
በጣጦችህ አሽተህ
ባንደበትህ ቀልጽህ
ግዴለም ግረፈኝ መርቀኝ የኔታ
ያላዋቂ ልቤን አሳውቅው ቀርጸህ የፊደል ገበታ
እሷን ለኔ ይዤ መርቀኝ እስከሷ
በሻገተ ቆሎ በሻገተ ድርቆሽ ፍቅር ይሁን ምሷ
የልጀነት ወዜን በልጀነት ወዟ እንዳስታረቀችው
ጎዶሎ ግራዬን እንደሞላ ቀኜ ሞልታ ባሳየችው
መርቅልኝ እሷን መርቅልኝ እኔን
ቤታችን ግባልን ባርክልኝ ጎኔን
Mezin worku
@getem
@getem
@getem
==
አኮፋዳ ባልይዝ የቅኔ ድብተሬን
ሃሁን ባላጠና የአድማስ ፍሬ ስንቄን
በለብቅህ ገርፈህ
በጣጦችህ አሽተህ
ባንደበትህ ቀልጽህ
ግዴለም ግረፈኝ መርቀኝ የኔታ
ያላዋቂ ልቤን አሳውቅው ቀርጸህ የፊደል ገበታ
እሷን ለኔ ይዤ መርቀኝ እስከሷ
በሻገተ ቆሎ በሻገተ ድርቆሽ ፍቅር ይሁን ምሷ
የልጀነት ወዜን በልጀነት ወዟ እንዳስታረቀችው
ጎዶሎ ግራዬን እንደሞላ ቀኜ ሞልታ ባሳየችው
መርቅልኝ እሷን መርቅልኝ እኔን
ቤታችን ግባልን ባርክልኝ ጎኔን
Mezin worku
@getem
@getem
@getem
#ኢዮሪካ
( አሚር የ ሸምስ )
የለሊት ጭንቀቴ ምናቤን አይቶልኝ
ፀሎቴን በመስማት አምላክ ፈረደልኝ
ከአንድ መሸታ ቤት ዳግም ተፈጠርኩ
እውነተኛ ፍቅርን ኢዮሪካ አልኩኝ::
ማንቆርቆሪያ ይዛ ብርሌ ምታድል
የቀሉ ጉንጮቿ ሳሙኝ ሳሙኝ የሚል
በስርቅርቅ ድምፇ ቀልቤን ተነጠኩ
አግድም ላይ ቁጭ ብዬ ኮማሪት አፈቀርኩ::
አይን አይኗን እያየው በድንገት ፈዘዝኩኝ
ታሪክ ተለውጦ በገሀዱ አለም ሴት ልጅ አፈቀርኩኝ
.........መንገዴን ዘንግቼ በጠጅ ድንፋታ
.........በኮማሪት ፍቅር ነብሴ ተንገላታ
ጠጥቼ ጨርሼ ወደ ቤት ሄድኩ ስል
መንገዴን ተጉዤ ብዙ ርቀት ሄጄ
ኩርባዎችን ዞሬ ቤቴ ደረስኩ ስል
.....የፍቅሯ መአበል
አዙሮ ይጥለኛል እዛው ጠጅ ቤት ስር::
.......ደግሞም ከምግብ ቤት
ምግብ ለመመገብ ካፌ ጎራ ካልኩኝ
አስተናጋጅ ሁሉ እሷ እየመሰሉኝ
ከአስተናጋጆች ጋ እነታረካለው እዘባርቃለው
ምግብ በብርሌ ቅዱልኝ እላለው::
ያለመደብኝን ብርሌ ታቅፌ
ወደኔ ስትመጣ አንገቷን አቅፌ
ስትቀዳ አጎንብሳ ጡቶቿን አያለው
ሰከንድ ሳይሞላት ትንሽ ስትርቀኝ
የቀዳችው ሳያልቅ ድገሚኝ እላለው
ጡቶቿ ናፍቀውኝ መልሼ እጣራለው
ሰረቅ እያረኩኝ ደረቷን አያለው
ፍቅርን በማለት ኪሴን እያጎደልኩ ብርሌ አስሞላለው::
@getem
@getem
@getem
( አሚር የ ሸምስ )
የለሊት ጭንቀቴ ምናቤን አይቶልኝ
ፀሎቴን በመስማት አምላክ ፈረደልኝ
ከአንድ መሸታ ቤት ዳግም ተፈጠርኩ
እውነተኛ ፍቅርን ኢዮሪካ አልኩኝ::
ማንቆርቆሪያ ይዛ ብርሌ ምታድል
የቀሉ ጉንጮቿ ሳሙኝ ሳሙኝ የሚል
በስርቅርቅ ድምፇ ቀልቤን ተነጠኩ
አግድም ላይ ቁጭ ብዬ ኮማሪት አፈቀርኩ::
አይን አይኗን እያየው በድንገት ፈዘዝኩኝ
ታሪክ ተለውጦ በገሀዱ አለም ሴት ልጅ አፈቀርኩኝ
.........መንገዴን ዘንግቼ በጠጅ ድንፋታ
.........በኮማሪት ፍቅር ነብሴ ተንገላታ
ጠጥቼ ጨርሼ ወደ ቤት ሄድኩ ስል
መንገዴን ተጉዤ ብዙ ርቀት ሄጄ
ኩርባዎችን ዞሬ ቤቴ ደረስኩ ስል
.....የፍቅሯ መአበል
አዙሮ ይጥለኛል እዛው ጠጅ ቤት ስር::
.......ደግሞም ከምግብ ቤት
ምግብ ለመመገብ ካፌ ጎራ ካልኩኝ
አስተናጋጅ ሁሉ እሷ እየመሰሉኝ
ከአስተናጋጆች ጋ እነታረካለው እዘባርቃለው
ምግብ በብርሌ ቅዱልኝ እላለው::
ያለመደብኝን ብርሌ ታቅፌ
ወደኔ ስትመጣ አንገቷን አቅፌ
ስትቀዳ አጎንብሳ ጡቶቿን አያለው
ሰከንድ ሳይሞላት ትንሽ ስትርቀኝ
የቀዳችው ሳያልቅ ድገሚኝ እላለው
ጡቶቿ ናፍቀውኝ መልሼ እጣራለው
ሰረቅ እያረኩኝ ደረቷን አያለው
ፍቅርን በማለት ኪሴን እያጎደልኩ ብርሌ አስሞላለው::
@getem
@getem
@getem
** ሄዱ በ1 ጊዜ! **
"""""""""፠"""""""""
@Johny_Debx ✍
ነበር ቀርቶ መሆን በርትቶ
.... አይ~
መቼ እንዳምናው አቤት' ካልሠጠኸኝ "መቶ"!
"ወዴት" ሲቀይር ደርሶ "በእንዴት"?
መፃፍ ትዝ ቢለኝ~ ከድሮ ቢተወኝ፣
.....እኔም አልኩኝ ታዲያ~
ገንዘብ ተከምሮ ካልሆነ ተራራ!
ሠው አየው ይሉኛል ሄደው በየተራ?
@getem
@getem
@getem
"""""""""፠"""""""""
@Johny_Debx ✍
ነበር ቀርቶ መሆን በርትቶ
.... አይ~
መቼ እንዳምናው አቤት' ካልሠጠኸኝ "መቶ"!
"ወዴት" ሲቀይር ደርሶ "በእንዴት"?
መፃፍ ትዝ ቢለኝ~ ከድሮ ቢተወኝ፣
.....እኔም አልኩኝ ታዲያ~
ገንዘብ ተከምሮ ካልሆነ ተራራ!
ሠው አየው ይሉኛል ሄደው በየተራ?
@getem
@getem
@getem
''ክደት ያከባብረን''
~~~~~
እንኳን አንድ ገነት 'ሺ ገነት ይቅር
እንኳን አንድ በለስ 'ሺ በለስ ይረር
.....ብቻ አብረሽኝ ነይ
የኤዶምን ውሃ ይቅር ለፈጣሪ ካጠገቤ አትለይ
.....
በሰውነት ተርታ የጉልበቴ ክፋይ ከእንብርትሻ ባይወጣ
የአለምን ጣእም በምላስ ባልቀምሰው ማሩ ቢኮ'መጣ
የተጋረደው የፈጣሪን ሸማ
ቀምሰን ልንፋ'ትተው በ'ፀ-በለስ ጣዝማ
ደግሞ በዚህ ዘመን ዝሙትና ሴራ በበዛበት ጊዜ
እንዴት ይፈሩታል ያምላክን እርግማን የሰውን ኑዛዜ
ነይልኝ ዘበ'ናይ......!
ቆፍረን ሞንጭረን የጠፋውን ፍቅር በገሀዳ እናሳይ
አንቺ ግን ተከተይ
......
በቅጠሉ ክልል በሀፍረተ ገ'ላ
የተገለጠውን የ'ውነት አለም ሚስጥር በሀሰት ከለላ
በሚቀደድ እራፊ
ማንነት ክብራችን ከለበስነው ሸማ ቀድሞ እረጋፊ
ያውም ላንዲት ፍሬ ተቆርጣ ለምትወድቅ
እየሰሩ ማፍረስ አጣብቀው ማላቀቅ
እውነቴን ነው ምልሽ 'ክደት ያከባብረን'
እኔም ሀገር የለኝ አንቺም ጌታ የለሽ ፍቅር ያሳድረን
====
አንቺዬ......
አብሮ ለመኖር ግን አንድ ህግ እንስራ
አብረን የምንጾመው ቀለም ያልገለጸው ከብ'ራና ሼራ
የጋራ 'ፀ-በለስ የሞት አሪማሞ በሁለታችን ይብራ
እሱ ይሁን ቃሌ.....
አይንሽ ካይኔ ሌላ የሚያይ እንደሆ'ን
ይሄ ይሆን ቃልሽ....
አይኔ ካይንሽ ሌላ የሚያይ እንደሆ'ን
ግዴለም ነይልኝ ''ክደት ያከባብረ'ን''
mezin worku
@getem
@getem
@getem
~~~~~
እንኳን አንድ ገነት 'ሺ ገነት ይቅር
እንኳን አንድ በለስ 'ሺ በለስ ይረር
.....ብቻ አብረሽኝ ነይ
የኤዶምን ውሃ ይቅር ለፈጣሪ ካጠገቤ አትለይ
.....
በሰውነት ተርታ የጉልበቴ ክፋይ ከእንብርትሻ ባይወጣ
የአለምን ጣእም በምላስ ባልቀምሰው ማሩ ቢኮ'መጣ
የተጋረደው የፈጣሪን ሸማ
ቀምሰን ልንፋ'ትተው በ'ፀ-በለስ ጣዝማ
ደግሞ በዚህ ዘመን ዝሙትና ሴራ በበዛበት ጊዜ
እንዴት ይፈሩታል ያምላክን እርግማን የሰውን ኑዛዜ
ነይልኝ ዘበ'ናይ......!
ቆፍረን ሞንጭረን የጠፋውን ፍቅር በገሀዳ እናሳይ
አንቺ ግን ተከተይ
......
በቅጠሉ ክልል በሀፍረተ ገ'ላ
የተገለጠውን የ'ውነት አለም ሚስጥር በሀሰት ከለላ
በሚቀደድ እራፊ
ማንነት ክብራችን ከለበስነው ሸማ ቀድሞ እረጋፊ
ያውም ላንዲት ፍሬ ተቆርጣ ለምትወድቅ
እየሰሩ ማፍረስ አጣብቀው ማላቀቅ
እውነቴን ነው ምልሽ 'ክደት ያከባብረን'
እኔም ሀገር የለኝ አንቺም ጌታ የለሽ ፍቅር ያሳድረን
====
አንቺዬ......
አብሮ ለመኖር ግን አንድ ህግ እንስራ
አብረን የምንጾመው ቀለም ያልገለጸው ከብ'ራና ሼራ
የጋራ 'ፀ-በለስ የሞት አሪማሞ በሁለታችን ይብራ
እሱ ይሁን ቃሌ.....
አይንሽ ካይኔ ሌላ የሚያይ እንደሆ'ን
ይሄ ይሆን ቃልሽ....
አይኔ ካይንሽ ሌላ የሚያይ እንደሆ'ን
ግዴለም ነይልኝ ''ክደት ያከባብረ'ን''
mezin worku
@getem
@getem
@getem
👍1