‹‹ፎቶ ነዋ››
‹‹እሱማ ፎቶ ነው…..የእናቴና የእህቴ ፎቶ እዚህ ሰውዬ ቤት ምን ይሰራል?››አንቧረቀባት
‹‹ተረጋጋ..አስረዳሀለው››
‹‹እንዴት ነው የምታስረጂኝ……?››የያዘውን ፎቶ አስቀመጠና ሌላ ፎቶ አነሳ‹‹እያት ይህቺ እናቴ ነች…ሌላ የማላውቀው ሰው እየሰማት ነው….ሰውዬው ማን ነው?››
‹‹ዶ/ሩ ነው… ልናገኘው የመጣናው፡፡››
‹‹ምን እየተካሄደ ነው..ይሄ ነገር ፈጽሞ ከአንቺ አባት ጋር የሚገናኝ አይደለም አይደል….?ይሄ የቤተሰቦቼ ጉዳይ ነው?››
ጭንቅላቷን ከፍ ዝቅ በማድረግ አረጋገጠችለት
‹‹እናቴ እንዴት በማላውቀው ሰው ትሳማለች…?.እንዴት ይሄን ሰውዬ ልትስመው ቻለች?››
‹‹በጣም ታፈቅረኝ ስለነበር››የሚል መልስ ከወደ በራፉ ሰሙ..ሁለቱም ዞር ሲሉ እሱን ለማግኘት የመጡት ዶ/ር ለሜቻ በቀለ ሙሉ ገበሬ መስሎ የሰሌን ኮፍያ እና ቦት ጫማ አድርጎ በራፍ ላይ ቆሟል….
‹‹አይ ምንም እየገባኝ አይደለም….?››
‹‹ቁጭ በል አስረዳሀለው..››አለና ወደውስጥ ገብቶ ቀድሞት ተቀመጠ…በፀደይ ዘሚካኤልን እየጎተተች ይዛው መጣችና አስቀመጠችው…እሷም ተቀመጠችን ስልኳን አውጥታ ሪከርድ ላይ አደረገችና ሰውዬው የሚናገረውን ለመስማት ዝግጁ ሆነች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe ቤተሰቦች ይሄን የምታነቡ ምንያህላቹ subscriber አድርጋችኋል???
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እሱማ ፎቶ ነው…..የእናቴና የእህቴ ፎቶ እዚህ ሰውዬ ቤት ምን ይሰራል?››አንቧረቀባት
‹‹ተረጋጋ..አስረዳሀለው››
‹‹እንዴት ነው የምታስረጂኝ……?››የያዘውን ፎቶ አስቀመጠና ሌላ ፎቶ አነሳ‹‹እያት ይህቺ እናቴ ነች…ሌላ የማላውቀው ሰው እየሰማት ነው….ሰውዬው ማን ነው?››
‹‹ዶ/ሩ ነው… ልናገኘው የመጣናው፡፡››
‹‹ምን እየተካሄደ ነው..ይሄ ነገር ፈጽሞ ከአንቺ አባት ጋር የሚገናኝ አይደለም አይደል….?ይሄ የቤተሰቦቼ ጉዳይ ነው?››
ጭንቅላቷን ከፍ ዝቅ በማድረግ አረጋገጠችለት
‹‹እናቴ እንዴት በማላውቀው ሰው ትሳማለች…?.እንዴት ይሄን ሰውዬ ልትስመው ቻለች?››
‹‹በጣም ታፈቅረኝ ስለነበር››የሚል መልስ ከወደ በራፉ ሰሙ..ሁለቱም ዞር ሲሉ እሱን ለማግኘት የመጡት ዶ/ር ለሜቻ በቀለ ሙሉ ገበሬ መስሎ የሰሌን ኮፍያ እና ቦት ጫማ አድርጎ በራፍ ላይ ቆሟል….
‹‹አይ ምንም እየገባኝ አይደለም….?››
‹‹ቁጭ በል አስረዳሀለው..››አለና ወደውስጥ ገብቶ ቀድሞት ተቀመጠ…በፀደይ ዘሚካኤልን እየጎተተች ይዛው መጣችና አስቀመጠችው…እሷም ተቀመጠችን ስልኳን አውጥታ ሪከርድ ላይ አደረገችና ሰውዬው የሚናገረውን ለመስማት ዝግጁ ሆነች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe ቤተሰቦች ይሄን የምታነቡ ምንያህላቹ subscriber አድርጋችኋል???
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
እና በጣም የማስጠላ ፈሪ ሰው ነኝ አይደል…በወቅቱ ትልቅ ስልጣን ላይ ነበርኩ..ከዚህ ወንጀል ጋር ስሜ ቢያያዝ ምንድነው የሚገጥመኝ? ብዬ ፈራው…አባትህ እንደገደለ ሲያምን ..የሞት ፍርድ ሲፈረድበት ሁሉ ዝም ብዬ ተመለከትኩ…ከሰውዬው አይኖች እንባ እየረገፈ ነው፡፡‹‹እና ምን መሰለህ….››ዶ/ሩ የዘሚካኤልን መቀያየር ሲመለከት ንግግሩን አቆመ፡፡
ዘሚካኤል ወደኃላው ክንብል ብሎ ወደቀ…ፀአዳ እና ዶክተሩ በድንጋጤ ተባብረው አነሱትና አልጋ ላይ አስተኝተው ውሀ በተነከረ ጨርቅ ጭንቅላቱንና ልቡን ያቀዘቅዙለት ጀመረ….ቀስ በቀስ ከገባበት ጭልጥ ያለ ሰመመን እየነቃ መጣ…ራሱን በደንብ ሲያውቅ በመጀመሪያ ያደረገው ነገር…ከተኛበት ተስፍንጥሮ በመነሳት የሰውዬውን አንገት አንቆ በቴስታ መነረት ነበር…..
ከአንድ ሰዓት በኃላ ፀአዳና ዘሚካኤል ወደአዲስ አበባ የመልስ ጉዞ ለማድረግ በተከራዩት የቻርተር አውሮፕላን ውስጥ ገብተው ፓይለቱ የአውሮፕላኗን ሞተር አስነስቶ አየር ላይ አስኪሰቅላት ድረስ እየተጠባበቁ ነው…ዘሚካኤል አሁን ድረስ በድኑ ነው ያለው….እንደጣኦት ያመልካትና ይወዳት የነበረችው እናቱ እንደዛ አይነት ሰው መሆኗን ሲያውቅ ከመሸማቀቁ የተነሳ የሚደበቅበት ጥጋት ነው ያጣው….በእናቱ ከመመካቱ የተነሳ ሀጥያተኛና ጨካኝ ነው ብሎ የሚያስበውን የአባቱን ስም ከስሙ ቀጥሎ መጠራቱን ተጠይፎ እንዲፋቅ በማደረግ የእናቱ ስም እንደአባት አድርጎ መጠቀም ከጀመረ አመታት አልፎታል፡፡
ምንም ጥፋት የሌለበትን እና የዚህ ሁሉ በደል ዋና ተጠቂ የሆነው አባቱን በዛን ወቅት ሊገድለው ሁሉ ነበር… ከዛ በኋላም ወንድሙንና አባቱን ሲጠየፍና ሲራገም ነው የኖረው..‹‹ አሁን እኔ ምን አይነት ፍጡር ነኝ?››ሲል እራሱን ተጠየፈው፡፡‹‹እንዴት የወንድሜን ያህል ማስተዋልና መረጋጋት ያቅተኛል…?››ለራሱ ያለው ግምት ወረደበት፡፡
ፀአዳ ….ሚካኤልና አዲስ አለም በየተራ እየደወሉ እያጨናነቋት ነው….አንስታ ምን እንደምትላቸው ስላልገባት ለማንሳት አልደፈረችም….ከዛ ይልቅ አሁን ወደ አዲስአበባ ሊመለሱ ሄሊኮፍረተር ውስጥ መግባታቸውና እና ስልኩን ማናገር እንደማትችል ገልጻ
ከዶ/ር ጋር ያደረጉትን ውይይት የሰውዬውን ንዛዜ የመሰለ አስገራሚ ትያትራዊ ገለፃ በቴሌግራም ለሚካኤል ላከችለትና ስልኳን ዘጋችው፡፡
‹‹ፀዲ …እኔን እንዳትወጂኝ እሺ……የማንም ሰው ፍቅር አይገባኝም››አላት እየነፈረቀ፡፡
ወደእሱ ይበልጥ ተጠጋችና.. አቀፈችው፡፡እየነፈረቀ ንግግሩን ቀጠለ‹‹እኔ ሁል ጊዜ ከእኔ ለመሸሽ ስትሞክሪና እንድተውሽ ስትጨቀጭቂኝ…ይህቺ ልጅ ያማታል እንዴ? እንዴት ጨክና እኔን የመሰለ ሰው አልፈልግም ልትል ቻለች ? ››እያልኩ እገረም ነበር..ለካ አንቺ ብልህ ስለሆንሽ ደካማነቴና እንጭጭ የሆነ አስተሳሰቤን በግልፅ ስላወቅሽ እንደማልመጥንሽ ተረድተሸ ነው፡፡›
‹‹አረ አንተ ሰው ምኑን ከምን እያገናኘህ ነው….?እባክህ የእኔ ቆንጆ ራስህን አታሰቃይ..የሆነው ሁሉ ሆኗል….ይልቅ ራስህን አረጋጋና በቀጣይ የሚስተካከሉ ነገሮችን ማስተካከሉ ላይ ትኩረት ማድረግ ነው››
‹‹አልገባሽም እንዴ..?ምንም የሚስተካከል ነገር የለም….ይሄንን ዜና ወንድሜ ካወቀ በኃላ እንዴት እንደሚጠየፈኝ አስበሽዋል..?አባቴንማ ተይው ይሄኔ ልጁ መሆኔንም ዘንግቷል..››
‹‹አይ …ይሄንን ጉዳይ እንድናጣራ እኮ ፍንጩን ለሚኪ የሰጡት አባትህ ናቸው…. ምክንያታቸው ደግሞ ከመሞቴ በፊት ልጄ እንደጠላኝ መሞት አልፈልግም…..ከመሞቴ በፊት እውነቱን አውቆ አንዴ አይኑን አይቼውና አቅፌው ልሰናበተው እፈልጋለው…ብለው ነው፡፡አንተን ለማግኘት ስለሚፈልጉ ነው፡፡››
‹‹ተይ ፀዲ.. አኔን ለማፅናናት ብለሽ ነው፡፡››
‹‹አይደለም…እውነቴን ነው…ለማንኛውም አሁን ሁሉንም ረስተህ ለመረጋጋት ሞክር፡፡››ስትለው የሂሊኮፕተሯ ሞተር መንኳኳት ጀመረ፡፡
///
ዘሚካኤል አፓርታማ ሲደርሱ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡አሳንሱሩን ተጠቅመው ወደላይ ወጡ…ሲደርሱ በራፉ ክፍት ነው፡፡መጥሪያውን ተጭነው ሲከፈት አዲስ አለም ሚካኤልና ቅድስ እየጠበቋቸው ነበር….ሁሉም ዘሚካኤል ላይ ተጠመጠሙበት…ሁለቱ ወንድማማቾች ለመላቀቅ በርካታ ደቂቃዎች ወሰደባቸው…ህፃኑ ቅዱስ ተጨንቆ እስኪያለቅስ ሁሉም እየተንሰቀሰቁ ተላቀሱ…ቤቱ አዲስ ሬሳ የወጣበት ቤት ነው የመሰለው፡፡
///
ዘሚካኤል ስቲዲዬ ቆይቶ ገና ወደቤት እንደገባ ነበር ስልኩ የጠራው፡፡የደወለችለት አዲስ አለም ነበረች፡፡የጠበቀው ሚካኤል ይደውልልኛል ብሎ ነበር ፡፡ከአባቱ ጋር የሚገናኙበትን ቀን ከወህኒ ቤቱ አስተዳዳሪ ጋር ተነጋግሮ እንደሚደውልለት ነገሮት ነበር፡፡እና ይሄን ቀን በፍርሀትና በጉጉት ነበር እየጠበቀ ያለው፡፡ስለአባቱ ዜና ለመስማት፡፡ስልኩን አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ አዲስ እንዴት ነሽ?››
‹‹ሰላም ነኝ አንተስ?››
‹‹እኔ በጣም ደህና ነኝ…ሚካኤል ይደውልልኛል ብዬ እየጠበቅኩ ነበር፡፡››
‹‹ይደውልልሀል..አሁን ኩማንደሩ ቀጥሮት ሊያገኘው ሄዶል …ከእሱ እንደጨረሰ እርግጠኛ ነኝ ይደውልልሀል፡፡…አታስብ ኩማንደሩ ደግሞ ያንተ አድናቂ ስለሆነ ከአባታችሁ እንድትገናኙ ሁኔታውን ያመቻቻል….በዛ እርግጠኛ ነኝ፡፡››አለችው
‹‹ጥሩ ታዲያ አንቺ ሰላም ነሽ?››
‹‹በጣም ሰላም ነኝ…ግን አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ነበር››
‹‹ምን?››
‹‹ከፀዲ ጋር እንዴት ናችሁ?››
ያልጠበቀውን ጥያቄ ነው የጠየቀችው‹‹በጣም አሪፍ ነን…ከቦንጋ ከተመለስን በኃላ በአካል ባንገናኝም በስልክ ግን በቀን ሁለት ሶስት ጊዜ እንደዋወላለን…እንደውም የፊታችን ቅዳሜና እሁድ ከከተማ ወጣ ብለን ለማሳለፍ ተነጋግረናል፡፡ግን ምነው ጠየቅሺኝ?››
‹‹ግልፅ ሆነህ ንገረኝ…ስለእሷ ምን ታስባለህ..ማለቴ አሁንም በፊት እንደነገርከኝ ታፈቅራታለህ?››
‹‹እንዴ!እንዴት በአንድ ወር ፍቅሩ ይተናል ብለሽ አሰብሽ? እንደውም ጥሩ ነገር አነሳሽልኝ…የሆነ ቀን አመቻችቼ ካንቺ ጋር መነጋገር እፈልግ ነበር..እኔ ላገባት እፍልጋለው..በቅርብ ቀን..እና እንዴት ጠይቄ ላሳምናት የሚለውን ከእኔ ይልቅ አንቺ ስለምታውቂ እንድታማክሪኝ እፈልጋለው፡፡››
‹‹እንግዲያው እንደዛ ከሆነ ሳይረፍድብህ ፍጠን››
‹‹አልገባኝም?››
‹‹ያንተን ልጅ አርግዛለች..››
የሰማውን ነገር ማመን አልቻለም…በደስታ ጮኸ…‹‹ማለት…በፈጣሪ እየዋሸሺኝ አይደለም አይደል? ››
‹‹አርግዛለች..ለእኔም አልነገረችኝም ፡፡በአጋጣሚ አንድ የግል ሆስፒታል ካርድ ክፍል የምትሰራ ወዳጅ ነበረችኝ …አሁን ከደቂቃዎች በፊት ደውላ ጓደኛሽ ፀንሳ እኛ ሆስፒታል ለማስወረድ መጥታ ነበር…ብላ ነገረችኝ፡፡
መጀመሪያ አላመንኩም ነበር..በኃላ ግን ሆስፒታሉ ድረስ ሄጄ በሌላ መንገድ እራሷ መሆኗን አረጋግጬያለው…ልታስወርደው ለተነገወዲያ ቀጠሮ አሲይዛለች….ቀጥታ ላናግራት ፍልጌ ነበር….ጭራሽ እልክ ትጋባለች ብዬ ስለፈራሁ ምንም ልላት አልቻልኩም…አንተ ምታደርገው ነገር ካለ ሞክር››
‹‹ወይኔ በፈጣሪ..ለእኔ አረገዘችልኝ…..››በቃ ቻው አዲስ አንቺ አትጨነቂ እኔ አስተካክለዋለው፡፡
የአዲስን ስልክ ከዘጋ በኃላ ቀጥታ ልብሶቹ በሻንጣ መክተት ነው የጀመረው፡፡ሁለት ሻንጣ ልብስና በወሳኝ የሚፈልጋቸውን ነገሮች ሰበሰበና አፓርታማውን ለቆ ወጣ …ቀጥታ ወደአዳማ ነው የነዳው፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe ቤተሰቦች ይሄን የምታነቡ ምንያህላቹ subscriber አድርጋችኋል???
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ዘሚካኤል ወደኃላው ክንብል ብሎ ወደቀ…ፀአዳ እና ዶክተሩ በድንጋጤ ተባብረው አነሱትና አልጋ ላይ አስተኝተው ውሀ በተነከረ ጨርቅ ጭንቅላቱንና ልቡን ያቀዘቅዙለት ጀመረ….ቀስ በቀስ ከገባበት ጭልጥ ያለ ሰመመን እየነቃ መጣ…ራሱን በደንብ ሲያውቅ በመጀመሪያ ያደረገው ነገር…ከተኛበት ተስፍንጥሮ በመነሳት የሰውዬውን አንገት አንቆ በቴስታ መነረት ነበር…..
ከአንድ ሰዓት በኃላ ፀአዳና ዘሚካኤል ወደአዲስ አበባ የመልስ ጉዞ ለማድረግ በተከራዩት የቻርተር አውሮፕላን ውስጥ ገብተው ፓይለቱ የአውሮፕላኗን ሞተር አስነስቶ አየር ላይ አስኪሰቅላት ድረስ እየተጠባበቁ ነው…ዘሚካኤል አሁን ድረስ በድኑ ነው ያለው….እንደጣኦት ያመልካትና ይወዳት የነበረችው እናቱ እንደዛ አይነት ሰው መሆኗን ሲያውቅ ከመሸማቀቁ የተነሳ የሚደበቅበት ጥጋት ነው ያጣው….በእናቱ ከመመካቱ የተነሳ ሀጥያተኛና ጨካኝ ነው ብሎ የሚያስበውን የአባቱን ስም ከስሙ ቀጥሎ መጠራቱን ተጠይፎ እንዲፋቅ በማደረግ የእናቱ ስም እንደአባት አድርጎ መጠቀም ከጀመረ አመታት አልፎታል፡፡
ምንም ጥፋት የሌለበትን እና የዚህ ሁሉ በደል ዋና ተጠቂ የሆነው አባቱን በዛን ወቅት ሊገድለው ሁሉ ነበር… ከዛ በኋላም ወንድሙንና አባቱን ሲጠየፍና ሲራገም ነው የኖረው..‹‹ አሁን እኔ ምን አይነት ፍጡር ነኝ?››ሲል እራሱን ተጠየፈው፡፡‹‹እንዴት የወንድሜን ያህል ማስተዋልና መረጋጋት ያቅተኛል…?››ለራሱ ያለው ግምት ወረደበት፡፡
ፀአዳ ….ሚካኤልና አዲስ አለም በየተራ እየደወሉ እያጨናነቋት ነው….አንስታ ምን እንደምትላቸው ስላልገባት ለማንሳት አልደፈረችም….ከዛ ይልቅ አሁን ወደ አዲስአበባ ሊመለሱ ሄሊኮፍረተር ውስጥ መግባታቸውና እና ስልኩን ማናገር እንደማትችል ገልጻ
ከዶ/ር ጋር ያደረጉትን ውይይት የሰውዬውን ንዛዜ የመሰለ አስገራሚ ትያትራዊ ገለፃ በቴሌግራም ለሚካኤል ላከችለትና ስልኳን ዘጋችው፡፡
‹‹ፀዲ …እኔን እንዳትወጂኝ እሺ……የማንም ሰው ፍቅር አይገባኝም››አላት እየነፈረቀ፡፡
ወደእሱ ይበልጥ ተጠጋችና.. አቀፈችው፡፡እየነፈረቀ ንግግሩን ቀጠለ‹‹እኔ ሁል ጊዜ ከእኔ ለመሸሽ ስትሞክሪና እንድተውሽ ስትጨቀጭቂኝ…ይህቺ ልጅ ያማታል እንዴ? እንዴት ጨክና እኔን የመሰለ ሰው አልፈልግም ልትል ቻለች ? ››እያልኩ እገረም ነበር..ለካ አንቺ ብልህ ስለሆንሽ ደካማነቴና እንጭጭ የሆነ አስተሳሰቤን በግልፅ ስላወቅሽ እንደማልመጥንሽ ተረድተሸ ነው፡፡›
‹‹አረ አንተ ሰው ምኑን ከምን እያገናኘህ ነው….?እባክህ የእኔ ቆንጆ ራስህን አታሰቃይ..የሆነው ሁሉ ሆኗል….ይልቅ ራስህን አረጋጋና በቀጣይ የሚስተካከሉ ነገሮችን ማስተካከሉ ላይ ትኩረት ማድረግ ነው››
‹‹አልገባሽም እንዴ..?ምንም የሚስተካከል ነገር የለም….ይሄንን ዜና ወንድሜ ካወቀ በኃላ እንዴት እንደሚጠየፈኝ አስበሽዋል..?አባቴንማ ተይው ይሄኔ ልጁ መሆኔንም ዘንግቷል..››
‹‹አይ …ይሄንን ጉዳይ እንድናጣራ እኮ ፍንጩን ለሚኪ የሰጡት አባትህ ናቸው…. ምክንያታቸው ደግሞ ከመሞቴ በፊት ልጄ እንደጠላኝ መሞት አልፈልግም…..ከመሞቴ በፊት እውነቱን አውቆ አንዴ አይኑን አይቼውና አቅፌው ልሰናበተው እፈልጋለው…ብለው ነው፡፡አንተን ለማግኘት ስለሚፈልጉ ነው፡፡››
‹‹ተይ ፀዲ.. አኔን ለማፅናናት ብለሽ ነው፡፡››
‹‹አይደለም…እውነቴን ነው…ለማንኛውም አሁን ሁሉንም ረስተህ ለመረጋጋት ሞክር፡፡››ስትለው የሂሊኮፕተሯ ሞተር መንኳኳት ጀመረ፡፡
///
ዘሚካኤል አፓርታማ ሲደርሱ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሆኖ ነበር፡፡አሳንሱሩን ተጠቅመው ወደላይ ወጡ…ሲደርሱ በራፉ ክፍት ነው፡፡መጥሪያውን ተጭነው ሲከፈት አዲስ አለም ሚካኤልና ቅድስ እየጠበቋቸው ነበር….ሁሉም ዘሚካኤል ላይ ተጠመጠሙበት…ሁለቱ ወንድማማቾች ለመላቀቅ በርካታ ደቂቃዎች ወሰደባቸው…ህፃኑ ቅዱስ ተጨንቆ እስኪያለቅስ ሁሉም እየተንሰቀሰቁ ተላቀሱ…ቤቱ አዲስ ሬሳ የወጣበት ቤት ነው የመሰለው፡፡
///
ዘሚካኤል ስቲዲዬ ቆይቶ ገና ወደቤት እንደገባ ነበር ስልኩ የጠራው፡፡የደወለችለት አዲስ አለም ነበረች፡፡የጠበቀው ሚካኤል ይደውልልኛል ብሎ ነበር ፡፡ከአባቱ ጋር የሚገናኙበትን ቀን ከወህኒ ቤቱ አስተዳዳሪ ጋር ተነጋግሮ እንደሚደውልለት ነገሮት ነበር፡፡እና ይሄን ቀን በፍርሀትና በጉጉት ነበር እየጠበቀ ያለው፡፡ስለአባቱ ዜና ለመስማት፡፡ስልኩን አነሳው፡፡
‹‹ሄሎ አዲስ እንዴት ነሽ?››
‹‹ሰላም ነኝ አንተስ?››
‹‹እኔ በጣም ደህና ነኝ…ሚካኤል ይደውልልኛል ብዬ እየጠበቅኩ ነበር፡፡››
‹‹ይደውልልሀል..አሁን ኩማንደሩ ቀጥሮት ሊያገኘው ሄዶል …ከእሱ እንደጨረሰ እርግጠኛ ነኝ ይደውልልሀል፡፡…አታስብ ኩማንደሩ ደግሞ ያንተ አድናቂ ስለሆነ ከአባታችሁ እንድትገናኙ ሁኔታውን ያመቻቻል….በዛ እርግጠኛ ነኝ፡፡››አለችው
‹‹ጥሩ ታዲያ አንቺ ሰላም ነሽ?››
‹‹በጣም ሰላም ነኝ…ግን አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ነበር››
‹‹ምን?››
‹‹ከፀዲ ጋር እንዴት ናችሁ?››
ያልጠበቀውን ጥያቄ ነው የጠየቀችው‹‹በጣም አሪፍ ነን…ከቦንጋ ከተመለስን በኃላ በአካል ባንገናኝም በስልክ ግን በቀን ሁለት ሶስት ጊዜ እንደዋወላለን…እንደውም የፊታችን ቅዳሜና እሁድ ከከተማ ወጣ ብለን ለማሳለፍ ተነጋግረናል፡፡ግን ምነው ጠየቅሺኝ?››
‹‹ግልፅ ሆነህ ንገረኝ…ስለእሷ ምን ታስባለህ..ማለቴ አሁንም በፊት እንደነገርከኝ ታፈቅራታለህ?››
‹‹እንዴ!እንዴት በአንድ ወር ፍቅሩ ይተናል ብለሽ አሰብሽ? እንደውም ጥሩ ነገር አነሳሽልኝ…የሆነ ቀን አመቻችቼ ካንቺ ጋር መነጋገር እፈልግ ነበር..እኔ ላገባት እፍልጋለው..በቅርብ ቀን..እና እንዴት ጠይቄ ላሳምናት የሚለውን ከእኔ ይልቅ አንቺ ስለምታውቂ እንድታማክሪኝ እፈልጋለው፡፡››
‹‹እንግዲያው እንደዛ ከሆነ ሳይረፍድብህ ፍጠን››
‹‹አልገባኝም?››
‹‹ያንተን ልጅ አርግዛለች..››
የሰማውን ነገር ማመን አልቻለም…በደስታ ጮኸ…‹‹ማለት…በፈጣሪ እየዋሸሺኝ አይደለም አይደል? ››
‹‹አርግዛለች..ለእኔም አልነገረችኝም ፡፡በአጋጣሚ አንድ የግል ሆስፒታል ካርድ ክፍል የምትሰራ ወዳጅ ነበረችኝ …አሁን ከደቂቃዎች በፊት ደውላ ጓደኛሽ ፀንሳ እኛ ሆስፒታል ለማስወረድ መጥታ ነበር…ብላ ነገረችኝ፡፡
መጀመሪያ አላመንኩም ነበር..በኃላ ግን ሆስፒታሉ ድረስ ሄጄ በሌላ መንገድ እራሷ መሆኗን አረጋግጬያለው…ልታስወርደው ለተነገወዲያ ቀጠሮ አሲይዛለች….ቀጥታ ላናግራት ፍልጌ ነበር….ጭራሽ እልክ ትጋባለች ብዬ ስለፈራሁ ምንም ልላት አልቻልኩም…አንተ ምታደርገው ነገር ካለ ሞክር››
‹‹ወይኔ በፈጣሪ..ለእኔ አረገዘችልኝ…..››በቃ ቻው አዲስ አንቺ አትጨነቂ እኔ አስተካክለዋለው፡፡
የአዲስን ስልክ ከዘጋ በኃላ ቀጥታ ልብሶቹ በሻንጣ መክተት ነው የጀመረው፡፡ሁለት ሻንጣ ልብስና በወሳኝ የሚፈልጋቸውን ነገሮች ሰበሰበና አፓርታማውን ለቆ ወጣ …ቀጥታ ወደአዳማ ነው የነዳው፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe ቤተሰቦች ይሄን የምታነቡ ምንያህላቹ subscriber አድርጋችኋል???
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ታዋቂው ዘፋኝና የፊልም አክተር ዘሚካኤል በመጨረሻ ሊያገባ እንደሆነ ተናገረ፡፡
ይህቺ በምስሉ ላይ የምትታየው የአዳማ ልጅ በጠም እንዳፈቀራትና በቅርብ ሊጋቡ እንደሆነ …እንደፀነሰችለት ሲያውቅ በደስታ ሻንጣውን ሸክፎ እቤቷ እንደገባና በቅርብ ከተጋቡ በኋላ ተነጋግረው ኑሮቸውን ወደአዲስአበባ እንደሚያዘዋውሩ ይገልጻል…ከፅሁፉ ጋር የተያያዘው ፎቶ ቦንጋ በሄዱ ጊዜ ተቃቅፈው እየተሳሳሙ እንደቀልድ የተነሱት ፎቶ ነው፡፡
እየተረተረች ስታይ…..ማህበራዊ ሚዲያውን ጠቅላላ አደበላለቆታል፡፡የዜናው ምንጭ የራሱ የገዛ የፌስ ቡክና የኢንስታግራም ገፅ ነው፡፡
‹‹ምንድነው ይሄ…?አንተ እንደዚህ ብለሀል እንዴ..?ብላ ስልኳን አቀበለችው..ተቀብሎ አየት አደረገና .‹‹.አዎ…››ሲል መለሰላት፡፡
‹‹የምን ልጅ ነው?››
‹‹አረባክሽ….?››
ከመበሳጨቷ የተነሳ መናገር አንኳን አቃታት‹‹ግን የእውነት አእምሮ ጤነኛ ነው….ሁል ጊዜ ለምን እራስህን ብቻ ታዳምጣለህ…?ይሄንን ነገር ለማድረግ ከማሰብህ በፊት እሷስ ምን ታስባለች…..?ብለህ አታስብም፡፡››
‹‹አንቺስ ልጄን ለማስወረድ ከመነሳትሽ በፊት ስለዚህ ጉዳይ እሱስ መስማት የለበትም ወይ…?ብለሽ አታስቢም፡፡››
‹‹እና በቀል መሆኑ ነው…?››
‹‹አይ በቀል ሳይሆን ነገሮችን ወደትክክለኛ መስመር እንዲገቡ እያስተካከልኩ ነው፡፡በነገራችን ላይ በሚቀጥለው ሳምንት ወደቤተሰቦችሽ የምልካቸውን ሽማግሌዎች አዘጋጅቼለው..ድንገት እንዳይሆንባቸው አሁኑኑ ደውለሽ ለወላጆችሽ ንገሪያቸው፡፡››
ከተቀመጠችበት ተነሳች…መልሳ ቁጭ አለች…ከንደገና ተነሳች‹‹ይሄውልህ ምን አይነት ክፉ ሰው ያልሆነ ነገር ነግሮህ እንዳሳሳተህ አላውቅም..እኔ ምንም ልጅ አልፀነስኩም…ልጅ ሚባል በማህፀኔ የለም››
‹‹እሺ ቀላል ነው..››ኪሱ ገባና የእርግዝና መመርመሪያ አውጥቶ ጠረጴዛ ላይ አደረገና›› በቃ መሳሳቴን አሳምኚኝ… አይኔ እያየ ያው ተጠቀሚና አለማርገዝሽን አሳይኝ፡፡››
‹‹አላደርገውም….››መመርመሪያውን አነሳችና ሰባብራ ወደውጭ ወረወረች..ተንከትክቶ ሳቀ…‹‹አየሽ እኔ አልተሳሳትኩም…..ልጄን ምንም ነገር ማድረግ አትቺይም…ታፈቅሪኛለሽ አፈቅርሻለው..እናም እንጋባለን››
‹‹እኔ ካንተ ፍቅር አልፈልግም አልኩህ…..››
‹‹እና…››
..ልትመልስለት አፏን ስትከፍት የዘሚካኤል ስልክ ጠራ….ስልኩን አነሳው፡፡
‹‹ደህና አደርክ ወንድሜ?››
‹‹ደህና ነኝ..ደረስክ እንዴ?››
ደርሼለው…..ሰአት ገና ስለሆነ ፀዲ ጋር ጎራ አልኩ..እኔም ከእናንተ ጋር እሄዳለው እያለችኝ ነው››
‹‹በጣም ጥሩ እኔም እንደዛ አስቤ ልደውልላት ነበር……እና አሁን የት ናችሁ?፡፡››
‹‹እሷ ቤት››
በቃ አዲስንና ቅዱስን ይዣ እመጣለው..እዛ ጠብቁኝ.. ከ30 ደቂቃ በኃላ እደርሳለው…ሁላችንም ተያይዘን እንሄዳለን፡፡
ፀደይ ሁሉን ነገር እርግፍ አድርጋ ሶፋው ላይ ሄዳ ተቀመጠች፡፡
‹‹ሰማሽ አይደል..ተዘጋጅታችሁ ጠብቁኝ ብሎል….አንቺም መገኘት አለብሽ…ይልፋትሽን ውጤት ማየት ይገባሻል….በዛ ላይ አባቴ ምራቱንና የወደፊት የልጅ ልጁንም መተዋወቅ አለበት፡፡
‹‹በጣም ሟዛዛ ሰው ነህ ..ታውቃለህ አይደል?፡፡››
‹‹አዎ አውቃለው..››አለና ከጎኗ ተቀመጠ…ፈራ ተባ እያለ ወደራሱ ጎትቶ ደረቱ ላይ ለጠፋት..እጅ በመስጠት መንፈስ ቀና ብላ አይን አይኑን ማየት ጀመረች፡፡ወደታች ዝቅ አለና ከንፈሯ ላይ ተጣበቀ…..እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠመጠመች….ከተቀመጠችበት ተነሳችና እላዩ ላይ ተቀመጠችበት…..የለበሰችውን ልብስ ማውለቅ ጀመረ…ሁለቱም ያለቻቸውን ጥቂት ደቂቃ በጥድፊያ ሊጠቀሙባት የቸኮሉ ይመስላሉ….እርስ በርስ እንደተቃቀፉ ወለሉ ላይ ወደቁ….‹‹እኔ እኮ ከአንተ ፍቅር አልፈልግም…..››ስትል ቃተተች
✨ተፈፀመ✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe ቤተሰቦች ይሄን የምታነቡ ምንያህላቹ subscriber አድርጋችኋል??? በቅርብ በሌላ ታሪክ እንገናኛለን እስከዛው #Subscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ይህቺ በምስሉ ላይ የምትታየው የአዳማ ልጅ በጠም እንዳፈቀራትና በቅርብ ሊጋቡ እንደሆነ …እንደፀነሰችለት ሲያውቅ በደስታ ሻንጣውን ሸክፎ እቤቷ እንደገባና በቅርብ ከተጋቡ በኋላ ተነጋግረው ኑሮቸውን ወደአዲስአበባ እንደሚያዘዋውሩ ይገልጻል…ከፅሁፉ ጋር የተያያዘው ፎቶ ቦንጋ በሄዱ ጊዜ ተቃቅፈው እየተሳሳሙ እንደቀልድ የተነሱት ፎቶ ነው፡፡
እየተረተረች ስታይ…..ማህበራዊ ሚዲያውን ጠቅላላ አደበላለቆታል፡፡የዜናው ምንጭ የራሱ የገዛ የፌስ ቡክና የኢንስታግራም ገፅ ነው፡፡
‹‹ምንድነው ይሄ…?አንተ እንደዚህ ብለሀል እንዴ..?ብላ ስልኳን አቀበለችው..ተቀብሎ አየት አደረገና .‹‹.አዎ…››ሲል መለሰላት፡፡
‹‹የምን ልጅ ነው?››
‹‹አረባክሽ….?››
ከመበሳጨቷ የተነሳ መናገር አንኳን አቃታት‹‹ግን የእውነት አእምሮ ጤነኛ ነው….ሁል ጊዜ ለምን እራስህን ብቻ ታዳምጣለህ…?ይሄንን ነገር ለማድረግ ከማሰብህ በፊት እሷስ ምን ታስባለች…..?ብለህ አታስብም፡፡››
‹‹አንቺስ ልጄን ለማስወረድ ከመነሳትሽ በፊት ስለዚህ ጉዳይ እሱስ መስማት የለበትም ወይ…?ብለሽ አታስቢም፡፡››
‹‹እና በቀል መሆኑ ነው…?››
‹‹አይ በቀል ሳይሆን ነገሮችን ወደትክክለኛ መስመር እንዲገቡ እያስተካከልኩ ነው፡፡በነገራችን ላይ በሚቀጥለው ሳምንት ወደቤተሰቦችሽ የምልካቸውን ሽማግሌዎች አዘጋጅቼለው..ድንገት እንዳይሆንባቸው አሁኑኑ ደውለሽ ለወላጆችሽ ንገሪያቸው፡፡››
ከተቀመጠችበት ተነሳች…መልሳ ቁጭ አለች…ከንደገና ተነሳች‹‹ይሄውልህ ምን አይነት ክፉ ሰው ያልሆነ ነገር ነግሮህ እንዳሳሳተህ አላውቅም..እኔ ምንም ልጅ አልፀነስኩም…ልጅ ሚባል በማህፀኔ የለም››
‹‹እሺ ቀላል ነው..››ኪሱ ገባና የእርግዝና መመርመሪያ አውጥቶ ጠረጴዛ ላይ አደረገና›› በቃ መሳሳቴን አሳምኚኝ… አይኔ እያየ ያው ተጠቀሚና አለማርገዝሽን አሳይኝ፡፡››
‹‹አላደርገውም….››መመርመሪያውን አነሳችና ሰባብራ ወደውጭ ወረወረች..ተንከትክቶ ሳቀ…‹‹አየሽ እኔ አልተሳሳትኩም…..ልጄን ምንም ነገር ማድረግ አትቺይም…ታፈቅሪኛለሽ አፈቅርሻለው..እናም እንጋባለን››
‹‹እኔ ካንተ ፍቅር አልፈልግም አልኩህ…..››
‹‹እና…››
..ልትመልስለት አፏን ስትከፍት የዘሚካኤል ስልክ ጠራ….ስልኩን አነሳው፡፡
‹‹ደህና አደርክ ወንድሜ?››
‹‹ደህና ነኝ..ደረስክ እንዴ?››
ደርሼለው…..ሰአት ገና ስለሆነ ፀዲ ጋር ጎራ አልኩ..እኔም ከእናንተ ጋር እሄዳለው እያለችኝ ነው››
‹‹በጣም ጥሩ እኔም እንደዛ አስቤ ልደውልላት ነበር……እና አሁን የት ናችሁ?፡፡››
‹‹እሷ ቤት››
በቃ አዲስንና ቅዱስን ይዣ እመጣለው..እዛ ጠብቁኝ.. ከ30 ደቂቃ በኃላ እደርሳለው…ሁላችንም ተያይዘን እንሄዳለን፡፡
ፀደይ ሁሉን ነገር እርግፍ አድርጋ ሶፋው ላይ ሄዳ ተቀመጠች፡፡
‹‹ሰማሽ አይደል..ተዘጋጅታችሁ ጠብቁኝ ብሎል….አንቺም መገኘት አለብሽ…ይልፋትሽን ውጤት ማየት ይገባሻል….በዛ ላይ አባቴ ምራቱንና የወደፊት የልጅ ልጁንም መተዋወቅ አለበት፡፡
‹‹በጣም ሟዛዛ ሰው ነህ ..ታውቃለህ አይደል?፡፡››
‹‹አዎ አውቃለው..››አለና ከጎኗ ተቀመጠ…ፈራ ተባ እያለ ወደራሱ ጎትቶ ደረቱ ላይ ለጠፋት..እጅ በመስጠት መንፈስ ቀና ብላ አይን አይኑን ማየት ጀመረች፡፡ወደታች ዝቅ አለና ከንፈሯ ላይ ተጣበቀ…..እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠመጠመች….ከተቀመጠችበት ተነሳችና እላዩ ላይ ተቀመጠችበት…..የለበሰችውን ልብስ ማውለቅ ጀመረ…ሁለቱም ያለቻቸውን ጥቂት ደቂቃ በጥድፊያ ሊጠቀሙባት የቸኮሉ ይመስላሉ….እርስ በርስ እንደተቃቀፉ ወለሉ ላይ ወደቁ….‹‹እኔ እኮ ከአንተ ፍቅር አልፈልግም…..››ስትል ቃተተች
✨ተፈፀመ✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe ቤተሰቦች ይሄን የምታነቡ ምንያህላቹ subscriber አድርጋችኋል??? በቅርብ በሌላ ታሪክ እንገናኛለን እስከዛው #Subscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
በውሃ ላይ እርፍ
ያንቺን ገድል ልጽፍ....
(ላይሆንልኝ)
ቀለም ቢሆን ላይጽፍሽ ያንቺን ቁንጅና
የነፍስሸን ፊደል ላይችለው መሬት ብራና....
መታገሌ
መጃጃሌ፡፡
እንደው
ድከም ያለው
አንቺን የወደደ አንቺን የተመኘ
ተሞኘ፡፡
ሁሉን ትቼ ኖሬ ልጽፍሽ ከምጥር
በቃሌ ባጠናሽ እንደመንፈስ ምስጢር፡፡
(ይሻላል)
በቃሌ ወደድኩሽ
በቃሌ ናፈቅኩሽ
አይገርምሽም?
በቃል እየያዙ በቃል አለመጻፍ
ምንም አለማለት እያለ ምላስ አፍ
በቃል ብወድሽም
በቃል ባሰብሽም
ቃል ግን አይጽፍሽም፡፡
(አይገርምሽም?)
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ያንቺን ገድል ልጽፍ....
(ላይሆንልኝ)
ቀለም ቢሆን ላይጽፍሽ ያንቺን ቁንጅና
የነፍስሸን ፊደል ላይችለው መሬት ብራና....
መታገሌ
መጃጃሌ፡፡
እንደው
ድከም ያለው
አንቺን የወደደ አንቺን የተመኘ
ተሞኘ፡፡
ሁሉን ትቼ ኖሬ ልጽፍሽ ከምጥር
በቃሌ ባጠናሽ እንደመንፈስ ምስጢር፡፡
(ይሻላል)
በቃሌ ወደድኩሽ
በቃሌ ናፈቅኩሽ
አይገርምሽም?
በቃል እየያዙ በቃል አለመጻፍ
ምንም አለማለት እያለ ምላስ አፍ
በቃል ብወድሽም
በቃል ባሰብሽም
ቃል ግን አይጽፍሽም፡፡
(አይገርምሽም?)
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ዝም በይ ዝም በይ
ገና ጨለማ ነው በዚህ ምድር ሰማይ
አንቺ ቃል ካወጣሽ ትወጣለች ፀሀይ::
ፀሀይ ወጣች ማለት
ካንቺ ጋር መለየት፡፡
ካንቺ ከመለየት ከመሸሽ ከመልክሽ
ፀሀይ ገብታ ትቅር ቃል አታውጪ ባክሽ፡፡
እንደኤልያስ ቃል ሰማይ እንዳዘዘ
ባንቺ ዝም ማለት ብርሃን ተያዘ፡፡
(እሰይ)
ያዥልኝ ያን ፀሀይ ያዣት ያችን ጀንበር
እስከዛሬስ ቢሆን
አንቺ ባታወሪ መች ታበራ ነበር?
አሁን
በዚህ ምሽት
ከኔ ተደባልቀሽ
ከኔ ተቀላቅለሽ
ከኔ ጋር ተራምደሽ
የሕይወትን ጣጣ ከኔ ጋር ተሻግረሽ
ፀሀይን አታውጫት አንድ ቃል ተናግረሽ፡፡
(ስወድሽ)
ባለችበት ትቅር አይንጋ ዘላለም
አይንጋ ዘላለም ባለችበት ትቅር
ብርሃን አያሻውም ሰው ካወረው ፍቅር፡፡
ዝም በይ ዝም በይ
ገና ጨለማ ነው በዚህ ምድር ሰማይ
አንቺ ቃል ካወጣሽ ትወጣለች ፀሀይ፡፡
(አታውሪ በዝምታሽ አብሪ)
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ገና ጨለማ ነው በዚህ ምድር ሰማይ
አንቺ ቃል ካወጣሽ ትወጣለች ፀሀይ::
ፀሀይ ወጣች ማለት
ካንቺ ጋር መለየት፡፡
ካንቺ ከመለየት ከመሸሽ ከመልክሽ
ፀሀይ ገብታ ትቅር ቃል አታውጪ ባክሽ፡፡
እንደኤልያስ ቃል ሰማይ እንዳዘዘ
ባንቺ ዝም ማለት ብርሃን ተያዘ፡፡
(እሰይ)
ያዥልኝ ያን ፀሀይ ያዣት ያችን ጀንበር
እስከዛሬስ ቢሆን
አንቺ ባታወሪ መች ታበራ ነበር?
አሁን
በዚህ ምሽት
ከኔ ተደባልቀሽ
ከኔ ተቀላቅለሽ
ከኔ ጋር ተራምደሽ
የሕይወትን ጣጣ ከኔ ጋር ተሻግረሽ
ፀሀይን አታውጫት አንድ ቃል ተናግረሽ፡፡
(ስወድሽ)
ባለችበት ትቅር አይንጋ ዘላለም
አይንጋ ዘላለም ባለችበት ትቅር
ብርሃን አያሻውም ሰው ካወረው ፍቅር፡፡
ዝም በይ ዝም በይ
ገና ጨለማ ነው በዚህ ምድር ሰማይ
አንቺ ቃል ካወጣሽ ትወጣለች ፀሀይ፡፡
(አታውሪ በዝምታሽ አብሪ)
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
የአምላክን ትዕዛዝ ልቤ እሺ ቢልም
ካንቺ ጋር የሆንኩት ሀጢያት አይባልም፡፡
ደብር የመሳለም ያህል
እንደ ትጉህ ገበሬ እህል
ሙሉ ነሽ
ልክ ነሽ፡፡
እናማ
ነይማ
መሳት
መሳሳት
ባንቺ ካለ
ፅድቅ ይሉት ገነት የት አለ?
ካንቺ አበላልጬ ገነትን ባልሽርም
አንቺን ያህል ቆንጆ ችዬ አለሸሞሽርም፡፡፡
የንፅህናሽ ልክ ገዝፎ ከምሳሌ
ያልታየ ገፄ ነሽ መሀሌ ማህሌይ፡፡
እቴ ባአንቺ መቅደስ
ወረብም አያፀድቅም ካንቺ ከመደነስ፡፡
የአምላክን ትዕዛዝ ልቤ እሺ ቢልም
ካንቺ ጋር የሆንኩት ሀጢያት አይባልም፡፡
(ለኔ)
ነውር እንደሆነ
ነውር እንደሆነ የእብድ እሳትን ማጥፋት
ነውር እንደሆነ ለማኝ ላይ መትፋት
ነውር እንደሆነ መሽናት ቤተስኪያን ዳር
ነውር እንደሆነ ያለእድሜ መዳር
ነውር እንደሆነ
ኪዳነውልድን ትቶ ቃል አውቃለሁ ማለት
ነውር እንደሆነ
ረስቶ መቀመጥ የግሸንን ስለት
ነውር እንደሆነ
በጁምኣ መሀል ሶላትን ማቋረጥ
ነውር እንደሆነ
በቆሞስ ወንበር ላይ ጉብ ብሎ መቀመጥ
እንደዚያ ነውር ነው አንቺን አለመሳም
የወደደ ሲያብድ ለነገው አይሳሳም፡፡
አልሳሳም ለነገ አልሳሳም ለተስፋ
ትዕዛዝ አይባልም
ፅድቅ የሚሉት ምስጢር ፍቅርን ከገፋ፡፡
ናፈቅሽኝ።
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ካንቺ ጋር የሆንኩት ሀጢያት አይባልም፡፡
ደብር የመሳለም ያህል
እንደ ትጉህ ገበሬ እህል
ሙሉ ነሽ
ልክ ነሽ፡፡
እናማ
ነይማ
መሳት
መሳሳት
ባንቺ ካለ
ፅድቅ ይሉት ገነት የት አለ?
ካንቺ አበላልጬ ገነትን ባልሽርም
አንቺን ያህል ቆንጆ ችዬ አለሸሞሽርም፡፡፡
የንፅህናሽ ልክ ገዝፎ ከምሳሌ
ያልታየ ገፄ ነሽ መሀሌ ማህሌይ፡፡
እቴ ባአንቺ መቅደስ
ወረብም አያፀድቅም ካንቺ ከመደነስ፡፡
የአምላክን ትዕዛዝ ልቤ እሺ ቢልም
ካንቺ ጋር የሆንኩት ሀጢያት አይባልም፡፡
(ለኔ)
ነውር እንደሆነ
ነውር እንደሆነ የእብድ እሳትን ማጥፋት
ነውር እንደሆነ ለማኝ ላይ መትፋት
ነውር እንደሆነ መሽናት ቤተስኪያን ዳር
ነውር እንደሆነ ያለእድሜ መዳር
ነውር እንደሆነ
ኪዳነውልድን ትቶ ቃል አውቃለሁ ማለት
ነውር እንደሆነ
ረስቶ መቀመጥ የግሸንን ስለት
ነውር እንደሆነ
በጁምኣ መሀል ሶላትን ማቋረጥ
ነውር እንደሆነ
በቆሞስ ወንበር ላይ ጉብ ብሎ መቀመጥ
እንደዚያ ነውር ነው አንቺን አለመሳም
የወደደ ሲያብድ ለነገው አይሳሳም፡፡
አልሳሳም ለነገ አልሳሳም ለተስፋ
ትዕዛዝ አይባልም
ፅድቅ የሚሉት ምስጢር ፍቅርን ከገፋ፡፡
ናፈቅሽኝ።
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ኢትዮጵያ በራሷ ገዳይ ነገር አላት እንዴ?
ድንቄም ትርጓሜ
ቅኔና ዝማሜ
ድንቄም ሶላት አዛን
ሁሌ መለካካት ሁል ጊዜ ሚዛን፡፡
ድንቄም ሀዘን ዕንባ
ሞትን ሰው ካረባ፡፡፡
አይ ቀስተደመና
ምደረ መና፡፡
ድንቄም ገዳም
እየተናከሰ አደምና አዳም፡፡
ድንቄም ገዳ
እንደወይን ግብዣ ደም እየተቀዳ፡፡
ድንቄም አክሱም አወይ ላሊበላ
እንደቅርጫ ስጋ ሰው እየተባላ፡፡
አይ አይ
ዋይ ዋይ፡፡
አይ እድገት
አይ ሰላም
በሰማይ አለኝ ላም፡፡
አወየው ሶፍ ዑመር
ሞት በሰው ቢከመር፡፡
አወይ አልነጃሺ
ስንቱን ተቀብሎ ዛሬ እሱ ቢሸሽ፡፡
(አናሳዝንም)
አይ ሸገር ፊነፊኔ
ለወያኔም ወይኔ
ለ..... ወይኔ፡፡
የዘሬ ያንዘርዝረኝ እንደተባባለነው
ይኸው....
ህይወት ድፍን ሲሆን በሞት ዘረዘርነው፡፡
ደሞ አለን በለኝ ተስፋና ዕድሉ
ታሪክና ባህል
ሲቆም አያምርበት ሰው እየገደሉ፡፡
አናሳዝንም???
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ድንቄም ትርጓሜ
ቅኔና ዝማሜ
ድንቄም ሶላት አዛን
ሁሌ መለካካት ሁል ጊዜ ሚዛን፡፡
ድንቄም ሀዘን ዕንባ
ሞትን ሰው ካረባ፡፡፡
አይ ቀስተደመና
ምደረ መና፡፡
ድንቄም ገዳም
እየተናከሰ አደምና አዳም፡፡
ድንቄም ገዳ
እንደወይን ግብዣ ደም እየተቀዳ፡፡
ድንቄም አክሱም አወይ ላሊበላ
እንደቅርጫ ስጋ ሰው እየተባላ፡፡
አይ አይ
ዋይ ዋይ፡፡
አይ እድገት
አይ ሰላም
በሰማይ አለኝ ላም፡፡
አወየው ሶፍ ዑመር
ሞት በሰው ቢከመር፡፡
አወይ አልነጃሺ
ስንቱን ተቀብሎ ዛሬ እሱ ቢሸሽ፡፡
(አናሳዝንም)
አይ ሸገር ፊነፊኔ
ለወያኔም ወይኔ
ለ..... ወይኔ፡፡
የዘሬ ያንዘርዝረኝ እንደተባባለነው
ይኸው....
ህይወት ድፍን ሲሆን በሞት ዘረዘርነው፡፡
ደሞ አለን በለኝ ተስፋና ዕድሉ
ታሪክና ባህል
ሲቆም አያምርበት ሰው እየገደሉ፡፡
አናሳዝንም???
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
አንቺን እንዲሰጠኝ ሆንኩኝ አምላክ ለማኝ
ጧፍ መባ ገዛሁ ልሰጠው ከሰማኝ፡፡
አንቺዬ
ፀሎቴን ሳልጨርስ ብትይ እመጣለሁ
እኔ እኮ ሞኝ ነኝ
ፈጣሪዬን ትቼ እጠብቅሻለሁ፡፡
እጠብቅሻለሁ
በተገተርኩበት
እጠብቅሻለሁ
በተፈጠረኩበት፡፡
ጊዜ አይፈራረቅ አይጮኹም አእዋፍ
አንቺን ስጠብቅሽ
ለኮስኩት ጨክኜ ለስለት እንዲሆን የገዛሁት ጧፍ፡፡
ትመጫለሽ አይደል?
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ጧፍ መባ ገዛሁ ልሰጠው ከሰማኝ፡፡
አንቺዬ
ፀሎቴን ሳልጨርስ ብትይ እመጣለሁ
እኔ እኮ ሞኝ ነኝ
ፈጣሪዬን ትቼ እጠብቅሻለሁ፡፡
እጠብቅሻለሁ
በተገተርኩበት
እጠብቅሻለሁ
በተፈጠረኩበት፡፡
ጊዜ አይፈራረቅ አይጮኹም አእዋፍ
አንቺን ስጠብቅሽ
ለኮስኩት ጨክኜ ለስለት እንዲሆን የገዛሁት ጧፍ፡፡
ትመጫለሽ አይደል?
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
#እኔ
በፀጉሮችሽ መሐል እልፍ ፂም ባገኝም
የት ነበረች ብዬ ሳስብ አልገኝም
#እኔ
የሺ ወንድ ጠረን ብስብም ከአንገትሽ
እከራከራለሁ አይደለም ካንጀትሽ
#እኔ
በጡቶችሽ ጫፎች እያየሁ አሻራ
እጠርግልሻለሁ ቆጥሬ እንዳቧራ
ይልቅስ የእኔ
ስጋቴ
ፍርሃቴ
ያ ሁሉ ተባዕት እንዳያስጨንቁሽ
ያ ሁሉ ተባዕት ቀምሰው እንዳይርቁሽ
የሚያብሰከሰከኝ ሲስሙ እንዳያንቁሽ
(ነበር)
#እኔ
ሁሉን ደስታ አይተሽ
እንደፀሀይ ገላ ሙቀሽ
ስትጨርሺ
እንዳላይሽ አዝነሽ
እንዳንላይሽ ደርቀሽ
(ነበር)
እንጂ
ያዘንሽ ቀንም ከአጠገብሽ አለሁ
የደስታሽን ቀብር አብሬ እውላለሁ
ያንቺን የሀዘን ቀን እንደኔ ቆጥሬ
እንጀመር እላለሁ መውደድን ከዛሬ
ከዛሬ
ከአሁን
ከቅፅበት
ህይወት ስታበቃ እኛ እንጀምረበት
እላለሁ፡፡
እላለሁ
እንዳዲስ እንጀምር እንዳልተለመደው
ይሰፋል እላለሁ የተቀዳደደው
ይፀናል እላለሁ የተንገዳገደው
እላለሁ፡፡
እንደማቱሳላ
አኑረኝ
ቀኔን ሳላሰላ
አክርመኝ፡፡
ላቧን እስክትጨርስ
በወንድ እንክትርስ
ዓይኗ እስከሚሟሟ
እስከሚደባለቅ እውንና ህልሟ
አኑረኝ እላለሁ
አክረመኝ እላለሁ
እድሜ ስጠኝ ብዬ እለማመናለሁ
ለምን
ሁሉም የጣለሽ ቀን እኔ አነሳሻለሁ፡፡
(እስከዛ ግን አለሁ)
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
በፀጉሮችሽ መሐል እልፍ ፂም ባገኝም
የት ነበረች ብዬ ሳስብ አልገኝም
#እኔ
የሺ ወንድ ጠረን ብስብም ከአንገትሽ
እከራከራለሁ አይደለም ካንጀትሽ
#እኔ
በጡቶችሽ ጫፎች እያየሁ አሻራ
እጠርግልሻለሁ ቆጥሬ እንዳቧራ
ይልቅስ የእኔ
ስጋቴ
ፍርሃቴ
ያ ሁሉ ተባዕት እንዳያስጨንቁሽ
ያ ሁሉ ተባዕት ቀምሰው እንዳይርቁሽ
የሚያብሰከሰከኝ ሲስሙ እንዳያንቁሽ
(ነበር)
#እኔ
ሁሉን ደስታ አይተሽ
እንደፀሀይ ገላ ሙቀሽ
ስትጨርሺ
እንዳላይሽ አዝነሽ
እንዳንላይሽ ደርቀሽ
(ነበር)
እንጂ
ያዘንሽ ቀንም ከአጠገብሽ አለሁ
የደስታሽን ቀብር አብሬ እውላለሁ
ያንቺን የሀዘን ቀን እንደኔ ቆጥሬ
እንጀመር እላለሁ መውደድን ከዛሬ
ከዛሬ
ከአሁን
ከቅፅበት
ህይወት ስታበቃ እኛ እንጀምረበት
እላለሁ፡፡
እላለሁ
እንዳዲስ እንጀምር እንዳልተለመደው
ይሰፋል እላለሁ የተቀዳደደው
ይፀናል እላለሁ የተንገዳገደው
እላለሁ፡፡
እንደማቱሳላ
አኑረኝ
ቀኔን ሳላሰላ
አክርመኝ፡፡
ላቧን እስክትጨርስ
በወንድ እንክትርስ
ዓይኗ እስከሚሟሟ
እስከሚደባለቅ እውንና ህልሟ
አኑረኝ እላለሁ
አክረመኝ እላለሁ
እድሜ ስጠኝ ብዬ እለማመናለሁ
ለምን
ሁሉም የጣለሽ ቀን እኔ አነሳሻለሁ፡፡
(እስከዛ ግን አለሁ)
🔘ኤልያስ ሽታኹን🔘
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ራሄል እንደዚህ አይነት ቃላትን መጠቀም የለብሽም።በተለይ እንደ ኤሊያስ ላለ ድንቅ ሰው።››
ራሄል እናቷ የሁለት ዓመቷን ፀጋን በማደጎ ልጅነት ወደቤታቸው ስትመጣ ለልጅ ልጆች ያላቸውን ሥር የሰደደ ፍላጎት እንደምታረካላቸው ተስፋ አድርጋ ነበር።እናም እሷን አግቢ ..ውለጂና የልጅ ልጅ አሳይን ብለው በየእለቱ የሚጨቀጭቋትን ጭቅጭቅ እንደሚያቆሙላት ትጠብቅ ነበር፡፡ አሁን እንደምታው ግን ያ ሽንቁር አሁንም እንዳለ መሆኑን ነው የገባት፡፡
‹‹አዝናለሁ እማዬ፣ እኔ እስከሚገባኝ ድረስ ማንም ሞተር ሳይክል የሚነዳ ሰው ኃላፊነት የሚሰማውና የሚተማመኑበት ሰው ይሆናል ብዬ አላምንም።ለዛውም የሕፃናት ሐኪም ሆኖ…ሞተር ሳይክል መንዳት።››ራሄል በጠረጴዛው ላይ ከተቀመጠው ጎድጓዳ ሳህን ውስጥ አንድ አነስ ያለ ካሮት ወሰደች እና ገመጠች።
እናትዬው ልጇቸው ስለሞተር ሳይክል አንስታ ስታወራ ምን ለማለት እደፈለገች ስለገባቸው ምንም ሊመልሱላት አልፈለጉም፡፡
ራሄል ‹‹አባዬ የት ነው ያለው?››ስትል ጠየቀች፡፡
‹‹እሱ እና ዶ/ር ዔሊያስ ከፀጋ ጋር ሆነው ወደ አትክልት ስፍራ ወጥተዋል።እስከአሁን ተመልሰው እየመጡ እንደሆነ አምናለሁ።››
ራሄል ግቢውን ለማየት ወደ መስኮቱ ዞረች፣የመጨረሻውን የካሮት ቁርጭ አፏ ውስጥ ከታ እየኮረሸመች መመልከቷን ቀጠለች፡፡ በበር ኤሊያስ ከአባቷ ጋር ብቅ አለ፣ እጁን ዘርግቶ የፀጋን ፀጉር ከፊቷ ላይ ገልጦ ወደኃላ እያስተኛላት በለስላሳው ፈገግ አለ።ፀጋ በሩቅ ስታያት ሳቀችላት እና ወደ አባቷ ተጠጋች።ራሄል ከፊትለፊቷ ከአባቷ ጎን ያለውን ሰውዬ የእህቷ ዶክተር ይሆናል ብላ በአእምሮዋ ከቀረፀችው ፎቶ ጋር ምስሉን ማጣመር አልቻለችም።
‹‹ሞተር ሳይክሉን እየነዳ የነበረው ሰውዬ ማን ነበር?።››ራሷን ጠየቀችና ከመስኮቱ ዞር ብላ ወደእነሱ ተጠጋች፡፡
ራሄል አባቷ ወደ ክፍል ሲገባ ተመለከተች። ወደ ፊት ተንቀሳቀሰችና አባቷ እቅፍ ውስጥ ገባች …ትንሹን ሴት ልጁን በሌላኛው ክንድ ላይ አስተካክሎ አቀፋት..።‹‹ሰላም አባዬ››።
‹‹የእኔ ውድ ስላየሁሽ ደስ ብሎኛል››ፀጋን በጨረፍታ ተመለከተቻት፣ ወደ እሷ በመመልከት ሣቅች፣ የተጠማዘዘ ቡናማ ፀጉሯ እና የልብ ቅርጽ ያለው ፊቷን አስተዋለች፡፡ ሮዝ ቲሸርት እና ሰማያዊ ጂንስ ቱታ ለብሳለች። የእናቷን የልብስ ጣዕም ግምት ውስጥ በማስገባት የተለመደ አለባበስ ነው ስትል አሰበች.፡፡እሷም ልጅ እያለች ተመሳሳይ አይነት አለባበስ ታዘወትር ነበር፡፡
ራሄል በፈጣን ፈገግታ የእህቷን ትከሻ እየዳበሰች‹‹ሄይ፣ እህቴ››አለች ።ፀጋ ሚዛናዊ ሆና እጆቿን ወደ ራሄል ዘረጋች። ራሄል ወደ አባቷ እቅፍ መለሰቻት እና አንድ እርምጃ ከእነርሱ ርቃ ቆመች። ፀጋ ቆንጆ እና አፍቃሪ ሴት ነበረች። ራሄል ግን ለእሷ ያላትን በጎ ስሜት አሳይታት ስለማታውቅ ትንሽ ትጨነቃለች።ራሄል የወላጆቿን ልብ የማረከችውን ትንሽ መልአክ ልጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ስታያት መተንፈሻ መሳሪያ ተገጥሟላት ፣ ከ IV እና ከሌሎች ማሽኖች ጋር ተሳስራና እራሷን ስታ ነበር ። ፀጋ ሴሬብራል ፓልሲ የሚባል በሽታ ነበረባት፡፡በዚህ የተነሳ እንቅስቃሴ ማድረግ በጣም የምትቸገር..አጥንቶቾ ያልጠነከሩና የተልፈሰፈሰች..ከዛም በላይ ብዙ ተያያዥ ችግሮች ያሉባት ህፃን ነበረች፡፡እና በወቅቱ የወላጆቾን ውሳኔ ደፍራ ለመቃወም ባትደፍርም በጣም ያሳሰባትና ያስጨነቃት ነበር፡፡አሁን ግን በብዙ የህክምና ክትትልና የመድሀኒት እገዛ ቀስ በቀስ ከበሽታዋ እያገገመች ነው።ከብዙ ጊዜ በፊት ወላጆቿ ልጅ ተቀብለው ለማሳደግ ለማደጎ ተቋም አመልክተው ነበር ፀጋን ሲያዬት ግን እሷን ለማሳደግ እንደሚፈልጉ በመናገር የራሔልን አስተያየት ጠየቋት። በሰዓቱ ራሄል ጋንዲ ሆስፒታል ተኝታ የነበረችውን ፀጋን ልታያት ስትሄድ ለሆስፒታሎች ያላትን ጥላቻ ማሸነፍ እንደምትችል አስባ ነበር፣ ነገር ግን ከአምስት ደቂቃ በላይ ከጸጋ አልጋ አጠገብ መቆም አልቻለችም ነበር ። የመተንፈሻ አካሉ ጩኸት እና በአየሩ ላይ የተንሰራፋው የጸረ-ተባይ ጠረን በውስጦ የተዳፈነውን ቀፋፊ ትዝታ ነበር የቀሰቀሰባት፡፡ከዛም አልፎ በማቅለሽለሽ ማዕበል ተመታች።ለወላጆቿ መልካም ምኞቷን በመግለፅ ሆስፒታሉን ለቃ ወጣች…ከዛ ፀጋ የተወሰነ የጤና መሻሻል አሳይታ ወደቤት ከመጣች በኃላ ነው ያየቻት፡፡ ።ይሁን እንጂ አሁን ድረስ ልጅቷን ስታያት አቅመቢስነት እና ጣር የታከለበት ህመም እና ቀፋፊ የሆስፒታል ምስል ነው የሚታያት ።በዛ ምክንያት ረዘም ላለ ጊዜ ከአጠገቧ ለመቆየት ምቾት አይሰማትም።
ራሔል‹‹ ታንሿ እህቴ እነሆ ስጦታ አመጣሁልሽ።›› በማለት ለፀጋ የተጠቀለለውን እሽግ ሰጠቻት።
‹‹ምን ትያለሽ ማር?››አባቷ ቸርነት ፀጋን ስለስጦታው ምን እንደተሰማት ጠየቋት።
በኮላታፈ እና በሚጎተት አንደበቷ ‹‹አመሰግ…ና..ለው›› አለች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ራሄል እናቷ የሁለት ዓመቷን ፀጋን በማደጎ ልጅነት ወደቤታቸው ስትመጣ ለልጅ ልጆች ያላቸውን ሥር የሰደደ ፍላጎት እንደምታረካላቸው ተስፋ አድርጋ ነበር።እናም እሷን አግቢ ..ውለጂና የልጅ ልጅ አሳይን ብለው በየእለቱ የሚጨቀጭቋትን ጭቅጭቅ እንደሚያቆሙላት ትጠብቅ ነበር፡፡ አሁን እንደምታው ግን ያ ሽንቁር አሁንም እንዳለ መሆኑን ነው የገባት፡፡
‹‹አዝናለሁ እማዬ፣ እኔ እስከሚገባኝ ድረስ ማንም ሞተር ሳይክል የሚነዳ ሰው ኃላፊነት የሚሰማውና የሚተማመኑበት ሰው ይሆናል ብዬ አላምንም።ለዛውም የሕፃናት ሐኪም ሆኖ…ሞተር ሳይክል መንዳት።››ራሄል በጠረጴዛው ላይ ከተቀመጠው ጎድጓዳ ሳህን ውስጥ አንድ አነስ ያለ ካሮት ወሰደች እና ገመጠች።
እናትዬው ልጇቸው ስለሞተር ሳይክል አንስታ ስታወራ ምን ለማለት እደፈለገች ስለገባቸው ምንም ሊመልሱላት አልፈለጉም፡፡
ራሄል ‹‹አባዬ የት ነው ያለው?››ስትል ጠየቀች፡፡
‹‹እሱ እና ዶ/ር ዔሊያስ ከፀጋ ጋር ሆነው ወደ አትክልት ስፍራ ወጥተዋል።እስከአሁን ተመልሰው እየመጡ እንደሆነ አምናለሁ።››
ራሄል ግቢውን ለማየት ወደ መስኮቱ ዞረች፣የመጨረሻውን የካሮት ቁርጭ አፏ ውስጥ ከታ እየኮረሸመች መመልከቷን ቀጠለች፡፡ በበር ኤሊያስ ከአባቷ ጋር ብቅ አለ፣ እጁን ዘርግቶ የፀጋን ፀጉር ከፊቷ ላይ ገልጦ ወደኃላ እያስተኛላት በለስላሳው ፈገግ አለ።ፀጋ በሩቅ ስታያት ሳቀችላት እና ወደ አባቷ ተጠጋች።ራሄል ከፊትለፊቷ ከአባቷ ጎን ያለውን ሰውዬ የእህቷ ዶክተር ይሆናል ብላ በአእምሮዋ ከቀረፀችው ፎቶ ጋር ምስሉን ማጣመር አልቻለችም።
‹‹ሞተር ሳይክሉን እየነዳ የነበረው ሰውዬ ማን ነበር?።››ራሷን ጠየቀችና ከመስኮቱ ዞር ብላ ወደእነሱ ተጠጋች፡፡
ራሄል አባቷ ወደ ክፍል ሲገባ ተመለከተች። ወደ ፊት ተንቀሳቀሰችና አባቷ እቅፍ ውስጥ ገባች …ትንሹን ሴት ልጁን በሌላኛው ክንድ ላይ አስተካክሎ አቀፋት..።‹‹ሰላም አባዬ››።
‹‹የእኔ ውድ ስላየሁሽ ደስ ብሎኛል››ፀጋን በጨረፍታ ተመለከተቻት፣ ወደ እሷ በመመልከት ሣቅች፣ የተጠማዘዘ ቡናማ ፀጉሯ እና የልብ ቅርጽ ያለው ፊቷን አስተዋለች፡፡ ሮዝ ቲሸርት እና ሰማያዊ ጂንስ ቱታ ለብሳለች። የእናቷን የልብስ ጣዕም ግምት ውስጥ በማስገባት የተለመደ አለባበስ ነው ስትል አሰበች.፡፡እሷም ልጅ እያለች ተመሳሳይ አይነት አለባበስ ታዘወትር ነበር፡፡
ራሄል በፈጣን ፈገግታ የእህቷን ትከሻ እየዳበሰች‹‹ሄይ፣ እህቴ››አለች ።ፀጋ ሚዛናዊ ሆና እጆቿን ወደ ራሄል ዘረጋች። ራሄል ወደ አባቷ እቅፍ መለሰቻት እና አንድ እርምጃ ከእነርሱ ርቃ ቆመች። ፀጋ ቆንጆ እና አፍቃሪ ሴት ነበረች። ራሄል ግን ለእሷ ያላትን በጎ ስሜት አሳይታት ስለማታውቅ ትንሽ ትጨነቃለች።ራሄል የወላጆቿን ልብ የማረከችውን ትንሽ መልአክ ልጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ስታያት መተንፈሻ መሳሪያ ተገጥሟላት ፣ ከ IV እና ከሌሎች ማሽኖች ጋር ተሳስራና እራሷን ስታ ነበር ። ፀጋ ሴሬብራል ፓልሲ የሚባል በሽታ ነበረባት፡፡በዚህ የተነሳ እንቅስቃሴ ማድረግ በጣም የምትቸገር..አጥንቶቾ ያልጠነከሩና የተልፈሰፈሰች..ከዛም በላይ ብዙ ተያያዥ ችግሮች ያሉባት ህፃን ነበረች፡፡እና በወቅቱ የወላጆቾን ውሳኔ ደፍራ ለመቃወም ባትደፍርም በጣም ያሳሰባትና ያስጨነቃት ነበር፡፡አሁን ግን በብዙ የህክምና ክትትልና የመድሀኒት እገዛ ቀስ በቀስ ከበሽታዋ እያገገመች ነው።ከብዙ ጊዜ በፊት ወላጆቿ ልጅ ተቀብለው ለማሳደግ ለማደጎ ተቋም አመልክተው ነበር ፀጋን ሲያዬት ግን እሷን ለማሳደግ እንደሚፈልጉ በመናገር የራሔልን አስተያየት ጠየቋት። በሰዓቱ ራሄል ጋንዲ ሆስፒታል ተኝታ የነበረችውን ፀጋን ልታያት ስትሄድ ለሆስፒታሎች ያላትን ጥላቻ ማሸነፍ እንደምትችል አስባ ነበር፣ ነገር ግን ከአምስት ደቂቃ በላይ ከጸጋ አልጋ አጠገብ መቆም አልቻለችም ነበር ። የመተንፈሻ አካሉ ጩኸት እና በአየሩ ላይ የተንሰራፋው የጸረ-ተባይ ጠረን በውስጦ የተዳፈነውን ቀፋፊ ትዝታ ነበር የቀሰቀሰባት፡፡ከዛም አልፎ በማቅለሽለሽ ማዕበል ተመታች።ለወላጆቿ መልካም ምኞቷን በመግለፅ ሆስፒታሉን ለቃ ወጣች…ከዛ ፀጋ የተወሰነ የጤና መሻሻል አሳይታ ወደቤት ከመጣች በኃላ ነው ያየቻት፡፡ ።ይሁን እንጂ አሁን ድረስ ልጅቷን ስታያት አቅመቢስነት እና ጣር የታከለበት ህመም እና ቀፋፊ የሆስፒታል ምስል ነው የሚታያት ።በዛ ምክንያት ረዘም ላለ ጊዜ ከአጠገቧ ለመቆየት ምቾት አይሰማትም።
ራሔል‹‹ ታንሿ እህቴ እነሆ ስጦታ አመጣሁልሽ።›› በማለት ለፀጋ የተጠቀለለውን እሽግ ሰጠቻት።
‹‹ምን ትያለሽ ማር?››አባቷ ቸርነት ፀጋን ስለስጦታው ምን እንደተሰማት ጠየቋት።
በኮላታፈ እና በሚጎተት አንደበቷ ‹‹አመሰግ…ና..ለው›› አለች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ራሄል ሰዓቷን ለማየት በድብቅ የሸሚዟን እጅጌ ወደላይ ሰብሰብ አደረገችና ተመለከተች። ለመሰናበት ካሰበችው ጊዜ በላይ እየወሰደባት ነው፡፡በቀራት ደቂቃ ቀጠሮው ቦታ ለመድረስ የመኪናዋን ፍጥነት ከተገቢው በላይ ለመልቅ ልትገደድ እንደምትችል አሰበች፡፡የተጨናነቀ ትራፊክ እንዳያጋጥማት እየተመኘች ሸሚዞን ወደ ቦታው መለሰች፡፡ድንገት ዶ/ሩ በግማሽ ፈገግታ በትኩረት ሲመለከታት ያዘችው። ራሄል ይህን አልለመደችም። አብዛኞቹ ወንዶች ከእሷ ጋር እንዲህ አይነት የዓይን ጫወታ መጫወት አይደፍሩም፡፡
አባቷ ፀጋን በእቅፋቸው ይዘው እያጫወታት ነው‹‹አይዞሽ ልጄ ..ትደርሺያለሽ. .አትጨናነቂ…ሁሉነገር እግዚያብሄር ከፈቀደ ይሆናል…ካልፈቀደ ደግሞ ምንም ብትለፊ የቱንም ያህል ብትጥሪ አይሆንም››የሚል ምክር አከሉበት፡፡
የአባቷን ስብከት ውጦ ለመቀበል ትዕግሥት አጣች፡፡ ወዲያው ደግሞ እሳቸው እንደሚያምኑት ማመን ባለመቻሏ እፍረት ተሰማት። አባቷ በእምነታቸው ቅን ሰው ናቸው። እሳቸው በዚያ መጠን በእግዚያብሄር እያመኑ መቀጠላቸው እሷን ሊያበሳጫት አይገባም ነበር፡፡ እንዲያውም እሷም እንደእሳቸው በአምላክ ላይ ያላትን እምነት ለመጋራት የምትመኝበት ጊዜ አልፎ አልፎ ነበር። ግን ማድረግ አልቻለችም፡፡
ለአባቷ መልስ መስጠቱን ተወችውና እይታዋን ወደ ዶ/ሩ አዞረች፡፡እጆቹን ቁልቁል እያየ ነበር፣ የአንዱን እጁን ጣቶች ወደ ደረቱ ወሰደ ፤ከዛ በኋላ ነበር ከክርኑ አንጓ እስከ አውራ ጣት ግርጌ ድረስ የሚሄድ ረዣዥም የተሰነጠቀ ጠባሳ እንዳለበት ያስተዋለችው። በደንብ ያልተሰፋ ይመስል ነጭ እና የተቦጫጨቀ ሆኖ ይታይ ነበር። ሞተር ሳይክሉን ሲያበር ያገኘው አደጋ ይሆናል ስትል አሰበች ፡፡በዚያን ጊዜ ቀና ብሎ አያት።
‹‹ኬክሽ ይኸውልሽ ውዴ።››ወ.ሮ ትርሀስ አንድ መለስተኛ የታሸገ ካርቶን በሰማያዊ ፔስታል ውስጥ አድርገው አቀበሏት፡፡ ራሄል ፔስታሉን ተቀበለችና በእጇ እየመዘነች ‹‹ይህ ግማሹ ነው››አለች ።
‹‹ቀሪውን ደግሞ እኔና አባትሽ አንበላዋለን - ››
‹‹ለሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ምግቦቼ የቸኮሌት ኬክ እንደሆነ በምናቤ ሳስብ ደስታ ተሰማኝ ።››
‹‹ማር, እንዳታደርጊው››ወ.ሮ ትርሀስ ፊታቸውን በማኮሳተር ኬኩን መልሰው ሊወስድባት ሞከሩ፡፡
‹‹አይ, አታደርጊውም››ራሄል እናቷ እቃውን እንዳይነጥቋት እየተከላከለች ‹አትጨነቂ እኔ እየቀለድኩ ነው. ዛሬ ማታ አንድ ቁራጭ ከላዩ ላይ በላለትና የቀረውን ወደ ሥራ ቦታ እወስደዋለው፡፡እርግጠኛ ነኝ ሮቤል እና ሎዛ በዚህ ኬክ ላይ ይጣሉበታል.››
‹‹አዎ እንደዛ ነው ማድረግ ያለብሽ››
‹‹አሁን ሳሙኝ እና ብሄድ ይሻላል።››
ራሄል እናቷን በፍጥነት አቅፋ ሳመች እና ከአባቷ እና ከፀጋ ጋር ተመሳሳይ ነገር ለማድረግ ጎንበስ ብላ ሳመቻቸው።ከመሄዷ በፊት በዔሊያስ ላይ ዓይኗን ጣለች። እሱ በሁለት ሜትር ርቀት ላይ ነበር፣ ነገር ግን በዚያ ርቀት ላይ ቢሆንም ሰውነቷን የዳሰሳት አይነት ስሜት ነው የተሰማት።ወደ መኪናዋ ስትሄድ ስሜቷን ተናወጠ።
ስትመለስ ለወላጆቿ ሁሉን ነገር ግልጽ የምታደርግላቸው መስሏት ነበር። አስፈላጊው የእናት እና የሴት ልጅ ውይይት ጊዜ እንደደረሰ አውቃለች። በተቃራኒው ራሄል በአጀንዳው ላይ የሚቀጥለውን ንጥል ፋይል ስትከፍት ማዛጋት ጀመረች።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
አባቷ ፀጋን በእቅፋቸው ይዘው እያጫወታት ነው‹‹አይዞሽ ልጄ ..ትደርሺያለሽ. .አትጨናነቂ…ሁሉነገር እግዚያብሄር ከፈቀደ ይሆናል…ካልፈቀደ ደግሞ ምንም ብትለፊ የቱንም ያህል ብትጥሪ አይሆንም››የሚል ምክር አከሉበት፡፡
የአባቷን ስብከት ውጦ ለመቀበል ትዕግሥት አጣች፡፡ ወዲያው ደግሞ እሳቸው እንደሚያምኑት ማመን ባለመቻሏ እፍረት ተሰማት። አባቷ በእምነታቸው ቅን ሰው ናቸው። እሳቸው በዚያ መጠን በእግዚያብሄር እያመኑ መቀጠላቸው እሷን ሊያበሳጫት አይገባም ነበር፡፡ እንዲያውም እሷም እንደእሳቸው በአምላክ ላይ ያላትን እምነት ለመጋራት የምትመኝበት ጊዜ አልፎ አልፎ ነበር። ግን ማድረግ አልቻለችም፡፡
ለአባቷ መልስ መስጠቱን ተወችውና እይታዋን ወደ ዶ/ሩ አዞረች፡፡እጆቹን ቁልቁል እያየ ነበር፣ የአንዱን እጁን ጣቶች ወደ ደረቱ ወሰደ ፤ከዛ በኋላ ነበር ከክርኑ አንጓ እስከ አውራ ጣት ግርጌ ድረስ የሚሄድ ረዣዥም የተሰነጠቀ ጠባሳ እንዳለበት ያስተዋለችው። በደንብ ያልተሰፋ ይመስል ነጭ እና የተቦጫጨቀ ሆኖ ይታይ ነበር። ሞተር ሳይክሉን ሲያበር ያገኘው አደጋ ይሆናል ስትል አሰበች ፡፡በዚያን ጊዜ ቀና ብሎ አያት።
‹‹ኬክሽ ይኸውልሽ ውዴ።››ወ.ሮ ትርሀስ አንድ መለስተኛ የታሸገ ካርቶን በሰማያዊ ፔስታል ውስጥ አድርገው አቀበሏት፡፡ ራሄል ፔስታሉን ተቀበለችና በእጇ እየመዘነች ‹‹ይህ ግማሹ ነው››አለች ።
‹‹ቀሪውን ደግሞ እኔና አባትሽ አንበላዋለን - ››
‹‹ለሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ምግቦቼ የቸኮሌት ኬክ እንደሆነ በምናቤ ሳስብ ደስታ ተሰማኝ ።››
‹‹ማር, እንዳታደርጊው››ወ.ሮ ትርሀስ ፊታቸውን በማኮሳተር ኬኩን መልሰው ሊወስድባት ሞከሩ፡፡
‹‹አይ, አታደርጊውም››ራሄል እናቷ እቃውን እንዳይነጥቋት እየተከላከለች ‹አትጨነቂ እኔ እየቀለድኩ ነው. ዛሬ ማታ አንድ ቁራጭ ከላዩ ላይ በላለትና የቀረውን ወደ ሥራ ቦታ እወስደዋለው፡፡እርግጠኛ ነኝ ሮቤል እና ሎዛ በዚህ ኬክ ላይ ይጣሉበታል.››
‹‹አዎ እንደዛ ነው ማድረግ ያለብሽ››
‹‹አሁን ሳሙኝ እና ብሄድ ይሻላል።››
ራሄል እናቷን በፍጥነት አቅፋ ሳመች እና ከአባቷ እና ከፀጋ ጋር ተመሳሳይ ነገር ለማድረግ ጎንበስ ብላ ሳመቻቸው።ከመሄዷ በፊት በዔሊያስ ላይ ዓይኗን ጣለች። እሱ በሁለት ሜትር ርቀት ላይ ነበር፣ ነገር ግን በዚያ ርቀት ላይ ቢሆንም ሰውነቷን የዳሰሳት አይነት ስሜት ነው የተሰማት።ወደ መኪናዋ ስትሄድ ስሜቷን ተናወጠ።
ስትመለስ ለወላጆቿ ሁሉን ነገር ግልጽ የምታደርግላቸው መስሏት ነበር። አስፈላጊው የእናት እና የሴት ልጅ ውይይት ጊዜ እንደደረሰ አውቃለች። በተቃራኒው ራሄል በአጀንዳው ላይ የሚቀጥለውን ንጥል ፋይል ስትከፍት ማዛጋት ጀመረች።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ደህና፣ በቃ ቻው፣ ከአንድ ፊዚዬቴራፒስት ጋር ቀጠሮ አለኝ እና ከዚያ በኋላ ዶ/ር ኤሊያስን አገኘዋለው። ሰላም እንዳልሽው ልንገረው?››እናቷ የማይበገሩ ነበሩ።
‹‹እናቴ የፈለግሽውን አድርጊ…. እወድሻለሁ።››
የእናቷ ድርጊት አንዳንድ ጊዜ እብድ ሲያደርጋት፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ እንድታፍር ያደርጋታል… እንደዛም ሆኖ ራሄል ወላጆቿን በጣም ትወዳለች።‹‹አንቺንም እወድሃሸለው ውዴ።››
ራሄል ስልኩን ዘግታ በሀሳብ ተዋጠች። ራሄል እናቷ ፀጋን በማደጎ ወደቤቷ ስያመጣት ውስጣዊ ስሜቷን እንደምታረካላቸው እና እሷ ላይ የሚያደርጉትን ትኩረት ይቀንሳሉ ብላ ገምታ ነበር ግን አሁን እንደምታየው ምንም የተቀየረ ነገር የለም፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronoseቀ
‹‹እናቴ የፈለግሽውን አድርጊ…. እወድሻለሁ።››
የእናቷ ድርጊት አንዳንድ ጊዜ እብድ ሲያደርጋት፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ እንድታፍር ያደርጋታል… እንደዛም ሆኖ ራሄል ወላጆቿን በጣም ትወዳለች።‹‹አንቺንም እወድሃሸለው ውዴ።››
ራሄል ስልኩን ዘግታ በሀሳብ ተዋጠች። ራሄል እናቷ ፀጋን በማደጎ ወደቤቷ ስያመጣት ውስጣዊ ስሜቷን እንደምታረካላቸው እና እሷ ላይ የሚያደርጉትን ትኩረት ይቀንሳሉ ብላ ገምታ ነበር ግን አሁን እንደምታየው ምንም የተቀየረ ነገር የለም፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronoseቀ
የራሄል ሆዷ ሲገለባበጥ ይታወቃታል እንደገና የማዞር ስሜት ተሰማት።ራሄል ፀጋ ከእጇ ሾልካ ከመውደቋ በፊት ‹‹እባክህ ልትወሰዳት ትችላለህ?››በማለት ወደ ዔሊያስ ገፋቻት፣ ዶ/ር ኤልያስ ግራ አጋቢ እይታ ካያት በኃላ ፀጋን ወሰዳት እና በቀላሉ ወደ እቅፍ አስገባት።ራሄል ወደ ዶ/ር ምንያህል ትኩረቷን ሰበሰበችና ‹‹ይቅርታ ስለ እናቴ እየነገርከን ነበር …ሙሉ በሙሉ የማገገም እድሏ ምን ያህል ነው?"ስትል ጠየቀችው፡፡መልሱን ለመስማት ግን ብርታቱ አልነበራትም፡፡
‹‹በጣም ጥሩ የሚባል ነው:፡፡እርግጥ እንደእሷቸው ብርታትና ጥረት ይወሰናል…ቢሆንም ጊዜ ይወሳዳል እንጂ መዳናቸው አይቀርም፡፡››
‹‹ምን ያህል ጊዜ በሆስፒታል የምትቆይ ይመስልሀል?››አቶ ቸርነት ጠየቁት፡፡
‹‹ከሦስት እስከ አራት ሳምንታት ገደማ ምን አልባትም ከወር በላይ የግድ በሆስፒታል መቆየት አለባቸው…ከዛ በኃላ ያለውን ህክምና ምን አልባት እቤታቸው ሆነው የሚከታተሉበት መንገድ እናመቻች ይሆናል፡፡››
አቶ ቸርነት በቆሙበት አገጫቸውን በእጇቸው እያሻሹ፣ የቦዙ ዓይኖቻቸውን ግድግዳው ላይ ሰክተው በሀሳብ ጠፋ።ወደ ራሔል ተመለከቱ ‹‹ከእናትሽ ጋር ያን ያህል ረጅም ጊዜ መለየት አልችልም..አብሬት እዚህ ምቆየው እኔ ነኝ›› አሉ፡፡
‹‹አውቃለሁ አባዬ›› እጇቸውን ያዘችና ጨመቀቻቸው።
‹‹እና ስለ ፀጋስ?››አባቷ በጭንቀት እና ግራ በመጋባት ጠየቁ።
ዶ/ር ምንያህል ዔሊያስን ተመለከተ። ‹‹ዶክተር ዓሊ የቀሩትን ጥያቄዎችችሁን ሊመልስላችሁ ይችላል ብዬ አስባለሁ. አሁን ወደ ባለቤቶት ሄጄ አንዳንድ ምርመራዎችን ማድረግ አለብኝ፡፡››ብሎ ወጥቶ ሄደ፡፡
‹‹አስደሳች ዜና ስለሌለኝ አዝናለሁ፣ ግን ደግሞ ከዚህም የከፋ ጉዳት ስላልደረሰባቸው ልናመሰግነው ይገባል።››ኤልያስ ነው ተናጋሪው፡፡
አቶ ቸርነት በኤልያስ ሀሳብ በመስማማት ‹‹ለቸሩ ጌታ ምስጋና ይድረሰው ››ሲሉ ተናገረሩ፡፡
‹‹ፀጋን ከእኛ ጋር እዚህ መሆን ትችላለች?›› አቶ ቸርነት ዶ/ር ኤሊያስን ጠየቁት፡፡
ኤልያስ ራሱን በአሉታ ነቀነቀ። ‹‹አይ እሷ እቤት መሆን ነው ያለባት … ።›› አለና ወደ ራሔል ተመለከተ፣ ከዚያም ወደ አቶ ቸርነት ተመለሰ። ‹‹እናትሽን ለመርዳት አባትሽ ሙሉ ትኩረታቸውን እሷቸው ላይ ማድረግ አለባቸው… እና ለፀጋ ጤና ደግሞ በዚህ ሁኔታ ውስጥ መገኘት ጥሩ ውጤት አያመጣም።››
‹‹ደህና, ስለ ትንሹ ልጃችን የሆነ ውሳኔ መወሰን እንዳለብኝ ይሰማኛል.››እጇቸውን ራሰ በራ ጭንቅላታቸው ላይ አሳርፈው ወደ ራሄል ዞሩና ፈገግ አሉ‹‹ራሄል፣ ማሬ፣ ፀጋን መንከባከብ ትችያለሽ?››ሲሉ ጠየቁ፡፡
‹‹እኔ? ፀጋን መንከባከብ?››የራሄል ድንጋጤ አስፈሪ ነበር፡፡
እጆቿን እርስ በርሳቸው አቆላለፈች….‹‹ግን ብዙ ስራ መስራት አለብኝ … ማለቴ ፀጋ የምትፈልገውን ያህል ጊዜ አብሬያት ለማሳለፍ እንደምችል እርግጠኛ አይደለሁም›› ራሄል ተርበተበተች፡፡ አቶ ቸርነት ተነፈሱ።
‹‹ሞግዚት እቀጥርላት ነበር፣ ግን እንደምታውቂው እሷ ከአዲስ ሰው ጋር በቶሎ መልመድ አትችልም…በዛ ላይ ትእግስት ኖሮት እሷን በስርዓቱ የሚንከባከብ ሰው ለማግኘት ይከብዳል….ቤት ካሉት ሰራኞች ጋር እንኳን ያላትን ግንኙነት የምታውቂው ነው››በማለት ያሳሰባቸውን ነገር በዝርዝር አስረዷት፡፡
ውይይታቸውን እና በአባትና ልጅ መሀከል የተፈጠረውን ውጥረት በትኩረት ሲከታተል የነበረው ዶ/ር ኤልያስ ሌላ አማራጭ ፕሮፖዛል ሊያቀርብ ሲዘጋጅ ድንገት ራሄል እጇን በአባቷ ትከሻ ላይ አድርጋ ፈገግ በማለት‹‹ ያልኩት የስራ ጫና እንዳለ ቢሆንም ..ነገር ግን ፀጋ እህቴ ነች። ለእሷ ቅድሚያ መስጠት እንዳለብኝ እገነዘባለው…እና አባዬ አንተ ምንም አታስብ ለእሷ አስፈላጊውን እንክብካቤ እንደማደርግላት አረጋግጥልሀለው።››ስትል ሁለቱም ባልጠበቁት ወኔና ቁርጠኝነት ቃል በመግባት አስደመመቻቸው፡፡
አቶ ቸርነትም ትልቋን ሴት ልጇቸውን በፍቅር ትከሻዋን መታ መታ እያደረጉ ‹‹እናመሰግናለን ውዴ››ሲሉ አመሰገኗት ። ወደ ፀጋ ዞረው አቀፏትና‹‹ ከእህቷ ጋር ከመሄዷ በፊት እናቷን እንድታይ ማድረግ እችላለሁ?›› ሲል ደ/ር ዔሊያስን ጠየቁት።
ዔሊ መጋረጃውን ወደ ጎን ያዘና ‹‹ምን አልባት የመድሀኒቱ ተፅዕኖ ማንንም እንዳይለዩ ሊያደርጋቸው ይችላል ግን መሞከር እንችላለን።››
አቶ ቸርነት ፀጋን ይዘው ወደባለቤታቸው ክፍል ገቡ ፣ ራሄል ተከትላቸው ልትሄድ ስትል ዔሊ ትከሻዋን ያዘና አስቆማት። ወደ ኋላ ተመለሰች። ኮስተርተር አለችበት፡፡
‹‹ለአንድ አፍታ ላናግርሽ ፈልጌ ነበር››አለ ። ራሄል ወደ አባቷ ተመለከተች፣ ከዚያም ወደኃላ ቀረችና ‹‹ እሺ ይቻላል፡፡›› አለችው፡፡
‹‹ፀጋን መንከባከብ የሚከብድሽ ከሆነ ለአንቺ አማራጭ እንደማገኝልሽ እርግጠኛ ነኝ።››አላት፡፡
ራሄል አይኗ ጠበበ። ‹‹አማራጭ አያስፈልገኝም… እህቴ ነች። እሷን በጥንቃቄ መንከባከብና መጠበቅ እችላለሁ።››በንግግሯ ውስጥ ያለውን እርግጠኝነት አስገረመው።
በአስተያየቱ በእሷ እርግጠኛ እንዳልሆነ ተረዳች‹‹አውቃለው…ከዚህ በፊት ልጅ ተንከባክቤ አላውቅም፣ ግን...››በራስ የመተማመን አቅሟ ለአፍታ ቢሆን ሲወርድ ታወቃት። ‹‹ይህን አደርጋለሁ››
‹‹ጥሩ እንደምታደርጊው እርግጠኛ ነኝ ..ወደ ቢሮዬ ለመምጣት ፈቃደኛ ከሆንሽ የሚያስፈልጉሽን መረጃ ልሰጥሽ እችላለሁ›› አላት፡፡
‹‹እሺ››አለችው።
ዔሊያስ የትንሿ ልጅ ጤንነትን በቅርበት የመከታተል ሞያዊም ሆነ ሞራላዊ ግዴታ እንዳለበት ያውቃል። ለዚች ሴት ኩራት ሲባል ያቺ ሚስኪን ልጅ እንድትሰቃይ አይፈቅድም።
‹ከሃያ ደቂቃ በኋላ ቢሮዬ እንገናኝ።››
በእሺታ ራሷን ነቀነቀች፣ ከዚያም አልፋው ጥላው ሄደች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹በጣም ጥሩ የሚባል ነው:፡፡እርግጥ እንደእሷቸው ብርታትና ጥረት ይወሰናል…ቢሆንም ጊዜ ይወሳዳል እንጂ መዳናቸው አይቀርም፡፡››
‹‹ምን ያህል ጊዜ በሆስፒታል የምትቆይ ይመስልሀል?››አቶ ቸርነት ጠየቁት፡፡
‹‹ከሦስት እስከ አራት ሳምንታት ገደማ ምን አልባትም ከወር በላይ የግድ በሆስፒታል መቆየት አለባቸው…ከዛ በኃላ ያለውን ህክምና ምን አልባት እቤታቸው ሆነው የሚከታተሉበት መንገድ እናመቻች ይሆናል፡፡››
አቶ ቸርነት በቆሙበት አገጫቸውን በእጇቸው እያሻሹ፣ የቦዙ ዓይኖቻቸውን ግድግዳው ላይ ሰክተው በሀሳብ ጠፋ።ወደ ራሔል ተመለከቱ ‹‹ከእናትሽ ጋር ያን ያህል ረጅም ጊዜ መለየት አልችልም..አብሬት እዚህ ምቆየው እኔ ነኝ›› አሉ፡፡
‹‹አውቃለሁ አባዬ›› እጇቸውን ያዘችና ጨመቀቻቸው።
‹‹እና ስለ ፀጋስ?››አባቷ በጭንቀት እና ግራ በመጋባት ጠየቁ።
ዶ/ር ምንያህል ዔሊያስን ተመለከተ። ‹‹ዶክተር ዓሊ የቀሩትን ጥያቄዎችችሁን ሊመልስላችሁ ይችላል ብዬ አስባለሁ. አሁን ወደ ባለቤቶት ሄጄ አንዳንድ ምርመራዎችን ማድረግ አለብኝ፡፡››ብሎ ወጥቶ ሄደ፡፡
‹‹አስደሳች ዜና ስለሌለኝ አዝናለሁ፣ ግን ደግሞ ከዚህም የከፋ ጉዳት ስላልደረሰባቸው ልናመሰግነው ይገባል።››ኤልያስ ነው ተናጋሪው፡፡
አቶ ቸርነት በኤልያስ ሀሳብ በመስማማት ‹‹ለቸሩ ጌታ ምስጋና ይድረሰው ››ሲሉ ተናገረሩ፡፡
‹‹ፀጋን ከእኛ ጋር እዚህ መሆን ትችላለች?›› አቶ ቸርነት ዶ/ር ኤሊያስን ጠየቁት፡፡
ኤልያስ ራሱን በአሉታ ነቀነቀ። ‹‹አይ እሷ እቤት መሆን ነው ያለባት … ።›› አለና ወደ ራሔል ተመለከተ፣ ከዚያም ወደ አቶ ቸርነት ተመለሰ። ‹‹እናትሽን ለመርዳት አባትሽ ሙሉ ትኩረታቸውን እሷቸው ላይ ማድረግ አለባቸው… እና ለፀጋ ጤና ደግሞ በዚህ ሁኔታ ውስጥ መገኘት ጥሩ ውጤት አያመጣም።››
‹‹ደህና, ስለ ትንሹ ልጃችን የሆነ ውሳኔ መወሰን እንዳለብኝ ይሰማኛል.››እጇቸውን ራሰ በራ ጭንቅላታቸው ላይ አሳርፈው ወደ ራሄል ዞሩና ፈገግ አሉ‹‹ራሄል፣ ማሬ፣ ፀጋን መንከባከብ ትችያለሽ?››ሲሉ ጠየቁ፡፡
‹‹እኔ? ፀጋን መንከባከብ?››የራሄል ድንጋጤ አስፈሪ ነበር፡፡
እጆቿን እርስ በርሳቸው አቆላለፈች….‹‹ግን ብዙ ስራ መስራት አለብኝ … ማለቴ ፀጋ የምትፈልገውን ያህል ጊዜ አብሬያት ለማሳለፍ እንደምችል እርግጠኛ አይደለሁም›› ራሄል ተርበተበተች፡፡ አቶ ቸርነት ተነፈሱ።
‹‹ሞግዚት እቀጥርላት ነበር፣ ግን እንደምታውቂው እሷ ከአዲስ ሰው ጋር በቶሎ መልመድ አትችልም…በዛ ላይ ትእግስት ኖሮት እሷን በስርዓቱ የሚንከባከብ ሰው ለማግኘት ይከብዳል….ቤት ካሉት ሰራኞች ጋር እንኳን ያላትን ግንኙነት የምታውቂው ነው››በማለት ያሳሰባቸውን ነገር በዝርዝር አስረዷት፡፡
ውይይታቸውን እና በአባትና ልጅ መሀከል የተፈጠረውን ውጥረት በትኩረት ሲከታተል የነበረው ዶ/ር ኤልያስ ሌላ አማራጭ ፕሮፖዛል ሊያቀርብ ሲዘጋጅ ድንገት ራሄል እጇን በአባቷ ትከሻ ላይ አድርጋ ፈገግ በማለት‹‹ ያልኩት የስራ ጫና እንዳለ ቢሆንም ..ነገር ግን ፀጋ እህቴ ነች። ለእሷ ቅድሚያ መስጠት እንዳለብኝ እገነዘባለው…እና አባዬ አንተ ምንም አታስብ ለእሷ አስፈላጊውን እንክብካቤ እንደማደርግላት አረጋግጥልሀለው።››ስትል ሁለቱም ባልጠበቁት ወኔና ቁርጠኝነት ቃል በመግባት አስደመመቻቸው፡፡
አቶ ቸርነትም ትልቋን ሴት ልጇቸውን በፍቅር ትከሻዋን መታ መታ እያደረጉ ‹‹እናመሰግናለን ውዴ››ሲሉ አመሰገኗት ። ወደ ፀጋ ዞረው አቀፏትና‹‹ ከእህቷ ጋር ከመሄዷ በፊት እናቷን እንድታይ ማድረግ እችላለሁ?›› ሲል ደ/ር ዔሊያስን ጠየቁት።
ዔሊ መጋረጃውን ወደ ጎን ያዘና ‹‹ምን አልባት የመድሀኒቱ ተፅዕኖ ማንንም እንዳይለዩ ሊያደርጋቸው ይችላል ግን መሞከር እንችላለን።››
አቶ ቸርነት ፀጋን ይዘው ወደባለቤታቸው ክፍል ገቡ ፣ ራሄል ተከትላቸው ልትሄድ ስትል ዔሊ ትከሻዋን ያዘና አስቆማት። ወደ ኋላ ተመለሰች። ኮስተርተር አለችበት፡፡
‹‹ለአንድ አፍታ ላናግርሽ ፈልጌ ነበር››አለ ። ራሄል ወደ አባቷ ተመለከተች፣ ከዚያም ወደኃላ ቀረችና ‹‹ እሺ ይቻላል፡፡›› አለችው፡፡
‹‹ፀጋን መንከባከብ የሚከብድሽ ከሆነ ለአንቺ አማራጭ እንደማገኝልሽ እርግጠኛ ነኝ።››አላት፡፡
ራሄል አይኗ ጠበበ። ‹‹አማራጭ አያስፈልገኝም… እህቴ ነች። እሷን በጥንቃቄ መንከባከብና መጠበቅ እችላለሁ።››በንግግሯ ውስጥ ያለውን እርግጠኝነት አስገረመው።
በአስተያየቱ በእሷ እርግጠኛ እንዳልሆነ ተረዳች‹‹አውቃለው…ከዚህ በፊት ልጅ ተንከባክቤ አላውቅም፣ ግን...››በራስ የመተማመን አቅሟ ለአፍታ ቢሆን ሲወርድ ታወቃት። ‹‹ይህን አደርጋለሁ››
‹‹ጥሩ እንደምታደርጊው እርግጠኛ ነኝ ..ወደ ቢሮዬ ለመምጣት ፈቃደኛ ከሆንሽ የሚያስፈልጉሽን መረጃ ልሰጥሽ እችላለሁ›› አላት፡፡
‹‹እሺ››አለችው።
ዔሊያስ የትንሿ ልጅ ጤንነትን በቅርበት የመከታተል ሞያዊም ሆነ ሞራላዊ ግዴታ እንዳለበት ያውቃል። ለዚች ሴት ኩራት ሲባል ያቺ ሚስኪን ልጅ እንድትሰቃይ አይፈቅድም።
‹ከሃያ ደቂቃ በኋላ ቢሮዬ እንገናኝ።››
በእሺታ ራሷን ነቀነቀች፣ ከዚያም አልፋው ጥላው ሄደች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ለጊዜህ አመሰግናለሁ፣ ዶ/ር ኤሊያስ እንደምንገናኝ እርግጠኛ ነኝ።››አለችው፡፡
ዔሊያስም በሩን ሊከፍትላት በጠረጴዛው ዙሪያ ዞሮ ተራመደ..
ራሄል ስለጸጋ የጤና ችግር የሰማችው ነገር አእምሮዋ ሊሸከም ከሚችለው በላይ ነው የሆነባት፡፡እንዴት እንደምትወጣውም መገመት አልቻለችም፡፡
ዓሊ ከዚህ በፊት በግዴለሽነት የፍቅር ግንኙነት ቢጀምርም፣ ዘላቂነት ላለው ግንኙነት ግን ዝግጁ ሀኖ አያውቅም ነበር ። አሁንም እንደ ራሄል ካለች ሴት ጋር ተመሳሳዩን ማድረግ እንደማይችል ያውቃል፡፡ እሷ ሌሎች ምታስቀድማቸው ጉዳዮች እንዳሏት ተረድቷል, እርግጥ ቤተሰቦቿ ከእሱ ጋር እንዳትገናኝ ተስፋ እንዳደረጉ ያውቃል፡፡ በዋነኛነት የእሱን ጀርባ ምን እንደሆነ ባለማወቃቸው ነው። ወላጆቹን ማንነት ቢያውቁ እንደዛ እንደማያስብ እርግጠኛ ነው፡፡ ኮፍያውን ይዞ ቢሮውን ለቆ ወደ ቤቱ አመራ።
ወደ ቤቱ ሲገባ ስልኩ እየጮኸ ነበር እና የጥሪ ማሳያውን በጨረፍታ ተመለከተ ፈገግ አለና አነሳው።‹‹ሄይ እናቴ እንዴት ነሽ?›› ስልኩን በትከሻውና በጆሮው መካከል አድርጎ ጠየቀ። እናቱ የቤቱን ሁኔታ ማየት እንደማትችል ቢያውቅም የጥፋተኝነት ስሜት ተሰምቶታል።
‹‹ደህና ነኝ። ጧት የት ነበርክ?›› አሳዳጊ እናቱ ጠየቀችው፡፡ ‹‹ሁለት ጊዜ ሞክሬልህ ነበር.›› በድምጿ ውስጥ የስጋት ስሜት ይነበባል ፣ ይህም ዔሊን የበለጠ የጥፋተኝነት ስሜት›› እንዲሰማው አድርጎታል።
‹‹ የእረፍት ቀኔ ነበር ..ግን ሆስፒታል ድንገተኛ ተደወለልኝና ስራ ገባው…ገና በር ከፍቼ ስገባ ነው የደወልሺልኝ.››
‹‹አንተም ሆንክ ቢኒ ቤተክርስቲያን ትመጣላችሁ ብዬ ጠብቄ ነበር..አንተስ እሺ ስራ ላይ ነኝ አልክ… የእሱስ ሰበብ ምንድነው?››
ሰበቡን ያውቃል..እሱ ብቻ ሳይሆን አሳዳጊ እናቱም ጭምር ለምን በቤተክርስቲያን መሄድ እንዳቆመ በደንብ ያውቃሉ..እሱ እንኳን ድሮም ለቤተክርስቲያን እስከዚህም ነበር ወንድሙ ግን ባለቤቱ በአንድሳምንት በሽታ ታማ ሳይታሰብ እስክትሞትበት ድረስ በጣም አካራሪ የሚባል ሀይማኖተኛ ሰው ነበር…ከዛ በኋላ ግን ቀስ በቀስ እግሩን ከቤተክርስቲያን ልቡን ደግሞ ከእግዚያብሄር ሰበሰበ…..በዚህ ጉዳይ ከራሄል ጋር ተመሳሳይ ታሪክ እንዳላቸው ያውቃል…አሁን ግን ይህንን የወንድሙን ጉዳይ ከእናቱ ጋር አንስቶ መጨቃጨቅ ስላልፈለገ በዝምታ ዘለለው
እሱ ከአሳዳጊ ወላጆቹ ጋር የነበረው ዝምድና ሁል ጊዜ ወጣ ገባ ያለው ነበር ። አሳዳጊዎቹ ከእሱ ይልቅ ከቢኒያም ጋር ንፁህ በፍቅር የተሞላ የወላጅ እና የልጅ ግንኙነት ነው ያላቸው፡፡ እሱ ግን ስለ ስጋ ወላጆቹ ማወቅ ይፈልግ ስለነበር ብዙ ጊዜ ባየተዋርነት ይሰማው ነበርና እቤት ውስጥ በራሱ ችግር ይፈጥራ ል… ስለወላጆቹ የሚያውቁትን እንዲነግሩት ያስቸግራቸው ነበር ..እነሱ ግን ምንም ሊነግሩት አልቻሉም።
ባለፈው ዓመት እሱ እና ቢንያም የወላጆቻቸውን ቤት እያፀዱ ሳለ በሰገነት ላይ የፎቶ ሳጥን አገኘ. እነዛን ፎቶዎች ከዚህ በፊት አይቷቸው አያውቅም ነበር ፡ የእሱ የስጋ ወላጆቹ ነበሩ። አሳዳጊዎቹ እሱን ከማደጎ ቤት በተረከቡት ጊዜ ፎቶውንም አብረው ነበር የተረከቡት… ከዛ ግን አርቀው አስቀመጡና ረሱት ፡፡
‹‹ወደ ሆስፒታል እንደተጠራህ ተናግረሃል›› ስትል እናቱ ተናገረች። ‹‹በጣም ከባድ ነገር እንዳልሆነ ተስፋ አደርጋለሁ.››ዔሊ ራሔልን እና ጸጋን አሰበ እና ግንባሩን በጣቱ አሻሸ።
‹‹ከታካሚዬ አንዷ ወደቀች፣ ግን ደህና ነች፣ አንቺ እና አባ እንዴት ናችሁ?››
‹‹ደህና ነን ፡ ግን አንዳንድ ጊዜ መጥተን አንተን እና ቢኒን ቤቱን እንደትጨረሱት ልንረዳችሁ እንፈልግ ነበር።››
‹‹እሺ እማማ፣ አንቺና አባባ በዚህ ጉዳይ ላይ እንድትጨናነቁ አልፈልግም። ››
የእናቱ ዝምታ ሌላ የጥፋተኝነት ስሜት ፈጠረ።
ተሰናበታቸውና እና ስልኩን ዘጋው፡፡
በዚህ ቤት ጉዳይ ወላጆቹንም ሆነ ወንድሙ ቢኒያምን ብዙ ማስቸገር አይፈልግም፡፡
- ይህንን ቤት መስራት መጀመሩ ለእሱ ትልቅ ስኬት ነው ፣ በሕይወት ዘመኑ ሁሉ የራሱን ቦታ ይፈልግ ነበር ፡፡ እራሱን የሚገነባበት ቦታ። ይህንን ለአሳዳጊ ወላጆቹ በቀላሉ ማስረዳት የሚችለው ነገር አልነበረም፣ ። ገና ወንደላጤነቱን ሳያጣጥም ብድር ውስጥ ገብቶ እቤት ወደመገንባት ውስጥ የገባበትን ምክንያት ቢኒያም እንኳን አልተረዳውም።ምክንያቱም ወንድሙ እንደ እሱ ስለ ስጋ ወላጅቹ ምንም አይነት ትዝታ አልነበረውም። ለእሱ አሳዳጊ ወላጆቹ የስጋ ወላጆቹ እንደሆኑ ነው የሚሰማውም…የሚያምነውም፡፡
እርግጥ ኤልያስም አሳዳጊ ወላጆቹን ይወዳል ፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ከእነሱ ጋር ለመኖር ወደቤታቸው ሲወስዱት የስጋ ወላጆቹን ትዝታዎች በጀርባው አዝሎ ስለነበረ በተለየ ሁኔታ በጣም ያስቸግራቸው ነበር፡፡ በዚህም የተነሳ ስለ ወላጆቹ በጭራሽ ማውራት አቆሙ፡፡ ኤሊ የዛሬ አመት ፎቶዎቹን እስኪያገኝ ድረስ ይህን ተቀብሎ ነበር።አሁን .የፎቶ ሣጥኑን ወደቤቱ አምጥቶታል እነኚያ ሰዎች እነማን እንደሆኑ ለማወቅ ሙከራ ላይ ነው፡፡ ህይወት የሰጡት ወደዚህ ምድር ጎትተው ያመጡት፤እነዛን የመጀመሪያዎቹን ጥቂት የህፃንነት አመታትን ይንከባከቡት የነበሩትን ሰዎች ማነነት የማወቅ ጉጉት እያሰቃየው ነው።
ሳያውቅ እጁን አዞረና ጀርባ ላይ ያለውን ጠባሳ አሻሸው፣ከአደጋውን ያተረፈው ቅሪት ነው ።ስለ ፀጋ አሰበ። ገና ህፃን ስለሆነች ወደፊት ስለ እናቷ ምንም ትዝታ እንዳማይኖራት ተስፋ አደረገ ። ግን ቢያንስ ለእሷ እሱ አለላት..እናቷ ምን አይነት ሰው እንደሆነች….ስለደግነቷ..ስለውበቷ እና ስለአስቂኝ ጫወታዋ …በዝርዝር ሊነግራት ይችላል፡፡ከፈለገችም…አሁን በህይወት ስለሌሉት አያቶቹም ጭምር ሊነግራት ይችላል…ምክንያቱም የእናቷ የፅጌረዳን እናትና አባት ከልጅነቱ ጀምሮ በደንብ ያውቃቸዋል…ፅጌረዳ ተከትሎ ብዙ ጊዜ እቤታቸው የመመላለስ እድል ነበረው..ደሆች ቢሆኑም ልበ ቀና መልካም ሰዎች ነበሩ…ይሄንን ሁሉ ሊያስረዳት ይችላል..ለእሱ ግን እንደዚህ አይነት ስለዋላጆቹ ጥቂት እንኳን አውቃለው የሚል ሰው የማግኘት እድል የለውም፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ዔሊያስም በሩን ሊከፍትላት በጠረጴዛው ዙሪያ ዞሮ ተራመደ..
ራሄል ስለጸጋ የጤና ችግር የሰማችው ነገር አእምሮዋ ሊሸከም ከሚችለው በላይ ነው የሆነባት፡፡እንዴት እንደምትወጣውም መገመት አልቻለችም፡፡
ዓሊ ከዚህ በፊት በግዴለሽነት የፍቅር ግንኙነት ቢጀምርም፣ ዘላቂነት ላለው ግንኙነት ግን ዝግጁ ሀኖ አያውቅም ነበር ። አሁንም እንደ ራሄል ካለች ሴት ጋር ተመሳሳዩን ማድረግ እንደማይችል ያውቃል፡፡ እሷ ሌሎች ምታስቀድማቸው ጉዳዮች እንዳሏት ተረድቷል, እርግጥ ቤተሰቦቿ ከእሱ ጋር እንዳትገናኝ ተስፋ እንዳደረጉ ያውቃል፡፡ በዋነኛነት የእሱን ጀርባ ምን እንደሆነ ባለማወቃቸው ነው። ወላጆቹን ማንነት ቢያውቁ እንደዛ እንደማያስብ እርግጠኛ ነው፡፡ ኮፍያውን ይዞ ቢሮውን ለቆ ወደ ቤቱ አመራ።
ወደ ቤቱ ሲገባ ስልኩ እየጮኸ ነበር እና የጥሪ ማሳያውን በጨረፍታ ተመለከተ ፈገግ አለና አነሳው።‹‹ሄይ እናቴ እንዴት ነሽ?›› ስልኩን በትከሻውና በጆሮው መካከል አድርጎ ጠየቀ። እናቱ የቤቱን ሁኔታ ማየት እንደማትችል ቢያውቅም የጥፋተኝነት ስሜት ተሰምቶታል።
‹‹ደህና ነኝ። ጧት የት ነበርክ?›› አሳዳጊ እናቱ ጠየቀችው፡፡ ‹‹ሁለት ጊዜ ሞክሬልህ ነበር.›› በድምጿ ውስጥ የስጋት ስሜት ይነበባል ፣ ይህም ዔሊን የበለጠ የጥፋተኝነት ስሜት›› እንዲሰማው አድርጎታል።
‹‹ የእረፍት ቀኔ ነበር ..ግን ሆስፒታል ድንገተኛ ተደወለልኝና ስራ ገባው…ገና በር ከፍቼ ስገባ ነው የደወልሺልኝ.››
‹‹አንተም ሆንክ ቢኒ ቤተክርስቲያን ትመጣላችሁ ብዬ ጠብቄ ነበር..አንተስ እሺ ስራ ላይ ነኝ አልክ… የእሱስ ሰበብ ምንድነው?››
ሰበቡን ያውቃል..እሱ ብቻ ሳይሆን አሳዳጊ እናቱም ጭምር ለምን በቤተክርስቲያን መሄድ እንዳቆመ በደንብ ያውቃሉ..እሱ እንኳን ድሮም ለቤተክርስቲያን እስከዚህም ነበር ወንድሙ ግን ባለቤቱ በአንድሳምንት በሽታ ታማ ሳይታሰብ እስክትሞትበት ድረስ በጣም አካራሪ የሚባል ሀይማኖተኛ ሰው ነበር…ከዛ በኋላ ግን ቀስ በቀስ እግሩን ከቤተክርስቲያን ልቡን ደግሞ ከእግዚያብሄር ሰበሰበ…..በዚህ ጉዳይ ከራሄል ጋር ተመሳሳይ ታሪክ እንዳላቸው ያውቃል…አሁን ግን ይህንን የወንድሙን ጉዳይ ከእናቱ ጋር አንስቶ መጨቃጨቅ ስላልፈለገ በዝምታ ዘለለው
እሱ ከአሳዳጊ ወላጆቹ ጋር የነበረው ዝምድና ሁል ጊዜ ወጣ ገባ ያለው ነበር ። አሳዳጊዎቹ ከእሱ ይልቅ ከቢኒያም ጋር ንፁህ በፍቅር የተሞላ የወላጅ እና የልጅ ግንኙነት ነው ያላቸው፡፡ እሱ ግን ስለ ስጋ ወላጆቹ ማወቅ ይፈልግ ስለነበር ብዙ ጊዜ ባየተዋርነት ይሰማው ነበርና እቤት ውስጥ በራሱ ችግር ይፈጥራ ል… ስለወላጆቹ የሚያውቁትን እንዲነግሩት ያስቸግራቸው ነበር ..እነሱ ግን ምንም ሊነግሩት አልቻሉም።
ባለፈው ዓመት እሱ እና ቢንያም የወላጆቻቸውን ቤት እያፀዱ ሳለ በሰገነት ላይ የፎቶ ሳጥን አገኘ. እነዛን ፎቶዎች ከዚህ በፊት አይቷቸው አያውቅም ነበር ፡ የእሱ የስጋ ወላጆቹ ነበሩ። አሳዳጊዎቹ እሱን ከማደጎ ቤት በተረከቡት ጊዜ ፎቶውንም አብረው ነበር የተረከቡት… ከዛ ግን አርቀው አስቀመጡና ረሱት ፡፡
‹‹ወደ ሆስፒታል እንደተጠራህ ተናግረሃል›› ስትል እናቱ ተናገረች። ‹‹በጣም ከባድ ነገር እንዳልሆነ ተስፋ አደርጋለሁ.››ዔሊ ራሔልን እና ጸጋን አሰበ እና ግንባሩን በጣቱ አሻሸ።
‹‹ከታካሚዬ አንዷ ወደቀች፣ ግን ደህና ነች፣ አንቺ እና አባ እንዴት ናችሁ?››
‹‹ደህና ነን ፡ ግን አንዳንድ ጊዜ መጥተን አንተን እና ቢኒን ቤቱን እንደትጨረሱት ልንረዳችሁ እንፈልግ ነበር።››
‹‹እሺ እማማ፣ አንቺና አባባ በዚህ ጉዳይ ላይ እንድትጨናነቁ አልፈልግም። ››
የእናቱ ዝምታ ሌላ የጥፋተኝነት ስሜት ፈጠረ።
ተሰናበታቸውና እና ስልኩን ዘጋው፡፡
በዚህ ቤት ጉዳይ ወላጆቹንም ሆነ ወንድሙ ቢኒያምን ብዙ ማስቸገር አይፈልግም፡፡
- ይህንን ቤት መስራት መጀመሩ ለእሱ ትልቅ ስኬት ነው ፣ በሕይወት ዘመኑ ሁሉ የራሱን ቦታ ይፈልግ ነበር ፡፡ እራሱን የሚገነባበት ቦታ። ይህንን ለአሳዳጊ ወላጆቹ በቀላሉ ማስረዳት የሚችለው ነገር አልነበረም፣ ። ገና ወንደላጤነቱን ሳያጣጥም ብድር ውስጥ ገብቶ እቤት ወደመገንባት ውስጥ የገባበትን ምክንያት ቢኒያም እንኳን አልተረዳውም።ምክንያቱም ወንድሙ እንደ እሱ ስለ ስጋ ወላጅቹ ምንም አይነት ትዝታ አልነበረውም። ለእሱ አሳዳጊ ወላጆቹ የስጋ ወላጆቹ እንደሆኑ ነው የሚሰማውም…የሚያምነውም፡፡
እርግጥ ኤልያስም አሳዳጊ ወላጆቹን ይወዳል ፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ከእነሱ ጋር ለመኖር ወደቤታቸው ሲወስዱት የስጋ ወላጆቹን ትዝታዎች በጀርባው አዝሎ ስለነበረ በተለየ ሁኔታ በጣም ያስቸግራቸው ነበር፡፡ በዚህም የተነሳ ስለ ወላጆቹ በጭራሽ ማውራት አቆሙ፡፡ ኤሊ የዛሬ አመት ፎቶዎቹን እስኪያገኝ ድረስ ይህን ተቀብሎ ነበር።አሁን .የፎቶ ሣጥኑን ወደቤቱ አምጥቶታል እነኚያ ሰዎች እነማን እንደሆኑ ለማወቅ ሙከራ ላይ ነው፡፡ ህይወት የሰጡት ወደዚህ ምድር ጎትተው ያመጡት፤እነዛን የመጀመሪያዎቹን ጥቂት የህፃንነት አመታትን ይንከባከቡት የነበሩትን ሰዎች ማነነት የማወቅ ጉጉት እያሰቃየው ነው።
ሳያውቅ እጁን አዞረና ጀርባ ላይ ያለውን ጠባሳ አሻሸው፣ከአደጋውን ያተረፈው ቅሪት ነው ።ስለ ፀጋ አሰበ። ገና ህፃን ስለሆነች ወደፊት ስለ እናቷ ምንም ትዝታ እንዳማይኖራት ተስፋ አደረገ ። ግን ቢያንስ ለእሷ እሱ አለላት..እናቷ ምን አይነት ሰው እንደሆነች….ስለደግነቷ..ስለውበቷ እና ስለአስቂኝ ጫወታዋ …በዝርዝር ሊነግራት ይችላል፡፡ከፈለገችም…አሁን በህይወት ስለሌሉት አያቶቹም ጭምር ሊነግራት ይችላል…ምክንያቱም የእናቷ የፅጌረዳን እናትና አባት ከልጅነቱ ጀምሮ በደንብ ያውቃቸዋል…ፅጌረዳ ተከትሎ ብዙ ጊዜ እቤታቸው የመመላለስ እድል ነበረው..ደሆች ቢሆኑም ልበ ቀና መልካም ሰዎች ነበሩ…ይሄንን ሁሉ ሊያስረዳት ይችላል..ለእሱ ግን እንደዚህ አይነት ስለዋላጆቹ ጥቂት እንኳን አውቃለው የሚል ሰው የማግኘት እድል የለውም፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
የራሄል ልብ በእፎይታ ተነፈሰ።አብሮት እየተራመደ ያለውን ተለማማጅ ዶ/ር ወደ ጎን ተመለከተው፣ እያወሩ ነበር ። ድንገት ዞር ሲል ከራሄል ጋር አይን ለአይን ተገጣጠሙ፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲገናኙ የተሰማትን አይነት ተመሳሳይ ምላሽ ተሰማት። ተንደርድሮ ወደእሷ መጣ፡፡
ከዚያም የፀጋን የህክምና ቻርት ላይ የሆነ ምልክት እያደረገች ወዳለችው ነርስ ተጠጋና ተመለከተ። ‹ታዲያ ችግሩ ምን ይመስላሻል ?›› ብሎ ጠየቀ ከራሄል ወደ ፀጋ ከዚያም ወደ ነርሷ ተመለከተ። ራሄል ‹‹ከፍኛ ትኩሳት አላት›› አለችው.
ነርሷ ‹‹አሁን የሙቀት መጠንዋን ወስጃለሁ….ትንሽ ከፍ ያለ ነው፣ ግን ምንም የሚያሳስብ ነገር የለም።››
ራሔል ነርሷ ላይ አፈጠጠች ፣ግራ ተጋባች፣ ከዚያም ወደ ዔሊ ተመለከተች። ‹‹ በጣም እኮ ነበር የምትሞቀው.››
ዔሊ ሰንጠረዡን ከነርሷ ተቀብሎ ተመለከተ እና እጁን በህፃኗ ግንባሩ ላይ አደረገ። ፀጋ በድንገት ሁሉም ነገር ደህና የሆነ ይመስል ፈገግ አለችለት‹‹አሁንም አንቲ ባዮቲኮችን እየሰጠሻት ነው?›››
‹‹አዎ ››
‹‹ደህና፣ እየሰሩ ያሉ ይመስላሉ፣ ግን ፈገግታዋ ጠፍቷል፣ የድምፁ ቃናዋም ተለውጣል፣ እሷን መናደድ የለባትም››
‹‹የምን መናደድ …ከሰአት በኋላ ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ልጆች ለመንከባከብ የተመሰከረለትን የመዋለ ሕጻናት አገኘሁ።እና እዛ ወሰድኳት..ከስራ ተመልሼ ልወስዳት ስሄድ ታማ አገኘኋት… እና አሁን የሚያስፈልገኝ በእሷ ላይ ያለውን ችግር እንድትነግሩኝ ነው።››
ዔሊያስ በትንሹ ተነፈሰ… ነገር ግን ዓይኖቿን ራሄል ላይ እያንከራተተች ወዳለችው ታዳጊ ልጅ ተመለከተ። የታችኛው ከንፈሯ ያብለጨልጭ ጀመር እና እንደገና ልታለቅስ ያሰበች ይመስላል ። ራሄል ጀርባዋን እየደባበሰች አባበለቻት፡፡
በወረቀት ላይ ማስታወሻዎችን እየጻፈ። ‹‹ደህና ነች..አዎ፣ የሙቀት መጠኑ በትንሹ ከፍ ብሏል፣ ግን ያ ስለተበሳጨች ሊሆን ይችላል። አንድ ጆሮዋ ትንሽ ቀላ ያለ ይመስላል፣ ነገር ግን ይህ በፀረ-ባዮቲክስ መድሀኒት ይወርዳል። መበሳጨት ከጀመረች ስጧት። የሙቀት መጠኗን መቆጣጠሪያ በእጅሽ ላይ ሊኖርሽ ይገባል.. የሚያስፈልጉሽን ነገሮች ዝርዝር ነገ እሰጥሻለሁ፤››አለና ወረቀቱን ከፓድ ላይ ቀዶ ዘረጋላት።ራሄል በድንገት ሞኝነት ተሰማት፣ነገር ግን ፀጋ ደህና መሆኗን በማወቋ እፎይታ አግኝታለች።
ወረቀቱን ወደ ቦርሳዋ እያስገባች‹‹ለምክርህ አመሰግናለሁ››አለችው
‹‹በዚህ ኢንፌክሽን ደረጃ ለማረጋገጥ ከነገ ወዲያ እሷን ማየት እፈልጋለሁ። ለአንቺ ስንት ሰዓት ይምችሻል?››በጥያቄው ስለተበሳጨች እኩለ ሌሊት ልትለው አሰበች. ፡፡
‹‹ለምን አንተ ቀጠሮ አትይዝልኝም እኔ ፕሮግራሜን ማሸጋሸግ እችላለው፡፡ ››አለችው፡፡
‹‹ቤት ላገኝሽ ካልቻልኩ… የት ላገኝሽ እችላለሁ?››
የቢሮ ቁጥሯን እና የሞባይል ስልኳን ሰጠችው።በስራ ቦታ ልታገኘኝ ካልቻልክ ለሎዛ መልእክት ተውልኝ። ሞባይል ስልኬ በአብዛኛው ክፍት ነው። በተጨማሪም የወላጆቼ ቁጥር አለህ። ››
የንዴት ፈገግታ አሳያት።‹‹እነዚህ ሁሉ ቁጥሮች አያስፈልጉኝም?››
በግማሽ ሰዓት ውስጥ ከወ.ሮ ላምሮት ጋር መገናኘት ነበረባት እና አሁን ለፀጋ የምትገዛቸው መድሀኒቶች አሉ..በዛ ላይ ምግቧንም መመገብ አለባት….በዚህ ሁኔታ ላይም እያለች ጥላት መሄድ አትችልም ፡፡ያላት ምርጫ ሴትዬዋን ይቅርታ ጠይቃ ሌላ ቀጠሮ ማስያዝ ነው፡፡
‹‹መሄድ አለብኝ››አለች.
‹‹ትሁትን ስላየህልኝ አመሰግናለሁ፣››አለችው በድጋሜ
‹‹ ከሁለት ቀናት በኋላ እንገናኝ።››አለና የድንገተኛ ክፍልን ለቅ ወጣ።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ከዚያም የፀጋን የህክምና ቻርት ላይ የሆነ ምልክት እያደረገች ወዳለችው ነርስ ተጠጋና ተመለከተ። ‹ታዲያ ችግሩ ምን ይመስላሻል ?›› ብሎ ጠየቀ ከራሄል ወደ ፀጋ ከዚያም ወደ ነርሷ ተመለከተ። ራሄል ‹‹ከፍኛ ትኩሳት አላት›› አለችው.
ነርሷ ‹‹አሁን የሙቀት መጠንዋን ወስጃለሁ….ትንሽ ከፍ ያለ ነው፣ ግን ምንም የሚያሳስብ ነገር የለም።››
ራሔል ነርሷ ላይ አፈጠጠች ፣ግራ ተጋባች፣ ከዚያም ወደ ዔሊ ተመለከተች። ‹‹ በጣም እኮ ነበር የምትሞቀው.››
ዔሊ ሰንጠረዡን ከነርሷ ተቀብሎ ተመለከተ እና እጁን በህፃኗ ግንባሩ ላይ አደረገ። ፀጋ በድንገት ሁሉም ነገር ደህና የሆነ ይመስል ፈገግ አለችለት‹‹አሁንም አንቲ ባዮቲኮችን እየሰጠሻት ነው?›››
‹‹አዎ ››
‹‹ደህና፣ እየሰሩ ያሉ ይመስላሉ፣ ግን ፈገግታዋ ጠፍቷል፣ የድምፁ ቃናዋም ተለውጣል፣ እሷን መናደድ የለባትም››
‹‹የምን መናደድ …ከሰአት በኋላ ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ልጆች ለመንከባከብ የተመሰከረለትን የመዋለ ሕጻናት አገኘሁ።እና እዛ ወሰድኳት..ከስራ ተመልሼ ልወስዳት ስሄድ ታማ አገኘኋት… እና አሁን የሚያስፈልገኝ በእሷ ላይ ያለውን ችግር እንድትነግሩኝ ነው።››
ዔሊያስ በትንሹ ተነፈሰ… ነገር ግን ዓይኖቿን ራሄል ላይ እያንከራተተች ወዳለችው ታዳጊ ልጅ ተመለከተ። የታችኛው ከንፈሯ ያብለጨልጭ ጀመር እና እንደገና ልታለቅስ ያሰበች ይመስላል ። ራሄል ጀርባዋን እየደባበሰች አባበለቻት፡፡
በወረቀት ላይ ማስታወሻዎችን እየጻፈ። ‹‹ደህና ነች..አዎ፣ የሙቀት መጠኑ በትንሹ ከፍ ብሏል፣ ግን ያ ስለተበሳጨች ሊሆን ይችላል። አንድ ጆሮዋ ትንሽ ቀላ ያለ ይመስላል፣ ነገር ግን ይህ በፀረ-ባዮቲክስ መድሀኒት ይወርዳል። መበሳጨት ከጀመረች ስጧት። የሙቀት መጠኗን መቆጣጠሪያ በእጅሽ ላይ ሊኖርሽ ይገባል.. የሚያስፈልጉሽን ነገሮች ዝርዝር ነገ እሰጥሻለሁ፤››አለና ወረቀቱን ከፓድ ላይ ቀዶ ዘረጋላት።ራሄል በድንገት ሞኝነት ተሰማት፣ነገር ግን ፀጋ ደህና መሆኗን በማወቋ እፎይታ አግኝታለች።
ወረቀቱን ወደ ቦርሳዋ እያስገባች‹‹ለምክርህ አመሰግናለሁ››አለችው
‹‹በዚህ ኢንፌክሽን ደረጃ ለማረጋገጥ ከነገ ወዲያ እሷን ማየት እፈልጋለሁ። ለአንቺ ስንት ሰዓት ይምችሻል?››በጥያቄው ስለተበሳጨች እኩለ ሌሊት ልትለው አሰበች. ፡፡
‹‹ለምን አንተ ቀጠሮ አትይዝልኝም እኔ ፕሮግራሜን ማሸጋሸግ እችላለው፡፡ ››አለችው፡፡
‹‹ቤት ላገኝሽ ካልቻልኩ… የት ላገኝሽ እችላለሁ?››
የቢሮ ቁጥሯን እና የሞባይል ስልኳን ሰጠችው።በስራ ቦታ ልታገኘኝ ካልቻልክ ለሎዛ መልእክት ተውልኝ። ሞባይል ስልኬ በአብዛኛው ክፍት ነው። በተጨማሪም የወላጆቼ ቁጥር አለህ። ››
የንዴት ፈገግታ አሳያት።‹‹እነዚህ ሁሉ ቁጥሮች አያስፈልጉኝም?››
በግማሽ ሰዓት ውስጥ ከወ.ሮ ላምሮት ጋር መገናኘት ነበረባት እና አሁን ለፀጋ የምትገዛቸው መድሀኒቶች አሉ..በዛ ላይ ምግቧንም መመገብ አለባት….በዚህ ሁኔታ ላይም እያለች ጥላት መሄድ አትችልም ፡፡ያላት ምርጫ ሴትዬዋን ይቅርታ ጠይቃ ሌላ ቀጠሮ ማስያዝ ነው፡፡
‹‹መሄድ አለብኝ››አለች.
‹‹ትሁትን ስላየህልኝ አመሰግናለሁ፣››አለችው በድጋሜ
‹‹ ከሁለት ቀናት በኋላ እንገናኝ።››አለና የድንገተኛ ክፍልን ለቅ ወጣ።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
የራሄል ልብ በእፎይታ ተነፈሰ።አብሮት እየተራመደ ያለውን ተለማማጅ ዶ/ር ወደ ጎን ተመለከተው፣ እያወሩ ነበር ። ድንገት ዞር ሲል ከራሄል ጋር አይን ለአይን ተገጣጠሙ፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲገናኙ የተሰማትን አይነት ተመሳሳይ ምላሽ ተሰማት። ተንደርድሮ ወደእሷ መጣ፡፡
ከዚያም የፀጋን የህክምና ቻርት ላይ የሆነ ምልክት እያደረገች ወዳለችው ነርስ ተጠጋና ተመለከተ። ‹ታዲያ ችግሩ ምን ይመስላሻል ?›› ብሎ ጠየቀ ከራሄል ወደ ፀጋ ከዚያም ወደ ነርሷ ተመለከተ። ራሄል ‹‹ከፍኛ ትኩሳት አላት›› አለችው.
ነርሷ ‹‹አሁን የሙቀት መጠንዋን ወስጃለሁ….ትንሽ ከፍ ያለ ነው፣ ግን ምንም የሚያሳስብ ነገር የለም።››
ራሔል ነርሷ ላይ አፈጠጠች ፣ግራ ተጋባች፣ ከዚያም ወደ ዔሊ ተመለከተች። ‹‹ በጣም እኮ ነበር የምትሞቀው.››
ዔሊ ሰንጠረዡን ከነርሷ ተቀብሎ ተመለከተ እና እጁን በህፃኗ ግንባሩ ላይ አደረገ። ፀጋ በድንገት ሁሉም ነገር ደህና የሆነ ይመስል ፈገግ አለችለት‹‹አሁንም አንቲ ባዮቲኮችን እየሰጠሻት ነው?›››
‹‹አዎ ››
‹‹ደህና፣ እየሰሩ ያሉ ይመስላሉ፣ ግን ፈገግታዋ ጠፍቷል፣ የድምፁ ቃናዋም ተለውጣል፣ እሷን መናደድ የለባትም››
‹‹የምን መናደድ …ከሰአት በኋላ ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ልጆች ለመንከባከብ የተመሰከረለትን የመዋለ ሕጻናት አገኘሁ።እና እዛ ወሰድኳት..ከስራ ተመልሼ ልወስዳት ስሄድ ታማ አገኘኋት… እና አሁን የሚያስፈልገኝ በእሷ ላይ ያለውን ችግር እንድትነግሩኝ ነው።››
ዔሊያስ በትንሹ ተነፈሰ… ነገር ግን ዓይኖቿን ራሄል ላይ እያንከራተተች ወዳለችው ታዳጊ ልጅ ተመለከተ። የታችኛው ከንፈሯ ያብለጨልጭ ጀመር እና እንደገና ልታለቅስ ያሰበች ይመስላል ። ራሄል ጀርባዋን እየደባበሰች አባበለቻት፡፡
በወረቀት ላይ ማስታወሻዎችን እየጻፈ። ‹‹ደህና ነች..አዎ፣ የሙቀት መጠኑ በትንሹ ከፍ ብሏል፣ ግን ያ ስለተበሳጨች ሊሆን ይችላል። አንድ ጆሮዋ ትንሽ ቀላ ያለ ይመስላል፣ ነገር ግን ይህ በፀረ-ባዮቲክስ መድሀኒት ይወርዳል። መበሳጨት ከጀመረች ስጧት። የሙቀት መጠኗን መቆጣጠሪያ በእጅሽ ላይ ሊኖርሽ ይገባል.. የሚያስፈልጉሽን ነገሮች ዝርዝር ነገ እሰጥሻለሁ፤››አለና ወረቀቱን ከፓድ ላይ ቀዶ ዘረጋላት።ራሄል በድንገት ሞኝነት ተሰማት፣ነገር ግን ፀጋ ደህና መሆኗን በማወቋ እፎይታ አግኝታለች።
ወረቀቱን ወደ ቦርሳዋ እያስገባች‹‹ለምክርህ አመሰግናለሁ››አለችው
‹‹በዚህ ኢንፌክሽን ደረጃ ለማረጋገጥ ከነገ ወዲያ እሷን ማየት እፈልጋለሁ። ለአንቺ ስንት ሰዓት ይምችሻል?››በጥያቄው ስለተበሳጨች እኩለ ሌሊት ልትለው አሰበች. ፡፡
‹‹ለምን አንተ ቀጠሮ አትይዝልኝም እኔ ፕሮግራሜን ማሸጋሸግ እችላለው፡፡ ››አለችው፡፡
‹‹ቤት ላገኝሽ ካልቻልኩ… የት ላገኝሽ እችላለሁ?››
የቢሮ ቁጥሯን እና የሞባይል ስልኳን ሰጠችው።በስራ ቦታ ልታገኘኝ ካልቻልክ ለሎዛ መልእክት ተውልኝ። ሞባይል ስልኬ በአብዛኛው ክፍት ነው። በተጨማሪም የወላጆቼ ቁጥር አለህ። ››
የንዴት ፈገግታ አሳያት።‹‹እነዚህ ሁሉ ቁጥሮች አያስፈልጉኝም?››
በግማሽ ሰዓት ውስጥ ከወ.ሮ ላምሮት ጋር መገናኘት ነበረባት እና አሁን ለፀጋ የምትገዛቸው መድሀኒቶች አሉ..በዛ ላይ ምግቧንም መመገብ አለባት….በዚህ ሁኔታ ላይም እያለች ጥላት መሄድ አትችልም ፡፡ያላት ምርጫ ሴትዬዋን ይቅርታ ጠይቃ ሌላ ቀጠሮ ማስያዝ ነው፡፡
‹‹መሄድ አለብኝ››አለች.
‹‹ትሁትን ስላየህልኝ አመሰግናለሁ፣››አለችው በድጋሜ
‹‹ ከሁለት ቀናት በኋላ እንገናኝ።››አለና የድንገተኛ ክፍልን ለቅ ወጣ።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ከዚያም የፀጋን የህክምና ቻርት ላይ የሆነ ምልክት እያደረገች ወዳለችው ነርስ ተጠጋና ተመለከተ። ‹ታዲያ ችግሩ ምን ይመስላሻል ?›› ብሎ ጠየቀ ከራሄል ወደ ፀጋ ከዚያም ወደ ነርሷ ተመለከተ። ራሄል ‹‹ከፍኛ ትኩሳት አላት›› አለችው.
ነርሷ ‹‹አሁን የሙቀት መጠንዋን ወስጃለሁ….ትንሽ ከፍ ያለ ነው፣ ግን ምንም የሚያሳስብ ነገር የለም።››
ራሔል ነርሷ ላይ አፈጠጠች ፣ግራ ተጋባች፣ ከዚያም ወደ ዔሊ ተመለከተች። ‹‹ በጣም እኮ ነበር የምትሞቀው.››
ዔሊ ሰንጠረዡን ከነርሷ ተቀብሎ ተመለከተ እና እጁን በህፃኗ ግንባሩ ላይ አደረገ። ፀጋ በድንገት ሁሉም ነገር ደህና የሆነ ይመስል ፈገግ አለችለት‹‹አሁንም አንቲ ባዮቲኮችን እየሰጠሻት ነው?›››
‹‹አዎ ››
‹‹ደህና፣ እየሰሩ ያሉ ይመስላሉ፣ ግን ፈገግታዋ ጠፍቷል፣ የድምፁ ቃናዋም ተለውጣል፣ እሷን መናደድ የለባትም››
‹‹የምን መናደድ …ከሰአት በኋላ ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ልጆች ለመንከባከብ የተመሰከረለትን የመዋለ ሕጻናት አገኘሁ።እና እዛ ወሰድኳት..ከስራ ተመልሼ ልወስዳት ስሄድ ታማ አገኘኋት… እና አሁን የሚያስፈልገኝ በእሷ ላይ ያለውን ችግር እንድትነግሩኝ ነው።››
ዔሊያስ በትንሹ ተነፈሰ… ነገር ግን ዓይኖቿን ራሄል ላይ እያንከራተተች ወዳለችው ታዳጊ ልጅ ተመለከተ። የታችኛው ከንፈሯ ያብለጨልጭ ጀመር እና እንደገና ልታለቅስ ያሰበች ይመስላል ። ራሄል ጀርባዋን እየደባበሰች አባበለቻት፡፡
በወረቀት ላይ ማስታወሻዎችን እየጻፈ። ‹‹ደህና ነች..አዎ፣ የሙቀት መጠኑ በትንሹ ከፍ ብሏል፣ ግን ያ ስለተበሳጨች ሊሆን ይችላል። አንድ ጆሮዋ ትንሽ ቀላ ያለ ይመስላል፣ ነገር ግን ይህ በፀረ-ባዮቲክስ መድሀኒት ይወርዳል። መበሳጨት ከጀመረች ስጧት። የሙቀት መጠኗን መቆጣጠሪያ በእጅሽ ላይ ሊኖርሽ ይገባል.. የሚያስፈልጉሽን ነገሮች ዝርዝር ነገ እሰጥሻለሁ፤››አለና ወረቀቱን ከፓድ ላይ ቀዶ ዘረጋላት።ራሄል በድንገት ሞኝነት ተሰማት፣ነገር ግን ፀጋ ደህና መሆኗን በማወቋ እፎይታ አግኝታለች።
ወረቀቱን ወደ ቦርሳዋ እያስገባች‹‹ለምክርህ አመሰግናለሁ››አለችው
‹‹በዚህ ኢንፌክሽን ደረጃ ለማረጋገጥ ከነገ ወዲያ እሷን ማየት እፈልጋለሁ። ለአንቺ ስንት ሰዓት ይምችሻል?››በጥያቄው ስለተበሳጨች እኩለ ሌሊት ልትለው አሰበች. ፡፡
‹‹ለምን አንተ ቀጠሮ አትይዝልኝም እኔ ፕሮግራሜን ማሸጋሸግ እችላለው፡፡ ››አለችው፡፡
‹‹ቤት ላገኝሽ ካልቻልኩ… የት ላገኝሽ እችላለሁ?››
የቢሮ ቁጥሯን እና የሞባይል ስልኳን ሰጠችው።በስራ ቦታ ልታገኘኝ ካልቻልክ ለሎዛ መልእክት ተውልኝ። ሞባይል ስልኬ በአብዛኛው ክፍት ነው። በተጨማሪም የወላጆቼ ቁጥር አለህ። ››
የንዴት ፈገግታ አሳያት።‹‹እነዚህ ሁሉ ቁጥሮች አያስፈልጉኝም?››
በግማሽ ሰዓት ውስጥ ከወ.ሮ ላምሮት ጋር መገናኘት ነበረባት እና አሁን ለፀጋ የምትገዛቸው መድሀኒቶች አሉ..በዛ ላይ ምግቧንም መመገብ አለባት….በዚህ ሁኔታ ላይም እያለች ጥላት መሄድ አትችልም ፡፡ያላት ምርጫ ሴትዬዋን ይቅርታ ጠይቃ ሌላ ቀጠሮ ማስያዝ ነው፡፡
‹‹መሄድ አለብኝ››አለች.
‹‹ትሁትን ስላየህልኝ አመሰግናለሁ፣››አለችው በድጋሜ
‹‹ ከሁለት ቀናት በኋላ እንገናኝ።››አለና የድንገተኛ ክፍልን ለቅ ወጣ።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እሷን ለማገዝ በአቅራቢያዋ ስለነበርክ ደስ ብሎኛል.››አለችው
‹‹ምንም አይደል…ሁሌ ከእሷ ጎን ለመገኘት ለራሴ ቃል ገብቻለው..እሷ ለእኔ ትልቅ ትርጉም አላት››
‹‹በጣም ጥሩ ››አለች፡፡
ውይይቱ ወደ ስንብት ወይም ለቡና ግብዣ እየቀረበ ነበር። ራሄል ትንሽ እንዲቆይ ልትጠይቀው አስባ ከንፈሯን ነከሰች። የወንድ ጓደኛ ረጅም ጊዜ አልነበራትም። እጮኛዋ ኪሩቤል በአደጋ ከሞተ በኋላ የፍቅር ጓደኛ ለመያዝ የተወሰነ ሙከራ ሞክራ ነበር ፣ ነገር ግን ሁሉም ወንድ ከእሷ ሚዛን ቀሊል እየሆኑ ተቸገረችና እርግፍ አድርጋ ተወችው ፡፡ አሁን ምንም እንኳን የእጮኛዋ ትውስታዎች ቢደበዝዙም ፣ እምቅ ህመሟ በህይወቷ ውስጥ የተደበቀ ቁስል ነበር ።እንደገና ልቧን ለመክፈት አልፈለገችም፡፡
ኤሊያስ ከተቀመጠበት ተነሳ ፡፡የሞተር ብስክሌቱን ሄልሜት ከአንድ እጁ ወደ ሌላው አዘዋወረ ፡፡ ራሄል ከእሱ ለመራቅ ባደረገችው ውሳኔ ፀናች።
‹‹መልካም፣ የሆነ ነገር ከተቀየረ አሳውቂኝ››በማለት ሌላ ፈገግታ ፈገግ አለላትና ሄደ።በሩ ከኋላዋ ሲዘጋ፣ ራሄል በረጅሙ ተነፈሰች። እሱን እንዲቆይ አለመጠየቋ ትክክለኛ ውሳኔ እንደሆነ አሰበች። እንኳን ፍቅር ተጨምሮበት ህይወቷ አሁንም በጣም የተወሳሰበ ነው፡፡ ታዲያ ለምን ድንገት ብቸኝነት ተሰማት? ለምን ታዲያ በአንድ ወቅት አስደሳችና ውብ የሆነው አፓርታማዋ አሁን በቅፅበት በጣም ቀዝቃዛ እና ባዶ መሰላት?የጭንቀት ስሜት ወረራት… ከተቀመጠበት ተነሳችና ወደ ፀጋ ክፍል ተመልሳ ሄደች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ምንም አይደል…ሁሌ ከእሷ ጎን ለመገኘት ለራሴ ቃል ገብቻለው..እሷ ለእኔ ትልቅ ትርጉም አላት››
‹‹በጣም ጥሩ ››አለች፡፡
ውይይቱ ወደ ስንብት ወይም ለቡና ግብዣ እየቀረበ ነበር። ራሄል ትንሽ እንዲቆይ ልትጠይቀው አስባ ከንፈሯን ነከሰች። የወንድ ጓደኛ ረጅም ጊዜ አልነበራትም። እጮኛዋ ኪሩቤል በአደጋ ከሞተ በኋላ የፍቅር ጓደኛ ለመያዝ የተወሰነ ሙከራ ሞክራ ነበር ፣ ነገር ግን ሁሉም ወንድ ከእሷ ሚዛን ቀሊል እየሆኑ ተቸገረችና እርግፍ አድርጋ ተወችው ፡፡ አሁን ምንም እንኳን የእጮኛዋ ትውስታዎች ቢደበዝዙም ፣ እምቅ ህመሟ በህይወቷ ውስጥ የተደበቀ ቁስል ነበር ።እንደገና ልቧን ለመክፈት አልፈለገችም፡፡
ኤሊያስ ከተቀመጠበት ተነሳ ፡፡የሞተር ብስክሌቱን ሄልሜት ከአንድ እጁ ወደ ሌላው አዘዋወረ ፡፡ ራሄል ከእሱ ለመራቅ ባደረገችው ውሳኔ ፀናች።
‹‹መልካም፣ የሆነ ነገር ከተቀየረ አሳውቂኝ››በማለት ሌላ ፈገግታ ፈገግ አለላትና ሄደ።በሩ ከኋላዋ ሲዘጋ፣ ራሄል በረጅሙ ተነፈሰች። እሱን እንዲቆይ አለመጠየቋ ትክክለኛ ውሳኔ እንደሆነ አሰበች። እንኳን ፍቅር ተጨምሮበት ህይወቷ አሁንም በጣም የተወሳሰበ ነው፡፡ ታዲያ ለምን ድንገት ብቸኝነት ተሰማት? ለምን ታዲያ በአንድ ወቅት አስደሳችና ውብ የሆነው አፓርታማዋ አሁን በቅፅበት በጣም ቀዝቃዛ እና ባዶ መሰላት?የጭንቀት ስሜት ወረራት… ከተቀመጠበት ተነሳችና ወደ ፀጋ ክፍል ተመልሳ ሄደች፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ከዛ መዝሙር መዘመር ጀመረ…መዝሙሩ ለእሷ አዲስ ነበር ፣ዜማው ግን ደስ ስለሚል
በተመስጦ ነበር ስታዳምጥ የነበረው…ሁለተኛውን መዝሙር ግን ከልቧ ነበር ስትዘምር የነበር …
ልጅ እያለች ጀምሮ ሁልጊዜም በመዝሙሩ ትደሰት ነበር፣
ሰባኪው ስብከቱን ሲጀምር ሁሉም በፀጥታ ማዳመጥ ጀመሩ
///
…. እግዚአብሔር በህይወታችን ስለሚያደርገው ነገር እንበሳጫለን። እኛን ሊያስተምረን እየሞከረ እንደሆነ አይገባንም። እግዚአብሔርን ችላ ለማለት ልንሞክር እንችላለን፣ነገር ግን ያንን ማድረግ በግድግዳው ላይ‹‹ጨለማ››የሚለውን ቃል በመጻፍ ብርሃንን ለማስወገድ እንደመሞከር ነው። በችግር እና በስቃይ ውስጥ ልንሆን እንችላለን፣ ነገር ግን ‹‹እግዚአብሔር በሹክሹክታ በሕሊናችን ይናገራል .. በሥቃያችን ምክንያት የሚያሰማው ጩኻት መስማት የተሳነውን ዓለም ለመቀስቀስ የሚጠቀምበት የእሱ ሜጋፎን ነው። ህመማችን እና ሀዘናችን የእኛን የፈዘዘ ትኩረት የሚስብበት መንገድ ይሆናል ብዬ አምናለሁ። ራሳችንን የቻልን ፍጥረታት ነን ብለን ስለምናስብ… ሁሉንም ነገር በራሳችን ማድረግ እንደምንችል እናስባለን. ከእግዚአብሔር ተለይተን መኖር የምንችል ይመስለናል ይህም የአበባው ሽታ ከአበባው ለመለየት እንደመሞከር ነው። እግዚአብሔር ሁል ጊዜ አለ እና የህይወታችንን ቁጥጥር ለእርሱ አሳልፈን እንድንሰጥ እየጠበቀን ነው።
ራሄል ስብከቱ ለእሷ ታቅዶ የተዘጋጀ መስሎ ተሰማት…ኪሩቤል ከሞተ በኃላ እግዚአብሔር የሚናገራትን ነገር ሁሉ ላለመስማት ጆሮዋን ዘጋች። የህይወቷ የበላይ ለመሆን እና ለመቆጣጠር ጣረች።ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ፣ በህይወቷ ውስጥ የተከሰቱት ክስተቶች ይህ ምን ያህል ከንቱ እንደሆነ አሳይቷታል።ግን ሌላ ምን ማድረግ ነበረባት? እሷ ፋውንዴሽን ውስጥ መልካም ነገር እየሰራች ነበር. ሰዎችን ከችግራቸው ለማላቀቅ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በስራዋ ላይ ይደገፋሉ.
ሰባኪው ስብከቱን ቀጥሏል ….
..እኛ በሕይወታችን ውስጥ ኃላፊ እንደሆንን በማሰብ፣እንዴት ራሳችንን እንዲህ እናቆስላለን? በእውነቱ እኛ የራሳችን ህይወት ሀለቆች አይደለንም…አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር የራሳችንን መንገድ ለማወቅ እንድንችል በራሳችን መንገድ እንድንሄድ ይፈቅድልናል። ነፍሶች ወደርሱ እስኪጠጉ ድረስ ዕረፍት የላቸውም። ስለዚህ አሁን በመዝሙራዊው ዳዊት መዝሙረ 139፡6 ላይ ባለው የእግዚያብሄር ቃል የእለቱን ትምህርታችንን እንዘጋለን፡፡
‹‹በሰማይእና በምድር በባሕር እና በጥልቆች ሁሉ፣እግዚያብሄር የወደደውን ሁሉ አደረገ ..
….››ቃላቱ በህንፃው ውስጥ ተስተጋብተው በራሔል ልብ ውስጥ አረፉ። ለእግዚአብሔር ጀርባዋን ሰጥታው ነበር። አላመነችበትም ነበር። እና ይህ ሁሉ ቢሆንም ፣ በእሷ ውስጥ ግልፅ የሆነ እረፍት አልነበረም…. ያለ ምንም ጥርጣሬ፣ እግዚአብሔር የለም ማለት አልቻለችም።አዎ ለአመታት በኪሩቤል ሞት አዝናለች… አዎ…እሱን እንዴት እንዳጣችው በማሰብ አሁንም ለብስጭት እና ተስፋ ለመቁረጥ ተጋላጭ እንድትሆን አድርጓታል። አሁንም አምላክ ለምን ጸሎቷን እንዳልመለሰላት ግራ ተጋብታለች። ለዚያ መልሱን አላወቀችም። ነገር ግን በሕይወቷ ውስጥ የእግዚአብሔርን መገኘት እንዲህ በቀላሉ መካድ እንደማትችል ታውቃለች። ዛሬ የእሱ የተለመደ መነካካት ተሰምቷታል። የመጨረሻው መዝሙር ሲዘመር ፀጋን አቀፈቻትና ከማንም ሰው በመራቅ ከምዕመናኑ መሀከል ሾልካ ወጣች።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
በተመስጦ ነበር ስታዳምጥ የነበረው…ሁለተኛውን መዝሙር ግን ከልቧ ነበር ስትዘምር የነበር …
ልጅ እያለች ጀምሮ ሁልጊዜም በመዝሙሩ ትደሰት ነበር፣
ሰባኪው ስብከቱን ሲጀምር ሁሉም በፀጥታ ማዳመጥ ጀመሩ
///
…. እግዚአብሔር በህይወታችን ስለሚያደርገው ነገር እንበሳጫለን። እኛን ሊያስተምረን እየሞከረ እንደሆነ አይገባንም። እግዚአብሔርን ችላ ለማለት ልንሞክር እንችላለን፣ነገር ግን ያንን ማድረግ በግድግዳው ላይ‹‹ጨለማ››የሚለውን ቃል በመጻፍ ብርሃንን ለማስወገድ እንደመሞከር ነው። በችግር እና በስቃይ ውስጥ ልንሆን እንችላለን፣ ነገር ግን ‹‹እግዚአብሔር በሹክሹክታ በሕሊናችን ይናገራል .. በሥቃያችን ምክንያት የሚያሰማው ጩኻት መስማት የተሳነውን ዓለም ለመቀስቀስ የሚጠቀምበት የእሱ ሜጋፎን ነው። ህመማችን እና ሀዘናችን የእኛን የፈዘዘ ትኩረት የሚስብበት መንገድ ይሆናል ብዬ አምናለሁ። ራሳችንን የቻልን ፍጥረታት ነን ብለን ስለምናስብ… ሁሉንም ነገር በራሳችን ማድረግ እንደምንችል እናስባለን. ከእግዚአብሔር ተለይተን መኖር የምንችል ይመስለናል ይህም የአበባው ሽታ ከአበባው ለመለየት እንደመሞከር ነው። እግዚአብሔር ሁል ጊዜ አለ እና የህይወታችንን ቁጥጥር ለእርሱ አሳልፈን እንድንሰጥ እየጠበቀን ነው።
ራሄል ስብከቱ ለእሷ ታቅዶ የተዘጋጀ መስሎ ተሰማት…ኪሩቤል ከሞተ በኃላ እግዚአብሔር የሚናገራትን ነገር ሁሉ ላለመስማት ጆሮዋን ዘጋች። የህይወቷ የበላይ ለመሆን እና ለመቆጣጠር ጣረች።ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ፣ በህይወቷ ውስጥ የተከሰቱት ክስተቶች ይህ ምን ያህል ከንቱ እንደሆነ አሳይቷታል።ግን ሌላ ምን ማድረግ ነበረባት? እሷ ፋውንዴሽን ውስጥ መልካም ነገር እየሰራች ነበር. ሰዎችን ከችግራቸው ለማላቀቅ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በስራዋ ላይ ይደገፋሉ.
ሰባኪው ስብከቱን ቀጥሏል ….
..እኛ በሕይወታችን ውስጥ ኃላፊ እንደሆንን በማሰብ፣እንዴት ራሳችንን እንዲህ እናቆስላለን? በእውነቱ እኛ የራሳችን ህይወት ሀለቆች አይደለንም…አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር የራሳችንን መንገድ ለማወቅ እንድንችል በራሳችን መንገድ እንድንሄድ ይፈቅድልናል። ነፍሶች ወደርሱ እስኪጠጉ ድረስ ዕረፍት የላቸውም። ስለዚህ አሁን በመዝሙራዊው ዳዊት መዝሙረ 139፡6 ላይ ባለው የእግዚያብሄር ቃል የእለቱን ትምህርታችንን እንዘጋለን፡፡
‹‹በሰማይእና በምድር በባሕር እና በጥልቆች ሁሉ፣እግዚያብሄር የወደደውን ሁሉ አደረገ ..
….››ቃላቱ በህንፃው ውስጥ ተስተጋብተው በራሔል ልብ ውስጥ አረፉ። ለእግዚአብሔር ጀርባዋን ሰጥታው ነበር። አላመነችበትም ነበር። እና ይህ ሁሉ ቢሆንም ፣ በእሷ ውስጥ ግልፅ የሆነ እረፍት አልነበረም…. ያለ ምንም ጥርጣሬ፣ እግዚአብሔር የለም ማለት አልቻለችም።አዎ ለአመታት በኪሩቤል ሞት አዝናለች… አዎ…እሱን እንዴት እንዳጣችው በማሰብ አሁንም ለብስጭት እና ተስፋ ለመቁረጥ ተጋላጭ እንድትሆን አድርጓታል። አሁንም አምላክ ለምን ጸሎቷን እንዳልመለሰላት ግራ ተጋብታለች። ለዚያ መልሱን አላወቀችም። ነገር ግን በሕይወቷ ውስጥ የእግዚአብሔርን መገኘት እንዲህ በቀላሉ መካድ እንደማትችል ታውቃለች። ዛሬ የእሱ የተለመደ መነካካት ተሰምቷታል። የመጨረሻው መዝሙር ሲዘመር ፀጋን አቀፈቻትና ከማንም ሰው በመራቅ ከምዕመናኑ መሀከል ሾልካ ወጣች።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
እርግጠኛ ያልሆነውን ስሜት ወደ ጎን ገሸሽ አድርጎ በአዘኔታ ስሜት እጇን ያዛት።የሚገርመው ጣቶቿን ዘርግታለት እንደፈለገው እንዲያፍተለትላት ፈቀደችለት… ፣ እና ቀስ በቀስ በልቡ ውስጥ ለእሷ ሚሆን ቦታ ሲከፈት ታወቀው።
ኤልያስ ቀና ብሎ ተመለከታት …አንድ የእንባ ዘለላ በጉንጯ ላይ ሲንሸራተት በማየቱ ተገረመ። ወደራሱ አስጠጋትና ቀስ ብሎ ጠረገላት።
‹‹ይቅርታ››አለች በሹክሹክታ። ወደ ኋላ ዞራ ተመለከተች። እጇን ከእጁ አውጥታ ወደ ፀጋ አመራች።በእነዚህ ጥቂት ጊዜያት ጥቂት ሰዎች እንዳዩ የጠረጠረውን የራሷን ክፍል እንዳሳየችው ተረዳ።
ራሄል ኩኪሶችን በሰሀን አድርጋ ስታቀራርብ ዔሊ ቡናውን ቀዳ ፡፡የተለያዩ ስሜቶች በእሱ ውስጥ እየተሽከረከሩ ነበር። ስለ ኪሩቤል የበለጠ ለማወቅ ፈልጎ ነበር። ስለ ራሄል የበለጠ ለማወቅ ፈልጎ ነበር። ቢሆንም ግን የእርሷን መመሪያ መከተል እንዳለበት ያውቅ ነበር….ለዚህ ነው የበለጠ እንድታወራ ሊጎተጉታት ያልፈቀደው፡፡
‹‹ቡናው ጥሩ መዓዛ አለው››አላት፡፡
‹‹አመሰግናለው››አለችና .. ለፀጋ ኩኪስ ሰጥታ ብርጭቆዋን ወሰደች።በሻይ እየነከረች ታጎርሳት ጀመር፡፡
ሁኔታዋን በትኩረት ሲከታተል ከቆየ በኃላ‹‹ጥሩ እናት ይወጣሻል ››አላት
‹‹..ቢያንስ እየተማርኩ ነው››ስትል መለሰችለት፡፡
‹‹አዎ…የሚገርመው እኮ እናትነት ቀድመሽ ተምረሽ ካወቅሽ በኃላ አይደለም እናት የምትሆኚው….በድንገት እናት ትሆኚያለሽ ከዛ የግድሽን ትማሪያለሽ…ይሄ አንቺን ብቻ ሳይሆን ሁሉም እናቶች የሚያጋጥማቸው ነው፡፡አይደለም ለመጀመሪያ ጊዜ ልጅ ስትወልጂ ይቅርና….የመጀመሪያ ልጅ ከሁለተኛ ልጅ..ሁለተኛው ልጅ ከሶስተኛው ልጅ በፀባይ ..በሚወዳቸውና በሚጠላቸው ነገሮች በብዙ ብዙ ነገር ስለሚለያይ በእያንዳንዱ ልጅ በማሳደግ ሄደት ውስጥ የተለየ አይነት ልምድ ነው የምታገኚው… ››
‹‹አረ ከባድ ነው…..አይደለም ሁለት ሶስት አንዱም ከባድ ነው›››አለችው፡፡
ጥቂት ተጨማሪ ጥያቄዎችን ጠየቃት እና ንግግራቸው በቀላሉ ከስራ ወደ ቤተሰብ ተዛወረ።
እሱም ልክ እንደ እሷ ያደገው በክርስቲያን ቤት ውስጥ እንደሆነ ነገራት። እንደ እሱ፣ እሷም ምንም አይነት የትርፍ ጊዜ ማሳለፊያዎች አልነበራትም።ስለ ወላጆቹ ጠየቀችው።ስለ አሳዳጊዎቹ ነገራት። እና ስለስጋ ወላጆቹም አወራት፡፡ .
‹‹አሁንም ታስታውሳቸዋለህ?››ራሄል ጠየቀች፣ የፀጋን እጆች እርጥብ በሆነ ፎጣ ለመጥረግ ጎንበስ አለች።
‹‹በመኪና አደጋ ሲሞቱ ስድስት አመቴ ነበር:: ዔሊ በእጁ ጀርባ ላይ የተጋደመውን ጠባሳ ተመለከተ።‹‹እኔ ብቸኛ ልጅ ነበርኩ እና በሕይወት የተረፈኩት እኔ ብቻ ነኝ.››
‹‹ስለዚህ አንተም ሀዘንን ታውቃታለህ ማለትነው.››
‹‹ከረጅም ጊዜ በፊት ነበር››
‹‹አዎ። ግን እነሱ የስጋ ወላጆችህ ስለሆኑ ትዝታቸው እና ሀዘኑ ከውስጥህ መቼም አይጠፋም ።››
‹‹እሱስ ትክክል ነሽ››
‹‹እናቴና አባቴ ይህችን ትንሽ ልጅ በጣም እንደሚወዷት አውቃለሁ፣ ነገር ግን እሷ አሁንም አንዳንድ ታሪክ ያላት ሰው ሆና ነው ወደ እነርሱ የመጣቸው…ይታይህ የስድስት አመት ልጅ ሆና ቢሆን ኖሮ በጣም ጠንካራ ትዝታ ይኖራት ነበር ብዬ አስባለሁ። ››
‹‹እኔ ግን ወላጆቼ ሞተዋል. ትዝታዎች ብቻ ናቸው የቀሩኝ…. ለማንኛውም ስለግንኙነት ብዙ ነገር አላውቅም ትያለሽ ግን ሌላ የማስበውን ነገር ሰጥተሺኛል፡፡: ትርጉም ያለው ነገር ነው የተናገርሽው:››
ፈገግ አለችለት…ፈገግታዋ ሳበው። የሆነ ነገር ልትለው አፏን ስትከፍት የእሱ ስልክ ጠራ….
‹‹ይቅርታ ይህ ሆስፒታል ስልክ ነው…ማንሳት አለብኝ። ››
አነሳና አናገረ..ዘጋውና ወደእሷ ዞረ፡፡
‹‹አዝናለው ጥያችሁ ልሄድ ነው…..ችግር አጋጥሞት መግባት ያልቻለ ዶክተር አለ…የእሱን ተራ መሸፈን አለብኝ…እንዲህ ከእናንተ ጋር እደምገናኝ ስላላወቅኩ ቀድሜ ነው ቃል የገባሁለት››
‹‹አረ ችግር የለውም ..እስከአሁን አብረኸን ስለቆየህ በጣም ደስ ብሎናል››አለችው
ሁለቱንም ተሰናበተ እና ሄደ…ራሄል ከእይታዋ እስኪሰወር በትኩረት እያየችው ነበር፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ኤልያስ ቀና ብሎ ተመለከታት …አንድ የእንባ ዘለላ በጉንጯ ላይ ሲንሸራተት በማየቱ ተገረመ። ወደራሱ አስጠጋትና ቀስ ብሎ ጠረገላት።
‹‹ይቅርታ››አለች በሹክሹክታ። ወደ ኋላ ዞራ ተመለከተች። እጇን ከእጁ አውጥታ ወደ ፀጋ አመራች።በእነዚህ ጥቂት ጊዜያት ጥቂት ሰዎች እንዳዩ የጠረጠረውን የራሷን ክፍል እንዳሳየችው ተረዳ።
ራሄል ኩኪሶችን በሰሀን አድርጋ ስታቀራርብ ዔሊ ቡናውን ቀዳ ፡፡የተለያዩ ስሜቶች በእሱ ውስጥ እየተሽከረከሩ ነበር። ስለ ኪሩቤል የበለጠ ለማወቅ ፈልጎ ነበር። ስለ ራሄል የበለጠ ለማወቅ ፈልጎ ነበር። ቢሆንም ግን የእርሷን መመሪያ መከተል እንዳለበት ያውቅ ነበር….ለዚህ ነው የበለጠ እንድታወራ ሊጎተጉታት ያልፈቀደው፡፡
‹‹ቡናው ጥሩ መዓዛ አለው››አላት፡፡
‹‹አመሰግናለው››አለችና .. ለፀጋ ኩኪስ ሰጥታ ብርጭቆዋን ወሰደች።በሻይ እየነከረች ታጎርሳት ጀመር፡፡
ሁኔታዋን በትኩረት ሲከታተል ከቆየ በኃላ‹‹ጥሩ እናት ይወጣሻል ››አላት
‹‹..ቢያንስ እየተማርኩ ነው››ስትል መለሰችለት፡፡
‹‹አዎ…የሚገርመው እኮ እናትነት ቀድመሽ ተምረሽ ካወቅሽ በኃላ አይደለም እናት የምትሆኚው….በድንገት እናት ትሆኚያለሽ ከዛ የግድሽን ትማሪያለሽ…ይሄ አንቺን ብቻ ሳይሆን ሁሉም እናቶች የሚያጋጥማቸው ነው፡፡አይደለም ለመጀመሪያ ጊዜ ልጅ ስትወልጂ ይቅርና….የመጀመሪያ ልጅ ከሁለተኛ ልጅ..ሁለተኛው ልጅ ከሶስተኛው ልጅ በፀባይ ..በሚወዳቸውና በሚጠላቸው ነገሮች በብዙ ብዙ ነገር ስለሚለያይ በእያንዳንዱ ልጅ በማሳደግ ሄደት ውስጥ የተለየ አይነት ልምድ ነው የምታገኚው… ››
‹‹አረ ከባድ ነው…..አይደለም ሁለት ሶስት አንዱም ከባድ ነው›››አለችው፡፡
ጥቂት ተጨማሪ ጥያቄዎችን ጠየቃት እና ንግግራቸው በቀላሉ ከስራ ወደ ቤተሰብ ተዛወረ።
እሱም ልክ እንደ እሷ ያደገው በክርስቲያን ቤት ውስጥ እንደሆነ ነገራት። እንደ እሱ፣ እሷም ምንም አይነት የትርፍ ጊዜ ማሳለፊያዎች አልነበራትም።ስለ ወላጆቹ ጠየቀችው።ስለ አሳዳጊዎቹ ነገራት። እና ስለስጋ ወላጆቹም አወራት፡፡ .
‹‹አሁንም ታስታውሳቸዋለህ?››ራሄል ጠየቀች፣ የፀጋን እጆች እርጥብ በሆነ ፎጣ ለመጥረግ ጎንበስ አለች።
‹‹በመኪና አደጋ ሲሞቱ ስድስት አመቴ ነበር:: ዔሊ በእጁ ጀርባ ላይ የተጋደመውን ጠባሳ ተመለከተ።‹‹እኔ ብቸኛ ልጅ ነበርኩ እና በሕይወት የተረፈኩት እኔ ብቻ ነኝ.››
‹‹ስለዚህ አንተም ሀዘንን ታውቃታለህ ማለትነው.››
‹‹ከረጅም ጊዜ በፊት ነበር››
‹‹አዎ። ግን እነሱ የስጋ ወላጆችህ ስለሆኑ ትዝታቸው እና ሀዘኑ ከውስጥህ መቼም አይጠፋም ።››
‹‹እሱስ ትክክል ነሽ››
‹‹እናቴና አባቴ ይህችን ትንሽ ልጅ በጣም እንደሚወዷት አውቃለሁ፣ ነገር ግን እሷ አሁንም አንዳንድ ታሪክ ያላት ሰው ሆና ነው ወደ እነርሱ የመጣቸው…ይታይህ የስድስት አመት ልጅ ሆና ቢሆን ኖሮ በጣም ጠንካራ ትዝታ ይኖራት ነበር ብዬ አስባለሁ። ››
‹‹እኔ ግን ወላጆቼ ሞተዋል. ትዝታዎች ብቻ ናቸው የቀሩኝ…. ለማንኛውም ስለግንኙነት ብዙ ነገር አላውቅም ትያለሽ ግን ሌላ የማስበውን ነገር ሰጥተሺኛል፡፡: ትርጉም ያለው ነገር ነው የተናገርሽው:››
ፈገግ አለችለት…ፈገግታዋ ሳበው። የሆነ ነገር ልትለው አፏን ስትከፍት የእሱ ስልክ ጠራ….
‹‹ይቅርታ ይህ ሆስፒታል ስልክ ነው…ማንሳት አለብኝ። ››
አነሳና አናገረ..ዘጋውና ወደእሷ ዞረ፡፡
‹‹አዝናለው ጥያችሁ ልሄድ ነው…..ችግር አጋጥሞት መግባት ያልቻለ ዶክተር አለ…የእሱን ተራ መሸፈን አለብኝ…እንዲህ ከእናንተ ጋር እደምገናኝ ስላላወቅኩ ቀድሜ ነው ቃል የገባሁለት››
‹‹አረ ችግር የለውም ..እስከአሁን አብረኸን ስለቆየህ በጣም ደስ ብሎናል››አለችው
ሁለቱንም ተሰናበተ እና ሄደ…ራሄል ከእይታዋ እስኪሰወር በትኩረት እያየችው ነበር፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ራሄል በትህትና ፈገግ ብላ የዘረጋችውን እጅ ጨበጠችና ወደኃላዋ ዞር ብላ‹‹ ዶ/ር ዔሊያስ ይባላል…እሷ ደግሞ እህቴ ነች››በማለት አስተዋወቀቻቸው፡፡ቀጠለችናም‹‹ከሁለት ሳምንት በፊት እናታችን ወድቃ እግሯን ተሰብሮ ህክምና ላይ ስላለች እህቴን ፀጋን እየተንከባከብኳት ነው…ዶ/ር ደግሞ የእሷ ሀኪም ነው …።››
ፀጋ ለታላቅዋ ሴት ብሩህ ፈገግታ ሰጠቻት ‹‹እንዴት የምታምር ልጅ ነች… ወላጆችሽ ትንሽ ልጅ እያሳደጉ እንደሆነ ሰምቻለሁ። ሴሬብራል ፓልሲ አለባት አይደል?››
‹‹አዎ ››ስትል መለሰች ራሄል።
‹‹ልዩ ፍላጎት ያለው ህፃን በማደጎ ለመውሰድ መወሰናቸውን ስሰማ አእምሮአቸውን የሳቱ መስሎኝ ነበር፣ነገር ግን አሁን ሳያት ጠንካራ የጤና እክል ቢኖርባትም ለምን እርሷን ለማሳደግ እንደወሰኑ አሁን ገባኝ.. ።ተቀመጡ.. ምን ይምጣ ቡና? ጣፋጭ ሻይ? ለትንሿ ሴት ጭማቂ?››
ሁሉም ወንበር ይዘው እየተቀመጡ‹‹እኔ ሻይ እጠጣለሁ እና ለፀጋ የአፕል ወይም የብርቱካን ጭማቂ ብታገኝ ትደሰታለች››አለች ፡፡ኤሊያስ ሁለቱንም አልተቀበለም።ወይዘሮዋ ትዕዛዙን ለሰራተኞቾ አስተላለፈች፡፡
ያዘዙት መጠጥ መጣላቸው…ኤልያስ ጭማቂውን ወስዶ ፀጋን ያጠጣት ጀመር፡፡
ራሄል ከኤሊያስ ጸጋን ልትቀበለው ስትለ‹‹ችግር የለውም እኔ አጠጣታለው…እንደውም ግቢውን ዞር ዞር እያልን እያየን ጭማቂያችንን ብንጠጣ ጥሩ ይመስለኛል…ችግር የለውም አይደል ወ.ሮ ላምሮት?፡፡››
‹‹አረ ችግር የለውም …እንደፈለጋችሁ ዘና በሉ››
ተነሳና በአንድ እጁ ጭማቂውን በሌላ እጁ ፀጋን ይዞ ከእነሱ እራቅ ብሎ ወደ አትክልት ስፍራው በጥልቀት ገባ…
ወ.ሮ ላምሮት ከፀጋ ጋር አይኗቾ ተንከራተቱ ..ከዛ ድንገት መናገር ጀመረች‹‹እኛ ..ማለቴ እኔና ባሌ ልጆች አልነበረንም። ››በማለት ትካዜ ውስጥ ገባች፡፡
ራሄል እንደመደነጋገር አላትና ‹‹አንድ ጊዜ ልጅ ነበረሽ አይደል?›› ስትል ድንገት ከአፏ አመለጣትና ጠየቀቻት፡፡
‹‹አዎ ነበረኝ…ገና የሶስት አመት ልጅ ነበር። ከዚህች ከአንቺ እህት ትንሽ ይበልጣል››አለች
‹‹ምን ሆነ?›› ራሄል ጠየቀች፣
‹‹ከረጅም ጊዜ በፊት ነበር. ረጅም ጊዜ.… ሊገለጽ የማይችል በሽታ ነበረበት..ድንገት ታመመና ሞተብኝ…ምንም ልረዳው አልቻልኩም ››
ራሄልን በሀዘን ፈገግታ ተመለከተቻት።
‹‹ ይገባኛል›› አለች ራሄል ። የራሷን ህመም በወ.ሮዋ አይን ውስጥ ማየት ቻለች። ፡፡
ወ.ሮ ላምሮት በጣቷ ላይ ያለውን ቀለበት ማዞር በመቀጠል. ‹‹እንደገና ሞክረን ነበር… ግን አልተሳካልንም..አንድን ሰው መውደድ ሁልጊዜ እድል ነው. ግን ደግሞ ህመም ሊያመጣ እንደሚችልም ቀድመን አውቀን መዘጋጀት አለብን››
‹‹ለማንኛውም፣ ያ ያለፈው ታሪክ ነው››አለች ወይዘሮዋ፣ እጆቿን ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠች፣ ቀለበቷ መስታወቱ ላይ አስተጋባ። ‹‹ስለዚህ ጉዳይ ለመወያየት ወደዚህ እንዳልመጣሽ እርግጠኛ ነኝ። ››ወደ ራሄል መለስ ብላ ተመለከተች፣
ቀጠለች‹‹ፋውንዴሽኑ በዚህ አመት ከእኔ የሚያገኘውን ገንዘብ ምን አይነት ቁምነገር ላይ ለማዋል እንዳሰበ ወይንም ለየትኞቹ የበጓ አድራጎት ድርጅቶች ለማከፋፈል እቅድ እንዳወጣና ….ብሩን ካከፋፈለ ብኃላ አፈፃፀማቸውን እንዴት መከታተል እንዳሰብ እንድታብራሪልኝ ነው የምፈልገው››አለቻት፡፡
ራሄል‹‹ጥሩ›› ብላ የተዘጋጀችበትን ወረቀት አውጥታ አንድ በአንድ እየተነተነች ለ30ደቂቃ ያህል አብራራችላት፡፡
‹‹ጥሩ ነው..ማለቴ ስራችሁ በደንብ የታቀደበት ይመስላል..ግን የበጎ አድራጎት ድርጅቷችን ዝርዝር ስትገልጪልን በቀደም ያንቺ ሰራተኛ እዚህ መታ ካስረዳችኝ ጋር ልዩነት ያለው መሰለን፡፡እሷ በዚህ አመት ስለተመሰረተው ጎህ የህፃናት ማሳደጊያ ድርጅት አስረድታኝ ነበር..አብዛኛውን ብር ለዛ ድርጅት ልትሰጡ እንዳሰባችው ነበር የተነገረኝ፡፡››
‹‹ጎህ!!››ራሄል ድንግርግሯ ወጣ…እደዚህ አይነት በጎ አድራጎት ድርጅት መኖሩንም ዛሬ መስማቷ ነው፡፡
‹‹ሮቤል ነው አይደል…ምን ነገረሽ?››ፊቷን አኳሳትራ ጠየቀች፡፡
‹‹አይ.. ንግግሩን ሁሉ ያደረገችው ወጣቷ ሴት ነበረች። እዚህ በየቦታው የተጣሉ ህጻናትን የሚሰበሰቡ እና እነሱን በእንክብካቤ የሚያሳድጉ ድርጅት በመሆናቸው ሀሳብን ወድጄዋለሁ።››
ራሄል ‹‹ይህ ቡድን በእኔ ተመርምሮ አያውቅም››ንዴቷ እየጨመረ ሄደ።
‹‹ምን ማለትሽ ነው?››ወ.ሮ ላምሮት አሁን ግራ የተጋባች ይመስላል።
‹‹የገንዘብ ድጋፍ ለማግኘት ወይም ገንዘባቸውን ለማሰባሰብ የሚያመለክቱ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በትክክለኛው መንገድ ስራቸውን እንደሚሰሩ እና ከፍተኛ የአስተዳደር ወጪዎችን እንደማይከፍሉ ቀድመን እናረጋግጣለን። አንዳንድ ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች አሉ እስከ ሰማንያ በመቶ የአስተዳደር ወጪዎችን የሚከፍሉ በመሆናቸው ለተረጂዎች የሚደርሰው እርዳታ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም ፡፡ለማንኛውም ይሁንታ አልሰጧሻትም አይደል?››
‹‹አላደረግኩትም።ከንቺ ጋር ቀድሜ ልነጋገር ብዬ እንጂ ላደርገው ፈልጌ ነበር።››
ራሄል በእፎይታ ተነፈሰች..በገዛ ረዳቷ ተጭበርብራ የአገር መሳቂያ ሆና ነበር፡፡
‹‹ስላላደረግሽው ደስ ብሎኛል፡ እኔ በግሌ ያልመረመርኩትን ማንኛውንም ድርጅት በፍጹም እንደማልመክርሽ እንድታውቂ እፈልጋለሁ። እና ይሄ ትልቅ የገንዘብ ጉድጓድ ነው፤ብሩን ካንቺ ስንረከብ ኃላፊነትን ነው አብረን የምንረከበው..ለእያንዷንዷ ሳንቲም ተጠያቂዋ እኔ ነኝ። ››
‹‹ልጅቷ ለአንቺ ነው የምትሰራው አይደል?››
‹‹አዎ ረዳቴ ነች ወይም ነበርች››ራሄል ረጅም ትንፋሽ ወስዳ የጣቶቿን ጫፍ እርስ በርሳቸው አሻሸች። ከቀናት በፊት አንድ ሰው ኮምፒተሯን ሰብሮ ሊገባ ሲመሞከር እንደነበር አስተውላለች ፡፡ በዛን ቀን በአካባቢው ያለችው ብቸኛዋ ሰው ሎዛ ነበረች።አሁን ነው ያሳታወሰችው፡፡
‹‹ይህን እንዴት ማድረግ ቻለች? ራሔል በሮቤል ተጠራጥራው ነበር..ሎዛን ግን በፍፅም እንዲህ ታደርጋለች ብላ ግምቱ አልነበራትም ። በሎዛ የክህደት ሀሳብ ትንሽ የማቅለሽለሽ ስሜት ተሰማት… ወንበሯ ተደገፈች።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ፀጋ ለታላቅዋ ሴት ብሩህ ፈገግታ ሰጠቻት ‹‹እንዴት የምታምር ልጅ ነች… ወላጆችሽ ትንሽ ልጅ እያሳደጉ እንደሆነ ሰምቻለሁ። ሴሬብራል ፓልሲ አለባት አይደል?››
‹‹አዎ ››ስትል መለሰች ራሄል።
‹‹ልዩ ፍላጎት ያለው ህፃን በማደጎ ለመውሰድ መወሰናቸውን ስሰማ አእምሮአቸውን የሳቱ መስሎኝ ነበር፣ነገር ግን አሁን ሳያት ጠንካራ የጤና እክል ቢኖርባትም ለምን እርሷን ለማሳደግ እንደወሰኑ አሁን ገባኝ.. ።ተቀመጡ.. ምን ይምጣ ቡና? ጣፋጭ ሻይ? ለትንሿ ሴት ጭማቂ?››
ሁሉም ወንበር ይዘው እየተቀመጡ‹‹እኔ ሻይ እጠጣለሁ እና ለፀጋ የአፕል ወይም የብርቱካን ጭማቂ ብታገኝ ትደሰታለች››አለች ፡፡ኤሊያስ ሁለቱንም አልተቀበለም።ወይዘሮዋ ትዕዛዙን ለሰራተኞቾ አስተላለፈች፡፡
ያዘዙት መጠጥ መጣላቸው…ኤልያስ ጭማቂውን ወስዶ ፀጋን ያጠጣት ጀመር፡፡
ራሄል ከኤሊያስ ጸጋን ልትቀበለው ስትለ‹‹ችግር የለውም እኔ አጠጣታለው…እንደውም ግቢውን ዞር ዞር እያልን እያየን ጭማቂያችንን ብንጠጣ ጥሩ ይመስለኛል…ችግር የለውም አይደል ወ.ሮ ላምሮት?፡፡››
‹‹አረ ችግር የለውም …እንደፈለጋችሁ ዘና በሉ››
ተነሳና በአንድ እጁ ጭማቂውን በሌላ እጁ ፀጋን ይዞ ከእነሱ እራቅ ብሎ ወደ አትክልት ስፍራው በጥልቀት ገባ…
ወ.ሮ ላምሮት ከፀጋ ጋር አይኗቾ ተንከራተቱ ..ከዛ ድንገት መናገር ጀመረች‹‹እኛ ..ማለቴ እኔና ባሌ ልጆች አልነበረንም። ››በማለት ትካዜ ውስጥ ገባች፡፡
ራሄል እንደመደነጋገር አላትና ‹‹አንድ ጊዜ ልጅ ነበረሽ አይደል?›› ስትል ድንገት ከአፏ አመለጣትና ጠየቀቻት፡፡
‹‹አዎ ነበረኝ…ገና የሶስት አመት ልጅ ነበር። ከዚህች ከአንቺ እህት ትንሽ ይበልጣል››አለች
‹‹ምን ሆነ?›› ራሄል ጠየቀች፣
‹‹ከረጅም ጊዜ በፊት ነበር. ረጅም ጊዜ.… ሊገለጽ የማይችል በሽታ ነበረበት..ድንገት ታመመና ሞተብኝ…ምንም ልረዳው አልቻልኩም ››
ራሄልን በሀዘን ፈገግታ ተመለከተቻት።
‹‹ ይገባኛል›› አለች ራሄል ። የራሷን ህመም በወ.ሮዋ አይን ውስጥ ማየት ቻለች። ፡፡
ወ.ሮ ላምሮት በጣቷ ላይ ያለውን ቀለበት ማዞር በመቀጠል. ‹‹እንደገና ሞክረን ነበር… ግን አልተሳካልንም..አንድን ሰው መውደድ ሁልጊዜ እድል ነው. ግን ደግሞ ህመም ሊያመጣ እንደሚችልም ቀድመን አውቀን መዘጋጀት አለብን››
‹‹ለማንኛውም፣ ያ ያለፈው ታሪክ ነው››አለች ወይዘሮዋ፣ እጆቿን ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠች፣ ቀለበቷ መስታወቱ ላይ አስተጋባ። ‹‹ስለዚህ ጉዳይ ለመወያየት ወደዚህ እንዳልመጣሽ እርግጠኛ ነኝ። ››ወደ ራሄል መለስ ብላ ተመለከተች፣
ቀጠለች‹‹ፋውንዴሽኑ በዚህ አመት ከእኔ የሚያገኘውን ገንዘብ ምን አይነት ቁምነገር ላይ ለማዋል እንዳሰበ ወይንም ለየትኞቹ የበጓ አድራጎት ድርጅቶች ለማከፋፈል እቅድ እንዳወጣና ….ብሩን ካከፋፈለ ብኃላ አፈፃፀማቸውን እንዴት መከታተል እንዳሰብ እንድታብራሪልኝ ነው የምፈልገው››አለቻት፡፡
ራሄል‹‹ጥሩ›› ብላ የተዘጋጀችበትን ወረቀት አውጥታ አንድ በአንድ እየተነተነች ለ30ደቂቃ ያህል አብራራችላት፡፡
‹‹ጥሩ ነው..ማለቴ ስራችሁ በደንብ የታቀደበት ይመስላል..ግን የበጎ አድራጎት ድርጅቷችን ዝርዝር ስትገልጪልን በቀደም ያንቺ ሰራተኛ እዚህ መታ ካስረዳችኝ ጋር ልዩነት ያለው መሰለን፡፡እሷ በዚህ አመት ስለተመሰረተው ጎህ የህፃናት ማሳደጊያ ድርጅት አስረድታኝ ነበር..አብዛኛውን ብር ለዛ ድርጅት ልትሰጡ እንዳሰባችው ነበር የተነገረኝ፡፡››
‹‹ጎህ!!››ራሄል ድንግርግሯ ወጣ…እደዚህ አይነት በጎ አድራጎት ድርጅት መኖሩንም ዛሬ መስማቷ ነው፡፡
‹‹ሮቤል ነው አይደል…ምን ነገረሽ?››ፊቷን አኳሳትራ ጠየቀች፡፡
‹‹አይ.. ንግግሩን ሁሉ ያደረገችው ወጣቷ ሴት ነበረች። እዚህ በየቦታው የተጣሉ ህጻናትን የሚሰበሰቡ እና እነሱን በእንክብካቤ የሚያሳድጉ ድርጅት በመሆናቸው ሀሳብን ወድጄዋለሁ።››
ራሄል ‹‹ይህ ቡድን በእኔ ተመርምሮ አያውቅም››ንዴቷ እየጨመረ ሄደ።
‹‹ምን ማለትሽ ነው?››ወ.ሮ ላምሮት አሁን ግራ የተጋባች ይመስላል።
‹‹የገንዘብ ድጋፍ ለማግኘት ወይም ገንዘባቸውን ለማሰባሰብ የሚያመለክቱ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በትክክለኛው መንገድ ስራቸውን እንደሚሰሩ እና ከፍተኛ የአስተዳደር ወጪዎችን እንደማይከፍሉ ቀድመን እናረጋግጣለን። አንዳንድ ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች አሉ እስከ ሰማንያ በመቶ የአስተዳደር ወጪዎችን የሚከፍሉ በመሆናቸው ለተረጂዎች የሚደርሰው እርዳታ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም ፡፡ለማንኛውም ይሁንታ አልሰጧሻትም አይደል?››
‹‹አላደረግኩትም።ከንቺ ጋር ቀድሜ ልነጋገር ብዬ እንጂ ላደርገው ፈልጌ ነበር።››
ራሄል በእፎይታ ተነፈሰች..በገዛ ረዳቷ ተጭበርብራ የአገር መሳቂያ ሆና ነበር፡፡
‹‹ስላላደረግሽው ደስ ብሎኛል፡ እኔ በግሌ ያልመረመርኩትን ማንኛውንም ድርጅት በፍጹም እንደማልመክርሽ እንድታውቂ እፈልጋለሁ። እና ይሄ ትልቅ የገንዘብ ጉድጓድ ነው፤ብሩን ካንቺ ስንረከብ ኃላፊነትን ነው አብረን የምንረከበው..ለእያንዷንዷ ሳንቲም ተጠያቂዋ እኔ ነኝ። ››
‹‹ልጅቷ ለአንቺ ነው የምትሰራው አይደል?››
‹‹አዎ ረዳቴ ነች ወይም ነበርች››ራሄል ረጅም ትንፋሽ ወስዳ የጣቶቿን ጫፍ እርስ በርሳቸው አሻሸች። ከቀናት በፊት አንድ ሰው ኮምፒተሯን ሰብሮ ሊገባ ሲመሞከር እንደነበር አስተውላለች ፡፡ በዛን ቀን በአካባቢው ያለችው ብቸኛዋ ሰው ሎዛ ነበረች።አሁን ነው ያሳታወሰችው፡፡
‹‹ይህን እንዴት ማድረግ ቻለች? ራሔል በሮቤል ተጠራጥራው ነበር..ሎዛን ግን በፍፅም እንዲህ ታደርጋለች ብላ ግምቱ አልነበራትም ። በሎዛ የክህደት ሀሳብ ትንሽ የማቅለሽለሽ ስሜት ተሰማት… ወንበሯ ተደገፈች።
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose