#ፍቅር_ከፈላስፋ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
✍
፡
፡
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
...ሆቴል ፍለጋ ብዙም አራቅንም ..እዛው ዞር ብለን ዋቤ ሸበሌ ነበር የገባነው…እንደተቀመጥን ነው የምንበላውን በማዘዝ ወደጭቅጭቃችን የገባነው…እኔን ፍለጋ ይሄን ያህል መንገድ ይጓዛል ብዬ አልገመትኩም ነበር…እርግጥ ነገሮችን በፍጥነት እንዲህ እንዲሆኑ አድርጌ ስልኬንም፤ አድራሻዬንም አጠፋፍቼ ከመስሪያ ቤቴ የጠፋውት አውቄ ነው …ለእሱ የማሰቢያ እና የመረጋጊያ ጊዜ እንዲያገኝ በማሰብ ….እንጂማ ስራዬን እሱ ስላለ መልቀቄ አይደለም..እንደዛማ አይታሰብም…ሰው በገዛ ግዛቱ ውስጥ በታነፀ ቤተመንግስት ሊነግስበት ያሰበውን ወንበር ሌላ ተቀናቃኝ ልቀቅ ስላለው በቀላሉ ይለቃል…አይ በፍፁም ይሄ የነገስታት ባህሪ አይደለም..እሱ በንግስናው ኃይል ተማምኖ ወግጂልኝ ቢለኝ እኔ በቀላሉ ምኞቱን ላሳካለት አልችልም..ምክንያቱም እኔም ከእሱ እኩል ኃይል ያለኝ ንግስት ስለሆንኩ…
‹‹እኔን ፍለጋ እንዲህ መባከንህ አስደስቶኛል››አልኩት
‹‹ጉረኛ አትሁኚ… ስለአንቺ አንዳንድ ነገር ሳጣራ ከበፊትም ጀመሮ በካምፓኒው አንቺን በተመለከተ ያለው ነገር ትክክል ስላልመሰለኝ ያንን ለማስተካከል ነው..የአንድ አዲስ መሪ ስራ የወደፊት የካምፓኒውን አካሄድ ማስተካከል ብቻ ሳይሆን ወደኃላም ተመልሶ በባለፍት መሪዎች አላግባብ የተሰሩ ስራዎች ካሉ ለእነዛ እርማት እንዲደረግ ማሰድረግም ጭምር ነው…
‹‹ስለመሪነት ጥሩ ግንዛቤ እያገኘህ ነው››
‹‹አዎ…አስተዳደግሽ፤ የቤተሰቦችሽ ሁኔታ እና የህይወት ገጠመኞችሽ የፈጠሩብሽ ተፅዕኖ እንዳለ ሆኖ ካምፓኒያችንም ላንቺ የሰጠው ቦታ ለህይወትሽ መበላሸት አንድ አስዋፅኦ እንዳበረከተ ተሰምቶኛል..እኔም ነገሩን በደነብ ሳላጣራ በእሳቱ ላይ ቤንዚል ጨመርኩበት››አለኝ እጆቹን እያፍተለተለ…አይገርማችሁም አንዳንድ ሰው ወደ ህይታችሁ ድንገት ከመንገድ ጎራ ብሎ ይገባና ገና በሁለት እግሩ እንኳን ተስተካክሎ ሳይቆም አፍርሼ ልስራችሁ ይላል፡፡
‹‹ያው ቸኩሎ መፍረድ የአንተ ብቻ ሳይሆን…የእኛ ኢትዬጵያውያን ዋና ችግር ነው.. ለወሬ ያለን ፍቅር ለራሳችን ካለን ፍቅር በብዙ እጥፍ ይበልጣል፡፡እንደህዝብ ብቻ ሳይሆን በከፍተኛ ደረጃ ተምረዋል በሚባሉት የህብረተሰብ ደረጃ ጨምር የ<critical thinking >ልምምድ የለንም… የሆነ ውሳኔ ላይ ከመድረሳችን በፊት የሰማነውን ወሬ ‹‹ለምን?›› ‹‹እንዴት?›› ‹‹የት?›› ‹‹ መቼ?›› ብለን በመጠየቅ የነገሩን ብልት በታትነን የማየት የምናደርገው ጥረት ለዜሮ የቀረበ ነው፡፡የሰማነውን ወሬ ወይም መረጃ በዚህ መጠን መመርመር ደግሞ የመረጃዎችን ጥራት ለመጨመር..እርግጠኝነቱን አስተማማኝ ለማድረግ እና እወነተኝነቱን በአስተማማኝ መንገድ ለማረጋገጥ ወሳኝ መንገዶች ናቸው፡፡ እኛ ግን እንደዛ አናደርግም…በዛም ምክንያት ውሳኔያችን ቡዙ ግዜ የጥድፊያና በስህተት የተሞላ ነው››አልኩት… ከገባው ብዬ
‹‹አዎ ትክክል ነሽ››አለኝ ኮራና ጀነን ብሎ
‹‹አየህ አሁንም ተሳሳትክ..ትክክል መሆኔን እንዴት በዚህ ቅፅበት ልታረጋግጥ ቻልክ….?››
ግራ ገባውና ‹‹ማለቴ….››ብሎ ሊያብራራልኝ ሲሞክር መልሼ ጣልቃ ገባውና
‹‹ግዴለም ብታስረዳኝም አታሳምነኝም..ይልቅ ህይወቴ እንደተበላሸ ስትናገር ነበር…እስቲ እንዴት እንዲያ ልታስብ እንደቻልክ አስረዳኝ..….?››
‹‹ይሄ ምን ማስረዳት ያስፈልገዋል…በዛ ነጥብ ዲግሪ ተመርቀሽ በትንሽ ደሞዝ በፀሀፊነት እየሰራሽ ነው..በቀደም አያትሽ ከሚሆን ሰው ጋር አግኝቼሻለው…ዛሬ ደግሞ ተራ የሽያጭ ሰራተኛ ሆነሽ መጽሀፍ ስትቸረችሪ ነው ያገኘውሽ…ህይወትሽ እርጋታ የሌለው ምስቅልቅሉ የወጣ ነው….ከዚህ በላይ የህይወት መበለሻሸት ከየት ይመጣል››በቃ በእሱ ቤት የእኔን ህይወት ብጥርጥር አድርጎ አጥንቶ ጨርሶል..
‹‹እውነት ግን ምንድነው ….?››ጠየቅኩት
ግራ ተጋባ‹‹….ምን አልሺኝ….?››
‹‹እውነት ምንድነው..….?››ፍጥጥ ብዬ ጥያቄዬን ደገምኩለት
‹‹ምን አይነት ጥያቄ ነው….….?እውነት ሀቅ ነው…በትክክል የተተገበረ ወይም የተነገረ ክንውን ነው..በቃ ይሄው ነው፡፡››
‹‹እሱ ብቻማ አይደለም…እውነት እረቂቅ ነው..እውነት ጥልቅ ነው…የሰማህው ነገር ሁሉ እውነት ሊሆን አይችልም..ለምን ይመስልሀል እኔ እና አንተ አንድ አይነት ነገር ከአንድ ሰው በእኩል ሰዓት ብንሰማ የምንረዳበት መንገድ አንድ አይነት ሊሆን አይችልም…ምክንያም ሁለታችንም በየራሳችን አዕምሮ ተጠቅመን ነው ተርጉመን ነገሩን ለመገንዘብ የምንጥረው…..ስንተረጉም ደግሞ የበፊት የህይወት ልምዳችን..የምንከተለው የሀይማኖት አይዲኦሎጂ፤ ከተወለድንበት አካባቢ ማህበረሰብ የቀሰምነው ባህል፤ የራሳችን ፍላጎት…..እነዚህና ሌሎችም በአተረጋጎማችን ላይ የየራሳቸውን ስውር ተፅዕኖ ያሳድራብናል…… የሰማነው እውነት በግማሽ ይበረዛል ማለት ነው…ያየነውም እንደዛ..፡፡ሌላ ምሳሌ ልስጥህ የአንድ ወጣት ልጃገረድ ፎቶን ሶስት ወጣት ወንዶች ቢያዩት እና ከሳዕታት ቡኃላ ምን እንዳዩ ቢጠየቁ..አንድ የተቀሰረ አስጎሚዥ ጡቶች ያላት ወጣት ይልሀል…ሌላው የሚያምረ መቀመጫ ያላት ሞዴል መሆን የምትችል ወጣት ይልሀል…ሌላው ደግሞ የሚያምር ቁንጅና ያላት ግን ልቧ በሀዘን የተሰበረ፤የእኔ ያለችውን ነገር በመጠበቅ በናፍቆ እየተሰቃየች መሆኖን አይኖቾ ውስጥ ያጋቱት እናባዋ የሚመሰክሩ ፤ ግን ደግሞ ያልሸነፍ ባይነት እና የራስን ስሜት የመቆጣጠር ጥረት በፊቷ ላይ የሚነበብባት፤ከዕድሜዋ በላይ የምታውቅ ወጣት ነች ይላል፡፡አየህ ሶስቱንም አስተያየት ሰጪዎች አንድ አይነት ስዕል ከአንድ አይነት እርቀት ላይ አይተው የተረዱት ነገር የተለያየ ነው፡፡እውነቱ የማናኛቸው ነው…….?አየህ እውነት እንደሽንኩርት ነው ሚባለው ለዛ ነው…በላጥከው ቁጥር ሌላ አዲስ ነገር..አሁንም ስትልጠው ሌላ ሚስጥር…..አንዳንዴማ ማብቂያ ሁሉ ላይኖረው ይችላል….ጲላጦስ እኮ እኔ ማውቀው አለማወቄን ነው ያለውም አንድም ለዛ ነው….ያወቀ የመሰለው ሁሉ እሱ ገና ጀማሪ ተማሪ ነው….
‹‹ወይ አንቺ ልጅ…እያወራን የነበረውን ቁም ነገር እኮ አወሳስበሽ ድራሹን አጠፋሽው….››
‹‹አይ አሁን ያወራውት ነው ትክክለኛው ቁም ነገር….አየህ የእኔ ህይወት ብልሽትሽት ማለቱን ለመወሰን በአንድ ሰምንት ውስጥ ያየሀቸው ወይም የሰማሀቸው ቅንጭብጫቢ ታሪኮች ላንተ በቂዎች መሆናቸው አስገራሚ ነው››
‹‹እኛ ካምፓኒ በፀሀፊነት እንደምትሰሪ ማንም ተናገረው ማንም እውነት ነው…..በቢዝነስ ማነጅመንት ዲግሪ እንዳለሽም አንቺ እራስሽ አትክጂም…ሹገር ዳዲሽንም በአይኔ ነው ያየውት››
በዚህ ጊዜ ምግቡ ቀርቦልን እየበላን ነበር እያወራን ያለነው..ሁሉን ነገር ጨርሶ ሳያውቅ እንደአወቀ የሚያወራው ነገር ብሽቅ አደረገኝ ‹‹ሌላውን ተወው ….ሹገር ዳዲዬ መሆኑን በምን አረጋገጥክ…….?››
‹‹አይቼሻለው አልኩሽ እኮ..አንቺም አረጋግጠሽልኛል…››
‹‹ዋሽቼህ ቢሆንስ…….?››
‹‹በምን ምክንያት ትወሺኛለሽ ….?››
‹‹ላስቀናህ ፈልጌ››
ሳቁን ለቀቀው…
‹‹ምን ያስቅሀል….?››
‹‹ለምን ብዬ ቀናለው…አፈቅሬሽ ነበር እንዴ….?››
‹‹እኔ እንጃ… ሰው አንድ ሰውን ላይ ካለምክንያት ትኩረት ካደረገና ምክንያት እየፈለገ ጥዋትና ቀን የሚነጫነጭበት ከሆነ ያው በእኔ ግምት ፍቅር ነው ብዬ ነው የማስበው፡፡››
‹‹እንደ ህይወትሽ ለራስሽ ያለሽ ግምት የተዘበራረቀ ነው…አንዳዴ መሬት የሚወረድ ሌላ ጊዜ ደግሞ ሰማይ ላይ ልንጠልጠል የሚል…›› አለኝ …በመበሳጨትና ስሜቱን ለመቆጣጠር በሚጥር የስሜት መደበላለቅ
‹‹እሺ ተሳስቼ ይሆናል..ለምን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት
✍
፡
፡
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
...ሆቴል ፍለጋ ብዙም አራቅንም ..እዛው ዞር ብለን ዋቤ ሸበሌ ነበር የገባነው…እንደተቀመጥን ነው የምንበላውን በማዘዝ ወደጭቅጭቃችን የገባነው…እኔን ፍለጋ ይሄን ያህል መንገድ ይጓዛል ብዬ አልገመትኩም ነበር…እርግጥ ነገሮችን በፍጥነት እንዲህ እንዲሆኑ አድርጌ ስልኬንም፤ አድራሻዬንም አጠፋፍቼ ከመስሪያ ቤቴ የጠፋውት አውቄ ነው …ለእሱ የማሰቢያ እና የመረጋጊያ ጊዜ እንዲያገኝ በማሰብ ….እንጂማ ስራዬን እሱ ስላለ መልቀቄ አይደለም..እንደዛማ አይታሰብም…ሰው በገዛ ግዛቱ ውስጥ በታነፀ ቤተመንግስት ሊነግስበት ያሰበውን ወንበር ሌላ ተቀናቃኝ ልቀቅ ስላለው በቀላሉ ይለቃል…አይ በፍፁም ይሄ የነገስታት ባህሪ አይደለም..እሱ በንግስናው ኃይል ተማምኖ ወግጂልኝ ቢለኝ እኔ በቀላሉ ምኞቱን ላሳካለት አልችልም..ምክንያቱም እኔም ከእሱ እኩል ኃይል ያለኝ ንግስት ስለሆንኩ…
‹‹እኔን ፍለጋ እንዲህ መባከንህ አስደስቶኛል››አልኩት
‹‹ጉረኛ አትሁኚ… ስለአንቺ አንዳንድ ነገር ሳጣራ ከበፊትም ጀመሮ በካምፓኒው አንቺን በተመለከተ ያለው ነገር ትክክል ስላልመሰለኝ ያንን ለማስተካከል ነው..የአንድ አዲስ መሪ ስራ የወደፊት የካምፓኒውን አካሄድ ማስተካከል ብቻ ሳይሆን ወደኃላም ተመልሶ በባለፍት መሪዎች አላግባብ የተሰሩ ስራዎች ካሉ ለእነዛ እርማት እንዲደረግ ማሰድረግም ጭምር ነው…
‹‹ስለመሪነት ጥሩ ግንዛቤ እያገኘህ ነው››
‹‹አዎ…አስተዳደግሽ፤ የቤተሰቦችሽ ሁኔታ እና የህይወት ገጠመኞችሽ የፈጠሩብሽ ተፅዕኖ እንዳለ ሆኖ ካምፓኒያችንም ላንቺ የሰጠው ቦታ ለህይወትሽ መበላሸት አንድ አስዋፅኦ እንዳበረከተ ተሰምቶኛል..እኔም ነገሩን በደነብ ሳላጣራ በእሳቱ ላይ ቤንዚል ጨመርኩበት››አለኝ እጆቹን እያፍተለተለ…አይገርማችሁም አንዳንድ ሰው ወደ ህይታችሁ ድንገት ከመንገድ ጎራ ብሎ ይገባና ገና በሁለት እግሩ እንኳን ተስተካክሎ ሳይቆም አፍርሼ ልስራችሁ ይላል፡፡
‹‹ያው ቸኩሎ መፍረድ የአንተ ብቻ ሳይሆን…የእኛ ኢትዬጵያውያን ዋና ችግር ነው.. ለወሬ ያለን ፍቅር ለራሳችን ካለን ፍቅር በብዙ እጥፍ ይበልጣል፡፡እንደህዝብ ብቻ ሳይሆን በከፍተኛ ደረጃ ተምረዋል በሚባሉት የህብረተሰብ ደረጃ ጨምር የ<critical thinking >ልምምድ የለንም… የሆነ ውሳኔ ላይ ከመድረሳችን በፊት የሰማነውን ወሬ ‹‹ለምን?›› ‹‹እንዴት?›› ‹‹የት?›› ‹‹ መቼ?›› ብለን በመጠየቅ የነገሩን ብልት በታትነን የማየት የምናደርገው ጥረት ለዜሮ የቀረበ ነው፡፡የሰማነውን ወሬ ወይም መረጃ በዚህ መጠን መመርመር ደግሞ የመረጃዎችን ጥራት ለመጨመር..እርግጠኝነቱን አስተማማኝ ለማድረግ እና እወነተኝነቱን በአስተማማኝ መንገድ ለማረጋገጥ ወሳኝ መንገዶች ናቸው፡፡ እኛ ግን እንደዛ አናደርግም…በዛም ምክንያት ውሳኔያችን ቡዙ ግዜ የጥድፊያና በስህተት የተሞላ ነው››አልኩት… ከገባው ብዬ
‹‹አዎ ትክክል ነሽ››አለኝ ኮራና ጀነን ብሎ
‹‹አየህ አሁንም ተሳሳትክ..ትክክል መሆኔን እንዴት በዚህ ቅፅበት ልታረጋግጥ ቻልክ….?››
ግራ ገባውና ‹‹ማለቴ….››ብሎ ሊያብራራልኝ ሲሞክር መልሼ ጣልቃ ገባውና
‹‹ግዴለም ብታስረዳኝም አታሳምነኝም..ይልቅ ህይወቴ እንደተበላሸ ስትናገር ነበር…እስቲ እንዴት እንዲያ ልታስብ እንደቻልክ አስረዳኝ..….?››
‹‹ይሄ ምን ማስረዳት ያስፈልገዋል…በዛ ነጥብ ዲግሪ ተመርቀሽ በትንሽ ደሞዝ በፀሀፊነት እየሰራሽ ነው..በቀደም አያትሽ ከሚሆን ሰው ጋር አግኝቼሻለው…ዛሬ ደግሞ ተራ የሽያጭ ሰራተኛ ሆነሽ መጽሀፍ ስትቸረችሪ ነው ያገኘውሽ…ህይወትሽ እርጋታ የሌለው ምስቅልቅሉ የወጣ ነው….ከዚህ በላይ የህይወት መበለሻሸት ከየት ይመጣል››በቃ በእሱ ቤት የእኔን ህይወት ብጥርጥር አድርጎ አጥንቶ ጨርሶል..
‹‹እውነት ግን ምንድነው ….?››ጠየቅኩት
ግራ ተጋባ‹‹….ምን አልሺኝ….?››
‹‹እውነት ምንድነው..….?››ፍጥጥ ብዬ ጥያቄዬን ደገምኩለት
‹‹ምን አይነት ጥያቄ ነው….….?እውነት ሀቅ ነው…በትክክል የተተገበረ ወይም የተነገረ ክንውን ነው..በቃ ይሄው ነው፡፡››
‹‹እሱ ብቻማ አይደለም…እውነት እረቂቅ ነው..እውነት ጥልቅ ነው…የሰማህው ነገር ሁሉ እውነት ሊሆን አይችልም..ለምን ይመስልሀል እኔ እና አንተ አንድ አይነት ነገር ከአንድ ሰው በእኩል ሰዓት ብንሰማ የምንረዳበት መንገድ አንድ አይነት ሊሆን አይችልም…ምክንያም ሁለታችንም በየራሳችን አዕምሮ ተጠቅመን ነው ተርጉመን ነገሩን ለመገንዘብ የምንጥረው…..ስንተረጉም ደግሞ የበፊት የህይወት ልምዳችን..የምንከተለው የሀይማኖት አይዲኦሎጂ፤ ከተወለድንበት አካባቢ ማህበረሰብ የቀሰምነው ባህል፤ የራሳችን ፍላጎት…..እነዚህና ሌሎችም በአተረጋጎማችን ላይ የየራሳቸውን ስውር ተፅዕኖ ያሳድራብናል…… የሰማነው እውነት በግማሽ ይበረዛል ማለት ነው…ያየነውም እንደዛ..፡፡ሌላ ምሳሌ ልስጥህ የአንድ ወጣት ልጃገረድ ፎቶን ሶስት ወጣት ወንዶች ቢያዩት እና ከሳዕታት ቡኃላ ምን እንዳዩ ቢጠየቁ..አንድ የተቀሰረ አስጎሚዥ ጡቶች ያላት ወጣት ይልሀል…ሌላው የሚያምረ መቀመጫ ያላት ሞዴል መሆን የምትችል ወጣት ይልሀል…ሌላው ደግሞ የሚያምር ቁንጅና ያላት ግን ልቧ በሀዘን የተሰበረ፤የእኔ ያለችውን ነገር በመጠበቅ በናፍቆ እየተሰቃየች መሆኖን አይኖቾ ውስጥ ያጋቱት እናባዋ የሚመሰክሩ ፤ ግን ደግሞ ያልሸነፍ ባይነት እና የራስን ስሜት የመቆጣጠር ጥረት በፊቷ ላይ የሚነበብባት፤ከዕድሜዋ በላይ የምታውቅ ወጣት ነች ይላል፡፡አየህ ሶስቱንም አስተያየት ሰጪዎች አንድ አይነት ስዕል ከአንድ አይነት እርቀት ላይ አይተው የተረዱት ነገር የተለያየ ነው፡፡እውነቱ የማናኛቸው ነው…….?አየህ እውነት እንደሽንኩርት ነው ሚባለው ለዛ ነው…በላጥከው ቁጥር ሌላ አዲስ ነገር..አሁንም ስትልጠው ሌላ ሚስጥር…..አንዳንዴማ ማብቂያ ሁሉ ላይኖረው ይችላል….ጲላጦስ እኮ እኔ ማውቀው አለማወቄን ነው ያለውም አንድም ለዛ ነው….ያወቀ የመሰለው ሁሉ እሱ ገና ጀማሪ ተማሪ ነው….
‹‹ወይ አንቺ ልጅ…እያወራን የነበረውን ቁም ነገር እኮ አወሳስበሽ ድራሹን አጠፋሽው….››
‹‹አይ አሁን ያወራውት ነው ትክክለኛው ቁም ነገር….አየህ የእኔ ህይወት ብልሽትሽት ማለቱን ለመወሰን በአንድ ሰምንት ውስጥ ያየሀቸው ወይም የሰማሀቸው ቅንጭብጫቢ ታሪኮች ላንተ በቂዎች መሆናቸው አስገራሚ ነው››
‹‹እኛ ካምፓኒ በፀሀፊነት እንደምትሰሪ ማንም ተናገረው ማንም እውነት ነው…..በቢዝነስ ማነጅመንት ዲግሪ እንዳለሽም አንቺ እራስሽ አትክጂም…ሹገር ዳዲሽንም በአይኔ ነው ያየውት››
በዚህ ጊዜ ምግቡ ቀርቦልን እየበላን ነበር እያወራን ያለነው..ሁሉን ነገር ጨርሶ ሳያውቅ እንደአወቀ የሚያወራው ነገር ብሽቅ አደረገኝ ‹‹ሌላውን ተወው ….ሹገር ዳዲዬ መሆኑን በምን አረጋገጥክ…….?››
‹‹አይቼሻለው አልኩሽ እኮ..አንቺም አረጋግጠሽልኛል…››
‹‹ዋሽቼህ ቢሆንስ…….?››
‹‹በምን ምክንያት ትወሺኛለሽ ….?››
‹‹ላስቀናህ ፈልጌ››
ሳቁን ለቀቀው…
‹‹ምን ያስቅሀል….?››
‹‹ለምን ብዬ ቀናለው…አፈቅሬሽ ነበር እንዴ….?››
‹‹እኔ እንጃ… ሰው አንድ ሰውን ላይ ካለምክንያት ትኩረት ካደረገና ምክንያት እየፈለገ ጥዋትና ቀን የሚነጫነጭበት ከሆነ ያው በእኔ ግምት ፍቅር ነው ብዬ ነው የማስበው፡፡››
‹‹እንደ ህይወትሽ ለራስሽ ያለሽ ግምት የተዘበራረቀ ነው…አንዳዴ መሬት የሚወረድ ሌላ ጊዜ ደግሞ ሰማይ ላይ ልንጠልጠል የሚል…›› አለኝ …በመበሳጨትና ስሜቱን ለመቆጣጠር በሚጥር የስሜት መደበላለቅ
‹‹እሺ ተሳስቼ ይሆናል..ለምን
👍1
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት (🔞)
፡
፡
#ከናንተ_መሐል_ጻድቅ_የሆነ
#መጀመርያዋን_ድንጋይ_ይወርውር
መጋቢት 8፣ 1998
በኮዚ ክለብ መስራት ከጀመርኩ እንድ ዓመት አልፎኛል፤ስጀምር አካባር አርብ፣ቅዳሜ እና እሁድን ብቻ ነበር
በክለቡ ውስጥ የምሰራው፡፡ይህን ያህል ጊዜ የቆየሁበት ሌላ ቤት የለም፡፡ጥሎብኝ በአንድ ቤት ለረጅም ጊዜ መቆየት አልችልም። ስልቹ ነኝ መሰለኝ።
ድሮም ቢሆን እዚህ ህይወት ውስጥ ሳልገባ ከአንድ ወንድ ጋር ሙጭጭ ማለት አይሆንልኝም ነበር፡፡ ወንዶች ቶሎ ይሰለቹኛል። በሕይወቴ መቀየር የምችለውን ነገር ሁሉ መቀየር ብችል ደስ ይለኛል፡፡ ጸጉሬን ደጋግሜ የምቆረጠውም ለዚህ ይመስለኛል፡፡ጓደኞቼ ግን የሚያምረውን ጸጉሬን ስቆርጠው ያበድኩ ይመስላቸዋል፡፡እንኳን ጸጉሬን ቁመቴንም እሰለቸዋለሁ፤
አንዳንድ ጊዜ ቁመቴን መቁረጥ እንደሚያምረኝ ማን በነገራቸው፡፡ ሰው እንደ ግመል ሜትር ከ 75 ሆኖ
ይፈጠራል በማርያም"ይህን ቁመትሽን ወይ ቁንጅና አልተወዳደርሸበት ወይ አውሮፕላን አላበረርሽበት"
ትለኛለች ራኪ፡፡ ብዙ ሀበሻ ወንዶች ከኔ ጋር መቆም ምቾት የማይሰጣቸውም ለዚሁ ነው:: ያነሱ ይመስላቸዋል፡፡ «ይህቺ ቆጥ እምስ» እያሉ ያሙኛል፡፡ ምን ላድርግ…ቁመቴን እኔ ኮትኩቼ አላሳደኩት፡፡
ኮዚ ክለብ ብዙም ሐበሻ ስለማያዘወትረው ተመችቶኛል፤ በዚያ ላይ አሪፍ ቢዝነስ አለ፤አሪፍ አሪፍ ሰዎች
ሚኒስትሮች ከስብሰባ በኃላ"ጌዳውን" ሲያምራቸው በጊዜ ከዚህ ቤት ይሰየማሉ፡፡ እንደ ሌሎች ቤቶች
ተደጋጋሚ እና አሰልቺ ፊቶች አይበዙም፡፡ ለምሳሌ በየምሸቱ አዳዲስ ተጋባዥ ዲጂዎች ይኖራሉ።
በየእለቱ ከአዳዲስ ደምበኞች ጋር እንደመውጣቴ የተለያዩ አገር ስጦታዎች ይመጡልኛል፡፡ ተመሳሳይ ፊት አይቼ አላውቅም፡፡ አዲሳባ ለአጭር ጊዜ ስብሰባ ወይም የስራ ጉብኝት የሚመጡ ሰዎች ናቸው ኮዚን በብዛት የሚያዘወትሩት፡፡
የሰዉ ዓመልም በኮዚ የዛኑ ያህል ለየቅል ነው፤ አንዳንዱ ጡትሽን እንደ ህጻን እየጠባሁ ልደር ይላል፤ሌላው ቂጥሽን ሌሊቱን ሙሉ ልንተራሰውና የፈለግሽውን ልከፈልሽ ይላል፡፡ የኔ መፍሳትአለመፍሳት
አያሳስበውም፡፡አንዳንዱ ሰው የቅንዝር ለሃጭ ጭንቅላቱን ሲጋርደው ሰው መሆኔንም ይረሳል መሰለኝ።
ተንበርከከን እንላስልሽ የሚሉኝ ብዙ ናቸው፡፡በተለይ አረቦች ጭንቅላታቸውን ጭኔ ውስጥ ቀብረውት ማደር ይወዳሉ፡፡ ራኪ ይህን ጉዳይ ስነግራት « አረብ ነዳጅ ካላየ ያን ያህል የሴት ጭን ውስጥ አይደፋም፤ አስቆፍሪው» ትለኛለች፡፡ እሷ ጫወታ አያልቅባትም፡፡ ነዳጅ ቀርቶ አንድ ከርሳም አረብ እዚያው ትንፋሽ
አጥሮት ድብን ብሎ ሰበብ እንዳይሆንብኝ እንጂ ለኔስ ብዙም ከባድ አልነበረም፡፡ በኮዚ የማይገጥመኝ ጉድ የለም፤አንዳንድ ጊዜ የሚገርመኝ ነገር ከመብዛቱ የተነሳ መገረም ሁሉ አቆማለሁ፡፡ ግን ይኸው ለውጥ
ይመስለኛል እዚህ ያከረመኝ፡፡
የኮዚ ክለብ እለታዊ ፕሮግራም ተለዋዋጭ ነው፤ በብዛት ግን ምሽት
2፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ 5:00 ሰዓት ድረስ ለስላሳ የጃዝ ሙዚቃ ይቀርባል፤ በዚህ ሰዓት የሚገቡት ባለስልጣናትና ታዋቂ ሰዎች ናቸው ከሰሞኑ ደግሞ እትሌቶች መምጣት ጀምረዋል። አሁን ማን ይሙት በቀደም ስንት ሺ ሜትር ነው ሮጦ ወርቅ ያመጣው ባላገር ልጅ እንዴት ሆኖ ነው ጃዝ ሙዚቃ ገብቶት እዚህ ቤት ማዘውተር የጀመረው ይሄ አትሌት በመጣ ቁጥር ቶሎ ራኪ ጋር እንሰባሰባለን፡፡ በጣም ነው ሙድ የምትይዝበት፡፡ ለነገሩ እሱ ላይ በመቀለድ አፉን ያልፈታ የቤቱ ሰራተኛ የለም፡፡ ደግነቱ ዘወትር ምሽት የሚያዘው ወይ ሃይላንድ ግፋ ቢል
ሬድቡል መሆኑ በጀው እንጂ እንደሌላው ቀምቅሞ ቢለፋደድ ከሰው አፍ ይገባና ያርፈው ነበር፡፡ አትሌቱ አንድ ሳምንት በተከታታይ ይመጣና ከዚያ ለእንድ ለሁለት ወር ይጠፋል፡፡ ባለፈው ወር አምለሰትን ልጋብዝሽ ብሏት አብረው እየተጫወቱ ድንገት ዘሎ ለምን “ከዚህ ስራ አትወጪም… ምናምን ብሎ
ሊመከራት አልዳዳውም? ጌጃ! አምለሰትን እያወቃትም ማለት ነው "ሆድዬ! እንተ ሩጫ ስታቆም ነው
እኔ ይህን ስራ የማቆመው» ብላው አመዱን ቡን አደረገችው፡፡ ከዚያን ቀን ጀምሮ እዚህ ቤት ሴት ጋብዞ አያውቅም፡፡ ብቻውን እዛች ዲጄው መስኮት ጥግ ተቀምጦ ይሄን ዉሃውን ይጋታል፡፡ የጌጃነቱ ጌጃነት እዚህ ቤት የስፖርት ቱታ ለብሶ ይወጣል፡፡ ንክር ባላገር!
ኮዚ ባር ከ5፡30 ጀምሮ ደግሞ ዲጀ ዲክ ከዕለቱ ተጋባዥ ዲጄ ጋር በመሆን በአለም ሙዚቃ ያምነሸንሹናል፡
ክልሱን ዲጄ ዲከን የማያውቀው የለም፡፡ በእንግሊዝኛው ኤፍ ኤም የራሱ የአየር ሰዓት ስላለው ብዙ የዲፕሎማት ሴት ልጆች እርሱን በአካል ለማየት ከዚሁ ሰዓት ጀምሮ ቤቱን ይሞሉታል፡፡ ከሱ ጋር ለማደር የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም፡፡ እሱ ሸክላውን ከሚያጫውትበት መስኮት ፊት ሆነው ቂጣቸውን እየቆሉ
ይደንሱለታል፡፡ እሱ ብዙም ግድ አይሰጠውም፡፡ የፈለጋትን ሴት በፈቀደው ሰዓት ማግኘት እንደሚችል
አሳምሮ ያውቀዋል፡፡ ሲኮራ ይበልጥ ያምርበታል፡፡ ለነገሩ የሚያምር ሰውነት ነው ያለው፡፡ እኔ ግን ለምን
እንደሆነ እንጃ እንደ ወንድሜ እንጂ በሌላ ተመኝቼው አላውቅም፡፡ በጣም እንቀራረባለን፡፡ ቀልድ ጫወታ ስለሚችል ደስ ይለኛል፡፡
እኩለ ሌሊት አካባቢ ቢዝነስ እጀምራለሁ ፡አፍሪካውያን፣ አረቦች፣ አውሮፖውያንና አሜሪካውያ ከጥቂት ዲታ ኢትዮጵያዊያኑ ጋር ቤቷን በአንድ እግሯ ያቆሟታል፡፡ በእስካሁኑ ልምዱ እንደዚህ ቤት
የምናማር ሴቶችን ብቻ በብዛትና በጥራት የሚያቀርብ አላውቅም፡፡ ለነገሩ የኛም የሾርትና የአዳር ዋጋ በከተማዋ ሁሉ የማይቀመሰው ነው ይላሉ፡፡ ኮዚ እየሰሩ ሾርትና አዳር እየተልፈሰፈሰ በመጣው የብር ዋጋ መተመን የማይታሰብ ነው፤ ከ5:30 ጀምሮ ቋንቋው ሁሉ በዶላር ይሆናል፡፡ሪያል የምንቀበለው ራሱ አረብ ቂጣችንን እየላሰ ሲለማመጠን ብቻ ነው:: አንኳን ለዜጋ ለሀገር ልጆችም በዶላር ተምነን ነው የምቀበላቸው:: ከዚያ ዶላሩ ጠርቀም ሲልልን ኢትዮጵያ ሆቴል ጀርባ በሳምንት አንድ ጊዜ ሰኞ ሰኞ መንዝረነው እንመጣለን፡፡ ያ ሁሉ ዶላር የት እንደሚገባ በበኩሌ አይገባኝም፡፡ ለምን
ይሆን የማይበረከትልኝ? ለሁላችንም ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ የምናገኘው ብር በረከት ኖሮት አያውቅም፡፡ ሸሌን
ጌታ ረግሞታል፣ ንስሀ ግቡ” ትለናለች ሸሌዋ ጓደኛችን ትርሲት፡፡
በስካሁኑ ቆይታዬ በርካታ ዓለም አቀፍ ደንበኞችን አፍርቼአለሁ። ዜጋ ደንበኛ በማብዛቴ ጓደኞቼ "ኮፊ ሀናን" በሚል ቅጽል ስም ነው የማጠሩኝ።ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ ኮፊ አናን ጋር አያይዞ ዲጄ ዲክ ነው መጀመሪያ ይህንን ቅፅል ስም ያወጣልኝ። በኮዚ እንደ ዲጄ ዲክ ተረበኛ ሰው የለም መቼለታ ስቱዲዮ ጠርቶኝ ተኪላ ከጋበዘኝ በኋላ "ሮዚ ቆንጆ ይሄ ፓስፖርት የመሰለ እምስሽን የስንት አገር ቪዛ ነው የምታስደበድቢው?" ብሎ ተረበኝ። "አንተ ክፉ" ብዬው እየሳኩ ወደ ደንበኛዬ ፋሩቅ
ሄድኩኝ፡፡ ፋሩቅ ግብጻዊ ኦርቶዶክስ አረብ ነው ቀልዱን በእንግሊዘኛ ተርጉሜ ነገርጉትና ሌሊቱን ሙሉ ሲስቅ አደረ፡፡ ቁላው በቆመበት ቁጥር ታድያ..Rozina may i have your passport please? wanna issue my visa....እያለ ተላጠብኝ፡፡
በእኔ በኩል ደንበኛን የማብዛቱ ቀመር አሁንም አልተለወጠም፤ ብዙ ደንበኛ የማፈራበት ምክንያት ብዙ የወንድ ሳይኮሎጂ ላይ የተጻፉ መጻሕፍትን በማንበቤ ይመስለኛል፡፡ ወንድ ሲፈጥረው ጉረኛ ነው። ጉራውን ሲቸረችር
ሳይሰለቹ እህ! ብሎ መስማት ዋናው ቁም ነገር ነው፡፡ ሁልጊዜም ወንዶች ከሌሎች ወንዶች የተለዩ አስደናቂና ስኬታማ እንደሆኑ እነግራቸዋለሁ፡፡ ወዲያው
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሦስት (🔞)
፡
፡
#ከናንተ_መሐል_ጻድቅ_የሆነ
#መጀመርያዋን_ድንጋይ_ይወርውር
መጋቢት 8፣ 1998
በኮዚ ክለብ መስራት ከጀመርኩ እንድ ዓመት አልፎኛል፤ስጀምር አካባር አርብ፣ቅዳሜ እና እሁድን ብቻ ነበር
በክለቡ ውስጥ የምሰራው፡፡ይህን ያህል ጊዜ የቆየሁበት ሌላ ቤት የለም፡፡ጥሎብኝ በአንድ ቤት ለረጅም ጊዜ መቆየት አልችልም። ስልቹ ነኝ መሰለኝ።
ድሮም ቢሆን እዚህ ህይወት ውስጥ ሳልገባ ከአንድ ወንድ ጋር ሙጭጭ ማለት አይሆንልኝም ነበር፡፡ ወንዶች ቶሎ ይሰለቹኛል። በሕይወቴ መቀየር የምችለውን ነገር ሁሉ መቀየር ብችል ደስ ይለኛል፡፡ ጸጉሬን ደጋግሜ የምቆረጠውም ለዚህ ይመስለኛል፡፡ጓደኞቼ ግን የሚያምረውን ጸጉሬን ስቆርጠው ያበድኩ ይመስላቸዋል፡፡እንኳን ጸጉሬን ቁመቴንም እሰለቸዋለሁ፤
አንዳንድ ጊዜ ቁመቴን መቁረጥ እንደሚያምረኝ ማን በነገራቸው፡፡ ሰው እንደ ግመል ሜትር ከ 75 ሆኖ
ይፈጠራል በማርያም"ይህን ቁመትሽን ወይ ቁንጅና አልተወዳደርሸበት ወይ አውሮፕላን አላበረርሽበት"
ትለኛለች ራኪ፡፡ ብዙ ሀበሻ ወንዶች ከኔ ጋር መቆም ምቾት የማይሰጣቸውም ለዚሁ ነው:: ያነሱ ይመስላቸዋል፡፡ «ይህቺ ቆጥ እምስ» እያሉ ያሙኛል፡፡ ምን ላድርግ…ቁመቴን እኔ ኮትኩቼ አላሳደኩት፡፡
ኮዚ ክለብ ብዙም ሐበሻ ስለማያዘወትረው ተመችቶኛል፤ በዚያ ላይ አሪፍ ቢዝነስ አለ፤አሪፍ አሪፍ ሰዎች
ሚኒስትሮች ከስብሰባ በኃላ"ጌዳውን" ሲያምራቸው በጊዜ ከዚህ ቤት ይሰየማሉ፡፡ እንደ ሌሎች ቤቶች
ተደጋጋሚ እና አሰልቺ ፊቶች አይበዙም፡፡ ለምሳሌ በየምሸቱ አዳዲስ ተጋባዥ ዲጂዎች ይኖራሉ።
በየእለቱ ከአዳዲስ ደምበኞች ጋር እንደመውጣቴ የተለያዩ አገር ስጦታዎች ይመጡልኛል፡፡ ተመሳሳይ ፊት አይቼ አላውቅም፡፡ አዲሳባ ለአጭር ጊዜ ስብሰባ ወይም የስራ ጉብኝት የሚመጡ ሰዎች ናቸው ኮዚን በብዛት የሚያዘወትሩት፡፡
የሰዉ ዓመልም በኮዚ የዛኑ ያህል ለየቅል ነው፤ አንዳንዱ ጡትሽን እንደ ህጻን እየጠባሁ ልደር ይላል፤ሌላው ቂጥሽን ሌሊቱን ሙሉ ልንተራሰውና የፈለግሽውን ልከፈልሽ ይላል፡፡ የኔ መፍሳትአለመፍሳት
አያሳስበውም፡፡አንዳንዱ ሰው የቅንዝር ለሃጭ ጭንቅላቱን ሲጋርደው ሰው መሆኔንም ይረሳል መሰለኝ።
ተንበርከከን እንላስልሽ የሚሉኝ ብዙ ናቸው፡፡በተለይ አረቦች ጭንቅላታቸውን ጭኔ ውስጥ ቀብረውት ማደር ይወዳሉ፡፡ ራኪ ይህን ጉዳይ ስነግራት « አረብ ነዳጅ ካላየ ያን ያህል የሴት ጭን ውስጥ አይደፋም፤ አስቆፍሪው» ትለኛለች፡፡ እሷ ጫወታ አያልቅባትም፡፡ ነዳጅ ቀርቶ አንድ ከርሳም አረብ እዚያው ትንፋሽ
አጥሮት ድብን ብሎ ሰበብ እንዳይሆንብኝ እንጂ ለኔስ ብዙም ከባድ አልነበረም፡፡ በኮዚ የማይገጥመኝ ጉድ የለም፤አንዳንድ ጊዜ የሚገርመኝ ነገር ከመብዛቱ የተነሳ መገረም ሁሉ አቆማለሁ፡፡ ግን ይኸው ለውጥ
ይመስለኛል እዚህ ያከረመኝ፡፡
የኮዚ ክለብ እለታዊ ፕሮግራም ተለዋዋጭ ነው፤ በብዛት ግን ምሽት
2፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ 5:00 ሰዓት ድረስ ለስላሳ የጃዝ ሙዚቃ ይቀርባል፤ በዚህ ሰዓት የሚገቡት ባለስልጣናትና ታዋቂ ሰዎች ናቸው ከሰሞኑ ደግሞ እትሌቶች መምጣት ጀምረዋል። አሁን ማን ይሙት በቀደም ስንት ሺ ሜትር ነው ሮጦ ወርቅ ያመጣው ባላገር ልጅ እንዴት ሆኖ ነው ጃዝ ሙዚቃ ገብቶት እዚህ ቤት ማዘውተር የጀመረው ይሄ አትሌት በመጣ ቁጥር ቶሎ ራኪ ጋር እንሰባሰባለን፡፡ በጣም ነው ሙድ የምትይዝበት፡፡ ለነገሩ እሱ ላይ በመቀለድ አፉን ያልፈታ የቤቱ ሰራተኛ የለም፡፡ ደግነቱ ዘወትር ምሽት የሚያዘው ወይ ሃይላንድ ግፋ ቢል
ሬድቡል መሆኑ በጀው እንጂ እንደሌላው ቀምቅሞ ቢለፋደድ ከሰው አፍ ይገባና ያርፈው ነበር፡፡ አትሌቱ አንድ ሳምንት በተከታታይ ይመጣና ከዚያ ለእንድ ለሁለት ወር ይጠፋል፡፡ ባለፈው ወር አምለሰትን ልጋብዝሽ ብሏት አብረው እየተጫወቱ ድንገት ዘሎ ለምን “ከዚህ ስራ አትወጪም… ምናምን ብሎ
ሊመከራት አልዳዳውም? ጌጃ! አምለሰትን እያወቃትም ማለት ነው "ሆድዬ! እንተ ሩጫ ስታቆም ነው
እኔ ይህን ስራ የማቆመው» ብላው አመዱን ቡን አደረገችው፡፡ ከዚያን ቀን ጀምሮ እዚህ ቤት ሴት ጋብዞ አያውቅም፡፡ ብቻውን እዛች ዲጄው መስኮት ጥግ ተቀምጦ ይሄን ዉሃውን ይጋታል፡፡ የጌጃነቱ ጌጃነት እዚህ ቤት የስፖርት ቱታ ለብሶ ይወጣል፡፡ ንክር ባላገር!
ኮዚ ባር ከ5፡30 ጀምሮ ደግሞ ዲጀ ዲክ ከዕለቱ ተጋባዥ ዲጄ ጋር በመሆን በአለም ሙዚቃ ያምነሸንሹናል፡
ክልሱን ዲጄ ዲከን የማያውቀው የለም፡፡ በእንግሊዝኛው ኤፍ ኤም የራሱ የአየር ሰዓት ስላለው ብዙ የዲፕሎማት ሴት ልጆች እርሱን በአካል ለማየት ከዚሁ ሰዓት ጀምሮ ቤቱን ይሞሉታል፡፡ ከሱ ጋር ለማደር የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም፡፡ እሱ ሸክላውን ከሚያጫውትበት መስኮት ፊት ሆነው ቂጣቸውን እየቆሉ
ይደንሱለታል፡፡ እሱ ብዙም ግድ አይሰጠውም፡፡ የፈለጋትን ሴት በፈቀደው ሰዓት ማግኘት እንደሚችል
አሳምሮ ያውቀዋል፡፡ ሲኮራ ይበልጥ ያምርበታል፡፡ ለነገሩ የሚያምር ሰውነት ነው ያለው፡፡ እኔ ግን ለምን
እንደሆነ እንጃ እንደ ወንድሜ እንጂ በሌላ ተመኝቼው አላውቅም፡፡ በጣም እንቀራረባለን፡፡ ቀልድ ጫወታ ስለሚችል ደስ ይለኛል፡፡
እኩለ ሌሊት አካባቢ ቢዝነስ እጀምራለሁ ፡አፍሪካውያን፣ አረቦች፣ አውሮፖውያንና አሜሪካውያ ከጥቂት ዲታ ኢትዮጵያዊያኑ ጋር ቤቷን በአንድ እግሯ ያቆሟታል፡፡ በእስካሁኑ ልምዱ እንደዚህ ቤት
የምናማር ሴቶችን ብቻ በብዛትና በጥራት የሚያቀርብ አላውቅም፡፡ ለነገሩ የኛም የሾርትና የአዳር ዋጋ በከተማዋ ሁሉ የማይቀመሰው ነው ይላሉ፡፡ ኮዚ እየሰሩ ሾርትና አዳር እየተልፈሰፈሰ በመጣው የብር ዋጋ መተመን የማይታሰብ ነው፤ ከ5:30 ጀምሮ ቋንቋው ሁሉ በዶላር ይሆናል፡፡ሪያል የምንቀበለው ራሱ አረብ ቂጣችንን እየላሰ ሲለማመጠን ብቻ ነው:: አንኳን ለዜጋ ለሀገር ልጆችም በዶላር ተምነን ነው የምቀበላቸው:: ከዚያ ዶላሩ ጠርቀም ሲልልን ኢትዮጵያ ሆቴል ጀርባ በሳምንት አንድ ጊዜ ሰኞ ሰኞ መንዝረነው እንመጣለን፡፡ ያ ሁሉ ዶላር የት እንደሚገባ በበኩሌ አይገባኝም፡፡ ለምን
ይሆን የማይበረከትልኝ? ለሁላችንም ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ የምናገኘው ብር በረከት ኖሮት አያውቅም፡፡ ሸሌን
ጌታ ረግሞታል፣ ንስሀ ግቡ” ትለናለች ሸሌዋ ጓደኛችን ትርሲት፡፡
በስካሁኑ ቆይታዬ በርካታ ዓለም አቀፍ ደንበኞችን አፍርቼአለሁ። ዜጋ ደንበኛ በማብዛቴ ጓደኞቼ "ኮፊ ሀናን" በሚል ቅጽል ስም ነው የማጠሩኝ።ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ ኮፊ አናን ጋር አያይዞ ዲጄ ዲክ ነው መጀመሪያ ይህንን ቅፅል ስም ያወጣልኝ። በኮዚ እንደ ዲጄ ዲክ ተረበኛ ሰው የለም መቼለታ ስቱዲዮ ጠርቶኝ ተኪላ ከጋበዘኝ በኋላ "ሮዚ ቆንጆ ይሄ ፓስፖርት የመሰለ እምስሽን የስንት አገር ቪዛ ነው የምታስደበድቢው?" ብሎ ተረበኝ። "አንተ ክፉ" ብዬው እየሳኩ ወደ ደንበኛዬ ፋሩቅ
ሄድኩኝ፡፡ ፋሩቅ ግብጻዊ ኦርቶዶክስ አረብ ነው ቀልዱን በእንግሊዘኛ ተርጉሜ ነገርጉትና ሌሊቱን ሙሉ ሲስቅ አደረ፡፡ ቁላው በቆመበት ቁጥር ታድያ..Rozina may i have your passport please? wanna issue my visa....እያለ ተላጠብኝ፡፡
በእኔ በኩል ደንበኛን የማብዛቱ ቀመር አሁንም አልተለወጠም፤ ብዙ ደንበኛ የማፈራበት ምክንያት ብዙ የወንድ ሳይኮሎጂ ላይ የተጻፉ መጻሕፍትን በማንበቤ ይመስለኛል፡፡ ወንድ ሲፈጥረው ጉረኛ ነው። ጉራውን ሲቸረችር
ሳይሰለቹ እህ! ብሎ መስማት ዋናው ቁም ነገር ነው፡፡ ሁልጊዜም ወንዶች ከሌሎች ወንዶች የተለዩ አስደናቂና ስኬታማ እንደሆኑ እነግራቸዋለሁ፡፡ ወዲያው
👍6❤2