#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_አራት(🔞)
፡
፡
#የራኪን_ማስታወሻ_አነበብኩት
ራኪ እልህ ተጋባችኝ። እኔ ስጽፍ አይታ መጻፍ ጀመረች። ጭራሽ ያልፈጠረባትን። ለምን እንደምትጽፍ ስጠይቃት ያን የምትነግረኝ እኔ ለምን እንደምጽፍ ስነግራት ብቻ እንደሆነ ነገረችኝ፤ ፍርጥም ብላ። ገረመኝ። ለምን የኔ መቸክቸክ ይህን ያህል እንዳሳሰባት አልገባኝም።
አንድ ቀን ማስታወሻ ደብተሯን አልጋዋ ላይ ጥላው ወጥታ ደረስኩ። ከራሴ ጋር ከፍተኛ ዉዝግብ
ዉስጥ ገባሁ። ማንበብ አለብኝ ወይስ የለብኝም በሚል። ግማሽ ሰዓት ከራሴ ጋር ከተጣላሁ በኋላ
ተሸነፍኩ። ለሽንፈቴ የሰጠሁት ሰበብ «ራኪ የምትጽፈውን ማንበቤ ጥሩ ጓደኛዋ እንድሆን ይረዳኛል»
የሚል ነበር። በሩን ከዉስጥ ቆልፌ ቶሎ ቶሎ ማንበብ ጀመርኩ።
ምንም የረባ ነገር አልነበረውም። በየገጹ ትጽፋቸው ከነበሩ ዝብርቅርቅ ያሉ የተበጣጠሱ አረፍተ ነገሮች
የተረዳሁት ወደዚህ ሕይወት እንድትገባ ምክንያት የሆናት ዶ/ር ባይከዳኝ በሕይወቷ ዉስጥ ትልቅ
ቦታ እንደያዘ ብቻ ነው። እሱን ስታስታውስ እናቷን፣ እናቷን ስታስታውስ ሕይወቷን ታየዋለች። ያኔ እናቷ የሞቱ ሰሞን ዶክተር ባይከዳኝን ባታገኘው ራሷን ልታጠፋ ትችል እንደነበረ ጽፋለች። አጻጻፏ
ግን ያስቃል። በየገጹ ትሳደባለች። አንድ ነገር አንስታ ወደሌላው ትዘላለች። የሕጻን ልጅ ደብተር ነው የሚመስለው። ብቻ ከማስታወሻዋ የገባኝ ነገር ባይከዳኝን ትወደዋለች። የመጀመርያዋ ስለሆነ ሊሆን ይችላል፤ ላለመሞቷ ምከንያት ስለሆነ ሊሆን ይችላል፤ ብቻ ለሱ ልዩ ስሜት እንዳላት በደንብ አድርጌ
ተረዳሁ።
እሱም ደግሞ እንደሚስት ባይሆንም እንደ ሸሌ እንደሚወዳት ጽፋለች። ብዙ ነገር ተባብሯታል
በምናውቀውና የማናውቀው። ለምሳሌ የብርክታዊት ልጅ አቡሻ ልቡን አሞት ዉጭ ሄዶ ካልታከመ
በሁለት ወር ጊዜ ዉስጥ ይሞታል የተባለ ጊዜ ተሯሩጦ፣ በቦርድ እንዲወሰን አድርጎ፣ከአገሪቱ ሐብታም ሰውዬ ስፖንሰር አፈላልጎ፣ ባንኮክ ያሳከመላት እሱ ነው፡፡ ይሄን ታሪከ እኔም አውቀዋለሁ። ሁላችንም እናውቃለን ለምን በማስታወሻ መፃፍ እንደፈለገች ግን ገርሞኛል።
እኔ እስከማውቀው ድረስ አቡሻ ድኖ መመለሱን ነበር።
በመጨረሻ እቡሻ ድኖ ተመለሰ። ልክ ድኖ የተመለሰ ቀን እናቱ ብርከታዊት የልጁን ስም ከአቡሻ ወደ
"ባይከዳኝ" ለመለወጥ ጊዜ አልወሰደባትም። እኛ ግን አሁንም ልጇን አቡሻ ነው የምንለው። ባይከዳኝ
ካልነው ትልቅ ሰው የሆነብን ይመስለናል። ራኪም ስሙ ወደ ባይከዳኝ መለወጡ እንዳልተመቻት ማስተዋሻዋ ላይ ፅፋለች።እናትየው ብርክታዊት ግን ወይ ፍንክች! ያባ ቢላዋ ልጅ።
ብርክታዊት በዚያው ከህክምና በተረፈው ገንዘብ ወዲያው ከሽርሙጥና ሕይወት ተሰናበተች። አሁን ለቡ አካባቢ «ካፕል ሀውስ» ያለው ምርጥ ካፌ ከፍታ አሪፍ ብር ትሰራለች። አትላስ የምትመጣው
ራኪ ወይም እኛ ስንናፍቃት ብቻ ነው።
ራኪ ጠርቀም ያለ ገንዘብ የግድ ሲያስፈልጋትም ዶክተር ባይከዳኝን እንደምትበደረው ጽፋለች
“የተበደርኩት ብር ዝርዝር በሚለው ስር ብዙ ዜሮ ያለባቸው ቁጥሮች ተደርድረዋል። ራኪ ነፃ ስለሆነች ነው መሰለኝ ዶ/ር ባይከዳኝ ይወዳታል። በሞቅታ ቢሆንም ብቻ አንድ ልጅ ከሷ እንዲኖረው እንደሚፈልግና ያንንም እንድትፈጽምለት እንደጠየቃት ከዚህ በፊት በምስጢር ነግራኛለች።
ማስታወሻዋ ላይም ይህንኑ ጽፈዋለች። እንዲህ ብላ
“ .እሺ ባንዳፍ አልኩት። እሺ ስለው ግን ያለኮንዶም ከኔ ጋር ሴክስ ለማድረግ ፈራ። እንደዚያ ሰሞን ሸሌነቴን ጠልቼው አላውቅም። በብስጭት ታመምኩ። …በምን እንደታመምኩ ማንም አያውቅም።
ደግነቱ ያው እንደተለመደው እሱ ከሊኒክ ሄዳ አንዳንድ ቁልፍ ቦታዎች ሲነካካት ወድያው ይሻላታል።
ራኪ ማስታወሻዋ ላይ ባትጽፈውም ከዚህ በፊት እንደነገረችኝ ከሆነ ዶክተር ባይከዳኝ አምስት ትልልቅ
ሴት ልጆች አሉት። የሁሉንም ልጆቹን ፎቶ አሳይቷታል። ትልልቅ ናቸው፤ እንደሱ ረዥም እና ጥቋቁር ናቸው፡፡ የሚገርመው ሁሉም ሐኪም መሆናቸው ነው፡፡ አራቱ አሜሪካ ናቸው። ኢህአዴግ
ስልጣን ካልለቀቀ አገር ቤት መምጣት አይፈልጉም። የመጨረሻዋ ትንሿ ጅማ ሕክምና ትማር ነበር።
ሚስቱም የቆዳ ሐኪም ናት። አሜሪካ ቺካጎ በምትባል ስቴት ነው የምትሰራው። በሦስት ወር አንድ ጊዜ መጥታ ትጎበኛቸዋለች፤ እሱም በተራው አሜሪካ ሄዶ ሚስቱንና ልጆቹን በየተወሰነ ጊዜ ልዩነት ይጎበኛቸዋል። ከሚስቱ ጋር በተኽሊል ስለተጋቡ እስከዛሬም አልተፋቱም። ኾኖም ፈታ ብለው ነው
የሚኖሩት። እሷም በፈረንጅ ትደከላለች፣ እሱም ራኪን ይደከላል።
ዶክተር ባይከዳኝ ከራኪ ዉጭ ግን ሴት ያሻፍዳል እንጂ አይነካም ይባላል፤ ለራኪና ለሚስቱ ታማኝ ነው። ራኪ ሆስፒታል ያሉት ነርሶች እንዴት እሱን ለማጥመድ ቀን ተሌት እንደሚሰሩ ታውቃለች።
እሱ ግን አልተሸነፈላቸውም” ብላኛለች።
ሮዚ ሙች! ምን እንደሚያስፈራኝ ታቂያለሽ? አንድ ቀን ነርሶቹ በር ዘግተው ባይከዳኝን እንዳይደፍሩት ብቻ ነው፤ እመቤቴን የውነቴን ነው፤ እንዴት እኮ እንደሚሻፍዱ ስላላየሻቸው ነው አንቺ!" ብላ ስጋቷን ነግራኝ ታውቃለች።
ራኪ አፍቃሪ ናት። “ሮዚ! አንድ ነገር ልንገርሽ? ባይከዳኝን ቂጤ እስኪንቀጠቀጥ ነው የምወደው!»
ትላለች፤ እንዲህ የምትለው ግን ስትሰክር ወይ ስትጦዝ ብቻ ነው።
ራኪ ነፍሴ!!
ምናለ ፈጣሪ ህልምሸን ቢያሳካው የስንቱን ቀጣፊ ሰባኪ ሕልም ያሳካ የለ? በየቀኑ የስንቱን ሸርሙጣ ወንድ ፀሎት ይሰማ የለ? አንቺ እኮ ገላሽ በአጋጣሚ አጓጉል ስራ ዉስጥ ገብቶ ነው እንጂ ልብሽ ቅዱስ ናት። ራኪ ሙች! ይሄንን እንኳን እኔ እግዚአብሔርም መመስከር የሚችለው ነው። እወድሻለሁ!
#ስሙን_የማይነግረኝ_ዶከተር
ዶከተር የሚለውን ቃል እንደ ዲክሽነሪ ተርጉሚው ብባል "A person full of himself” ብዬ የማስል ይመስለኛል። ሁሉንም ዶክተሮች አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ይኸው ነው። ስለ ራሳቸው አውርተው አይጠግቡም።እኛ ዘንድ የሚመጡት በዋናነት ለሴክስ አይመስለኝም። ለጀሮ ነው። ጆሯችን
በልጥጠን ስለምንሰጣቸው ይወዱናል።
አዳዲስ ደንበኞቼ ዶ/ር መሆናቸውን ካወቅኩ የጆሮ ሰርቪስ እያልኩ extra ባስከፍል ስግብግብ ልባል አይገባም። እነሱስ “የካርድ" እያሉ በየሆስፒታሉ መቶ መቶ ብር ይነጩን የለ? ማን ይሞታል!
በዚያ ላይ ጢባራቸው። ዶክተር ሲባሉ ደሞ አንድ አይነት፤ ሁሉም። እጅ በኪስ አድርገን ሴክስ እናርግሽ ማለት ነው የሚቀራቸው። ሲያስጠሉ!
ለነገሩ እኛም ሰፍ እንልላቸዋለን መሰለኝ። እንደምንደነግጥላቸው ስለሚያውቁ ነው የሚንጠባረሩት ማዕረጋቸው የትኛዋንም ሴት እንደሚያስበረግግ አሳምረው ያውቁታልየሚንጠባረሩት። ለዚያ ይመስለኛል ትንሽ ኢጓቸው ሲነካባቸው የሚንጰረጰሩት። ስሙን የማይነግረኝ የነበረ ደምበኛዬን አልረሳውም።
አንድ ከእግሩ ሸፈፍ፣ ከቁመቱ አጠር፣ ከኩራቱ ረዘም ያለ ደምበኛ ነበረኝ። ስሙን እንኳ ለመናገር
የሚጠየፈኝ። Just call me “The Doctor! » ይለኛል ስሙን ተሳስቼ ከጠየቅኩት። ደሞ የኔን ስም
ስንቴ እንደነገርኩትና ስንቴ እንደሚረሳው። ይህ ባህሪው እርር ነበር የሚያደርገኝ። እልህ ስለሚይጠዘኝ
ደሞ እጥፍ አስከፍለዋለሁ፤ አይከራከርም፡፡ ይህም ያናድደኛል። ከወጣሁለት በኋላ ደግሞ በራሴ
እናደዳለሁ። ምናለ እምቢ ባልኩት ብዬ እርር ደብን ትካን እላለሁ።
ዶክተሩ ከፍተኛ የሸሌና የሕዝብ ንቀት አለበት። የሚገርመኝ እንዲህ ሁሉንም ህዝብ ከናቀ ለምን በጊዜ ታንቆ እንደማይሞት ነው። እንዲህ ከሚንቀው ህዝብ ጋር ዘላለም ተናንቆ ከመኖር መታነቅ የሚቀል መሰለኝ፤ ሆ! ስንት አይነት ወንድ አለ!
፡
፡
#ክፍል_አራት(🔞)
፡
፡
#የራኪን_ማስታወሻ_አነበብኩት
ራኪ እልህ ተጋባችኝ። እኔ ስጽፍ አይታ መጻፍ ጀመረች። ጭራሽ ያልፈጠረባትን። ለምን እንደምትጽፍ ስጠይቃት ያን የምትነግረኝ እኔ ለምን እንደምጽፍ ስነግራት ብቻ እንደሆነ ነገረችኝ፤ ፍርጥም ብላ። ገረመኝ። ለምን የኔ መቸክቸክ ይህን ያህል እንዳሳሰባት አልገባኝም።
አንድ ቀን ማስታወሻ ደብተሯን አልጋዋ ላይ ጥላው ወጥታ ደረስኩ። ከራሴ ጋር ከፍተኛ ዉዝግብ
ዉስጥ ገባሁ። ማንበብ አለብኝ ወይስ የለብኝም በሚል። ግማሽ ሰዓት ከራሴ ጋር ከተጣላሁ በኋላ
ተሸነፍኩ። ለሽንፈቴ የሰጠሁት ሰበብ «ራኪ የምትጽፈውን ማንበቤ ጥሩ ጓደኛዋ እንድሆን ይረዳኛል»
የሚል ነበር። በሩን ከዉስጥ ቆልፌ ቶሎ ቶሎ ማንበብ ጀመርኩ።
ምንም የረባ ነገር አልነበረውም። በየገጹ ትጽፋቸው ከነበሩ ዝብርቅርቅ ያሉ የተበጣጠሱ አረፍተ ነገሮች
የተረዳሁት ወደዚህ ሕይወት እንድትገባ ምክንያት የሆናት ዶ/ር ባይከዳኝ በሕይወቷ ዉስጥ ትልቅ
ቦታ እንደያዘ ብቻ ነው። እሱን ስታስታውስ እናቷን፣ እናቷን ስታስታውስ ሕይወቷን ታየዋለች። ያኔ እናቷ የሞቱ ሰሞን ዶክተር ባይከዳኝን ባታገኘው ራሷን ልታጠፋ ትችል እንደነበረ ጽፋለች። አጻጻፏ
ግን ያስቃል። በየገጹ ትሳደባለች። አንድ ነገር አንስታ ወደሌላው ትዘላለች። የሕጻን ልጅ ደብተር ነው የሚመስለው። ብቻ ከማስታወሻዋ የገባኝ ነገር ባይከዳኝን ትወደዋለች። የመጀመርያዋ ስለሆነ ሊሆን ይችላል፤ ላለመሞቷ ምከንያት ስለሆነ ሊሆን ይችላል፤ ብቻ ለሱ ልዩ ስሜት እንዳላት በደንብ አድርጌ
ተረዳሁ።
እሱም ደግሞ እንደሚስት ባይሆንም እንደ ሸሌ እንደሚወዳት ጽፋለች። ብዙ ነገር ተባብሯታል
በምናውቀውና የማናውቀው። ለምሳሌ የብርክታዊት ልጅ አቡሻ ልቡን አሞት ዉጭ ሄዶ ካልታከመ
በሁለት ወር ጊዜ ዉስጥ ይሞታል የተባለ ጊዜ ተሯሩጦ፣ በቦርድ እንዲወሰን አድርጎ፣ከአገሪቱ ሐብታም ሰውዬ ስፖንሰር አፈላልጎ፣ ባንኮክ ያሳከመላት እሱ ነው፡፡ ይሄን ታሪከ እኔም አውቀዋለሁ። ሁላችንም እናውቃለን ለምን በማስታወሻ መፃፍ እንደፈለገች ግን ገርሞኛል።
እኔ እስከማውቀው ድረስ አቡሻ ድኖ መመለሱን ነበር።
በመጨረሻ እቡሻ ድኖ ተመለሰ። ልክ ድኖ የተመለሰ ቀን እናቱ ብርከታዊት የልጁን ስም ከአቡሻ ወደ
"ባይከዳኝ" ለመለወጥ ጊዜ አልወሰደባትም። እኛ ግን አሁንም ልጇን አቡሻ ነው የምንለው። ባይከዳኝ
ካልነው ትልቅ ሰው የሆነብን ይመስለናል። ራኪም ስሙ ወደ ባይከዳኝ መለወጡ እንዳልተመቻት ማስተዋሻዋ ላይ ፅፋለች።እናትየው ብርክታዊት ግን ወይ ፍንክች! ያባ ቢላዋ ልጅ።
ብርክታዊት በዚያው ከህክምና በተረፈው ገንዘብ ወዲያው ከሽርሙጥና ሕይወት ተሰናበተች። አሁን ለቡ አካባቢ «ካፕል ሀውስ» ያለው ምርጥ ካፌ ከፍታ አሪፍ ብር ትሰራለች። አትላስ የምትመጣው
ራኪ ወይም እኛ ስንናፍቃት ብቻ ነው።
ራኪ ጠርቀም ያለ ገንዘብ የግድ ሲያስፈልጋትም ዶክተር ባይከዳኝን እንደምትበደረው ጽፋለች
“የተበደርኩት ብር ዝርዝር በሚለው ስር ብዙ ዜሮ ያለባቸው ቁጥሮች ተደርድረዋል። ራኪ ነፃ ስለሆነች ነው መሰለኝ ዶ/ር ባይከዳኝ ይወዳታል። በሞቅታ ቢሆንም ብቻ አንድ ልጅ ከሷ እንዲኖረው እንደሚፈልግና ያንንም እንድትፈጽምለት እንደጠየቃት ከዚህ በፊት በምስጢር ነግራኛለች።
ማስታወሻዋ ላይም ይህንኑ ጽፈዋለች። እንዲህ ብላ
“ .እሺ ባንዳፍ አልኩት። እሺ ስለው ግን ያለኮንዶም ከኔ ጋር ሴክስ ለማድረግ ፈራ። እንደዚያ ሰሞን ሸሌነቴን ጠልቼው አላውቅም። በብስጭት ታመምኩ። …በምን እንደታመምኩ ማንም አያውቅም።
ደግነቱ ያው እንደተለመደው እሱ ከሊኒክ ሄዳ አንዳንድ ቁልፍ ቦታዎች ሲነካካት ወድያው ይሻላታል።
ራኪ ማስታወሻዋ ላይ ባትጽፈውም ከዚህ በፊት እንደነገረችኝ ከሆነ ዶክተር ባይከዳኝ አምስት ትልልቅ
ሴት ልጆች አሉት። የሁሉንም ልጆቹን ፎቶ አሳይቷታል። ትልልቅ ናቸው፤ እንደሱ ረዥም እና ጥቋቁር ናቸው፡፡ የሚገርመው ሁሉም ሐኪም መሆናቸው ነው፡፡ አራቱ አሜሪካ ናቸው። ኢህአዴግ
ስልጣን ካልለቀቀ አገር ቤት መምጣት አይፈልጉም። የመጨረሻዋ ትንሿ ጅማ ሕክምና ትማር ነበር።
ሚስቱም የቆዳ ሐኪም ናት። አሜሪካ ቺካጎ በምትባል ስቴት ነው የምትሰራው። በሦስት ወር አንድ ጊዜ መጥታ ትጎበኛቸዋለች፤ እሱም በተራው አሜሪካ ሄዶ ሚስቱንና ልጆቹን በየተወሰነ ጊዜ ልዩነት ይጎበኛቸዋል። ከሚስቱ ጋር በተኽሊል ስለተጋቡ እስከዛሬም አልተፋቱም። ኾኖም ፈታ ብለው ነው
የሚኖሩት። እሷም በፈረንጅ ትደከላለች፣ እሱም ራኪን ይደከላል።
ዶክተር ባይከዳኝ ከራኪ ዉጭ ግን ሴት ያሻፍዳል እንጂ አይነካም ይባላል፤ ለራኪና ለሚስቱ ታማኝ ነው። ራኪ ሆስፒታል ያሉት ነርሶች እንዴት እሱን ለማጥመድ ቀን ተሌት እንደሚሰሩ ታውቃለች።
እሱ ግን አልተሸነፈላቸውም” ብላኛለች።
ሮዚ ሙች! ምን እንደሚያስፈራኝ ታቂያለሽ? አንድ ቀን ነርሶቹ በር ዘግተው ባይከዳኝን እንዳይደፍሩት ብቻ ነው፤ እመቤቴን የውነቴን ነው፤ እንዴት እኮ እንደሚሻፍዱ ስላላየሻቸው ነው አንቺ!" ብላ ስጋቷን ነግራኝ ታውቃለች።
ራኪ አፍቃሪ ናት። “ሮዚ! አንድ ነገር ልንገርሽ? ባይከዳኝን ቂጤ እስኪንቀጠቀጥ ነው የምወደው!»
ትላለች፤ እንዲህ የምትለው ግን ስትሰክር ወይ ስትጦዝ ብቻ ነው።
ራኪ ነፍሴ!!
ምናለ ፈጣሪ ህልምሸን ቢያሳካው የስንቱን ቀጣፊ ሰባኪ ሕልም ያሳካ የለ? በየቀኑ የስንቱን ሸርሙጣ ወንድ ፀሎት ይሰማ የለ? አንቺ እኮ ገላሽ በአጋጣሚ አጓጉል ስራ ዉስጥ ገብቶ ነው እንጂ ልብሽ ቅዱስ ናት። ራኪ ሙች! ይሄንን እንኳን እኔ እግዚአብሔርም መመስከር የሚችለው ነው። እወድሻለሁ!
#ስሙን_የማይነግረኝ_ዶከተር
ዶከተር የሚለውን ቃል እንደ ዲክሽነሪ ተርጉሚው ብባል "A person full of himself” ብዬ የማስል ይመስለኛል። ሁሉንም ዶክተሮች አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ይኸው ነው። ስለ ራሳቸው አውርተው አይጠግቡም።እኛ ዘንድ የሚመጡት በዋናነት ለሴክስ አይመስለኝም። ለጀሮ ነው። ጆሯችን
በልጥጠን ስለምንሰጣቸው ይወዱናል።
አዳዲስ ደንበኞቼ ዶ/ር መሆናቸውን ካወቅኩ የጆሮ ሰርቪስ እያልኩ extra ባስከፍል ስግብግብ ልባል አይገባም። እነሱስ “የካርድ" እያሉ በየሆስፒታሉ መቶ መቶ ብር ይነጩን የለ? ማን ይሞታል!
በዚያ ላይ ጢባራቸው። ዶክተር ሲባሉ ደሞ አንድ አይነት፤ ሁሉም። እጅ በኪስ አድርገን ሴክስ እናርግሽ ማለት ነው የሚቀራቸው። ሲያስጠሉ!
ለነገሩ እኛም ሰፍ እንልላቸዋለን መሰለኝ። እንደምንደነግጥላቸው ስለሚያውቁ ነው የሚንጠባረሩት ማዕረጋቸው የትኛዋንም ሴት እንደሚያስበረግግ አሳምረው ያውቁታልየሚንጠባረሩት። ለዚያ ይመስለኛል ትንሽ ኢጓቸው ሲነካባቸው የሚንጰረጰሩት። ስሙን የማይነግረኝ የነበረ ደምበኛዬን አልረሳውም።
አንድ ከእግሩ ሸፈፍ፣ ከቁመቱ አጠር፣ ከኩራቱ ረዘም ያለ ደምበኛ ነበረኝ። ስሙን እንኳ ለመናገር
የሚጠየፈኝ። Just call me “The Doctor! » ይለኛል ስሙን ተሳስቼ ከጠየቅኩት። ደሞ የኔን ስም
ስንቴ እንደነገርኩትና ስንቴ እንደሚረሳው። ይህ ባህሪው እርር ነበር የሚያደርገኝ። እልህ ስለሚይጠዘኝ
ደሞ እጥፍ አስከፍለዋለሁ፤ አይከራከርም፡፡ ይህም ያናድደኛል። ከወጣሁለት በኋላ ደግሞ በራሴ
እናደዳለሁ። ምናለ እምቢ ባልኩት ብዬ እርር ደብን ትካን እላለሁ።
ዶክተሩ ከፍተኛ የሸሌና የሕዝብ ንቀት አለበት። የሚገርመኝ እንዲህ ሁሉንም ህዝብ ከናቀ ለምን በጊዜ ታንቆ እንደማይሞት ነው። እንዲህ ከሚንቀው ህዝብ ጋር ዘላለም ተናንቆ ከመኖር መታነቅ የሚቀል መሰለኝ፤ ሆ! ስንት አይነት ወንድ አለ!
👍3❤1
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_አምስት (🔞)
ሲያወራ ቴአትር የሚሰራ ነው የሚመስለው፡፡ ቀጠለና ደሞ ወደኔ በጣም ተጠግቶኝ ማውራት ጀመረ።
አንድ ህዘብ ሞቱን የሚታደግለት ሀኪሙን ከናቀ ምን ተስፋ ያለው ይመስልሻል ?.ንገሪኛ
የያዘውን ጂን ትቶ ቅድም ትቶት የነበረውን ጂን ጠርሙስ መልሶ አነቀ። አንድ ጊዜ ጨልጦለት ሊያበቃ መንጎራደዱን ቀጠለ፤
“ስምሸን ማን ነበር ያልሽኝ
“ሮዛ!”
"…whatever…አንቺ ራሱ ህዝብ ነገር ነሽ! Yeah… እንደማንም ተራ ዜጋ ቆጥረሽኝ ስታበቂ… ሱሪ አውልቅ፣ ኮንዶም አጥልቅ» ትይኛለሽ?! እኛ ፊዚዪሺያን ሸርሙጣ ቤት እንኳ የማንከበር rubish ሆነናል ማለት እኮ ነው! You should be sorry! እሺ! ለተናገርሽው ነገር። yeah.በእውነቱ ከዚሁ በላይ ምን አሳፋሪ ነገር አለ? በውነት ይሄ ለዚች ድሀ አገር የሞት ሞት አይደለምን? ..tell me ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…»
አልጋው ጫፍ ላይ በፍርሃት ቁጢጥ ብዬ እንደትንግርት አየዋለሁ…ጡቶቼን በመዳፎቼ ሸፍኜ ሽቅብ እመለከተዋለሁ። ሁኔታዬን ሲያይ የሚለውን በጥሞና እየተከታተልኩ መሰለው መሰለኝ የማውራት ሞራሉ በእጥፍ ጨመረ።
“ለመሆኑ ፊደል ቆጥረሻል? 2ኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ፈረንሳይ በቻርለስ ደጎል ድል የቀናት ለምን
ይመስልሻል?.…ሴቶቻቸው ለወታደሩ ጭናቸውን ሳይሰስቱ ቤዛ እንዲያደርጉ በማድረጉ ነው፤ yeah…!
Believe it or not። ታሪክ ብታነቢ ይሄን ታውቂ ነበር። ሆኖም ሸርሙጣ ሆነሽ ይሄን ታሪክ ታውቂያለሽ ብለን አንጠብቅም። ተሳሳትኩ? ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…።
“ሸርሙጣ መሆንሽ ግን ከማንበብ ሊያግድሽ አይገባም። yeah…!!ሙ…ች! እውነቴን ነው የምልሽ!
ጭንሽን መክፈት ማለት የግድ አእምሮሽን መዝጋት ማለት አይደለም። not necessary! ማንበብ መብትሽ ነው
yeah...why not?"
".እንዲያውም ልንገርሽ…ቪየና በካርል ፍራንዜን የህከምና ትምህርት ቤት ተለማማጅ ሀኪም ሳለሁ
አንድ የማዘወትራት መሸታ ቤት ነበረች። ስሟን በርግጥ ረስቻታለሁ.…።
“ስምሸን ማን አልሸኝ?” ሲድጋሚ ጠየቀኝ።
"የማን? የኔን ነው?”
"ታዲያ የማንን ነው፤ ከኔና ካንቺ ሌላ እዚህ ክፍል ዉስጥ ሰው አለ?” ተበሳጨብኝ።
“የኔ ሮዛ… "
-yeah whatever ብቻ እዚያ ተለማማጅ እያለሁ…የአገሬው ሸርሙጦች ባለጌ ወንበር ላይ ወፋፍራም መጽሐፍ ይዘው ነው የሚቀመጡት። ያየሁትን ነው የምነግርሽ! ምናልባት ላታምኚኝ ትችያለሽ…አዎ!
የምነግርሽን ታምንኛለሽ? No you don't! ባታምኚኝም መናገር ያለብኝን እናገራለሁ።
“ደምበኛ እስኪመጣ መጽሐፍ በዉስኪ እያወራረዱ ነው የሚጠብቁት። Yeah! hookers read books while waiting for their clients! ይህንን በዓይኔ በብረቱ ነው ያየሁት። ባላይ ለማንም ደፍሬ አፌን ሞልቼ ባልተናገርኩ። yeah !! ይሄ ነው ልዩነታችን።
“እዚች አገር እንኳ ሴተኛ አዳሪ የከተማ አስተዳዳሪ መጽሐፍ አያነብም። ቤተ-መጽሐፍት ሳይሰሩ ድንጋይ ጠርበው መንገድ ይሰራሉ። ቅድሚያ ድንጋይ ነው መጠረብ ያለበት የሰው አእምሮ? ንገሪኝ።
የአእምሮ መንገድ ነው የሚቀድመው የእግር መንገድ? ይሄ ሕዝብ የት እንዲሄድ ነው መንገድ የምትሰሪለት? ወዴት እንደሚሄድ ጨርሱኑ የት ያውቀውና! Yeah! ከተሳሳትኩ ልታረም። የማያነብ ሕዝብ የት ደርሶ ያውቃል? Tell me…የት ደርሶ ያውቃል?
“...እንዴት ነው በዚህ ሁኔታ አገር የምታድገው? ለመሆኑ አንቺ በህይወትሽ መጽሐፍ አንብበሽ
ታውቂያለሽ? መጽሐፍ ተይውና መጽሔት አንብበሽ ታውቂያለሽ? እርግጠኛ ነኝ አንድ መጽሐፍ አላነበብሽም። እኔ ዓለምን ዞርያለሁ… በስራ አጋጣሚ ይቺን ዓለም ከሰሜን እስከ ደቡብ ዞርያታለሁ።
believe it or not እንደ ሀበሻ ማንበብ የሚያስፈራው ዘር አይቼ አላውቅም። አውሮፓ ሴተኛ አዳሪ መጽሐፍ ያነባል። እዚህ ግን በየጠንቋይ ቤቱ እየሄዳችሁ መዳፍ ታስነብባላችሁ። የማትረቡ!!
ወደ ሶፋው ሄዶ ቲቪውን ሙሉ በሙሉ አጠፋውና ከጂኑ ተጎነጨለት።
"ስምሽን ማን ነበር ያልሽኝ"?
ዝም አልኩት።
"whatever! —-ስሚ ደሞ ልንገርሽ…ከኦስትሪያ የቡና ቤት ሴት ጋር መተኛት እኮ ላይብረሪን እቅፍ እንደመተኛት ያለ ጥሩ ስሜት ነው የሚሰጠው። አንድ መጽሐፍ ሳታነቢ እኔን አቅፈሽ ለመተኛት በመታደለሽ ፈጣሪሽን ማመስገን ያለብሽም ለዚህ ነው ሙ...ች!
በተናገረው ነገር ከት ብሎ ሳቀና ወዲያው ፊቱን ቅጭም አድርጎ ማወራት ቀጠለ።
" የምሬን ነው የምልሽ! ቢያንስ እነሱን አቅፎ መተኛት አንድ ነገር ነው ሳይንስ፣ ፍልስፍና፣ ሳይኮሎጂ ታወርያቸዋለሽ! ከናንተ ጋር ምን እናውራ? እናንተ የምታውቁት ካካካካ» ብሎ ከጣርያ በላይ ማስካካት ነው That is it !!! አየሽ ብታነቢ አሁን አፍሽን ከፍተሽ እንደ ነብይ እኔ የምናገረውን ዝም ብለሽ አታዳምጪም ነበር ትሞግቺኝ ነበር! ትጠይቂ ነበር። ማን እንደሆንኩ ለማወቅ ትሞከሪ ነበር.
Did you get my point?.."
ልናገር አፌን ስከፍት በምልክት አስቆመኝ
“…እነሱ Association እንዳላቸው ታውቂያለሽ? እዚህ የመንግስት ሰራተኛ እንኳ Association የለውም። They know their rights They know their respossibilities! የጤና ምርመራ
በየሳምንቱ እያካሄዱ ነው ፍቃድ የሚታደስላቸው። ባይገርምሽ ታክስ ከፋይ ናቸው። believe it or not ታክስ ለመንግስት ይከፍላሉ። እዚስ! ለመሆኑ ታክስ ትከፍላላቹ? እንኳን እናንተ ነጋዴው ታክስ ክፈል ሲባል ይበረግጋል። የሚያሳዝን አገር ዉስጥ ነው የምንኖረው የሕዝቡን ጭንቅላት መጥረብ ያስፈልጋል። ወያኔ እየጠረበች ያለችው ግን ድንጋይ ነው…ኦኬ!? ያ ነው ችግሩ።
"So...እዛ የምትለው አገር እየተበዱም ታክስ ይከፍላሉ ማለት ነው፤ ዶክተር?» አልኩት የሞት ሞቴን
ያልጠበቀውን ጥያቄ ስለጠየቅኩት ነው መሰለኝ ደነገጠ። ለነገሩ እኔም ሳላስበው ነበር የተናገርኩት ደነገጥኩ። በሩ መዘጋቱን ለሁለተኛ ጊዜ ገድገድ እያለ ሄዶ ቼክ አደረገ
“.Of course!! That is what I am saying” አለ፤የሚለው ነገር ትንሽም ቢሆን ስለገባኝ ደስ ብሎት፡
እኔ ግን በሆዴ « የአውስትራሊያ ሸሌዎች ሲያሳዝኑ! መንግስት በታክስ ይበዳቸዋል፣ ወንዱ በቁላው
ይበዳቸዋል…ሁለት ጊዜ ከመበዳት ያድነን» ብዬ እየጸለይኩላቸው ነበር።
“.እኛ ለዚህ አሸዋ ለሆነ 70 ሚሊዮን ህዝብ እውቀታችንን ሳንሰስት፣ በምላሹ ወያኔ ለሲጋራ እንኳ የማይበቃንን ደመወዝ ቆንጥራ ትሰጠናለች፡፡ ወያኔ እንደሆን አሽቀንጥራ ጥላናለች።የሙያ
ነጻነታችንን እንኳ ለመስጠት ታንገራግራለች። ማን ያውቃል ይሄኔኮ ነገ ወደ ስራ ስመለስ ሸርሙጣ
ጋር ሄድክ ተብዬ ልገመገም እችል ይሆናል? Who knows! እዚህ አገር አይሆንም ብሎ ማሰብ እኮ
ቀረ። እዚህ አገር ምንም ሊሆን፣ ሊደረግ ይችላል። አገራችን የጉድ አገር ሆናለች እኮ።ይሄኔ ከሸሌ ጋር አደርክ ብለው ይገመግሙኝ ይሆናል…”
ሳቀ። የእውነት የማይመስል ሳቅ ሳቀና ቀጠለ
"...you tell me.እንዴት እኔ ፈቅጄና ወድጄ በማደርገው ነገር እገመገማለሁ? ነጻ ሰው አይደለሁም ማለት ነው? በረሀ ገብተው የተዋጉልን ለምንድን ነበር ታዲያ?አሰብን በጥሩ ዋጋ ሽጦ እኛን ጦጣ ለማድረግ ነበር እንዴ? ከዚህ በላይ ለአንድ አገር ውድቀት ምን ማስረጃ ሊቀርብ ይችላል?…you tell
me! አንድ ሐኪም የት አደርክ ተብሎ መገምገም አለበት?”
«የለበትም» የሚል መልስ አንገቴን በመነቅነቅ
፡
፡
#ክፍል_አምስት (🔞)
ሲያወራ ቴአትር የሚሰራ ነው የሚመስለው፡፡ ቀጠለና ደሞ ወደኔ በጣም ተጠግቶኝ ማውራት ጀመረ።
አንድ ህዘብ ሞቱን የሚታደግለት ሀኪሙን ከናቀ ምን ተስፋ ያለው ይመስልሻል ?.ንገሪኛ
የያዘውን ጂን ትቶ ቅድም ትቶት የነበረውን ጂን ጠርሙስ መልሶ አነቀ። አንድ ጊዜ ጨልጦለት ሊያበቃ መንጎራደዱን ቀጠለ፤
“ስምሸን ማን ነበር ያልሽኝ
“ሮዛ!”
"…whatever…አንቺ ራሱ ህዝብ ነገር ነሽ! Yeah… እንደማንም ተራ ዜጋ ቆጥረሽኝ ስታበቂ… ሱሪ አውልቅ፣ ኮንዶም አጥልቅ» ትይኛለሽ?! እኛ ፊዚዪሺያን ሸርሙጣ ቤት እንኳ የማንከበር rubish ሆነናል ማለት እኮ ነው! You should be sorry! እሺ! ለተናገርሽው ነገር። yeah.በእውነቱ ከዚሁ በላይ ምን አሳፋሪ ነገር አለ? በውነት ይሄ ለዚች ድሀ አገር የሞት ሞት አይደለምን? ..tell me ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…»
አልጋው ጫፍ ላይ በፍርሃት ቁጢጥ ብዬ እንደትንግርት አየዋለሁ…ጡቶቼን በመዳፎቼ ሸፍኜ ሽቅብ እመለከተዋለሁ። ሁኔታዬን ሲያይ የሚለውን በጥሞና እየተከታተልኩ መሰለው መሰለኝ የማውራት ሞራሉ በእጥፍ ጨመረ።
“ለመሆኑ ፊደል ቆጥረሻል? 2ኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ፈረንሳይ በቻርለስ ደጎል ድል የቀናት ለምን
ይመስልሻል?.…ሴቶቻቸው ለወታደሩ ጭናቸውን ሳይሰስቱ ቤዛ እንዲያደርጉ በማድረጉ ነው፤ yeah…!
Believe it or not። ታሪክ ብታነቢ ይሄን ታውቂ ነበር። ሆኖም ሸርሙጣ ሆነሽ ይሄን ታሪክ ታውቂያለሽ ብለን አንጠብቅም። ተሳሳትኩ? ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…።
“ሸርሙጣ መሆንሽ ግን ከማንበብ ሊያግድሽ አይገባም። yeah…!!ሙ…ች! እውነቴን ነው የምልሽ!
ጭንሽን መክፈት ማለት የግድ አእምሮሽን መዝጋት ማለት አይደለም። not necessary! ማንበብ መብትሽ ነው
yeah...why not?"
".እንዲያውም ልንገርሽ…ቪየና በካርል ፍራንዜን የህከምና ትምህርት ቤት ተለማማጅ ሀኪም ሳለሁ
አንድ የማዘወትራት መሸታ ቤት ነበረች። ስሟን በርግጥ ረስቻታለሁ.…።
“ስምሸን ማን አልሸኝ?” ሲድጋሚ ጠየቀኝ።
"የማን? የኔን ነው?”
"ታዲያ የማንን ነው፤ ከኔና ካንቺ ሌላ እዚህ ክፍል ዉስጥ ሰው አለ?” ተበሳጨብኝ።
“የኔ ሮዛ… "
-yeah whatever ብቻ እዚያ ተለማማጅ እያለሁ…የአገሬው ሸርሙጦች ባለጌ ወንበር ላይ ወፋፍራም መጽሐፍ ይዘው ነው የሚቀመጡት። ያየሁትን ነው የምነግርሽ! ምናልባት ላታምኚኝ ትችያለሽ…አዎ!
የምነግርሽን ታምንኛለሽ? No you don't! ባታምኚኝም መናገር ያለብኝን እናገራለሁ።
“ደምበኛ እስኪመጣ መጽሐፍ በዉስኪ እያወራረዱ ነው የሚጠብቁት። Yeah! hookers read books while waiting for their clients! ይህንን በዓይኔ በብረቱ ነው ያየሁት። ባላይ ለማንም ደፍሬ አፌን ሞልቼ ባልተናገርኩ። yeah !! ይሄ ነው ልዩነታችን።
“እዚች አገር እንኳ ሴተኛ አዳሪ የከተማ አስተዳዳሪ መጽሐፍ አያነብም። ቤተ-መጽሐፍት ሳይሰሩ ድንጋይ ጠርበው መንገድ ይሰራሉ። ቅድሚያ ድንጋይ ነው መጠረብ ያለበት የሰው አእምሮ? ንገሪኝ።
የአእምሮ መንገድ ነው የሚቀድመው የእግር መንገድ? ይሄ ሕዝብ የት እንዲሄድ ነው መንገድ የምትሰሪለት? ወዴት እንደሚሄድ ጨርሱኑ የት ያውቀውና! Yeah! ከተሳሳትኩ ልታረም። የማያነብ ሕዝብ የት ደርሶ ያውቃል? Tell me…የት ደርሶ ያውቃል?
“...እንዴት ነው በዚህ ሁኔታ አገር የምታድገው? ለመሆኑ አንቺ በህይወትሽ መጽሐፍ አንብበሽ
ታውቂያለሽ? መጽሐፍ ተይውና መጽሔት አንብበሽ ታውቂያለሽ? እርግጠኛ ነኝ አንድ መጽሐፍ አላነበብሽም። እኔ ዓለምን ዞርያለሁ… በስራ አጋጣሚ ይቺን ዓለም ከሰሜን እስከ ደቡብ ዞርያታለሁ።
believe it or not እንደ ሀበሻ ማንበብ የሚያስፈራው ዘር አይቼ አላውቅም። አውሮፓ ሴተኛ አዳሪ መጽሐፍ ያነባል። እዚህ ግን በየጠንቋይ ቤቱ እየሄዳችሁ መዳፍ ታስነብባላችሁ። የማትረቡ!!
ወደ ሶፋው ሄዶ ቲቪውን ሙሉ በሙሉ አጠፋውና ከጂኑ ተጎነጨለት።
"ስምሽን ማን ነበር ያልሽኝ"?
ዝም አልኩት።
"whatever! —-ስሚ ደሞ ልንገርሽ…ከኦስትሪያ የቡና ቤት ሴት ጋር መተኛት እኮ ላይብረሪን እቅፍ እንደመተኛት ያለ ጥሩ ስሜት ነው የሚሰጠው። አንድ መጽሐፍ ሳታነቢ እኔን አቅፈሽ ለመተኛት በመታደለሽ ፈጣሪሽን ማመስገን ያለብሽም ለዚህ ነው ሙ...ች!
በተናገረው ነገር ከት ብሎ ሳቀና ወዲያው ፊቱን ቅጭም አድርጎ ማወራት ቀጠለ።
" የምሬን ነው የምልሽ! ቢያንስ እነሱን አቅፎ መተኛት አንድ ነገር ነው ሳይንስ፣ ፍልስፍና፣ ሳይኮሎጂ ታወርያቸዋለሽ! ከናንተ ጋር ምን እናውራ? እናንተ የምታውቁት ካካካካ» ብሎ ከጣርያ በላይ ማስካካት ነው That is it !!! አየሽ ብታነቢ አሁን አፍሽን ከፍተሽ እንደ ነብይ እኔ የምናገረውን ዝም ብለሽ አታዳምጪም ነበር ትሞግቺኝ ነበር! ትጠይቂ ነበር። ማን እንደሆንኩ ለማወቅ ትሞከሪ ነበር.
Did you get my point?.."
ልናገር አፌን ስከፍት በምልክት አስቆመኝ
“…እነሱ Association እንዳላቸው ታውቂያለሽ? እዚህ የመንግስት ሰራተኛ እንኳ Association የለውም። They know their rights They know their respossibilities! የጤና ምርመራ
በየሳምንቱ እያካሄዱ ነው ፍቃድ የሚታደስላቸው። ባይገርምሽ ታክስ ከፋይ ናቸው። believe it or not ታክስ ለመንግስት ይከፍላሉ። እዚስ! ለመሆኑ ታክስ ትከፍላላቹ? እንኳን እናንተ ነጋዴው ታክስ ክፈል ሲባል ይበረግጋል። የሚያሳዝን አገር ዉስጥ ነው የምንኖረው የሕዝቡን ጭንቅላት መጥረብ ያስፈልጋል። ወያኔ እየጠረበች ያለችው ግን ድንጋይ ነው…ኦኬ!? ያ ነው ችግሩ።
"So...እዛ የምትለው አገር እየተበዱም ታክስ ይከፍላሉ ማለት ነው፤ ዶክተር?» አልኩት የሞት ሞቴን
ያልጠበቀውን ጥያቄ ስለጠየቅኩት ነው መሰለኝ ደነገጠ። ለነገሩ እኔም ሳላስበው ነበር የተናገርኩት ደነገጥኩ። በሩ መዘጋቱን ለሁለተኛ ጊዜ ገድገድ እያለ ሄዶ ቼክ አደረገ
“.Of course!! That is what I am saying” አለ፤የሚለው ነገር ትንሽም ቢሆን ስለገባኝ ደስ ብሎት፡
እኔ ግን በሆዴ « የአውስትራሊያ ሸሌዎች ሲያሳዝኑ! መንግስት በታክስ ይበዳቸዋል፣ ወንዱ በቁላው
ይበዳቸዋል…ሁለት ጊዜ ከመበዳት ያድነን» ብዬ እየጸለይኩላቸው ነበር።
“.እኛ ለዚህ አሸዋ ለሆነ 70 ሚሊዮን ህዝብ እውቀታችንን ሳንሰስት፣ በምላሹ ወያኔ ለሲጋራ እንኳ የማይበቃንን ደመወዝ ቆንጥራ ትሰጠናለች፡፡ ወያኔ እንደሆን አሽቀንጥራ ጥላናለች።የሙያ
ነጻነታችንን እንኳ ለመስጠት ታንገራግራለች። ማን ያውቃል ይሄኔኮ ነገ ወደ ስራ ስመለስ ሸርሙጣ
ጋር ሄድክ ተብዬ ልገመገም እችል ይሆናል? Who knows! እዚህ አገር አይሆንም ብሎ ማሰብ እኮ
ቀረ። እዚህ አገር ምንም ሊሆን፣ ሊደረግ ይችላል። አገራችን የጉድ አገር ሆናለች እኮ።ይሄኔ ከሸሌ ጋር አደርክ ብለው ይገመግሙኝ ይሆናል…”
ሳቀ። የእውነት የማይመስል ሳቅ ሳቀና ቀጠለ
"...you tell me.እንዴት እኔ ፈቅጄና ወድጄ በማደርገው ነገር እገመገማለሁ? ነጻ ሰው አይደለሁም ማለት ነው? በረሀ ገብተው የተዋጉልን ለምንድን ነበር ታዲያ?አሰብን በጥሩ ዋጋ ሽጦ እኛን ጦጣ ለማድረግ ነበር እንዴ? ከዚህ በላይ ለአንድ አገር ውድቀት ምን ማስረጃ ሊቀርብ ይችላል?…you tell
me! አንድ ሐኪም የት አደርክ ተብሎ መገምገም አለበት?”
«የለበትም» የሚል መልስ አንገቴን በመነቅነቅ
❤1👍1