#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
እጅግ በጣም ይቅርታ ስልኬ ስለጠፋ እረጅም ጊዜ ታሪኩን ሳለቅ ቀረሁ ወደኋላ መለስ ብለቹ ታሪኩን በማስታወስ ቀጥሉ እንደእግዚአብሔር ፍቃድ ከነገ ጀምሮ ሁለት ክፍል እለቃለሁ እንዲሁም ነገ ማታ ሁለት ሰአት ላይ ሌላ አዲስ ታሪክ እንጀምራለን የተከፋችሁብኝ አሁንም በድጋሚ ይቅርታ እጠይቃለሁ🙏
ያሬድ
ከገበያ መጥቶ ደክሞታል፡፡ ገና ሳይመሽ ከመኝታው ላይ ጋደም እንደማለት ብሏል፡፡
"ተመስገንን አብረን እንሄዳለን ብለኸው ነበር እንዴ"? አለች ፤ ባለቤቱ አበበች፡፡
"አዎ ፤ ብዬው ነበር፡፡ ገንዘብ እንዳዘጋጀ ነገረሽ እንዴ"?
"ትላንት አንተን ፈልጎ መጥቶ ነበር፡፡ ሳያገኝህ ሲቀር ለእኔ አጫውቶኛል፡፡ እንሂድ እስከምትለው ነው የሚጠብቀው" ፡፡
"ታዲያ ምን ችግር አለ፡፡ የመነገድ ፍላጎት ካለው አሁን ደግሞ ውሎ ገባ ስለሆነ የምንመጣው ቀን እንኳን ቢመሽም ሁለት መሆኑ አይከፋም፡፡ ከነገ ወዲያ ይዠው እሄዳለሁ"፡፡
ገና በደንብ አልነጋም፡፡ ያሬድም ከመኝታው አልተነሳም፡፡ አበበች አለ ፡፡ ሳይደጋግም በአንዴ የሚሰማ መስሎት፡፡ ነገር ግን የሚሰማው አላገኘም፡፡ አቤት የሚለው አጣ፡፡ ደግሞ ተጣራ፡፡ ያሬድ…..ያሬድ አለ፡፡ አቤት አለች አበበች፡፡ ብቅበይ አለ፡፡ በጥዋት ወደ ያሬድ ጋር የመጣው ተመስገን፡፡
ማነው በጥዋት ብቅበይ የሚለው ብላ ብቅ አለች፡፡
"ደህና አደርሽ አበበች ? አለ" ተመስገን፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አደርህ ተመስገን፡፡ አትገባም እንዴ ከብርድ ላይ ፡፡
"ይሁን አልገባም፡፡ ያሬድ የለም እንዴ ? ፡፡
"አለ ፤ ከመኝታውም አልተነሳም፡፡ ምነው ደህና አይደለህም እንዴ ?
"ኧረ ደህናነኝ፡፡ ለዛ ላጫወትኩሽ ጉዳይ ነበር የመጣሁት ፡፡
"አይ! እሱንማ ከሆነ እኔም ማታ አጫውቸዋለሁ፡፡ ለመነገድ ፍላጎት ካለው ይዠው እሄዳለሁ ብሏል፡፡ ለማንኛውም ግባና አነጋግረው ፡፡
ተመስገን የመጣበትን ጉዳይ እንደተሳካለት አሰበ፡፡ ያሬድን ለማነጋገር ወደ ቤት ገባ፡፡
"ደህና አደርህ ያሬድ? ፣ ደሞ ዛሬ በጥዋት አልተነሳህም፡፡ እንቅልፍ ነው ወይስ ድካም ነው?፡፡ ያስተኛህ ፡፡
"ሰላም አደርህ ተመስገን፡፡ ምን የትናንት ገበያ ውልቅልቅ አድርጎኛል፡፡ አሁን በደንብ ነግቷል ማለት ነው እንዴ? አለ፡፡ ከተኛበት መኝታ ተነስቶ እየተንጠራራ፡፡
"ስድስት ሰዓት ሆኖ ነግቷል ትላለህ እንዴ ፤ ለነገሩ ከተማ ለከተማ ስትመላለስ የከተማ ሰው ሆነሃል፡፡ እነኝህ ከተመኞች ሰዓት አስረው ቢይዙም ፤ የሚቆጥሩ መሆናቸውን እንጃ ፤ በየሰዓቱ ነው የሚበሉ
አለ፡፡ ተመስገን እንደማሾፍ ብሎ፡፡
"አይ! ተመስገን እነሱማ በሰዓት የማይበሉበት ጊዜ ስለሌላቸው ነው፡፡ ያለመቁጠር አይደለም፡፡ እንዲያውም እኛ ነን አንዴ ቁርስሠ ፣ አንዴ ምሳ ሰዓት ፣ ደረሰ እያልን ሰዓት የሚቃወመን ይመስል በቀን ሶስቴ ሳይበቃን አራተኛ መክሰስ እያልን የምንመገበው፡
"አይ! መልካም ነው" ብሎ "ለባለፈው ጉዳይ ነበር የመጣሁት" አለ ተመስገን ፡፡
"አበበች ማታ በጨዋታ አንስተን ነግራኛለች፡፡ እና ለመነገድ ፈልገሃል ማለት ነው?፡፡
"የመነገድ ፍላጎት እንኳን ብዙም የለኝም፡፡ እንዴው የዛችን የእህቴ ነገር አንጄቴ አልቆርጥ ብሎኝ ነው፡፡ መቼም እቤት ከመቀመጥ አካባቢንና አገርን ማወቅ አይከፋም፡፡ የእግዚአብሔር ስራም አይታወቅም፡፡ በዛውም እናገኛት ይሆናል"፡፡
"ጥሩ ነው ለማንኛውም ሃሳብህ አይከፋም፡፡ ነገ አብረን ማለድ ብለህ በጥዋት ና፡፡ ውሎ ገባ ስለምንመለስ እንዳይረፍድብን"፡፡
"እሽ በጥዋት እመጣለሁ፡፡ ብሎት ተሰነባብተው ወደ ቤቱ ተመለሰ፡፡
"በነጋታው በጥዋት ቡና ፈልቶ ተመስገን እየተጠበቀ ነው፡፡ ግን ቶሎ ሊመጣ አልቻለም፡፡ በቃ ቀርቶ ነው ብላ አበበች ቁርስ ልታቀርብ ስትል ተመስገን መጣ፡፡ ሰላምታ ተለዋውጠው ተቀመጠ፡፡
"ምነው አረፈድህ" አለው ያሬድ
"ምን ሌሊቱን እንቅልፍ ሳይወሰደኝ አድሮ ሊነጋጋ አካባቢ ሸለብ አላደረገኝ መሰለህ ፡፡
"አይ! አንተ ሌሊቱን ሙሉ በሃሳብ ስትሄድ አድረህ ነዋ፡፡ ጥዋት በመነሻህ ሰዓት እንቅልፍ የጣለህ፡፡ በል አሁን የቡና ቁርሱን ያዝና ቡናውን ጠጥተን ቶሎ እንውጣ፡፡ የባልጪ መኪና ሳያመልጠን እንድረስበት፡፡ አንዴ ካመለጠን መመለስ ካልሆነ ሌላ መኪና አናገኝም፡፡
ባለቤቱን በይ እንግዴህ ከብት ሳይበዛ ከብቶቹን ውሃ አጠጫቸው ብሏት ተነስተው ከተመስገን ጋር ጉዞዋቸውን ወደ አዳማ ቀጠሉ፡፡
መኪና እንዳያመልጣቸው እየተጣደፉ ነው፡፡ ከመንገድ ላይ አንድ ጥቁር ሰው ከፊት ለፊታቸው ገጠማቸው፡፡
"ዛሬ ላይቀናን ነው መሰለኝ አለ ተመስገን፡፡ ውስጡ እንደመረበሽ እያለበት፡፡
"ምነው ምን አየህ አለው? ያሬድ፡፡
"ተመስገን የፍጥነት እርምጃውን ገታ አድርጎ ፤ መንገድ ስትሄድ አንድ ሰው ከገጠመህ የምትሄድበት አይቀናህም፡፡ አባቴ ሲናገር ሰምቻለሁ፡፡ አሁንም እኛ አንድ ሰው ሰለገጠመን ብዬ ነው፡፡
ባያምንበትም ግን ሆዱ እንደመፍራት ብሏል፡፡ "ተው! እባክ ይህ የአንዳንድ ሰው አባባል ነው፡፡ አንተ ደግሞ ያባትህን አትከተል እግዚአብሔር እንደፈቀደ ያድርገን እንግዴህ አለ፡፡ በፍራቻ ንግግርም ቢሆን፡፡
"እሱማ እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡ እንዴው የሚባለውንና ነው እንጅ ያልኩህ፡፡
ያሬድ ነገሩን ተወት አድርጎ ፤ አሁን ቶሎ ቶሎ ራመድ ራመድ በል፡፡ ያ አቶ ላንቻ ብቻ ሳይቀድመን እንድንደርስበት፡፡
"የማነው አቶ ላንቻ? አለ ተመስገን፡፡
"ለእኔ ከድሬ አዳማ ድረስ አልባሳ የሚያመጡልኝ ናቸው፡፡ መቼም ብታያቸው የተባረኩ እና ደግ ሰው ናቸው፡፡
አሁንም ከሳቸው ተረክበን ነው፡፡ የምንመለሰው ከቀናን"፡፡
"እኔ እኮ ውሎ ገባ ስትመጣ በአየር መምጣት ጀመረ እንዴ ብየ ነበር፡፡ ለካስ አንተ አዳማ ድረስ የሚያመጣልህ ደንበኛ አግኝተህ ኖሯል፡፡እየከነፍህ የምትመጣው"፡፡
"መኪናው ሞልቶ አንድ ሰው ብቻ ቀርቶት ይጠባበቃል፡፡ እየተጣደፉ ደረሱ፡፡ ግን እረዳቱ ከአንድ ሰው ውጭ አልጭንም አላቸው፡፡ ጫነን አልጭንም ፤ ሲከራከሩ አንድ ረፍዶበት የነበር ሰው ረዳቱንም ሳይጠይቅ አልፎ መኪናው ውስጥ ገባ፡፡ ያሬድ ቢለምንም ፣ ቢማፀንም ሳያሳፍራቸው ጥሏቸው ሄደ፡፡
አላልኩህም፡፡ አንድ ሰው ጥሩ አይደለም ብየህ ነበር አለው ተመስገን፡፡
ጸያሬድ ተመስገን ያለውን የሰማው አይመስልም፡፡ ልቡ ያለው አቶ ላንቻ ጋር ነው፡፡ አንድ የጭነት መኪና ወደ አዳማ ልትወጣ ከመንገድ ላይ ቆማለች፡፡
"ይችን መኪና እንጠይቃት እስቲ ፤ ትጭነን እንደ ሆነ አለ ተመስገን፡፡
"እህል ጭና እያየሃት እንዴት እሽ ብለው ይጭኑናል፡፡ ያጠፋነው እኛ ነን፡፡ በጥዋት መምጣት ሲገባን አርፍደን፡፡ አሁን ያለን አማራጭ ወደ ቤት መመለስ ነው፡፡ ነገ ተመልሰን እንመጣለን፡፡ እንደው
የሚያነድደኝ እምነት ማጉደሌ ነው፡፡ መቼም መኪና አጥቶ ቀረ አይሉኝም፡፡ ሆነ ብሎ ነው እንጅ የሚሉኝ፡፡ እህል ወደ ጫነችው አይሱዚ ተጠጉ፡፡
ፈራ ተባ እያለ ማነህ ወንድም ወደ አዳማ እንደሆነ የምትሄደው መኪና ጥሎን ስለሄደ ነው፡፡ እባክህ ተባበረን ብሎ ሹፌሩን ጠየቀው ያሬድ፡፡
የመኪናው ሹፌር አላመነታም፡፡ "ስንት ናችሁ"? አለ፡፡
"ሁለት ነን አለ፤ ያሬድ፡፡
"ሁለት ሰው ከሆነ አልጭንም"፡፡ አንድ ሰው ከሆነ ጋቢና ግባ አለ፡፡ ባጭር ቃል ሹፌሩ፡፡
"እባክህን ወንድም ተባበረን ስለማንነጣጠል ነው፡፡ የምንሔደውም የታመመ ሰው ለማምጣት ነው፡፡
እንደምንም ተቸገርልን፡፡ ከላይም ቢሆን ተጭነን እንሄዳለን እያለ ሹፌሩን ተማፀነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
እጅግ በጣም ይቅርታ ስልኬ ስለጠፋ እረጅም ጊዜ ታሪኩን ሳለቅ ቀረሁ ወደኋላ መለስ ብለቹ ታሪኩን በማስታወስ ቀጥሉ እንደእግዚአብሔር ፍቃድ ከነገ ጀምሮ ሁለት ክፍል እለቃለሁ እንዲሁም ነገ ማታ ሁለት ሰአት ላይ ሌላ አዲስ ታሪክ እንጀምራለን የተከፋችሁብኝ አሁንም በድጋሚ ይቅርታ እጠይቃለሁ🙏
ያሬድ
ከገበያ መጥቶ ደክሞታል፡፡ ገና ሳይመሽ ከመኝታው ላይ ጋደም እንደማለት ብሏል፡፡
"ተመስገንን አብረን እንሄዳለን ብለኸው ነበር እንዴ"? አለች ፤ ባለቤቱ አበበች፡፡
"አዎ ፤ ብዬው ነበር፡፡ ገንዘብ እንዳዘጋጀ ነገረሽ እንዴ"?
"ትላንት አንተን ፈልጎ መጥቶ ነበር፡፡ ሳያገኝህ ሲቀር ለእኔ አጫውቶኛል፡፡ እንሂድ እስከምትለው ነው የሚጠብቀው" ፡፡
"ታዲያ ምን ችግር አለ፡፡ የመነገድ ፍላጎት ካለው አሁን ደግሞ ውሎ ገባ ስለሆነ የምንመጣው ቀን እንኳን ቢመሽም ሁለት መሆኑ አይከፋም፡፡ ከነገ ወዲያ ይዠው እሄዳለሁ"፡፡
ገና በደንብ አልነጋም፡፡ ያሬድም ከመኝታው አልተነሳም፡፡ አበበች አለ ፡፡ ሳይደጋግም በአንዴ የሚሰማ መስሎት፡፡ ነገር ግን የሚሰማው አላገኘም፡፡ አቤት የሚለው አጣ፡፡ ደግሞ ተጣራ፡፡ ያሬድ…..ያሬድ አለ፡፡ አቤት አለች አበበች፡፡ ብቅበይ አለ፡፡ በጥዋት ወደ ያሬድ ጋር የመጣው ተመስገን፡፡
ማነው በጥዋት ብቅበይ የሚለው ብላ ብቅ አለች፡፡
"ደህና አደርሽ አበበች ? አለ" ተመስገን፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አደርህ ተመስገን፡፡ አትገባም እንዴ ከብርድ ላይ ፡፡
"ይሁን አልገባም፡፡ ያሬድ የለም እንዴ ? ፡፡
"አለ ፤ ከመኝታውም አልተነሳም፡፡ ምነው ደህና አይደለህም እንዴ ?
"ኧረ ደህናነኝ፡፡ ለዛ ላጫወትኩሽ ጉዳይ ነበር የመጣሁት ፡፡
"አይ! እሱንማ ከሆነ እኔም ማታ አጫውቸዋለሁ፡፡ ለመነገድ ፍላጎት ካለው ይዠው እሄዳለሁ ብሏል፡፡ ለማንኛውም ግባና አነጋግረው ፡፡
ተመስገን የመጣበትን ጉዳይ እንደተሳካለት አሰበ፡፡ ያሬድን ለማነጋገር ወደ ቤት ገባ፡፡
"ደህና አደርህ ያሬድ? ፣ ደሞ ዛሬ በጥዋት አልተነሳህም፡፡ እንቅልፍ ነው ወይስ ድካም ነው?፡፡ ያስተኛህ ፡፡
"ሰላም አደርህ ተመስገን፡፡ ምን የትናንት ገበያ ውልቅልቅ አድርጎኛል፡፡ አሁን በደንብ ነግቷል ማለት ነው እንዴ? አለ፡፡ ከተኛበት መኝታ ተነስቶ እየተንጠራራ፡፡
"ስድስት ሰዓት ሆኖ ነግቷል ትላለህ እንዴ ፤ ለነገሩ ከተማ ለከተማ ስትመላለስ የከተማ ሰው ሆነሃል፡፡ እነኝህ ከተመኞች ሰዓት አስረው ቢይዙም ፤ የሚቆጥሩ መሆናቸውን እንጃ ፤ በየሰዓቱ ነው የሚበሉ
አለ፡፡ ተመስገን እንደማሾፍ ብሎ፡፡
"አይ! ተመስገን እነሱማ በሰዓት የማይበሉበት ጊዜ ስለሌላቸው ነው፡፡ ያለመቁጠር አይደለም፡፡ እንዲያውም እኛ ነን አንዴ ቁርስሠ ፣ አንዴ ምሳ ሰዓት ፣ ደረሰ እያልን ሰዓት የሚቃወመን ይመስል በቀን ሶስቴ ሳይበቃን አራተኛ መክሰስ እያልን የምንመገበው፡
"አይ! መልካም ነው" ብሎ "ለባለፈው ጉዳይ ነበር የመጣሁት" አለ ተመስገን ፡፡
"አበበች ማታ በጨዋታ አንስተን ነግራኛለች፡፡ እና ለመነገድ ፈልገሃል ማለት ነው?፡፡
"የመነገድ ፍላጎት እንኳን ብዙም የለኝም፡፡ እንዴው የዛችን የእህቴ ነገር አንጄቴ አልቆርጥ ብሎኝ ነው፡፡ መቼም እቤት ከመቀመጥ አካባቢንና አገርን ማወቅ አይከፋም፡፡ የእግዚአብሔር ስራም አይታወቅም፡፡ በዛውም እናገኛት ይሆናል"፡፡
"ጥሩ ነው ለማንኛውም ሃሳብህ አይከፋም፡፡ ነገ አብረን ማለድ ብለህ በጥዋት ና፡፡ ውሎ ገባ ስለምንመለስ እንዳይረፍድብን"፡፡
"እሽ በጥዋት እመጣለሁ፡፡ ብሎት ተሰነባብተው ወደ ቤቱ ተመለሰ፡፡
"በነጋታው በጥዋት ቡና ፈልቶ ተመስገን እየተጠበቀ ነው፡፡ ግን ቶሎ ሊመጣ አልቻለም፡፡ በቃ ቀርቶ ነው ብላ አበበች ቁርስ ልታቀርብ ስትል ተመስገን መጣ፡፡ ሰላምታ ተለዋውጠው ተቀመጠ፡፡
"ምነው አረፈድህ" አለው ያሬድ
"ምን ሌሊቱን እንቅልፍ ሳይወሰደኝ አድሮ ሊነጋጋ አካባቢ ሸለብ አላደረገኝ መሰለህ ፡፡
"አይ! አንተ ሌሊቱን ሙሉ በሃሳብ ስትሄድ አድረህ ነዋ፡፡ ጥዋት በመነሻህ ሰዓት እንቅልፍ የጣለህ፡፡ በል አሁን የቡና ቁርሱን ያዝና ቡናውን ጠጥተን ቶሎ እንውጣ፡፡ የባልጪ መኪና ሳያመልጠን እንድረስበት፡፡ አንዴ ካመለጠን መመለስ ካልሆነ ሌላ መኪና አናገኝም፡፡
ባለቤቱን በይ እንግዴህ ከብት ሳይበዛ ከብቶቹን ውሃ አጠጫቸው ብሏት ተነስተው ከተመስገን ጋር ጉዞዋቸውን ወደ አዳማ ቀጠሉ፡፡
መኪና እንዳያመልጣቸው እየተጣደፉ ነው፡፡ ከመንገድ ላይ አንድ ጥቁር ሰው ከፊት ለፊታቸው ገጠማቸው፡፡
"ዛሬ ላይቀናን ነው መሰለኝ አለ ተመስገን፡፡ ውስጡ እንደመረበሽ እያለበት፡፡
"ምነው ምን አየህ አለው? ያሬድ፡፡
"ተመስገን የፍጥነት እርምጃውን ገታ አድርጎ ፤ መንገድ ስትሄድ አንድ ሰው ከገጠመህ የምትሄድበት አይቀናህም፡፡ አባቴ ሲናገር ሰምቻለሁ፡፡ አሁንም እኛ አንድ ሰው ሰለገጠመን ብዬ ነው፡፡
ባያምንበትም ግን ሆዱ እንደመፍራት ብሏል፡፡ "ተው! እባክ ይህ የአንዳንድ ሰው አባባል ነው፡፡ አንተ ደግሞ ያባትህን አትከተል እግዚአብሔር እንደፈቀደ ያድርገን እንግዴህ አለ፡፡ በፍራቻ ንግግርም ቢሆን፡፡
"እሱማ እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው፡፡ እንዴው የሚባለውንና ነው እንጅ ያልኩህ፡፡
ያሬድ ነገሩን ተወት አድርጎ ፤ አሁን ቶሎ ቶሎ ራመድ ራመድ በል፡፡ ያ አቶ ላንቻ ብቻ ሳይቀድመን እንድንደርስበት፡፡
"የማነው አቶ ላንቻ? አለ ተመስገን፡፡
"ለእኔ ከድሬ አዳማ ድረስ አልባሳ የሚያመጡልኝ ናቸው፡፡ መቼም ብታያቸው የተባረኩ እና ደግ ሰው ናቸው፡፡
አሁንም ከሳቸው ተረክበን ነው፡፡ የምንመለሰው ከቀናን"፡፡
"እኔ እኮ ውሎ ገባ ስትመጣ በአየር መምጣት ጀመረ እንዴ ብየ ነበር፡፡ ለካስ አንተ አዳማ ድረስ የሚያመጣልህ ደንበኛ አግኝተህ ኖሯል፡፡እየከነፍህ የምትመጣው"፡፡
"መኪናው ሞልቶ አንድ ሰው ብቻ ቀርቶት ይጠባበቃል፡፡ እየተጣደፉ ደረሱ፡፡ ግን እረዳቱ ከአንድ ሰው ውጭ አልጭንም አላቸው፡፡ ጫነን አልጭንም ፤ ሲከራከሩ አንድ ረፍዶበት የነበር ሰው ረዳቱንም ሳይጠይቅ አልፎ መኪናው ውስጥ ገባ፡፡ ያሬድ ቢለምንም ፣ ቢማፀንም ሳያሳፍራቸው ጥሏቸው ሄደ፡፡
አላልኩህም፡፡ አንድ ሰው ጥሩ አይደለም ብየህ ነበር አለው ተመስገን፡፡
ጸያሬድ ተመስገን ያለውን የሰማው አይመስልም፡፡ ልቡ ያለው አቶ ላንቻ ጋር ነው፡፡ አንድ የጭነት መኪና ወደ አዳማ ልትወጣ ከመንገድ ላይ ቆማለች፡፡
"ይችን መኪና እንጠይቃት እስቲ ፤ ትጭነን እንደ ሆነ አለ ተመስገን፡፡
"እህል ጭና እያየሃት እንዴት እሽ ብለው ይጭኑናል፡፡ ያጠፋነው እኛ ነን፡፡ በጥዋት መምጣት ሲገባን አርፍደን፡፡ አሁን ያለን አማራጭ ወደ ቤት መመለስ ነው፡፡ ነገ ተመልሰን እንመጣለን፡፡ እንደው
የሚያነድደኝ እምነት ማጉደሌ ነው፡፡ መቼም መኪና አጥቶ ቀረ አይሉኝም፡፡ ሆነ ብሎ ነው እንጅ የሚሉኝ፡፡ እህል ወደ ጫነችው አይሱዚ ተጠጉ፡፡
ፈራ ተባ እያለ ማነህ ወንድም ወደ አዳማ እንደሆነ የምትሄደው መኪና ጥሎን ስለሄደ ነው፡፡ እባክህ ተባበረን ብሎ ሹፌሩን ጠየቀው ያሬድ፡፡
የመኪናው ሹፌር አላመነታም፡፡ "ስንት ናችሁ"? አለ፡፡
"ሁለት ነን አለ፤ ያሬድ፡፡
"ሁለት ሰው ከሆነ አልጭንም"፡፡ አንድ ሰው ከሆነ ጋቢና ግባ አለ፡፡ ባጭር ቃል ሹፌሩ፡፡
"እባክህን ወንድም ተባበረን ስለማንነጣጠል ነው፡፡ የምንሔደውም የታመመ ሰው ለማምጣት ነው፡፡
እንደምንም ተቸገርልን፡፡ ከላይም ቢሆን ተጭነን እንሄዳለን እያለ ሹፌሩን ተማፀነው፡፡
👍85❤11👎2🥰1
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
ቀነ ጎደሎ
ጨለማ በተቀላቀለበት ሌሊት ተነሱ፡፡ ወደ አዳማ ለመሄድ ተቻኩለዋል፡፡ ከቡቲካቸው አልባሳት እና ሌሎች እቃዎችንም ጫኑ፡፡ እንዳይረፍድባቸው ሹፌሩን ፍጥነት ጨምሮ እንዲነዳ አዘዙት፡፡ ከወትሮው በተለየ መልኩ ደብሯቸዋል፡፡ ሰውነታቸውን ከብዷቸዋል፡፡ ፊታቸውን ጨፍጓቸዋል፡፡ አፋቸውን እሬት እሬት ብሏቸዋል፡፡ ደጋግመው አፋቸውን በባዶው አላመጡት፡፡ ለውጥ ግን አላመጣላቸውም
ለሹፌሩ "ዛሬ ደግሞ ምን እንደሆንኩ እንጃ አፌን እሬት እሬት እያለኝ ነው" አሉት፡፡
"ምነው ቁርስ አልበሉም እንዴ?" ደግሞ ደስተኛ አይመስሉም፡፡ ደህና አይደሉም"? አለ፡፡ ሹፌራቸው ሰለሞን፡፡
"ኧረ ! ደህናነኝ፡፡ ብቻ ውስጤ እርብሽብሽ ብሏል፡፡ ሌሊትም ደግሞ ሲያቃዥኝ ነው ያደረው፡፡ ጥዋትም ቁርስ ወደ አፌ ስል አልዋጥ አለኝ፡፡ ምን እንደሆንኩ ለራሴም ሊገባኝ አልቻለም አሉ ፤ አቶ ላንቻ፡፡
"አስበውት ያላሳኩት ነገር አለ እንዴ"?
"አስቤ ያላሳካሁት ነገር እንኳን ያለ አይመስለኝም፡፡ ምንአልባት ዛሬ ማርፈዴ ብቻ ነው ትንሽ ያበሳጨኝ፡፡ ለምን እንደረፈደብኝም ሳላውቅ ከሩቅ የሚመጣ ደንበኛ ነበረኝ ያሬድ የሚባል፡፡ እንዴው ጠብቆኝ ሲያጣኝ ባልተመለሰ ብቻ እንጅ ቢያድግልኝ እንኳን ከሱቅ የትም ስለማይሄድ አምሽተንም ብንደርስ እናገኘዋለን፡፡ ለማንኛውም ነዳጅ ሰጠት አድርገህ ቶሎ ቶሎ ንዳው ፡፡
"እሽ አሁንም እኮ ፈጥነናል፡፡ ግን እኔም እኮ እጄ ሁሉ ተሳሰረብኝ" አለ ሰለሞን፡፡
ዘ
"ምነው አንተ ደግሞ ምን ሆነህ ነው ? ስትጨፍር እና ስትጠጣ አድረህ ፤ ምን አልባት እንቅልፍ መጥቶብህ እንዳይሆን"?
"እንኳን ስጠጣ ፣ ስጨፍር ላድር ፤ የጨብስም አጥቼ የዘጠኝ ብር አህያ መስየ ነው፡፡ ያደርኩት ፡፡
.አቶ ላንቻ የሰለሞን ፈሊጣዊ ንግግር አሳቃቸው፡፡ የዘጠኝ ብር አህያ ማለት ደግሞ ምን ማለት ነው? መቼም የዛሬ ልጆች የማታመጡት ጉድ የለም ፡፡
በመስኮት አይናቸውን ወርወር አደረጉ፡፡ ከበስተቀኝ በኩል የጋኔል ቁራጭ የሚመስል ጥቁር ውሻ ሊያቋርጣቸው ይሮጣል፡፡ ሰለሞን አፍጥነው ፣ አፍጥነው መኪናውን ፤ ይሔ ውሻ ሳያቋርጠን ፤ እንቅደመው አሉ፡፡ ሆዳቸው ተርፏ ተርፏ እያለ፡፡
ማርሽ ቀየረም ፤ ነዳጅ እረገጠም ፤ ውሻውን ግን ሊቀድመው አልቻለም፡፡ ውሻው አቋርጧቸው አለፈ፡፡
"ጭራሽ መንዳትም አቃተህ ፤ ውሻ መቅደም ያቅትህ አሉ፡፡ በፊታቸው ላይ የደም ስራቸው በንዴት እየተወጣጠረ፡፡
"መኪናው ሰርቪስ ከገባ ቆይቷል፡፡ ፍጥነት ጨምሬ ስነዳ እንዳይቆም ስለፈራሁ ነው፡፡ እንጅ ውሻ መቅደም አቅቶኝ አይደለም" ፡፡
የባሰ በጭንቀት ላይ ጭንቀት ሆነባቸው፡፡ መኪናው ከመንገድ ላይ እንዳይቆም ስጋቻ አደረባቸው፡፡ብቻ እንዳያዋርደን የባሰ ለማርፈዱ ሲቆጨን ከመንገድ ላይ ቆሞ፡፡ "የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች" እንደ ሚባለው ከሁለት አጉል እንዳንሆን፡፡ እያሉ ከአፋቸው ተናግረው ሳይጨርሱ መኪናው ማዞሪያ ላይ መሪው አልዞር አለ፡፡ መስመር ሳተ፡፡ ሰለሞን ላብ በላብ ሆነ፡፡ ጎትቶ የማስገባት ያህል መልሶ ወደ መስመር አሰገባው፡፡
አቶ ላንቻ ከአሁን አሁን ተገለበጠ እያሉ ሰለሞን መሪው ሲያዞር ያገዙት ይመስል አንገታቸውን አብረው ያዞሩ ነበር፡፡
ከመስመር ሲገባ ትንሽ ትንፏሻቸው መለስ አለ፡፡ በል አሁን ቀስ ብለህ ንዳ የትም ጫካ እንዳታስቀረኝ አሉ ፤ እየፈሩም ቢሆን፡፡
"አሁን እግዚአብሔር ነው ያተረፈን ፡፡ ተገልብጦብኝ ነበር፡፡ እንጃ ብቻ ዛሬ በሰላም የምንገባ አልመስለኝም፡፡ ሆዴ ሁሉ በጣም ፈርቷል ፡፡
በስ መዓብ በል፡፡ ደግሞ ታሟርታለህ እንዴ ? አንዳንዴ ማሟረት ጥሩ አደለም፡፡ አፍ ሊከተል ይችላል አሉ ፤ አቶ ላንቻ፡፡
"አሁን ደግሞ ጭሱ መሽተት ጀምሯል፡፡
"እስኪ አቁመህ ውረድና እየው፡፡ የጭስ መውጫው ታፍኖ ይሆናል፡፡
ሰለሞን ወርዶ አየው፡፡ መኪናው ከመሽተት ውጭ የሚታይ ነገር አላገኘም፡፡ ተመልሶ ከሁለተኛ ማርሽ ወደ ሶስተኛ ማርሽ ቀይሮ ነዳ፡፡
የባሰ የመኪናው ድምፅ ተቀይሮ የመኪና ድምፅ መሆኑ ቀርቶ እንደ ወፍጮ መንኮራኮር ጀመረ፡፡ በስጋቻ አይኖቹ ተርገበገቡ፡፡ ቀኑ ወደ ጨለማ ተቀየረበት፡፡ አንዳንዴ የመኪና መብራት ያበራል፡፡
የመኪና መብራት የምታበራው መንገዱ አልታይ አለህ"? እንዴ አሉ ፤ አቶ ላንቻ፡፡
አንዳንዴ ጨለማ እየመሰለኝ ነው እኮ፡፡ አሁንማ እጄ ሁሉ እየተንቀጠቀጠብኝ ነው፡፡ እስኪ ከእኔ ይሻሉ እንደሆን ይሞክሩት ፡፡
"እኔ ከአንተ እሻላለሁ ብለህ ነው፡፡ ምን አይነት ቀነ ጎደሎ ነው ፤ የገጠመን ዛሬ፡፡ እያሉ የሰለሞን ቦታ ቀይረው መኪናውን ለመንዳት መሪውን ጨበጡ፡፡ የባሰ እጃቸው ተሳሰረ፡፡ ግራና ቀኝ ዋዥቁ፡፡
"ፍሬን ይያዙ ፣ ፍሬን ይያዙ ፣ መስመር ስቷል፡፡ እያለ ጮኸ ሰለሞን፡፡ መኪናው ግን አልቆመም፡፡ እስከ አሁን ታግሸ አገለገልኳችሁ፡፡ የዚህ አለም ኑሮ ይበቃኛል፡፡ ብሎ አራት እግሩን ወደ ላይ ሰቅሎ ከመስመር በታች ወርዶ ተከረበተ፡፡
የፈሩት አልቀረም፡፡ ሰለሞን በደረሰው አደጋ ወዲያውኑ ህይወቱ ሲያልፍ አቶ ላንቻ ከባድ የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸው ህይወታቸው ቢተርፍም ወደ ህክምና ሲሄዱ ጭንቅላታቸው በጣም ተጎድቶ ስለነበር ህክምናም ሳይደርሱ ህይወታቸው በመንገድ ላይ አለፈ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 19 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref405867113
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
ቀነ ጎደሎ
ጨለማ በተቀላቀለበት ሌሊት ተነሱ፡፡ ወደ አዳማ ለመሄድ ተቻኩለዋል፡፡ ከቡቲካቸው አልባሳት እና ሌሎች እቃዎችንም ጫኑ፡፡ እንዳይረፍድባቸው ሹፌሩን ፍጥነት ጨምሮ እንዲነዳ አዘዙት፡፡ ከወትሮው በተለየ መልኩ ደብሯቸዋል፡፡ ሰውነታቸውን ከብዷቸዋል፡፡ ፊታቸውን ጨፍጓቸዋል፡፡ አፋቸውን እሬት እሬት ብሏቸዋል፡፡ ደጋግመው አፋቸውን በባዶው አላመጡት፡፡ ለውጥ ግን አላመጣላቸውም
ለሹፌሩ "ዛሬ ደግሞ ምን እንደሆንኩ እንጃ አፌን እሬት እሬት እያለኝ ነው" አሉት፡፡
"ምነው ቁርስ አልበሉም እንዴ?" ደግሞ ደስተኛ አይመስሉም፡፡ ደህና አይደሉም"? አለ፡፡ ሹፌራቸው ሰለሞን፡፡
"ኧረ ! ደህናነኝ፡፡ ብቻ ውስጤ እርብሽብሽ ብሏል፡፡ ሌሊትም ደግሞ ሲያቃዥኝ ነው ያደረው፡፡ ጥዋትም ቁርስ ወደ አፌ ስል አልዋጥ አለኝ፡፡ ምን እንደሆንኩ ለራሴም ሊገባኝ አልቻለም አሉ ፤ አቶ ላንቻ፡፡
"አስበውት ያላሳኩት ነገር አለ እንዴ"?
"አስቤ ያላሳካሁት ነገር እንኳን ያለ አይመስለኝም፡፡ ምንአልባት ዛሬ ማርፈዴ ብቻ ነው ትንሽ ያበሳጨኝ፡፡ ለምን እንደረፈደብኝም ሳላውቅ ከሩቅ የሚመጣ ደንበኛ ነበረኝ ያሬድ የሚባል፡፡ እንዴው ጠብቆኝ ሲያጣኝ ባልተመለሰ ብቻ እንጅ ቢያድግልኝ እንኳን ከሱቅ የትም ስለማይሄድ አምሽተንም ብንደርስ እናገኘዋለን፡፡ ለማንኛውም ነዳጅ ሰጠት አድርገህ ቶሎ ቶሎ ንዳው ፡፡
"እሽ አሁንም እኮ ፈጥነናል፡፡ ግን እኔም እኮ እጄ ሁሉ ተሳሰረብኝ" አለ ሰለሞን፡፡
ዘ
"ምነው አንተ ደግሞ ምን ሆነህ ነው ? ስትጨፍር እና ስትጠጣ አድረህ ፤ ምን አልባት እንቅልፍ መጥቶብህ እንዳይሆን"?
"እንኳን ስጠጣ ፣ ስጨፍር ላድር ፤ የጨብስም አጥቼ የዘጠኝ ብር አህያ መስየ ነው፡፡ ያደርኩት ፡፡
.አቶ ላንቻ የሰለሞን ፈሊጣዊ ንግግር አሳቃቸው፡፡ የዘጠኝ ብር አህያ ማለት ደግሞ ምን ማለት ነው? መቼም የዛሬ ልጆች የማታመጡት ጉድ የለም ፡፡
በመስኮት አይናቸውን ወርወር አደረጉ፡፡ ከበስተቀኝ በኩል የጋኔል ቁራጭ የሚመስል ጥቁር ውሻ ሊያቋርጣቸው ይሮጣል፡፡ ሰለሞን አፍጥነው ፣ አፍጥነው መኪናውን ፤ ይሔ ውሻ ሳያቋርጠን ፤ እንቅደመው አሉ፡፡ ሆዳቸው ተርፏ ተርፏ እያለ፡፡
ማርሽ ቀየረም ፤ ነዳጅ እረገጠም ፤ ውሻውን ግን ሊቀድመው አልቻለም፡፡ ውሻው አቋርጧቸው አለፈ፡፡
"ጭራሽ መንዳትም አቃተህ ፤ ውሻ መቅደም ያቅትህ አሉ፡፡ በፊታቸው ላይ የደም ስራቸው በንዴት እየተወጣጠረ፡፡
"መኪናው ሰርቪስ ከገባ ቆይቷል፡፡ ፍጥነት ጨምሬ ስነዳ እንዳይቆም ስለፈራሁ ነው፡፡ እንጅ ውሻ መቅደም አቅቶኝ አይደለም" ፡፡
የባሰ በጭንቀት ላይ ጭንቀት ሆነባቸው፡፡ መኪናው ከመንገድ ላይ እንዳይቆም ስጋቻ አደረባቸው፡፡ብቻ እንዳያዋርደን የባሰ ለማርፈዱ ሲቆጨን ከመንገድ ላይ ቆሞ፡፡ "የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች" እንደ ሚባለው ከሁለት አጉል እንዳንሆን፡፡ እያሉ ከአፋቸው ተናግረው ሳይጨርሱ መኪናው ማዞሪያ ላይ መሪው አልዞር አለ፡፡ መስመር ሳተ፡፡ ሰለሞን ላብ በላብ ሆነ፡፡ ጎትቶ የማስገባት ያህል መልሶ ወደ መስመር አሰገባው፡፡
አቶ ላንቻ ከአሁን አሁን ተገለበጠ እያሉ ሰለሞን መሪው ሲያዞር ያገዙት ይመስል አንገታቸውን አብረው ያዞሩ ነበር፡፡
ከመስመር ሲገባ ትንሽ ትንፏሻቸው መለስ አለ፡፡ በል አሁን ቀስ ብለህ ንዳ የትም ጫካ እንዳታስቀረኝ አሉ ፤ እየፈሩም ቢሆን፡፡
"አሁን እግዚአብሔር ነው ያተረፈን ፡፡ ተገልብጦብኝ ነበር፡፡ እንጃ ብቻ ዛሬ በሰላም የምንገባ አልመስለኝም፡፡ ሆዴ ሁሉ በጣም ፈርቷል ፡፡
በስ መዓብ በል፡፡ ደግሞ ታሟርታለህ እንዴ ? አንዳንዴ ማሟረት ጥሩ አደለም፡፡ አፍ ሊከተል ይችላል አሉ ፤ አቶ ላንቻ፡፡
"አሁን ደግሞ ጭሱ መሽተት ጀምሯል፡፡
"እስኪ አቁመህ ውረድና እየው፡፡ የጭስ መውጫው ታፍኖ ይሆናል፡፡
ሰለሞን ወርዶ አየው፡፡ መኪናው ከመሽተት ውጭ የሚታይ ነገር አላገኘም፡፡ ተመልሶ ከሁለተኛ ማርሽ ወደ ሶስተኛ ማርሽ ቀይሮ ነዳ፡፡
የባሰ የመኪናው ድምፅ ተቀይሮ የመኪና ድምፅ መሆኑ ቀርቶ እንደ ወፍጮ መንኮራኮር ጀመረ፡፡ በስጋቻ አይኖቹ ተርገበገቡ፡፡ ቀኑ ወደ ጨለማ ተቀየረበት፡፡ አንዳንዴ የመኪና መብራት ያበራል፡፡
የመኪና መብራት የምታበራው መንገዱ አልታይ አለህ"? እንዴ አሉ ፤ አቶ ላንቻ፡፡
አንዳንዴ ጨለማ እየመሰለኝ ነው እኮ፡፡ አሁንማ እጄ ሁሉ እየተንቀጠቀጠብኝ ነው፡፡ እስኪ ከእኔ ይሻሉ እንደሆን ይሞክሩት ፡፡
"እኔ ከአንተ እሻላለሁ ብለህ ነው፡፡ ምን አይነት ቀነ ጎደሎ ነው ፤ የገጠመን ዛሬ፡፡ እያሉ የሰለሞን ቦታ ቀይረው መኪናውን ለመንዳት መሪውን ጨበጡ፡፡ የባሰ እጃቸው ተሳሰረ፡፡ ግራና ቀኝ ዋዥቁ፡፡
"ፍሬን ይያዙ ፣ ፍሬን ይያዙ ፣ መስመር ስቷል፡፡ እያለ ጮኸ ሰለሞን፡፡ መኪናው ግን አልቆመም፡፡ እስከ አሁን ታግሸ አገለገልኳችሁ፡፡ የዚህ አለም ኑሮ ይበቃኛል፡፡ ብሎ አራት እግሩን ወደ ላይ ሰቅሎ ከመስመር በታች ወርዶ ተከረበተ፡፡
የፈሩት አልቀረም፡፡ ሰለሞን በደረሰው አደጋ ወዲያውኑ ህይወቱ ሲያልፍ አቶ ላንቻ ከባድ የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸው ህይወታቸው ቢተርፍም ወደ ህክምና ሲሄዱ ጭንቅላታቸው በጣም ተጎድቶ ስለነበር ህክምናም ሳይደርሱ ህይወታቸው በመንገድ ላይ አለፈ፡፡
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe እያደረጋቹ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ZOO አዲሱ ፕሮጀክት... 19 ቀን ብቻ ቀርቶታል ቢያንስ ገባ ብላችሁ እዩት አጭር ግዜ ነው የቀረው..ይመቻቹ
ለመጀመር 🦒👇
t.me/zoo_story_bot/game?startapp=ref405867113
YouTube
አትሮኖስ_ Tube
Share your videos with friends, family, and the world
👍63😢18❤4👎1
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
አንድ አይጠጣም
የወጣት ሰውነቱ ፣ ለግላጋ ቁመናው ፣ ተቀያይሯል፡፡ ከአሁን በፊት ያልነበረውን ፂም አውጥቷል፡፡ ታዲያ በጉንጮቹ ላይ ግራና ቀኝ የወረደው አሪዝ መሳይ ፂሙ ጳጳስ አስመስሎታል፡፡ እንኳን ለማያቀው ለሚያውቀውም ሰው ተመስገንን መለየት ያስቸግር ነበር፡፡
ምግብ አዝዘው እየበሉ ነው፡፡ መብላቱን ተወት አድርጎ በሆቴሉ ዲም ላይት ይገረማል፡፡
"ከተሜ ማለት እንደ ዚህ ነው እንዴ"? አለ ተመስን፡፡
የተለየ ነገር አየህ"? አለው ያሬድ፡፡
"እኛም አገር ነጫጭ ሰው አስተናጋጅ ሆኖ ሳይ ነው"፡፡
"ሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃ………...ትገርማለህ የአገርህን ሰው እንኳን መለየት አቃተህ፡፡ እነዚህ እኮ የእኛ አገር ሰዎች ናቸው፡፡ ቅባት ስለተቀባቡ ነው፡፡ ነጭ የመሰሉህ ብሎት ለምግብ ማወራረጃ ቢራ ለማዘዝ ከተቀመጠበት ወንበር ላይ አንገቱን ዞር አደረገ፡፡ ከአንድ መልከ መልካም ህንዳዊ ከምትመስል ቆንጆ ሴት ልጅ ጋር አይኖቹ ተጋጨ፡፡
"ማነሽ እህት ቢራ ታዘዥን" አላት፡፡
"እኔ እኮ ቢራ ጠጥቼ አላውቅም፡፡ ያሰክረኛል ፣ አልጠጣም፡፡ ለራስህ እዘዝ ፤ ለእኔ ጠጅ የለመድሁት ይሻለኛል፡፡ አለ ፤ ተመስገን፡፡
"አይ! ተመስገን ትገርማለህ ፤ እኔ እኮ ብዙ የምታቅ ትመስለኝ ነበር፡፡ ለካስ ምንም አታውቅም፡፡ ጠጅ እኮ እንደዚህ ያለ ሆቴል ውስጥ አይሸጥም፡፡ አለማወቅህ ነው እንጅ ከጠጁ ቢራው ነው የሚሻለው፡፡ ባይሆን አንድ ጠጥተህ ትተወዋለህ፡፡ ብሎት ቢራ እንዲጠጣ አሳመነው፡፡
"ምን አይነት ቢራ ልታዘዛችሁ አለች፡፡ የተጠራችው መልከ መልካም የህንድ ቆንጆ የምትመስል አስተናጋጅ፡፡
"በእናንተ አገር መጀመሪያ ሰላምታ አይፈቀድም እንዴ"? አላት ያሬድ፡፡
"ኧረ ! ይባላል፡፡ እሽ ይቅርታ ብላ የእጅ ሰላምታ ሰጠቻቸው፡፡ ለዛ ያለው ፈገግታዋ በታከለበት፡፡
"ስምሽ ማን ይባላል"? አላት ያሬድ፡፡ እጁን ከእጇ ሳያላቅቅ፡፡
"የሽሃረግ እባላለሁ" ፡፡
"እሽ አመሰግናለሁ ብሏት የራሱን ስም ሳይነግራት ሁለት ሐረር ቢራ አምጭልን አላት፡፡
የሽሃረግ አስተናጋጅ አይደለችም፡፡ አስተናጋጅዋ ወደ ሱቅ ወታለች፡፡ እስከ ምትመለስ ግን ወደ ሆቴሉ የሚገቡትን ተስተናጋጆች ታስተናግዳለች፡፡
ታዲያ የሆቴሉ አረንጓዴ ፣ ቢጫ ፣ ቀይና ሐምራዊ የተቀላቀለ በሚመስለው ዲም ላይት ውስጥ ሽር ሽር እያለች ስታስተናግድ አትኩሮ ለተመለከታት ፤ የቀሚስ አለባበሷ ፤ ኢትዮጵያዊነቷን ያለቀቀ ሆኖ በሰው እጅ የተሰራ ሳይሆን ከለግላጋ ሰውነቷ ጋር አምላክ አብሮ የፈጠረው ይመስል ነበር፡፡
ተመስገን የሽሃረግ እጁን ከጨበጠችው በኋላ፤ ከባንኮኒው ስትወጣና ስትገባ አብሯት በአይኖቹ ይመላለሳል፡፡
"ሊያመኝ ነው መሰለኝ"? ፡፡
"ጠጣበት ይለቅሃል፡፡ ዘና በል ደግሞ እንደ ልጅ አገረድ አትሽኮርመም"፡፡ "ምነው ደግሞ አይንህን በልጅቷ ላይ የምታንጃብበው"? አለው ያሬድ፡፡
"ኧረ ! አላንጃበብኩም፡፡ ግን ጓደኛዋ የወንድ ሱሪ ነው ያጠለቀችው፡፡ እሷ ደግሞ እንዴው ሳያት አለባበሷ አገረኛውን አለቀቀም፡፡ ታምራለች" ፡፡
"የቤት ልጅ ሆና ይሆናል፡፡ አለ ፤ ያሬድ፡፡
ያሬድ የአልባሳት ንግድ ከጀመረ ብቻ ሳይሆን በፊትም ከእናት አባቱ ቤት እያለ ስለከተማ ሴቶች አንዳንድ ነገሮችን ያውቃል፡፡ ለከተማ አዲስ አይደለም፡፡
ተመስገን አንድ ቢራ ያሰክረኛል ብሎ እየፈራ ቢጠጣውም አንድ ቢራ ግን አላሰከረውም፡፡ ለመድገም ፈልጓል፡፡
"ለካ ቢራ እንደዚህ ይጣፍጣል እንዴ"? አለ፡፡ ከጠርሙሱ ውስጥ የቀረውን እየጨለጠ፡፡
ቢራ እንግዴህ አንድ አይጠጣም፡፡ ከሰከርክም ከአሁን በኋላ ፤ ስለማንቀሳቀስ መቼም መኝታችን ድረስ ገብተን መተኛት አያቅተንም፡፡ ብሎት ቢራ ሊደግሙ የሽሃረግን ጠራት፡፡
የሽሃረግ ደግሞ አስተናጋጇን መቅደስን ጠርታ እዛጋ እየጠሩሽ ነው፡፡ ታዘዣቸው አለች፡፡
መቅደስ "ቢራ ይደገም"? አለች፡፡
ድገሚን ሳይላት "የሽሃረግ አታስተናግድም እንዴ"? አላት ያሬድ፡፡
"እሷ ብዙም አታስተናግድም፡፡ ሂሳብ ነው የምትቀበለው፡፡ የማስተናግደው እኔ ነኝ ፡፡
"እሽ ሁለት ሐረር ድገሚን" ፡፡
ተመስገን የጥላሁን ገሰሰ "ያቺ ቆንጆ ጥርሰ በረዶናት ፤ ውብ አይናማ ናት፡፡ የሚለውን ቀዝቀዝ ያለ ዜማ ልቡን ወሰድ አድርጎታል፡፡ አይኖቹን በየሽሃረግ ላይ ማንከራተቱን አላቋረጠም፡
ድገሚን ሳይላት "የሽሃረግ አታስተናግድም እንዴ"? አላት ያሬድ፡፡
"አሁን ከቅድሙ ድብርቱ ለቀቅ አላደረገህም ?
ካለቀቀህ ቢራውን ደጋግምበት፡፡ አልያም ሐገረኛ ሙዚቃ አስከፍተን እንጨፍራለን" አለ ፤ ያሬድ፡፡ የያዘውን ቢራ ጎንጨት እያደረገ፡፡ አንዳንድ ቢራ አልበቃቸውም፡፡ አራት አራቱን ቆነደዱት፡፡ ተመስገን ሞቅ እያለው መጣ፡፡
ያሬድ አገረኛ ሙዚቃ የለም እንዴ? አለ ፤ ለመቅደስ፡፡
"ልቀይርላችሁ"? ፡፡
"አዎ፤ በዚያውም ቢራ ይዘሽልን ነይ" ፡፡
አገረኛው ሙዚቃ ተከፈተ፡፡ ተነስተው ግን አልጨፈሩም፡፡ በተቀመጡበት አንገታቸውን ያወዛውዛሉ፡፡ የጠጣው ሐረር ቢራ መንፈሱን ሰረቅ አድርጎታል፡፡"ያች ኮረዳ ዝምብላ ታየኛለች" አለ ተመስገን፡፡ የራሱ አትኩሮ ማየት ሳይታወቀው፡፡
"የቷ ኮረዳ"? ፡፡
"ያቺ እዛ ውስጥ ተቀምጣ አንገቷን ብቻ የምትታየው፡፡ ስሟ ማን ነበር ያለችው"?
"የሽሃረግን ነው የምትለው"?፡፡
"አዎ፤ ትክክል ነህ፡፡ ቅድም እኮ ስትጠራት ሰምቼ አሁን አፌ ላይ ጠፍቶብኝ ነው፡፡
"የፈለግሃት ትመስላለህ፡፡ ለማንኛውም የሽሃረግን ለማግኘት መቅደስን መጥራት አለብን፡፡ በእጁ አጨብጭቦ መቅደስን ጠራት፡፡
"ልድገማችሁ" ብላ ጠየቀች መቅደስ፡፡ ቢራ ፈልገው መስሏት፡፡
"ቢራ እንኳን አልጨረስንም፡፡ ለየሽሃረግ አንድ ቢራ
ስጫት" አለ ፤ ያሬድ፡፡
ቢራ ጠጥታ አታውቅም፡፡ ለስላሳ ከሆነ ነው እንጅ ፡፡
"እሽ ፤ ስጫት" ፡:
መቅደስ የታዘዘችውን ለስላሳ ከፊሪጅ አውጥታ ሰጠቻት፡፡
ማነው ያዘዘሽ ; አለቻት የሽሃረግ?፡፡
"እዛጋ የተቀመጡት ሁለት ሰዎች ናቸው የጋበዙሽ፡፡ ብላ እነ ያሬድን በእጇ አመለከተቻት፡፡ ደግሞ ስምሽን ያውቁታል፡፡ ከአሁን በፊት ትተዋወቃላችሁ እንዴ?
"ኧረ ! ካለ ዛሬ አላየኋቸውም፡፡ ቅድም ነው ሱቅ ሄደሽ ሳስተናግዳቸው ስምሽ ማነው ሲሉኝ የነገርኳቸው" አለች፡፡ በዲም ላይቱ ፈገግታ ተመስገንን በስርቆት እየተመለከተች፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
አንድ አይጠጣም
የወጣት ሰውነቱ ፣ ለግላጋ ቁመናው ፣ ተቀያይሯል፡፡ ከአሁን በፊት ያልነበረውን ፂም አውጥቷል፡፡ ታዲያ በጉንጮቹ ላይ ግራና ቀኝ የወረደው አሪዝ መሳይ ፂሙ ጳጳስ አስመስሎታል፡፡ እንኳን ለማያቀው ለሚያውቀውም ሰው ተመስገንን መለየት ያስቸግር ነበር፡፡
ምግብ አዝዘው እየበሉ ነው፡፡ መብላቱን ተወት አድርጎ በሆቴሉ ዲም ላይት ይገረማል፡፡
"ከተሜ ማለት እንደ ዚህ ነው እንዴ"? አለ ተመስን፡፡
የተለየ ነገር አየህ"? አለው ያሬድ፡፡
"እኛም አገር ነጫጭ ሰው አስተናጋጅ ሆኖ ሳይ ነው"፡፡
"ሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃሃ………...ትገርማለህ የአገርህን ሰው እንኳን መለየት አቃተህ፡፡ እነዚህ እኮ የእኛ አገር ሰዎች ናቸው፡፡ ቅባት ስለተቀባቡ ነው፡፡ ነጭ የመሰሉህ ብሎት ለምግብ ማወራረጃ ቢራ ለማዘዝ ከተቀመጠበት ወንበር ላይ አንገቱን ዞር አደረገ፡፡ ከአንድ መልከ መልካም ህንዳዊ ከምትመስል ቆንጆ ሴት ልጅ ጋር አይኖቹ ተጋጨ፡፡
"ማነሽ እህት ቢራ ታዘዥን" አላት፡፡
"እኔ እኮ ቢራ ጠጥቼ አላውቅም፡፡ ያሰክረኛል ፣ አልጠጣም፡፡ ለራስህ እዘዝ ፤ ለእኔ ጠጅ የለመድሁት ይሻለኛል፡፡ አለ ፤ ተመስገን፡፡
"አይ! ተመስገን ትገርማለህ ፤ እኔ እኮ ብዙ የምታቅ ትመስለኝ ነበር፡፡ ለካስ ምንም አታውቅም፡፡ ጠጅ እኮ እንደዚህ ያለ ሆቴል ውስጥ አይሸጥም፡፡ አለማወቅህ ነው እንጅ ከጠጁ ቢራው ነው የሚሻለው፡፡ ባይሆን አንድ ጠጥተህ ትተወዋለህ፡፡ ብሎት ቢራ እንዲጠጣ አሳመነው፡፡
"ምን አይነት ቢራ ልታዘዛችሁ አለች፡፡ የተጠራችው መልከ መልካም የህንድ ቆንጆ የምትመስል አስተናጋጅ፡፡
"በእናንተ አገር መጀመሪያ ሰላምታ አይፈቀድም እንዴ"? አላት ያሬድ፡፡
"ኧረ ! ይባላል፡፡ እሽ ይቅርታ ብላ የእጅ ሰላምታ ሰጠቻቸው፡፡ ለዛ ያለው ፈገግታዋ በታከለበት፡፡
"ስምሽ ማን ይባላል"? አላት ያሬድ፡፡ እጁን ከእጇ ሳያላቅቅ፡፡
"የሽሃረግ እባላለሁ" ፡፡
"እሽ አመሰግናለሁ ብሏት የራሱን ስም ሳይነግራት ሁለት ሐረር ቢራ አምጭልን አላት፡፡
የሽሃረግ አስተናጋጅ አይደለችም፡፡ አስተናጋጅዋ ወደ ሱቅ ወታለች፡፡ እስከ ምትመለስ ግን ወደ ሆቴሉ የሚገቡትን ተስተናጋጆች ታስተናግዳለች፡፡
ታዲያ የሆቴሉ አረንጓዴ ፣ ቢጫ ፣ ቀይና ሐምራዊ የተቀላቀለ በሚመስለው ዲም ላይት ውስጥ ሽር ሽር እያለች ስታስተናግድ አትኩሮ ለተመለከታት ፤ የቀሚስ አለባበሷ ፤ ኢትዮጵያዊነቷን ያለቀቀ ሆኖ በሰው እጅ የተሰራ ሳይሆን ከለግላጋ ሰውነቷ ጋር አምላክ አብሮ የፈጠረው ይመስል ነበር፡፡
ተመስገን የሽሃረግ እጁን ከጨበጠችው በኋላ፤ ከባንኮኒው ስትወጣና ስትገባ አብሯት በአይኖቹ ይመላለሳል፡፡
"ሊያመኝ ነው መሰለኝ"? ፡፡
"ጠጣበት ይለቅሃል፡፡ ዘና በል ደግሞ እንደ ልጅ አገረድ አትሽኮርመም"፡፡ "ምነው ደግሞ አይንህን በልጅቷ ላይ የምታንጃብበው"? አለው ያሬድ፡፡
"ኧረ ! አላንጃበብኩም፡፡ ግን ጓደኛዋ የወንድ ሱሪ ነው ያጠለቀችው፡፡ እሷ ደግሞ እንዴው ሳያት አለባበሷ አገረኛውን አለቀቀም፡፡ ታምራለች" ፡፡
"የቤት ልጅ ሆና ይሆናል፡፡ አለ ፤ ያሬድ፡፡
ያሬድ የአልባሳት ንግድ ከጀመረ ብቻ ሳይሆን በፊትም ከእናት አባቱ ቤት እያለ ስለከተማ ሴቶች አንዳንድ ነገሮችን ያውቃል፡፡ ለከተማ አዲስ አይደለም፡፡
ተመስገን አንድ ቢራ ያሰክረኛል ብሎ እየፈራ ቢጠጣውም አንድ ቢራ ግን አላሰከረውም፡፡ ለመድገም ፈልጓል፡፡
"ለካ ቢራ እንደዚህ ይጣፍጣል እንዴ"? አለ፡፡ ከጠርሙሱ ውስጥ የቀረውን እየጨለጠ፡፡
ቢራ እንግዴህ አንድ አይጠጣም፡፡ ከሰከርክም ከአሁን በኋላ ፤ ስለማንቀሳቀስ መቼም መኝታችን ድረስ ገብተን መተኛት አያቅተንም፡፡ ብሎት ቢራ ሊደግሙ የሽሃረግን ጠራት፡፡
የሽሃረግ ደግሞ አስተናጋጇን መቅደስን ጠርታ እዛጋ እየጠሩሽ ነው፡፡ ታዘዣቸው አለች፡፡
መቅደስ "ቢራ ይደገም"? አለች፡፡
ድገሚን ሳይላት "የሽሃረግ አታስተናግድም እንዴ"? አላት ያሬድ፡፡
"እሷ ብዙም አታስተናግድም፡፡ ሂሳብ ነው የምትቀበለው፡፡ የማስተናግደው እኔ ነኝ ፡፡
"እሽ ሁለት ሐረር ድገሚን" ፡፡
ተመስገን የጥላሁን ገሰሰ "ያቺ ቆንጆ ጥርሰ በረዶናት ፤ ውብ አይናማ ናት፡፡ የሚለውን ቀዝቀዝ ያለ ዜማ ልቡን ወሰድ አድርጎታል፡፡ አይኖቹን በየሽሃረግ ላይ ማንከራተቱን አላቋረጠም፡
ድገሚን ሳይላት "የሽሃረግ አታስተናግድም እንዴ"? አላት ያሬድ፡፡
"አሁን ከቅድሙ ድብርቱ ለቀቅ አላደረገህም ?
ካለቀቀህ ቢራውን ደጋግምበት፡፡ አልያም ሐገረኛ ሙዚቃ አስከፍተን እንጨፍራለን" አለ ፤ ያሬድ፡፡ የያዘውን ቢራ ጎንጨት እያደረገ፡፡ አንዳንድ ቢራ አልበቃቸውም፡፡ አራት አራቱን ቆነደዱት፡፡ ተመስገን ሞቅ እያለው መጣ፡፡
ያሬድ አገረኛ ሙዚቃ የለም እንዴ? አለ ፤ ለመቅደስ፡፡
"ልቀይርላችሁ"? ፡፡
"አዎ፤ በዚያውም ቢራ ይዘሽልን ነይ" ፡፡
አገረኛው ሙዚቃ ተከፈተ፡፡ ተነስተው ግን አልጨፈሩም፡፡ በተቀመጡበት አንገታቸውን ያወዛውዛሉ፡፡ የጠጣው ሐረር ቢራ መንፈሱን ሰረቅ አድርጎታል፡፡"ያች ኮረዳ ዝምብላ ታየኛለች" አለ ተመስገን፡፡ የራሱ አትኩሮ ማየት ሳይታወቀው፡፡
"የቷ ኮረዳ"? ፡፡
"ያቺ እዛ ውስጥ ተቀምጣ አንገቷን ብቻ የምትታየው፡፡ ስሟ ማን ነበር ያለችው"?
"የሽሃረግን ነው የምትለው"?፡፡
"አዎ፤ ትክክል ነህ፡፡ ቅድም እኮ ስትጠራት ሰምቼ አሁን አፌ ላይ ጠፍቶብኝ ነው፡፡
"የፈለግሃት ትመስላለህ፡፡ ለማንኛውም የሽሃረግን ለማግኘት መቅደስን መጥራት አለብን፡፡ በእጁ አጨብጭቦ መቅደስን ጠራት፡፡
"ልድገማችሁ" ብላ ጠየቀች መቅደስ፡፡ ቢራ ፈልገው መስሏት፡፡
"ቢራ እንኳን አልጨረስንም፡፡ ለየሽሃረግ አንድ ቢራ
ስጫት" አለ ፤ ያሬድ፡፡
ቢራ ጠጥታ አታውቅም፡፡ ለስላሳ ከሆነ ነው እንጅ ፡፡
"እሽ ፤ ስጫት" ፡:
መቅደስ የታዘዘችውን ለስላሳ ከፊሪጅ አውጥታ ሰጠቻት፡፡
ማነው ያዘዘሽ ; አለቻት የሽሃረግ?፡፡
"እዛጋ የተቀመጡት ሁለት ሰዎች ናቸው የጋበዙሽ፡፡ ብላ እነ ያሬድን በእጇ አመለከተቻት፡፡ ደግሞ ስምሽን ያውቁታል፡፡ ከአሁን በፊት ትተዋወቃላችሁ እንዴ?
"ኧረ ! ካለ ዛሬ አላየኋቸውም፡፡ ቅድም ነው ሱቅ ሄደሽ ሳስተናግዳቸው ስምሽ ማነው ሲሉኝ የነገርኳቸው" አለች፡፡ በዲም ላይቱ ፈገግታ ተመስገንን በስርቆት እየተመለከተች፡፡
👍47❤9
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
"አንች ጠጭ ጠጭ ምንም አይልሽም ብለሽኝ አሁን እኮ አዞረኝ" አለች፡፡ ለጓደኛዋ መቅደስ፡፡
"አንዱን ቢራ ጨረሽው እንዴ? ትገርሚያለሽ እንደለስላሳ ነው ስልሽ እንደለስላሳ ጨለጥሽው፡፡ በይ አሁን ቀስ ብለሽ አንድ ድገሚና ከዚያ በኋላ ይበቃሻል፡፡ ለነገሩ ቢራ አንድ ስለማይጠጣ ነው እንጅ በአንድ ቢበቃሽ ጥሩ ነበር፡፡
"አሁን አመመኝ እያልኩሽ ድገሚና ጠጭ ትይኛለሽ ? ብላ ብትኮሳተርም መድገሟ አልቀረም ሁለተኛ ቢራዋን አስከፈተች፡፡
በስካር መንፈስ ምሽቱ ወደ ቀን ተቀይሮበታል፡፡ አይመሽም እንዴ? ሆቴሉ አይዘጋም? ይላል ፤ ተመስን በውስጡ ፡፡
"ከአሁን በፊት ከሴት ጋር ተኝተህ ታውቃለህ"? እንዴ አለው ያሬድ፡፡
"ከሴት ጋር መተኛት አይደለም ለመተኛትም አውርቼ አላውቅም፡፡ ዛሬ ግን ብተኛ ምን እሆናለሁ፡፡
"እና የትኛዋ ትሻልሃለች"?፡፡
"የሽሃረግ ትሻለኛለች ፤ እሽ ካለች፡፡
"እሽ ፤ እንጠይቃታለን ግን እንደ ገጠር ሴት ዝም ብለው እሽ አይሉም፡፡ ገንዘብ ይጠይቃሉ፡፡
"ለብር ችግር የለም፡፡ ብቻ እሽ አሰኝልኝ ፡፡
ያሬድ መቅደስን ለብቻዋ ጠርቶ ለማነጋገር ፈልጓል፡፡ ከመቀመጫው ተነሳ፡፡ መቅደስን ጠራት፡፡ ከሰው ጋር እንዴ? ብሎ ጠየቃት፡፡
"እኔ ከሰው ጋር ነኝ፡፡ የሽሃረግ ደግሞ እንደዚ አይነት ስራ ሰርታ ስለማታቅ አትወጣም አለችው፡፡
ደግሞ የከተማ ሴት እንደ ገጠር ነው እንዴ? በገንዘብ እሽ አትልም? ፡፡
"እሱማ ልክ ነህ ፤ እሷ ግን ስለማትሰራ ነው፡፡
ጓደኛየ ከአሁን በፊት ከሴት ጋር ተኝቶ አያውቅም፡፡ ዛሬ ምን እንደነካው እንጃ በየሽሃረግ አብዷል አላት፡፡
ብቻ ከእሷ ለመስማት እሽ ካለች እጠይቃታለሁ፡፡ ብላ ልጠይቃት እየፈራች ቢሆንም ተጠጋቻት፡፡ የሽሃረግ የጠጣችው የሐረር ቢራ አስክሯታል፡፡ ወደ ኋላ ያሰረችውን ሐር የሚመስለውን ፀጉሯን ለቃዋለች፡፡
ታዲያ አይኗን ሸፍኖት ትንሽ ትንሽ ነበር ፊቷ የሚታየው፡፡
መቅደስ የጠጣችው ቢራ እሷንም ሞቅ አድርጓት ስለነበር የሽሃረግን ሳትፈራ ስሟን አቆላምጣ የሺዬ ያሰውዬ ፎንቅቄያለሁ እያለ ነው አለቻት፡፡
"የቱ ነው"? አለች፡፡ ፀጉሯን ከፊቷ ላይ ገለጥ እያደረገች፡፡
ቢራ ከጋበዙሽ አንደኛው ፡፡ ያ የፂሙ አሪዝ የሚያምረው ሰውዬ፡፡ ደግሞ ሴት የሚባል አውጥቶ አያውቅም፡፡ ቢራ እራሱ የተማከራችሁ ይመስል እንደ አንችው ዛሬ ነው ፤ የጀመረው አለቻት፡፡
"አንች በምን አወቅሽ ዛሬ ቢራ መጀመሩን ?፡፡
አብሮት ያለው ጓደኛው ነው የነገረኝ፡፡
"እኔ እንደዚህ አይነት ስራ እንደማልሰራ እያወቅሽ ፤ ለምን ትጠይቂኛለሽ"? አለች፡፡ ውስጧ ፍራት ፍራት እየተሰማት፡፡
እሱንማ አውቃለሁ፡፡ ግን አንች እስከመቼ ድረስ ነው? ወንድ የማትፈልጊው ፤ የጠየቀሽን ሁሉ አልፈልግም እያልሽ፡፡ ላይፍሽን በአሁን ሰዓት ካልተጠቀምሽበት መቼ ልትጠቀሚበት ነው?፡፡ ደግሞ ጊዜሽ ካለፈ ወዲያ ማንም ሊጠይቅሽ አይደለም ዞር ብሎ የሚያይሽ አታገኝም፡፡ ይልቁንም ዛሬ እትዬም ስለሌለች አብረሽው እደሪ አለቻት፡፡
እሳትን በእሳት እንደ ሚባለው ሴትን በሴት አሳምኖ በቁጥጥር ስር ማድረግ በሴቶች የተለመደ መሆኑ ጥርጥር የለውም፡፡
ጊዜሽ ካለፈ ዞር ብሎ የሚያይሽ አታገኝም፡፡ ያለቻት ህሊናዋን በመርፌ የተወጋች ያህል ተሰማት፡፡ በትካዜ ተዋጠች፡፡ መጀመሪያም ልቧን በአይን አፋርነቱና በጉንጩ ላይ መስመር ሰርቶ በወረደው አሪዛም ፂሙ አሸፍቶ የወሰደባት ተመስገን እንኳን ለሴት ልጅ ለወንድ ልጅ ያማልል ነበር፡፡
"እትየ ስትመጣ ካልነገርሽብኝ እኔም ወድጀዋለሁ"፡፡ አለቻት የልብ ትርታዋ ከመጠን አልፎ ቁና ቁና እያስተነፈሳት፡፡
አልነግርብሽም፡፡ ደግሞ እኔ የምናግረው ጣቱን የሚጠባ ህፃን አደረግሽኝ እንዴ ብላት "በይ አሁን
ሰውም ስለሌለ እንዘጋጋና እኔም ሰው እየጠበቀኝ ነው እንተኛ አለቻት፡፡
"እምቢ ሳትል አትቀርም አለ ፤ ያሬድ፡፡
የከተማ ሴት ገንዘብ ነው የሚፈልጉት አላልከኝም" እንዴ አለ ፤ ተመስገን፡፡
የዚች የተለየ ነው እባክህ ብሎ ሌላም ደግሞ ሳይናገር መቅደስ ጠጡና ተነሱ ልንዘጋ ነው አለች፡፡
ተመስገን መሸ እንዴ? አለ፡፡
አልታወቀህም እንዴ? ከመምሸቱም ሊነጋ ተቃርቧል፡፡ እንዴውም የእኛ ብቻ ነው፡፡
ያልተዘጋው እንጅ የሁሉም ሆቴሎች ተዘግተዋል አለች ፤ መቅደስ፡፡
"እሽ ፤ እንነሳለን ግን የሽሃረግ ምን አለችሽ"? አለ
መቅደስ በስንት ልመና እሽ አስብያታለሁ፡፡ አሁንም እየፈራች ስለሆነ እናንተ ተነሱና አልጋ ቤት ጠብቁኝ፡፡ እኔ ይዣት እመጣለሁ አለች፡፡
ተንገዳገደ፡፡ ደግፎት ወደ መኝታ ቤት ገቡ፡፡
መቅደስ ሆቴሉን ዘጋግታ ከጨረሰች በኋላ፤ የሽሃረግን የሆቴሉ ዘበኛ እንዳያያት ወደ ሽንት ቤት የሚሄዱ አስመስላ ወደ እነ ያሬድ አልጋ ቤት አስገባቻት፡፡ ያሬድ ለሚተኛበት ሌላ አልጋ ከፍታለት አብሯት ወደ ሚያድረው ሰው ጋር ተመለሰች ፡፡
ለተመስገን ችግር የሚያጋጥምህ ከሆነ እዚህኛው አልጋ ቤት ነው የምተኛው፡፡ ነገ በጥዋት ወደ አቶ ላንቻ ቤት እንሄዳለን ብሎት ሁለተኛ ወደ ያዘው አልጋ ሄዶ ተኛ፡፡
የመኝታው በር ተዘጋ፡፡ ልብሳቸውን አወላለቁ፡፡ ከአሁን በፊት እንደሚተዋወቁ ፍቅረኛ ተቃቀፉ፡፡ ታምሪያለሽ ፤ አንተም ታምራለህ፡፡ ብቻ የሚል ቃል ተነጋግረው በለበሱት ብርድልብስ ውስጥ ከንፈር ለከንፈር ተፈላልገው ተገናኙ፡፡
የሁለቱም የሰውነት ሙቀት ጨመረ፡፡ ሳይታወቃቸው የተመስገን እግሮች በየሻረግ እግሮች ውስጥ ተጠላለፉ፡፡ በስካር መንፈስ ጉዳያቸውን ከፈፀሙ በኋላ ሁለቱም እራሳቸውን ሳቱ፡፡ መተቃቀፉና መሳሳሙ ቀረ፡፡ ድጋሜም አልተገናኙም፡፡ የለሊቱ ጨለማ ለቆ የቀኑ ብርሃን ተተካ፡፡
ያሬድ እሱም በስካር መንፈስ የመኝታ በሩን ከፍቶ እንደ ገባ ጫማውን እንኳን አላወለቀም፡፡ የወደቀበትን አያውቀም፡፡ ስካርና እንቅልፉን አሳልፎ ከተኛበት መኝታ ላይ ባነነ፡፡ ጫማውን ሳያወልቅ በመተኛቱ ተገረመ፡፡እንደዚህ እራሴን እስከምስት ድረስ ሰክሬ ኖሯል፡፡ ወይ ነዶ የሰውዬው ልጅ እያለ ተነሳ፡፡ በሩን ከፈተ፡፡ ሌሊቱ ነግቶ ቀን ቀን እየሸተተ ነው፡፡
የስካር ፊቱን ታጠበ፡፡ ልቡ አቶ ላንቻ ጋር ለመሄድ ተቻኩሏል፡፡ የአልጋው በር አልተዘጋም፡፡ ገርበብ ብሏል፡፡ ሳይዘጉት ይሆን እንዴ? የተኙት እያለ ገርበብ ያለውን በር ከፈት አድርጎ ገባ፡፡
የሽሃረግ ከተኛችበት ስትነሳ ከማታውቀው ሰው ጋር ተኝታ የንፅህና ክብሯን በመስጠቷ የሞት ያህል ተሰምቷታል፡፡ በሁለት እጆቿ እራሷን ደግፋ ከአንገቷ ወደ መሬት አቀርቅራ ከመኝታው ላይ ተቀምጣለች፡፡ የተፈጠረውንና ያደረገችውን ሁሉ ለማስታወስ እየሞከረች ከህሊናዋ ጋር እየተሟገተች ሳለ ያሬድ በር ከፍቶ ገባ፡፡ ካቀረቀረችበት ቀና አለች፡፡ ከያሬድ ጋር አይን ለአይን ተጋጩ፡፡ ያሬድ ሰውነቱ ተንቀጠቀጠ፡፡ ድንጋጤ ተሰማው፡፡
የሽሃረግን ደጋግሞ አትኩሮ ተመለከታት፡፡ ማታ በዲም ላይትና በፌር ቅባት ህንዳዊ መስላ የታየችው የፊት ላይ ቅባት ተወግዶ የኢትዮጵያዊነት ደም ግባቷ ተመልሷል፡፡ የጠይም ለግላጋ ቆንጆ መሆኗን በደንብ ይታያል፡፡ የሚያውቃት የሚያውቃት መሰለው፡፡
ተመስገን የት እንደ ሄደ እንኳን አልጠየቃትም፡፡ ወደ ተቀመጠችበት መኝታ ተጠጋ፡፡
ምነው? የማውቅሽ መሰለኝ፡፡ ግን ስምሽ ትክክለኛ የሽሃረግ ነው? አላት፡፡
የሽሃረግ ጭንቅላቷን በመጥረቢያ እንደተመታች ያህል ባለችበት ክው ብላ ቀረች፡፡ ያሬድን አፍጣ ፣ ደግማ ፣ ደጋግማ አየችው፡፡
"የየየየየየየየየየየየየ..ታ...ውቀኛለህ"? አለች፡፡ አፏ እየተንተባተበ፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
"አንች ጠጭ ጠጭ ምንም አይልሽም ብለሽኝ አሁን እኮ አዞረኝ" አለች፡፡ ለጓደኛዋ መቅደስ፡፡
"አንዱን ቢራ ጨረሽው እንዴ? ትገርሚያለሽ እንደለስላሳ ነው ስልሽ እንደለስላሳ ጨለጥሽው፡፡ በይ አሁን ቀስ ብለሽ አንድ ድገሚና ከዚያ በኋላ ይበቃሻል፡፡ ለነገሩ ቢራ አንድ ስለማይጠጣ ነው እንጅ በአንድ ቢበቃሽ ጥሩ ነበር፡፡
"አሁን አመመኝ እያልኩሽ ድገሚና ጠጭ ትይኛለሽ ? ብላ ብትኮሳተርም መድገሟ አልቀረም ሁለተኛ ቢራዋን አስከፈተች፡፡
በስካር መንፈስ ምሽቱ ወደ ቀን ተቀይሮበታል፡፡ አይመሽም እንዴ? ሆቴሉ አይዘጋም? ይላል ፤ ተመስን በውስጡ ፡፡
"ከአሁን በፊት ከሴት ጋር ተኝተህ ታውቃለህ"? እንዴ አለው ያሬድ፡፡
"ከሴት ጋር መተኛት አይደለም ለመተኛትም አውርቼ አላውቅም፡፡ ዛሬ ግን ብተኛ ምን እሆናለሁ፡፡
"እና የትኛዋ ትሻልሃለች"?፡፡
"የሽሃረግ ትሻለኛለች ፤ እሽ ካለች፡፡
"እሽ ፤ እንጠይቃታለን ግን እንደ ገጠር ሴት ዝም ብለው እሽ አይሉም፡፡ ገንዘብ ይጠይቃሉ፡፡
"ለብር ችግር የለም፡፡ ብቻ እሽ አሰኝልኝ ፡፡
ያሬድ መቅደስን ለብቻዋ ጠርቶ ለማነጋገር ፈልጓል፡፡ ከመቀመጫው ተነሳ፡፡ መቅደስን ጠራት፡፡ ከሰው ጋር እንዴ? ብሎ ጠየቃት፡፡
"እኔ ከሰው ጋር ነኝ፡፡ የሽሃረግ ደግሞ እንደዚ አይነት ስራ ሰርታ ስለማታቅ አትወጣም አለችው፡፡
ደግሞ የከተማ ሴት እንደ ገጠር ነው እንዴ? በገንዘብ እሽ አትልም? ፡፡
"እሱማ ልክ ነህ ፤ እሷ ግን ስለማትሰራ ነው፡፡
ጓደኛየ ከአሁን በፊት ከሴት ጋር ተኝቶ አያውቅም፡፡ ዛሬ ምን እንደነካው እንጃ በየሽሃረግ አብዷል አላት፡፡
ብቻ ከእሷ ለመስማት እሽ ካለች እጠይቃታለሁ፡፡ ብላ ልጠይቃት እየፈራች ቢሆንም ተጠጋቻት፡፡ የሽሃረግ የጠጣችው የሐረር ቢራ አስክሯታል፡፡ ወደ ኋላ ያሰረችውን ሐር የሚመስለውን ፀጉሯን ለቃዋለች፡፡
ታዲያ አይኗን ሸፍኖት ትንሽ ትንሽ ነበር ፊቷ የሚታየው፡፡
መቅደስ የጠጣችው ቢራ እሷንም ሞቅ አድርጓት ስለነበር የሽሃረግን ሳትፈራ ስሟን አቆላምጣ የሺዬ ያሰውዬ ፎንቅቄያለሁ እያለ ነው አለቻት፡፡
"የቱ ነው"? አለች፡፡ ፀጉሯን ከፊቷ ላይ ገለጥ እያደረገች፡፡
ቢራ ከጋበዙሽ አንደኛው ፡፡ ያ የፂሙ አሪዝ የሚያምረው ሰውዬ፡፡ ደግሞ ሴት የሚባል አውጥቶ አያውቅም፡፡ ቢራ እራሱ የተማከራችሁ ይመስል እንደ አንችው ዛሬ ነው ፤ የጀመረው አለቻት፡፡
"አንች በምን አወቅሽ ዛሬ ቢራ መጀመሩን ?፡፡
አብሮት ያለው ጓደኛው ነው የነገረኝ፡፡
"እኔ እንደዚህ አይነት ስራ እንደማልሰራ እያወቅሽ ፤ ለምን ትጠይቂኛለሽ"? አለች፡፡ ውስጧ ፍራት ፍራት እየተሰማት፡፡
እሱንማ አውቃለሁ፡፡ ግን አንች እስከመቼ ድረስ ነው? ወንድ የማትፈልጊው ፤ የጠየቀሽን ሁሉ አልፈልግም እያልሽ፡፡ ላይፍሽን በአሁን ሰዓት ካልተጠቀምሽበት መቼ ልትጠቀሚበት ነው?፡፡ ደግሞ ጊዜሽ ካለፈ ወዲያ ማንም ሊጠይቅሽ አይደለም ዞር ብሎ የሚያይሽ አታገኝም፡፡ ይልቁንም ዛሬ እትዬም ስለሌለች አብረሽው እደሪ አለቻት፡፡
እሳትን በእሳት እንደ ሚባለው ሴትን በሴት አሳምኖ በቁጥጥር ስር ማድረግ በሴቶች የተለመደ መሆኑ ጥርጥር የለውም፡፡
ጊዜሽ ካለፈ ዞር ብሎ የሚያይሽ አታገኝም፡፡ ያለቻት ህሊናዋን በመርፌ የተወጋች ያህል ተሰማት፡፡ በትካዜ ተዋጠች፡፡ መጀመሪያም ልቧን በአይን አፋርነቱና በጉንጩ ላይ መስመር ሰርቶ በወረደው አሪዛም ፂሙ አሸፍቶ የወሰደባት ተመስገን እንኳን ለሴት ልጅ ለወንድ ልጅ ያማልል ነበር፡፡
"እትየ ስትመጣ ካልነገርሽብኝ እኔም ወድጀዋለሁ"፡፡ አለቻት የልብ ትርታዋ ከመጠን አልፎ ቁና ቁና እያስተነፈሳት፡፡
አልነግርብሽም፡፡ ደግሞ እኔ የምናግረው ጣቱን የሚጠባ ህፃን አደረግሽኝ እንዴ ብላት "በይ አሁን
ሰውም ስለሌለ እንዘጋጋና እኔም ሰው እየጠበቀኝ ነው እንተኛ አለቻት፡፡
"እምቢ ሳትል አትቀርም አለ ፤ ያሬድ፡፡
የከተማ ሴት ገንዘብ ነው የሚፈልጉት አላልከኝም" እንዴ አለ ፤ ተመስገን፡፡
የዚች የተለየ ነው እባክህ ብሎ ሌላም ደግሞ ሳይናገር መቅደስ ጠጡና ተነሱ ልንዘጋ ነው አለች፡፡
ተመስገን መሸ እንዴ? አለ፡፡
አልታወቀህም እንዴ? ከመምሸቱም ሊነጋ ተቃርቧል፡፡ እንዴውም የእኛ ብቻ ነው፡፡
ያልተዘጋው እንጅ የሁሉም ሆቴሎች ተዘግተዋል አለች ፤ መቅደስ፡፡
"እሽ ፤ እንነሳለን ግን የሽሃረግ ምን አለችሽ"? አለ
መቅደስ በስንት ልመና እሽ አስብያታለሁ፡፡ አሁንም እየፈራች ስለሆነ እናንተ ተነሱና አልጋ ቤት ጠብቁኝ፡፡ እኔ ይዣት እመጣለሁ አለች፡፡
ተንገዳገደ፡፡ ደግፎት ወደ መኝታ ቤት ገቡ፡፡
መቅደስ ሆቴሉን ዘጋግታ ከጨረሰች በኋላ፤ የሽሃረግን የሆቴሉ ዘበኛ እንዳያያት ወደ ሽንት ቤት የሚሄዱ አስመስላ ወደ እነ ያሬድ አልጋ ቤት አስገባቻት፡፡ ያሬድ ለሚተኛበት ሌላ አልጋ ከፍታለት አብሯት ወደ ሚያድረው ሰው ጋር ተመለሰች ፡፡
ለተመስገን ችግር የሚያጋጥምህ ከሆነ እዚህኛው አልጋ ቤት ነው የምተኛው፡፡ ነገ በጥዋት ወደ አቶ ላንቻ ቤት እንሄዳለን ብሎት ሁለተኛ ወደ ያዘው አልጋ ሄዶ ተኛ፡፡
የመኝታው በር ተዘጋ፡፡ ልብሳቸውን አወላለቁ፡፡ ከአሁን በፊት እንደሚተዋወቁ ፍቅረኛ ተቃቀፉ፡፡ ታምሪያለሽ ፤ አንተም ታምራለህ፡፡ ብቻ የሚል ቃል ተነጋግረው በለበሱት ብርድልብስ ውስጥ ከንፈር ለከንፈር ተፈላልገው ተገናኙ፡፡
የሁለቱም የሰውነት ሙቀት ጨመረ፡፡ ሳይታወቃቸው የተመስገን እግሮች በየሻረግ እግሮች ውስጥ ተጠላለፉ፡፡ በስካር መንፈስ ጉዳያቸውን ከፈፀሙ በኋላ ሁለቱም እራሳቸውን ሳቱ፡፡ መተቃቀፉና መሳሳሙ ቀረ፡፡ ድጋሜም አልተገናኙም፡፡ የለሊቱ ጨለማ ለቆ የቀኑ ብርሃን ተተካ፡፡
ያሬድ እሱም በስካር መንፈስ የመኝታ በሩን ከፍቶ እንደ ገባ ጫማውን እንኳን አላወለቀም፡፡ የወደቀበትን አያውቀም፡፡ ስካርና እንቅልፉን አሳልፎ ከተኛበት መኝታ ላይ ባነነ፡፡ ጫማውን ሳያወልቅ በመተኛቱ ተገረመ፡፡እንደዚህ እራሴን እስከምስት ድረስ ሰክሬ ኖሯል፡፡ ወይ ነዶ የሰውዬው ልጅ እያለ ተነሳ፡፡ በሩን ከፈተ፡፡ ሌሊቱ ነግቶ ቀን ቀን እየሸተተ ነው፡፡
የስካር ፊቱን ታጠበ፡፡ ልቡ አቶ ላንቻ ጋር ለመሄድ ተቻኩሏል፡፡ የአልጋው በር አልተዘጋም፡፡ ገርበብ ብሏል፡፡ ሳይዘጉት ይሆን እንዴ? የተኙት እያለ ገርበብ ያለውን በር ከፈት አድርጎ ገባ፡፡
የሽሃረግ ከተኛችበት ስትነሳ ከማታውቀው ሰው ጋር ተኝታ የንፅህና ክብሯን በመስጠቷ የሞት ያህል ተሰምቷታል፡፡ በሁለት እጆቿ እራሷን ደግፋ ከአንገቷ ወደ መሬት አቀርቅራ ከመኝታው ላይ ተቀምጣለች፡፡ የተፈጠረውንና ያደረገችውን ሁሉ ለማስታወስ እየሞከረች ከህሊናዋ ጋር እየተሟገተች ሳለ ያሬድ በር ከፍቶ ገባ፡፡ ካቀረቀረችበት ቀና አለች፡፡ ከያሬድ ጋር አይን ለአይን ተጋጩ፡፡ ያሬድ ሰውነቱ ተንቀጠቀጠ፡፡ ድንጋጤ ተሰማው፡፡
የሽሃረግን ደጋግሞ አትኩሮ ተመለከታት፡፡ ማታ በዲም ላይትና በፌር ቅባት ህንዳዊ መስላ የታየችው የፊት ላይ ቅባት ተወግዶ የኢትዮጵያዊነት ደም ግባቷ ተመልሷል፡፡ የጠይም ለግላጋ ቆንጆ መሆኗን በደንብ ይታያል፡፡ የሚያውቃት የሚያውቃት መሰለው፡፡
ተመስገን የት እንደ ሄደ እንኳን አልጠየቃትም፡፡ ወደ ተቀመጠችበት መኝታ ተጠጋ፡፡
ምነው? የማውቅሽ መሰለኝ፡፡ ግን ስምሽ ትክክለኛ የሽሃረግ ነው? አላት፡፡
የሽሃረግ ጭንቅላቷን በመጥረቢያ እንደተመታች ያህል ባለችበት ክው ብላ ቀረች፡፡ ያሬድን አፍጣ ፣ ደግማ ፣ ደጋግማ አየችው፡፡
"የየየየየየየየየየየየየ..ታ...ውቀኛለህ"? አለች፡፡ አፏ እየተንተባተበ፡፡
👍69❤3
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
ጭንቅ
ደጅ ፣ ደጁን አስሬ እየወጣች ትመለከታለች፡፡ የጣደችውን ቡና እየተንተከተከ ሳታነሳው አራት ሰዓት ሆነው፡፡
በህሊናዋ የተለያየ ሃሳብ እየተመላለሰ ረብሿታል፡፡ ምን ገጥሟቸው ይሆን ? እንዴው መኪና ተገልብጦ ይሆን? ከሰው ተጣልተው ይሆን? ነጋዴው አልመጣላቸው ይሆን ? ጥሩውንም መጥፎውንም ልቧ የገመተውንም ሁሉ እያወጣች እያወረደች ከራሷ ሃሳቧ ትሟገታለች፡፡
ኮሽ ባለቁጥር እየወጣች እየገባች እንቅልፍ የሚባል በአይኗ ሳይዞር ከአሁን አሁን ይመጣሉ እያለች ሌሊቱን ሳታምነው ቁጭ ብላ የማደር ያህል አነጋች፡፡ ጭንቀቱ ውሎም አድሮም አልተፋታትም፡፡
ተመስገንና ያሬድ ወሬያቸው እና ብቅታቸውም ሳይታይ ቀናት ተቆጠሩ፡፡
ተመስገንና ያሬድ ወሬያቸው እና ብቅታቸውም ሳይታይ ቀናት ተቆጠሩ፡፡
አበበች ሃሳብና ጭንቀቷ እየባሰባት ቢሄድም መፍትሄ አላገኘችም፡፡ ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡
የቻለው አባት አለች፡፡ አቶ ጎሹን በበራቸው ላይ ከብቶች ይዘው ሲያልፉ ድንገት አይታ፡፡ ታዲያ አቶ ጎሹን የቻለው አባት ብላ መጣራቷ በልጃቸው ስም ስለምጠራቸው ነበር፡፡
አቶ ጎሹ የቻለው አባት ወደ አለው ድምፅ መለስ አሉ፡፡ "ጠራሽኝ ልበል" ? አሉ ፤ ለአበበች፡፡
አዎ ፤ እኔ ነኝ የጠራዎት፡፡ ብላ ቀኑም እረፍዶ ስለነበር ሰላም አረፈዱ የቻለው አባት" አለች፡፡
"ሰላም አረፈድሽ አበበች፡፡ ምነው ደህና አይደለሽም ኖሯል? አሏት፡፡ አይን አይኗን እየተመለከቱ፡፡
"አይ! እኔ እንኳን ደህናነኝ፡፡ ባለቤቴ ከተመስገን ጋር ውሎ ገባ እንመለሳለን ብለው ወደ ድሬደዋ ሄደው ነበር፡፡ ይኸው ውሎ ገባ ሳይመለሱ ሰነበቱ፡፡ አሁንም ብቅታቸውም ጠፋ፡፡ እንዴው የማደርገው ሲጠፋኝ ነው፡፡ እርሶዎን የጠራዎት" አለች፡፡ መሬት መሬት እየተመለከተች፡፡
አቶ ጎሹ ታዲያ ምን ይሆናሉ ብለሽ ነው፡፡ መኪና አጥተው ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም የሄዱበት ሳይሳካላቸው ቀርቶ አድረው ለመምጣት አስበው ይሆናል፡፡ ለማንኛውም ምንም ማሰብ ፣ መጨነቅ የለብሽም፡፡ ደግሞ ወንድ ልጆች ናቸው፡፡ አድረው ይገኛሉ፡፡ ሴት ልጆች ቢሆኑ እንኳን አድረው አይገኙም ይባላል፡፡ ማታ ሊመጡ ይችላሉ ብለው አፅናንተዋት ወደ ከብቶቻቸው ተመለሱ፡፡
አበበች የመለሱላትን የማፅናኛ መልስ በትንሹም ቢሆን ለመረጋጋት ሞክራ መኪና አጥተው ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም ነጋዴው ሳይመጣ ቀርቶ ሰንብተው ይሆናል፡፡ ብላ በማሰብ ተመልሳ ወደ ቤቷ ገባች ፡፡
አበበች ማታ ይመጣሉ እያለች ስትጠብቅ የሷ ማታ ሳያልቅ ማታና ማታ ተደምሮ አምስት ማታ ቢሆንም እንኳን ያሬድና ተመስገን ሊመጡ አይደለም አየናቸው የሚል ሳታገኝ..ቆየች
ህልምነው ቅዠት ;
"አዎ ፤ ነግቷል ወፍ እየተንጫጫ ነው፡፡ ምነው ሰላም አላደርሽም እንዴ? አሉ፡፡ ቄስ መልካሙ ለባለቤታቸው፡፡ በሌሊት ተነስተው ወደ ቤተክርስቲያን ለመሄድ እየተነሳሱ፡፡
"እንዴው ዛሬ ደግሞ ሲያቃዠኝ ነው ያደረው" አሉ ፤ ቄስ
"ኧረ ! እኔንም ሲያቃዠኝ ነው ያደረው፡፡ ያ ተመስገን ደህና አይደል ይሆን? ከያሬድ ጋር የምንሄድበት አለ ብሎኝ ነበር የሄደው፡፡ ማታ ይመጣል ብዬ ጠብቄው ነበር፡፡ ይሄው ሳይመጣ ዛሬ አምስት ቀኑን ያዘ" አሉ፡፡ አይናቸውን በሸማቸው እየጠራረጉ፡፡
"ከያሬድ ጋር ከሄደ ምን ይሆናል ፤ ብለሽ ነው?፡፡ ያሬድ ነጋዴም አይደል ፤ ምን አልባት አብሮት ይዞት ሄዶ ሊሆን ይችላል፡፡ ለማንኛውም እመቤቴ እንደፍቃዷ፡፡ እንግዴህ ቼር ነገር ታሰማን ፡፡ ዛሬ ደግሞ ተረኛ ገቢ ነኝ፡፡ ለቅዳሴ ሳይረፍድብኝ ልሂድ ፤ አንችም ተመስገን ካልመጣ ለከብቶቹ የሚበላ ፤ የታሰሩበት ስጫቸው፡፡ ስመለስ ውሃ አጠጣቸዋለሁ፡፡ ብለው ነጠላቸውን ለባብሰው ፤ ዘንጋቸውን ይዘው ፣ ወደ ጉራንባ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሄዱ፡፡
"እንዴው ዛሬ ደግሞ ምን ልታሰማኝ ይሆን ? ውስጤ የሚረበሸው ፣ እንግዴህ እመብርሃን አንች ታውቂያለሽ ፡፡ ያለዐንች ማን አለኝ እያሉ የጥዋት ፀሎታቸውን በቤታቸው የእንጨት ምሰሶ ስር በፊታቸው ተደፍተው የሚወዷትን የአገራቸውን ታቦት ጥሩ ነገር እንድ ታሰማቸው ተማፀኑዋት፡፡
ከተንበረከኩበት የእንጨት ምሰሶ ስር ተነሱ፡፡ ቤታቸውን በዶዶሆ ቅጠል ጠረግ ፣ ጠረግ አደረጉ፡፡ የሳር ድርቆሽ ከዓውድማ አምጥተው ለከብቶቻቸው ሰጡ፡፡ ሲያቃዣቸው ያደረውን ህልም ይሁን ቅዠት በሃሳባቸው እያወጡ እያወረዱ ለመፍታት ይግተረተራሉ፡፡ አንዴ በጥሩ ፣ አንዳንዴ በመጥፎ ፣ እየፈቱ እንደገና ደግሞ ህልም እንደፈችው ነው እያሉ ከራሳቸው ሃሳብ ጋር ይከራከራሉ፡፡
ታዲያ ወ/ሮ አሰገደች ሳይታወቃቸው ሰዓቱ እረፍዷል፡፡ ቁርስ እንኳን ሳይቀምሱ ባለቤታቸው ከቤተክርስቲያን የመምጫቸው ሰዓት ተቃርቧል፡፡
ቄስ መልካሙ ከቅዳሴ እንደ ወጡ ዛቲ ቀምሰው ለምዕመናኑ አሳርገው ፣ ከብቶቻቸውን ውሃ የሚያጠጣላቸው ስለሌለ ፣ እንዳይረፍድባቸው ሰንበቴያቸውን ቀምሰው ገበታ እንደተነሳ ተነስተው ወደ ቤታቸው ተመለሱ፡፡
ከብቶቻቸው ከማሰሪያቸው ሳይፈቱ ደረሱ፡፡ የተሰጣቸውን የሳር ድርቆሽ መብላታቸውን ትተው ቆመዋል፡፡ ያ! ተመስገን አልመጣም ማለት ነው፡፡ ቢመጣ ከብቶቹን ውሃ ያጠጣቸው ነበር እያሉ ወደ ቤት ገቡ፡፡
"ዛሬ ደግሞ ሰንበቴ ሳትገባ ነው እንዴ የመጣኸው"? አሉ ፤ ወ/ሮ አሰገደች፡፡
"አልቆየሁም ፤ እንጅ ደረስ ብያለሁ፡፡ ከቅዳሴም ስንወጣ አረፈድን ፤ ዝክርና ክርስትና ስለነበር ፤ሰንበቴ ቶሎ አልገባንም፡፡ ብለው ተመስገን አልመጣም እንዴ"? አሉ፡፡
"እስከ አሁን አልመጣም፡፡ እኔም አበበች ጋር ሄጀ እጠይቃለሁ ብዬ ነበር፡፡ ከቤትም ሳልወጣ እየተንደፋደፍኩ ምንም የረባ ስራ እንኳን ሳልሰራ አንተም መጣህ"፡፡
ከብቶቹን ላጠጣና እስከምመለስ ካልመጣ አይተን እኔ አበበች ጋር ሄጄ እጠይቃታለሁ፡፡ ብለው ከብቶቻቸውን ከታሰሩበት ፈትተው ውሃ ለማጠጣት ወደ ወንዝ ወረዱ ፤ ቄስ መልካሙ፡፡
ወ/ሮ አሰገደች ባለቤታቸው ከወንዝ እስኪመለሱ ቡና አፍልተው ጠበቋቸው፡፡
ከብቶቻቸውን አጠጥተው ተመለሱ፡፡ የጤፍ ጭድ የሚበላ ሰተው ፈልቶ የጠበቃቸውን ቡና ከባለቤታቸው ጋር እየጠጡ ነው፡፡
እንዴው ያ! ማንደፍሮ የሚሸጥ ባህርዛፍ አለ ብሎኝ ነበር፡፡ ጠዋት ቤተ ክርስቲያን አግኝቸው እጠይቀዋለሁ ብዬ ሳልጠይቀው እረሳሁት፡፡ አሁን ደረስ ብዬ ልምጣ መሰለኝ ፡፡
"እንዴ! ቅድም አበበች ጋር ሄጀ እመጣለሁ አላልከኝም?፡፡ እማንደፍሮ ጋር በሌላ ቀን አይደርስም"? አሉ ፤ ወ/ሮ አሰገደች፡፡
"ምን ያህል እቆያለሁ፡፡ በቁሜ ደረስ ብዬ የሚሸጠውን ባህርዛፍ አይቼ ቶሎ ስመለስ እሄዳለሁ፡፡
ታዲያ ቄስ መልካሙ ባለቤታቸው ያሉትን ለጊዜው ጆሮ ዳባ ልበስ ብለው ተነስተው ወደ ማንደፍሮ ቤት አቀኑ፡፡
ወ/ሮ አሰገደች ከአዳራቸው አንስተው ቀኑን ሁሉ ውስጣቸው ሲረበሽ መዋሉ እረብሿቸዋል፡፡ ልጀ ምን ሆኖ ይሆን ? እንዴው ከቤት እንኳን ወጥቶ አያውቅ፡፡ ከያሬድ ጋር ከተማ መሃል ተጠፋፍተው ይሆን ? ክልብ ክልብ ሲል መኪና ባልገጨብኝ ብቻ፡፡
ለአስር ዓመታት የተለየቻቸውን ብርቅየ የአንጀታቸው ክፋይ የሆነችው ልጃቸውን እድላዊትን ወደ ኋላ፤ ተመልሰው አስታወሱ፡፡ እንባቸው በሁለቱም አይኖቻቸው ግጥም አለ፡፡ ለመመለስ በውስጥ
ቀሚሳቸው ጠራርጉት፡፡ ከአንጀታቸው የመጣ እንባ መመለስ ግን አቃታቸው፡፡ በተቀመጡበት እንደ እንኳይ ኮለል እያለ እንባቸው ይዘረገፍ ጀመር፡፡
ቄስ መልካሙ ቆይተው ለአይን ያዝ ሲያደርግ ወደ ቤታቸው ተመለሱ፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
ጭንቅ
ደጅ ፣ ደጁን አስሬ እየወጣች ትመለከታለች፡፡ የጣደችውን ቡና እየተንተከተከ ሳታነሳው አራት ሰዓት ሆነው፡፡
በህሊናዋ የተለያየ ሃሳብ እየተመላለሰ ረብሿታል፡፡ ምን ገጥሟቸው ይሆን ? እንዴው መኪና ተገልብጦ ይሆን? ከሰው ተጣልተው ይሆን? ነጋዴው አልመጣላቸው ይሆን ? ጥሩውንም መጥፎውንም ልቧ የገመተውንም ሁሉ እያወጣች እያወረደች ከራሷ ሃሳቧ ትሟገታለች፡፡
ኮሽ ባለቁጥር እየወጣች እየገባች እንቅልፍ የሚባል በአይኗ ሳይዞር ከአሁን አሁን ይመጣሉ እያለች ሌሊቱን ሳታምነው ቁጭ ብላ የማደር ያህል አነጋች፡፡ ጭንቀቱ ውሎም አድሮም አልተፋታትም፡፡
ተመስገንና ያሬድ ወሬያቸው እና ብቅታቸውም ሳይታይ ቀናት ተቆጠሩ፡፡
ተመስገንና ያሬድ ወሬያቸው እና ብቅታቸውም ሳይታይ ቀናት ተቆጠሩ፡፡
አበበች ሃሳብና ጭንቀቷ እየባሰባት ቢሄድም መፍትሄ አላገኘችም፡፡ ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡
የቻለው አባት አለች፡፡ አቶ ጎሹን በበራቸው ላይ ከብቶች ይዘው ሲያልፉ ድንገት አይታ፡፡ ታዲያ አቶ ጎሹን የቻለው አባት ብላ መጣራቷ በልጃቸው ስም ስለምጠራቸው ነበር፡፡
አቶ ጎሹ የቻለው አባት ወደ አለው ድምፅ መለስ አሉ፡፡ "ጠራሽኝ ልበል" ? አሉ ፤ ለአበበች፡፡
አዎ ፤ እኔ ነኝ የጠራዎት፡፡ ብላ ቀኑም እረፍዶ ስለነበር ሰላም አረፈዱ የቻለው አባት" አለች፡፡
"ሰላም አረፈድሽ አበበች፡፡ ምነው ደህና አይደለሽም ኖሯል? አሏት፡፡ አይን አይኗን እየተመለከቱ፡፡
"አይ! እኔ እንኳን ደህናነኝ፡፡ ባለቤቴ ከተመስገን ጋር ውሎ ገባ እንመለሳለን ብለው ወደ ድሬደዋ ሄደው ነበር፡፡ ይኸው ውሎ ገባ ሳይመለሱ ሰነበቱ፡፡ አሁንም ብቅታቸውም ጠፋ፡፡ እንዴው የማደርገው ሲጠፋኝ ነው፡፡ እርሶዎን የጠራዎት" አለች፡፡ መሬት መሬት እየተመለከተች፡፡
አቶ ጎሹ ታዲያ ምን ይሆናሉ ብለሽ ነው፡፡ መኪና አጥተው ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም የሄዱበት ሳይሳካላቸው ቀርቶ አድረው ለመምጣት አስበው ይሆናል፡፡ ለማንኛውም ምንም ማሰብ ፣ መጨነቅ የለብሽም፡፡ ደግሞ ወንድ ልጆች ናቸው፡፡ አድረው ይገኛሉ፡፡ ሴት ልጆች ቢሆኑ እንኳን አድረው አይገኙም ይባላል፡፡ ማታ ሊመጡ ይችላሉ ብለው አፅናንተዋት ወደ ከብቶቻቸው ተመለሱ፡፡
አበበች የመለሱላትን የማፅናኛ መልስ በትንሹም ቢሆን ለመረጋጋት ሞክራ መኪና አጥተው ሊሆን ይችላል፡፡ ወይም ነጋዴው ሳይመጣ ቀርቶ ሰንብተው ይሆናል፡፡ ብላ በማሰብ ተመልሳ ወደ ቤቷ ገባች ፡፡
አበበች ማታ ይመጣሉ እያለች ስትጠብቅ የሷ ማታ ሳያልቅ ማታና ማታ ተደምሮ አምስት ማታ ቢሆንም እንኳን ያሬድና ተመስገን ሊመጡ አይደለም አየናቸው የሚል ሳታገኝ..ቆየች
ህልምነው ቅዠት ;
"አዎ ፤ ነግቷል ወፍ እየተንጫጫ ነው፡፡ ምነው ሰላም አላደርሽም እንዴ? አሉ፡፡ ቄስ መልካሙ ለባለቤታቸው፡፡ በሌሊት ተነስተው ወደ ቤተክርስቲያን ለመሄድ እየተነሳሱ፡፡
"እንዴው ዛሬ ደግሞ ሲያቃዠኝ ነው ያደረው" አሉ ፤ ቄስ
"ኧረ ! እኔንም ሲያቃዠኝ ነው ያደረው፡፡ ያ ተመስገን ደህና አይደል ይሆን? ከያሬድ ጋር የምንሄድበት አለ ብሎኝ ነበር የሄደው፡፡ ማታ ይመጣል ብዬ ጠብቄው ነበር፡፡ ይሄው ሳይመጣ ዛሬ አምስት ቀኑን ያዘ" አሉ፡፡ አይናቸውን በሸማቸው እየጠራረጉ፡፡
"ከያሬድ ጋር ከሄደ ምን ይሆናል ፤ ብለሽ ነው?፡፡ ያሬድ ነጋዴም አይደል ፤ ምን አልባት አብሮት ይዞት ሄዶ ሊሆን ይችላል፡፡ ለማንኛውም እመቤቴ እንደፍቃዷ፡፡ እንግዴህ ቼር ነገር ታሰማን ፡፡ ዛሬ ደግሞ ተረኛ ገቢ ነኝ፡፡ ለቅዳሴ ሳይረፍድብኝ ልሂድ ፤ አንችም ተመስገን ካልመጣ ለከብቶቹ የሚበላ ፤ የታሰሩበት ስጫቸው፡፡ ስመለስ ውሃ አጠጣቸዋለሁ፡፡ ብለው ነጠላቸውን ለባብሰው ፤ ዘንጋቸውን ይዘው ፣ ወደ ጉራንባ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሄዱ፡፡
"እንዴው ዛሬ ደግሞ ምን ልታሰማኝ ይሆን ? ውስጤ የሚረበሸው ፣ እንግዴህ እመብርሃን አንች ታውቂያለሽ ፡፡ ያለዐንች ማን አለኝ እያሉ የጥዋት ፀሎታቸውን በቤታቸው የእንጨት ምሰሶ ስር በፊታቸው ተደፍተው የሚወዷትን የአገራቸውን ታቦት ጥሩ ነገር እንድ ታሰማቸው ተማፀኑዋት፡፡
ከተንበረከኩበት የእንጨት ምሰሶ ስር ተነሱ፡፡ ቤታቸውን በዶዶሆ ቅጠል ጠረግ ፣ ጠረግ አደረጉ፡፡ የሳር ድርቆሽ ከዓውድማ አምጥተው ለከብቶቻቸው ሰጡ፡፡ ሲያቃዣቸው ያደረውን ህልም ይሁን ቅዠት በሃሳባቸው እያወጡ እያወረዱ ለመፍታት ይግተረተራሉ፡፡ አንዴ በጥሩ ፣ አንዳንዴ በመጥፎ ፣ እየፈቱ እንደገና ደግሞ ህልም እንደፈችው ነው እያሉ ከራሳቸው ሃሳብ ጋር ይከራከራሉ፡፡
ታዲያ ወ/ሮ አሰገደች ሳይታወቃቸው ሰዓቱ እረፍዷል፡፡ ቁርስ እንኳን ሳይቀምሱ ባለቤታቸው ከቤተክርስቲያን የመምጫቸው ሰዓት ተቃርቧል፡፡
ቄስ መልካሙ ከቅዳሴ እንደ ወጡ ዛቲ ቀምሰው ለምዕመናኑ አሳርገው ፣ ከብቶቻቸውን ውሃ የሚያጠጣላቸው ስለሌለ ፣ እንዳይረፍድባቸው ሰንበቴያቸውን ቀምሰው ገበታ እንደተነሳ ተነስተው ወደ ቤታቸው ተመለሱ፡፡
ከብቶቻቸው ከማሰሪያቸው ሳይፈቱ ደረሱ፡፡ የተሰጣቸውን የሳር ድርቆሽ መብላታቸውን ትተው ቆመዋል፡፡ ያ! ተመስገን አልመጣም ማለት ነው፡፡ ቢመጣ ከብቶቹን ውሃ ያጠጣቸው ነበር እያሉ ወደ ቤት ገቡ፡፡
"ዛሬ ደግሞ ሰንበቴ ሳትገባ ነው እንዴ የመጣኸው"? አሉ ፤ ወ/ሮ አሰገደች፡፡
"አልቆየሁም ፤ እንጅ ደረስ ብያለሁ፡፡ ከቅዳሴም ስንወጣ አረፈድን ፤ ዝክርና ክርስትና ስለነበር ፤ሰንበቴ ቶሎ አልገባንም፡፡ ብለው ተመስገን አልመጣም እንዴ"? አሉ፡፡
"እስከ አሁን አልመጣም፡፡ እኔም አበበች ጋር ሄጀ እጠይቃለሁ ብዬ ነበር፡፡ ከቤትም ሳልወጣ እየተንደፋደፍኩ ምንም የረባ ስራ እንኳን ሳልሰራ አንተም መጣህ"፡፡
ከብቶቹን ላጠጣና እስከምመለስ ካልመጣ አይተን እኔ አበበች ጋር ሄጄ እጠይቃታለሁ፡፡ ብለው ከብቶቻቸውን ከታሰሩበት ፈትተው ውሃ ለማጠጣት ወደ ወንዝ ወረዱ ፤ ቄስ መልካሙ፡፡
ወ/ሮ አሰገደች ባለቤታቸው ከወንዝ እስኪመለሱ ቡና አፍልተው ጠበቋቸው፡፡
ከብቶቻቸውን አጠጥተው ተመለሱ፡፡ የጤፍ ጭድ የሚበላ ሰተው ፈልቶ የጠበቃቸውን ቡና ከባለቤታቸው ጋር እየጠጡ ነው፡፡
እንዴው ያ! ማንደፍሮ የሚሸጥ ባህርዛፍ አለ ብሎኝ ነበር፡፡ ጠዋት ቤተ ክርስቲያን አግኝቸው እጠይቀዋለሁ ብዬ ሳልጠይቀው እረሳሁት፡፡ አሁን ደረስ ብዬ ልምጣ መሰለኝ ፡፡
"እንዴ! ቅድም አበበች ጋር ሄጀ እመጣለሁ አላልከኝም?፡፡ እማንደፍሮ ጋር በሌላ ቀን አይደርስም"? አሉ ፤ ወ/ሮ አሰገደች፡፡
"ምን ያህል እቆያለሁ፡፡ በቁሜ ደረስ ብዬ የሚሸጠውን ባህርዛፍ አይቼ ቶሎ ስመለስ እሄዳለሁ፡፡
ታዲያ ቄስ መልካሙ ባለቤታቸው ያሉትን ለጊዜው ጆሮ ዳባ ልበስ ብለው ተነስተው ወደ ማንደፍሮ ቤት አቀኑ፡፡
ወ/ሮ አሰገደች ከአዳራቸው አንስተው ቀኑን ሁሉ ውስጣቸው ሲረበሽ መዋሉ እረብሿቸዋል፡፡ ልጀ ምን ሆኖ ይሆን ? እንዴው ከቤት እንኳን ወጥቶ አያውቅ፡፡ ከያሬድ ጋር ከተማ መሃል ተጠፋፍተው ይሆን ? ክልብ ክልብ ሲል መኪና ባልገጨብኝ ብቻ፡፡
ለአስር ዓመታት የተለየቻቸውን ብርቅየ የአንጀታቸው ክፋይ የሆነችው ልጃቸውን እድላዊትን ወደ ኋላ፤ ተመልሰው አስታወሱ፡፡ እንባቸው በሁለቱም አይኖቻቸው ግጥም አለ፡፡ ለመመለስ በውስጥ
ቀሚሳቸው ጠራርጉት፡፡ ከአንጀታቸው የመጣ እንባ መመለስ ግን አቃታቸው፡፡ በተቀመጡበት እንደ እንኳይ ኮለል እያለ እንባቸው ይዘረገፍ ጀመር፡፡
ቄስ መልካሙ ቆይተው ለአይን ያዝ ሲያደርግ ወደ ቤታቸው ተመለሱ፡፡
👍64❤11👏2
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
የማን ይሁን ?
የባሰ! እሾክና መርፌ ተነቅሎ የማይጣል፤ በቅርብ ሳይገፋ ያልተደረሰበት ፤ ከላይኛው የወረደ ዱብዳ ፤ የፈጣሪ የቁጣ ስጦታ፡፡ ለማን ታድርገው? ለማን ትስጠው? ለማንስ አቤት ትበል? ተቆርጦ የማይጣል የጣት ቁስል ሆነባት፡፡
ቀኑ ወደ ጨለማ ተቀየረ፡፡ እንደ ተዳፈነ እሳት ውስጧን አቃጠለው፡፡ እንደ ሰኔ ደመና አረምሞ ገፍቷል፡፡ በአንድ ቀን ስህተት የእግዚአብሔር ስራ እንኳን ባይባልም በመቅሰፍቱ በዲያቢሎስ ቅንብር ሆዷ ውፍረትን መከታ እና ከለላ ተጠቅሞ ሳይታወቃት እየገፋ መጥቷል፡፡
እድላዊት ከወንድሟ ከተመስገን ፀንሳለች፡፡ በአንድ እንዴት ላረግዝ እችላለሁ?፡፡ ስታዝን ስትጨነቅ ዘጠኝ ወር ተቆጥሮ ቦርጩ ወደ ልጅ ተቀየረ፡፡ ወንድ ልጅ ከነ ቃጭሉ ተገላገለች፡፡ ግን ከፊቷ አሁንም የማይገፋ ከዳቢሎስ የተገነባ የጨለማ ተራራ ተጋርዶባታል፡፡
ምንጃር ሸንኮራ አውራጃ ውስጥ ነው፡፡ ጉራንባ ማርያም አካባቢ ያለ ማህበረሰብ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ናቸው፡፡ በእምነታቸው አክራሪና ከእምነት ውጭ ለሚከሰቱ ማንኛውም የክርስትና ጥፋት የፈፀመ ከማህበረሰቡ ይገለላል፡፡ እንደ እድር ፣ ባልትና እና ማህበር የመሳሰሉትን መካፈል አይችልም፡፡ በማህበረሱቡ የተጠላ ፤የማይወደድ ፣ ከሰው እንዳልተፈጠረ ከሰው ውጭ ተደርጎ ይቆጠራል።
እድላዊት እያወቀች ሳይሆን ሳታውቅ ከወንድሟ ከተመስገን መውለዷን ከያሬድ ውጭ ማንም አያውቅም፡፡
የወለደችውን ልጅ ክርስትና የሚነሳው የወላጅ አባት ስም ካልታወቀ መነሳት ፤ መጠመቅ የተወገዘና የተከለከለ ነው፡፡ የእድላዊት ልጅ ባለማወቅ አባት ታዲያ ማን ይሁን ? የማንስ ተብሎ ክርስትና ይጠመቅ ? አክ ተብሎ የተተፋ ምራቅ ተመልሶ አይዋጥ፡፡ የተመስገን ብትለው ለእሷ አንዴ ሞት ቢሆንም ለዘመዶቿና ለቤተሰቦቿ አስሬ ሞት ብቻ
ሳይሆን ከሰው እንዳልተፈጠሩና ወግ አጥባቂ የክርስትና አገልጋይ እንዳልሆኑ ከሰው ውጭ ተደርገው እንደሚገለሉ የሚታወቅ ለመሆኑ ጥርጥር የለውም፡፡
ታዲያ እድላዊት ይህ ሁሉ የታዘለባትን የጭንቀት እሳት ማማከር ያለባት ለወንድሟ ለተመስገን እንጅ ለማንም ማማከር እንደ ማይቻል ግልፅ ነው፡፡ ግን አሁንም ሌሊቱ ጨልሞባታል፡፡
"ምን እናድርግ ? የልጁ የክርስትና ቀን እየደረሰ ነው፡፡ እኔ ጨንቆኛል፡፡ የማደርገው ጠፍቶኛል፡፡ ከእንግዴህ ያለኝ አማራጭ መርዝ ጠጥቸ ወይም ታንቄ መሞት ነው፡፡ የወንድሜ ነው ብየ ክርስትና አላስነሳም፡፡ ምርር ብላ አለቀሰች፡፡
ተመስገን የእህቱ ጭንቀት በሱም ላይ ካደረበት እና ከሰነበተበት ቆይቷል፡፡ ጥሎ እንዳይጠፋ እድላዊትን ተመልሶ ዳግመኛ የማያገኛት መሰለው፡፡
እድላዊት እያለቀሰች መልስ እንኳን ሳይሰጣት ከያሬድ ጋር ደርሸ መጣሁ ብሏት ተነስቶ ወደ ያሬድ ቤት ሄደ፡፡
ተመስገን እንደደረሰ ከያሬድ ጋር የእግዚአብሔር ሰላምታ ተለዋወጡ፡፡ ያሬድ ወደ እርሻ ሊሄድ ሞፈርና ቀንበር እያዘጋጀ ነው፡፡
"ወደ እርሻ ልትሄድ ነው እንዴ ሞፈርና ቀንበር የምታሰናዳው?" አለ ፤ ተመስገን፡፡
"አዎ፤ እንዴው ትንሽ የፋልማ መሬት ከሰም ነበረኝ፡፡ ቧጠጥ አድርጌያት ልምጣ ብዬ ነበር አነሳሴ፡፡ ስተረካከም እዚሁ እረፈደ ብሎ ወደ ቤት ግባ እንጅ አለው፡፡
"ኧረ አልገባም፡፡ አንተ ጋር ነበር የመጣሁት"፡፡
"ምነው በደህና ነው"? አለ ፤ ያሬድ፡፡
"ምን ደህንነት አለ ፤ ገና ስፈጠር የአርባ ቀን እድሌ በእሳት ተሞልቶ የእሳት እረመጡ ወደ ጭስነት ተቀይሮ የመውጭያ በር አጥቶ በቁሜ እያቃጠለኝ፡፡
"ምነው እድላዊት ሰላም አይደለችም እንዴ?፡፡
"አይ! ተወኝ ፤ አሁን የእድላዊት ነገር አስጨንቆኛል፡፡ የልጁ ክርስትና እየደረሰ ነው፡፡ የአባቱ ስም ካልታወቀ ክርስትና እንደ ማይጠመቅ አንተም ታውቃለህ፡፡
የማደርገው ሁሉ ግራ ገብቶኛል፡፡ ወንድሜ እባክህ ከዚህ ጨለማ አውጣኝ፡፡ ያላንተ ማንም የማዋየውና የማማክረው የለኝም አለው፡፡በሃዘን ተሞልቶ ፡፡
"በምን ልርዳህ የማደርገው ጠፍቶኝ እኮ ነው፡፡ እስከ አሁንም ዝም ያልኩህ እንጅ እኔ እንኳን ወደ አዲስ አበባ ይዘናት እንድንሄድ አስቤ ነበር፡፡ ግን ክርስትና ሳታስነሳ ከቤት መውጣት አይቻልም ብየ ነው፡፡ አሁን በምን ላግዛችሁ ? ንገረኝና በተቻለኝ አቅም ልሞክር አለ፡፡
በፊቱ ላይ ወርዶ ቡሃቃ ያስመሰለውን እንባ በለበሰው ፎጣ እየጠራረገ እኔማ ለመጥፋትም አስቤ ነበር፡፡ ግን እድላዊት ጥሎ የሚሄድ አንጄት አጣሁ፡፡ አሁን አንተን የማስቸግርህ ልጁ ክርስትና እስከሚነሳ ድረስ የአባቱን ስም በአንተ እናድርግና ክርስትና ከተጠመቀ በኋላ ፤ የተፈጠረውንና የተደረገውን ባለመተዋወቅ እንደ ሆነ ለቤተሰብ እንነግራለን አለ፤ ተመስገን ፡፡ ደፍሮ በመናገሩ አይኑን ላለማየት አቀርቅሮ መሬት መሬት እያየ፡፡
የልጁ አባት ሆኘ ክርስትና ቢጠመቅ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ግን የአካባቢያችንን ባህል እንደምታውቀው በሚስቱ ላይ ዲቃላ ወልዷል ተብየ እኔ ከማህበረሰብ እንደምገለል፡፡ ደግሞም ባለቤቴ ይህንን ስሰማ በእኔ ላይ ዲቃላህን ታንጠባጥባለህ ብላ ባዶቤት ዘግታብኝ ትሄዳለች አለ ፤ ያሬድ፡፡
"ያልከው ሁሉም ይገባኛል፡፡ ግን ከወንድሟ ወለደች ቢባል ምን ያህል እንደሚከብድ መገመት አያቅትህም፡፡ ደግሞ አባታችን በዚህ ቦታ ወግ አጥባቂ እንደ ሆነ ታውቃለህ፡፡
እባክህ! ያሬድ ስለፈጠረህ አምላክ! ተለመነኝ ሳላውቅ እንደ ሆነ እሳት ውስጥ የገባሁት አንተም ታውቃለህ፡፡ ሚስጥሩን ለባለቤትህ እንነግራታለን፡፡ መጀመሪያ አንተ ብቻ እሽ በለኝ፡፡ እያለቀሰ ተማፀነው፡፡
ያሬድ የሚለው ሁሉ ጨነቀው፡፡ የእድላዊትና የተመስገን ስቃና መከራ የሱም ሆነ፡፡ ክርስትናው እስከሚያልፍ የልጁ አባት ለመሆን ብቻውን መወሰን አልቻለም፡፡
"ለማንኛውም አበበችን አብረን ሚስጥሩን እናካፍላትና እሷ እሽ ካለች የእኔ አያስቸግርም፡፡ አይቻልም ካለች ግን ምንም ላደርግ አልችልም" አለው
"እሽ አንተ እንዳልክ" ብሎት ወደ ቤት ገቡ፡፡
"ደህና አደርሽ አበበች" ? አለ ፤ ተመስገን፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አደርክ ተመስገን" ? አለች ፤ አበበች፡፡
ጉንጮቹ አብጠው ገና በጥዋቱ አይኖቹ ቀልተዋል፡፡
ምነው ደህና አይደል ይሆን ? ያለቀሰ ይመስላል፡፡ የሞተ ሰው ይኖር ይሆን ? ያሬድም ደስተኛ አይመስልም፡፡ ዛሬ ምን ተፈጥሮ ይሆን ? አበበች ከውስጧ ሳታወጣና ሳታሰማ የተናገረችው ነበር፡፡
ምን ብሎ እንደሚነግራት ግራ ተጋብቷል፡፡ የቤቱን ጣራ ጣራ እየተመለከተ እንባው በጉንጩ ላይ ይወርዳሉ፡፡ አንገቱን ዞር አድርጎ ለመጥረግ ሞክረ፡፡
አበበች ግን ገና ሲገባ አንስታ እየተመለከተችው ነበር፡፡
"ምነው ደህና አይደለህም እንዴ? የምታለቅሰው" አለች ፤ ለተመስገን፡፡ የተፈጠረውን ለመስማት እየተጨናነቀች፡፡
ተመስገን ከተቀመጠበት ብርጩማ ላይ ተነስቶ ምንም በማታውቀው እና ምንም ባልሰማችው አበበች እግር ላይ ተደፋ፡፡ እባክሽን ከጉድ አውጭኝ ፤ በምትወጅው ልጅሽ ፤ በምትኩ ስም እለምንሻለሁ እያለ ያለቅስ ጀመር፡፡
አበበች ተመስገን ስለምን እንደሆነ የሚያወራው ግራ ተጋብታለች፡፡ ሲለምናትና ሲማፀናት ገና ባልሰማችውና ባላወቀችው ቀላል ነገር መስሏት እሽ፡፡አሁን ተነስ ብላ ካስነሳችው በኋላ፤ ምንድ ነው እሱ የቸገረህ"? አለችው፡፡ ተነስቶ ወደ ነበረበት የብሩጩማ ወንበር ላይ ተቀመጠ፡፡ አሁንም ከየት መጀመር እንዳለበት ግራ ቢገባውም መንፈሱ ብትጨነቅም ሚስጥሩን ለአበበች ካላካፈለ መፍትሄ ስለማያገኝ ደፍሮ መናገርና መተንፈስ አለበት፡፡ ራሱን አፅናንቶ ለመናገር ወሰነ፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
የማን ይሁን ?
የባሰ! እሾክና መርፌ ተነቅሎ የማይጣል፤ በቅርብ ሳይገፋ ያልተደረሰበት ፤ ከላይኛው የወረደ ዱብዳ ፤ የፈጣሪ የቁጣ ስጦታ፡፡ ለማን ታድርገው? ለማን ትስጠው? ለማንስ አቤት ትበል? ተቆርጦ የማይጣል የጣት ቁስል ሆነባት፡፡
ቀኑ ወደ ጨለማ ተቀየረ፡፡ እንደ ተዳፈነ እሳት ውስጧን አቃጠለው፡፡ እንደ ሰኔ ደመና አረምሞ ገፍቷል፡፡ በአንድ ቀን ስህተት የእግዚአብሔር ስራ እንኳን ባይባልም በመቅሰፍቱ በዲያቢሎስ ቅንብር ሆዷ ውፍረትን መከታ እና ከለላ ተጠቅሞ ሳይታወቃት እየገፋ መጥቷል፡፡
እድላዊት ከወንድሟ ከተመስገን ፀንሳለች፡፡ በአንድ እንዴት ላረግዝ እችላለሁ?፡፡ ስታዝን ስትጨነቅ ዘጠኝ ወር ተቆጥሮ ቦርጩ ወደ ልጅ ተቀየረ፡፡ ወንድ ልጅ ከነ ቃጭሉ ተገላገለች፡፡ ግን ከፊቷ አሁንም የማይገፋ ከዳቢሎስ የተገነባ የጨለማ ተራራ ተጋርዶባታል፡፡
ምንጃር ሸንኮራ አውራጃ ውስጥ ነው፡፡ ጉራንባ ማርያም አካባቢ ያለ ማህበረሰብ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ናቸው፡፡ በእምነታቸው አክራሪና ከእምነት ውጭ ለሚከሰቱ ማንኛውም የክርስትና ጥፋት የፈፀመ ከማህበረሰቡ ይገለላል፡፡ እንደ እድር ፣ ባልትና እና ማህበር የመሳሰሉትን መካፈል አይችልም፡፡ በማህበረሱቡ የተጠላ ፤የማይወደድ ፣ ከሰው እንዳልተፈጠረ ከሰው ውጭ ተደርጎ ይቆጠራል።
እድላዊት እያወቀች ሳይሆን ሳታውቅ ከወንድሟ ከተመስገን መውለዷን ከያሬድ ውጭ ማንም አያውቅም፡፡
የወለደችውን ልጅ ክርስትና የሚነሳው የወላጅ አባት ስም ካልታወቀ መነሳት ፤ መጠመቅ የተወገዘና የተከለከለ ነው፡፡ የእድላዊት ልጅ ባለማወቅ አባት ታዲያ ማን ይሁን ? የማንስ ተብሎ ክርስትና ይጠመቅ ? አክ ተብሎ የተተፋ ምራቅ ተመልሶ አይዋጥ፡፡ የተመስገን ብትለው ለእሷ አንዴ ሞት ቢሆንም ለዘመዶቿና ለቤተሰቦቿ አስሬ ሞት ብቻ
ሳይሆን ከሰው እንዳልተፈጠሩና ወግ አጥባቂ የክርስትና አገልጋይ እንዳልሆኑ ከሰው ውጭ ተደርገው እንደሚገለሉ የሚታወቅ ለመሆኑ ጥርጥር የለውም፡፡
ታዲያ እድላዊት ይህ ሁሉ የታዘለባትን የጭንቀት እሳት ማማከር ያለባት ለወንድሟ ለተመስገን እንጅ ለማንም ማማከር እንደ ማይቻል ግልፅ ነው፡፡ ግን አሁንም ሌሊቱ ጨልሞባታል፡፡
"ምን እናድርግ ? የልጁ የክርስትና ቀን እየደረሰ ነው፡፡ እኔ ጨንቆኛል፡፡ የማደርገው ጠፍቶኛል፡፡ ከእንግዴህ ያለኝ አማራጭ መርዝ ጠጥቸ ወይም ታንቄ መሞት ነው፡፡ የወንድሜ ነው ብየ ክርስትና አላስነሳም፡፡ ምርር ብላ አለቀሰች፡፡
ተመስገን የእህቱ ጭንቀት በሱም ላይ ካደረበት እና ከሰነበተበት ቆይቷል፡፡ ጥሎ እንዳይጠፋ እድላዊትን ተመልሶ ዳግመኛ የማያገኛት መሰለው፡፡
እድላዊት እያለቀሰች መልስ እንኳን ሳይሰጣት ከያሬድ ጋር ደርሸ መጣሁ ብሏት ተነስቶ ወደ ያሬድ ቤት ሄደ፡፡
ተመስገን እንደደረሰ ከያሬድ ጋር የእግዚአብሔር ሰላምታ ተለዋወጡ፡፡ ያሬድ ወደ እርሻ ሊሄድ ሞፈርና ቀንበር እያዘጋጀ ነው፡፡
"ወደ እርሻ ልትሄድ ነው እንዴ ሞፈርና ቀንበር የምታሰናዳው?" አለ ፤ ተመስገን፡፡
"አዎ፤ እንዴው ትንሽ የፋልማ መሬት ከሰም ነበረኝ፡፡ ቧጠጥ አድርጌያት ልምጣ ብዬ ነበር አነሳሴ፡፡ ስተረካከም እዚሁ እረፈደ ብሎ ወደ ቤት ግባ እንጅ አለው፡፡
"ኧረ አልገባም፡፡ አንተ ጋር ነበር የመጣሁት"፡፡
"ምነው በደህና ነው"? አለ ፤ ያሬድ፡፡
"ምን ደህንነት አለ ፤ ገና ስፈጠር የአርባ ቀን እድሌ በእሳት ተሞልቶ የእሳት እረመጡ ወደ ጭስነት ተቀይሮ የመውጭያ በር አጥቶ በቁሜ እያቃጠለኝ፡፡
"ምነው እድላዊት ሰላም አይደለችም እንዴ?፡፡
"አይ! ተወኝ ፤ አሁን የእድላዊት ነገር አስጨንቆኛል፡፡ የልጁ ክርስትና እየደረሰ ነው፡፡ የአባቱ ስም ካልታወቀ ክርስትና እንደ ማይጠመቅ አንተም ታውቃለህ፡፡
የማደርገው ሁሉ ግራ ገብቶኛል፡፡ ወንድሜ እባክህ ከዚህ ጨለማ አውጣኝ፡፡ ያላንተ ማንም የማዋየውና የማማክረው የለኝም አለው፡፡በሃዘን ተሞልቶ ፡፡
"በምን ልርዳህ የማደርገው ጠፍቶኝ እኮ ነው፡፡ እስከ አሁንም ዝም ያልኩህ እንጅ እኔ እንኳን ወደ አዲስ አበባ ይዘናት እንድንሄድ አስቤ ነበር፡፡ ግን ክርስትና ሳታስነሳ ከቤት መውጣት አይቻልም ብየ ነው፡፡ አሁን በምን ላግዛችሁ ? ንገረኝና በተቻለኝ አቅም ልሞክር አለ፡፡
በፊቱ ላይ ወርዶ ቡሃቃ ያስመሰለውን እንባ በለበሰው ፎጣ እየጠራረገ እኔማ ለመጥፋትም አስቤ ነበር፡፡ ግን እድላዊት ጥሎ የሚሄድ አንጄት አጣሁ፡፡ አሁን አንተን የማስቸግርህ ልጁ ክርስትና እስከሚነሳ ድረስ የአባቱን ስም በአንተ እናድርግና ክርስትና ከተጠመቀ በኋላ ፤ የተፈጠረውንና የተደረገውን ባለመተዋወቅ እንደ ሆነ ለቤተሰብ እንነግራለን አለ፤ ተመስገን ፡፡ ደፍሮ በመናገሩ አይኑን ላለማየት አቀርቅሮ መሬት መሬት እያየ፡፡
የልጁ አባት ሆኘ ክርስትና ቢጠመቅ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ግን የአካባቢያችንን ባህል እንደምታውቀው በሚስቱ ላይ ዲቃላ ወልዷል ተብየ እኔ ከማህበረሰብ እንደምገለል፡፡ ደግሞም ባለቤቴ ይህንን ስሰማ በእኔ ላይ ዲቃላህን ታንጠባጥባለህ ብላ ባዶቤት ዘግታብኝ ትሄዳለች አለ ፤ ያሬድ፡፡
"ያልከው ሁሉም ይገባኛል፡፡ ግን ከወንድሟ ወለደች ቢባል ምን ያህል እንደሚከብድ መገመት አያቅትህም፡፡ ደግሞ አባታችን በዚህ ቦታ ወግ አጥባቂ እንደ ሆነ ታውቃለህ፡፡
እባክህ! ያሬድ ስለፈጠረህ አምላክ! ተለመነኝ ሳላውቅ እንደ ሆነ እሳት ውስጥ የገባሁት አንተም ታውቃለህ፡፡ ሚስጥሩን ለባለቤትህ እንነግራታለን፡፡ መጀመሪያ አንተ ብቻ እሽ በለኝ፡፡ እያለቀሰ ተማፀነው፡፡
ያሬድ የሚለው ሁሉ ጨነቀው፡፡ የእድላዊትና የተመስገን ስቃና መከራ የሱም ሆነ፡፡ ክርስትናው እስከሚያልፍ የልጁ አባት ለመሆን ብቻውን መወሰን አልቻለም፡፡
"ለማንኛውም አበበችን አብረን ሚስጥሩን እናካፍላትና እሷ እሽ ካለች የእኔ አያስቸግርም፡፡ አይቻልም ካለች ግን ምንም ላደርግ አልችልም" አለው
"እሽ አንተ እንዳልክ" ብሎት ወደ ቤት ገቡ፡፡
"ደህና አደርሽ አበበች" ? አለ ፤ ተመስገን፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አደርክ ተመስገን" ? አለች ፤ አበበች፡፡
ጉንጮቹ አብጠው ገና በጥዋቱ አይኖቹ ቀልተዋል፡፡
ምነው ደህና አይደል ይሆን ? ያለቀሰ ይመስላል፡፡ የሞተ ሰው ይኖር ይሆን ? ያሬድም ደስተኛ አይመስልም፡፡ ዛሬ ምን ተፈጥሮ ይሆን ? አበበች ከውስጧ ሳታወጣና ሳታሰማ የተናገረችው ነበር፡፡
ምን ብሎ እንደሚነግራት ግራ ተጋብቷል፡፡ የቤቱን ጣራ ጣራ እየተመለከተ እንባው በጉንጩ ላይ ይወርዳሉ፡፡ አንገቱን ዞር አድርጎ ለመጥረግ ሞክረ፡፡
አበበች ግን ገና ሲገባ አንስታ እየተመለከተችው ነበር፡፡
"ምነው ደህና አይደለህም እንዴ? የምታለቅሰው" አለች ፤ ለተመስገን፡፡ የተፈጠረውን ለመስማት እየተጨናነቀች፡፡
ተመስገን ከተቀመጠበት ብርጩማ ላይ ተነስቶ ምንም በማታውቀው እና ምንም ባልሰማችው አበበች እግር ላይ ተደፋ፡፡ እባክሽን ከጉድ አውጭኝ ፤ በምትወጅው ልጅሽ ፤ በምትኩ ስም እለምንሻለሁ እያለ ያለቅስ ጀመር፡፡
አበበች ተመስገን ስለምን እንደሆነ የሚያወራው ግራ ተጋብታለች፡፡ ሲለምናትና ሲማፀናት ገና ባልሰማችውና ባላወቀችው ቀላል ነገር መስሏት እሽ፡፡አሁን ተነስ ብላ ካስነሳችው በኋላ፤ ምንድ ነው እሱ የቸገረህ"? አለችው፡፡ ተነስቶ ወደ ነበረበት የብሩጩማ ወንበር ላይ ተቀመጠ፡፡ አሁንም ከየት መጀመር እንዳለበት ግራ ቢገባውም መንፈሱ ብትጨነቅም ሚስጥሩን ለአበበች ካላካፈለ መፍትሄ ስለማያገኝ ደፍሮ መናገርና መተንፈስ አለበት፡፡ ራሱን አፅናንቶ ለመናገር ወሰነ፡፡
👍53❤6
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
አይንሽን ላፈር
አይ! ሰው ለሰው ሞት አነሰው ብላ የተረተችው ቀበሮ ወዳም አይደለም፡፡ ለካ ለሁሉም የሚተረትለት ችግሩ በቤቱ ሲደርስበት ኖሯል፡፡ ለነሱ ብዬ ስሜ በማንም አፈኛ በየገብያውና በየቤቱ ይነሳል፡፡ እቤት ተዘፍዝፋ ባሏ ዲቃላ ያንጠባጥባል፡፡ ምን አይነት ግፍንት ነች እየተባልኩ የማንም መሳቂያና መተረቻ ልሁን? ከሰውም ጋር ባይሆንም ከራሷ ሃሳብ ጋር ያወራችው ነበር ፡፡
ስሙን ሳነሳሳና ሳማው መጣ እንዴ? ከውጭ በኩል አበበች የሚል የወንድ ድምፅ ሰምታ ተመስገን መስሏት ነበር፡፡ ከተቀመጠችበት ተነስታ ወጣች፡፡
ግን ተመስገን ሳይሆን ወላጅ አባቷ አቶ አሸናፊ ነበር፡፡
"ደህና አረፈዳችሁ"? አለ ፤ አቶ አሸናፊ፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አረፈድህ አባባ ፤ ግባ ወደ ቤት" አለች፡፡
ወደ እቤት እየገቡ "ያሬድ የለም እንዴ"? አለ፡፡
"የለም፤ በጥዋት መጣሁ ብሎኝ እንደ ሄደ አልተመለሰም፡፡ የሄደበትንም አልነገረኝም፡፡ ምነው ደህና አይደለህም?፡፡
"እኔስ ደህናነኝ፡፡ ከብቶቹ እፀሃይ ላይ ታስረው ሳይ ለምን አልፈታቸውም ብዬ ነው"፡፡
"እኔም ብዬ አሁን ነበር የሚበላ የሰጠኋቸው፡፡ ውሃ ጠምቷቸው ነው መሰለኝ አልበሉትም፡፡ እሱም ውሃ እንዳያጠጣቸው ብቅታውም ጠፋ፡፡ ወይ እቆያለሁ አጠጫቸው እንኳን አላለኝ፡፡ ቶሎ እንደሚመለስ ሰው ሳይነግረኝ መሔዱ አለች፡፡
"መቼ ጉዳይ ብሎ ነው፡፡ ከብት አጠጥቶ የሚያውቀው፡፡ አንዴ ነጋዴ ነኝ ፤ አንዴ ባለጉዳይ ነኝ
እያለ ፤ መንደር ለመንደርና ከተማ ለከተማ እያሽካካና እየዞረ አላት፡፡
"እንዴው እቤት ካለ ብዬ ነው እንጂ ለማጠጣቱማ አዲስ አይደለሁም፡፡ አሁን ለአንተ ቡና ላፍላና አጠጣቸዋለሁ፡፡
"እኔ ቡና አልጠጣም፡፡ አታፍሊ ፡፡
"ለምን አትጠጣም? ምነው ደህና አይደለህም? እንዴ አለችው፡፡ አባቷ ተኮሳትሮ መናገሩ አስፈርቷታል፡፡
አቶ አሸናፊ በሚወራው የሰፈር ወሬ ማንነቱን ያስደፈረው ይመስላል፡፡ ወደ ልጁ ቤት የመጣው እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ ለበጎ ሳይሆን ለነገር እንደመጣ በፊቱ ላይ የሚነበበው የመኮሳተር ምልክት የሚያስይ መሆኑ ጥርጥር የለውም ነበር፡፡
"አንቺ ወራዳ ፤ አንቺ ተዋርደሽ እኔንም አዋረድሽኝ፡፡ ባልሽ አንቺን የቤት ገረድ አድርጎ ዲቃላውን በሔደበት ይፈለፍላል፡፡ ከሰማሽ በኋላ፤ እንኳን ጥለሽ መምጣት አቅቶሽ ነው" አለ፡፡ በዱላ እንደ መምታት ያህል በሚሰማ ንግግር፡፡
አበበች የፈራችው አልቀረም፡፡ በትዳሯ ላይ እሳት ሲለኮስ ታያት፡፡ የአባቷ ንግግር ከያሬድ ጋር እንድትቀጥል የሚፈልግ አይመስልም፡፡ ለተመስገን እሽ ያለችበትን ቀን አምርራ ብትረግምም ያቺን ቀን ግን ተመልሳ ልታገኛት አልቻለችም፡፡ መልስ ሳትሰጥ አይኞቿ በእንባ ተሞሉ፡፡
"አሁን ምንድ ነው ሃሳብሽ ? የባልሽ ገረድ ሆኖ መቀጠል ይሻላል?፡፡ ወይስ ለቆ መውጣት ይሻላል?፡፡ መነፋረቁን ትተሸ ተናገሪ አለ፡፡ አሁንም ቁጣና ንዴት በተቀላቀለበት ንግግር፡፡
"አባባ የማታውቀው ነገር ስላለ እኮ ነው ብላ..
"የማላውቀው ምንድ ነው ባክሽ?፡፡ ከቄስ መልካሙ ልጅ ባልሽ መውለዱን ነው፤ የማላቀው? ወይስ በማንም ጨምላቃ አፍ በየቡና ቤቱ ላይ በአንች የተነሳ ስሜ መነሳቱን ነው የማላውቀው?፡፡ ለነገሩ እኔ የተዋረድኩት ዛሬ ሳይሆን አንቺን የወለድሁ ቀን ነው አላት፡፡
ሚስጥሩን ለአባቷ ለመንገር ብትፈልግም አባቷ ግን ምንም አይነት ምክንያት የሚቀበል አይደለም፡፡
"ትዳሬን እንዴት ባልሰራሁት ለቅቄ እሄዳለሁ?
ልጄን ያለ አባት ማሳደግ አልፈልግም፡፡ ነገ እውነቱ ሲወጣ ጥፋተኛ ማን እንደሆነ ያኔ ታውቃለህ አለች፡፡ ደፍራ በመናገሯ አይኑን ላለማየት ወደ መሬት አቀርቅራ፡፡
አቶ አሸናፊ የባሰ በንዴት ቆሽታቸው አረረ፡፡ አንች ወራዳ አታፍሪም ደግሞ ነገ እውነቱ ይወጣል ስትይኝ?፡፡ አንገታቸውን እየነቀነቁ አይ! አለመታደል ይሄ! ልክስክስ ባልሽ ካዋጣሽ ከዛሬ ጀምሮ! ልጄ! አይደለሽም፡፡ ብሞትም እንኳን ከመቃብሬ ላይ እንዳትቆሚ፡፡ ብሏት፤ የወለዳትን ልጅ ረግሞ እንዳልወለዳት ልጄ አይደለሽም ብሎ እያለቀሰች ትቷት ወደ ቤቱ ተመለሰ፡፡
ታዲያ አበበች ስታለቅስ አይን አይኗን እያዬ የሚቁለጨለጨው ልጇ ለተመለከተው ከሷ ለቅሶ ይልቅ የልጇ አይኖች ሲንከራተቱ ያስለቅሱ ነበር፡፡
"ምን ሆነሽ ነው የምታለቅሽው"? አለ ፤ ያሬድ፡፡ ባለቤቱን ጥዋት ትቷት ሲወጣ ደህና ብትሆንም ሲመለስ ግን እያለቀሰች ስላገኛት፡፡ በምን እንደምታለቅስ ግራ ገባው፡፡ ልጁን ከእቅፏ ላይ አንስቶ ታቀፈው፡፡ ባየው ነገር ሆዱ ባባ፡፡ ከየት መጣ ሳይባል እንባ ከአይኖቹ ተንጠባጠቡ፡፡
የተፈጠረውን ለማውቅ ደግሞ "ምንድ ነው የሆሽው? ለምን አትነግሪኝም? አለ ፤ እንደ መቆጣት ብሎ፡፡
አበበች እንባዋን እየጠራረገች አባባ አሁን መጥቶ ነበር አለች፡፡
"ታዲያ ምን አሉሽ ?፡፡
"ምን ይለኛል፡፡ ያው እየፈራን ላደረግነው ነገር አይንሽን ለአፈር አለኝ፡፡ አንቺ የባልሽ ገረድ ሆነሽ ባልሽ ዲቃላውን ይፈለፍላል፡፡ አሁን ባሌ ይሻለኛል ካልሽ ከዛሬ ጀምሮ ልጄ አይደለሽም፡፡ ብሞት እንኳን ከመቃብሬ ላይ እንዳትቆሚ ብሎኝ እያለቀስኩ አሁን ነው ጥሎኝ የወጣው፡፡
"ሚስጥሩን ነገርሻቸው እንዴ"?፡፡
"እኔ ልነግረው አስቤ ነበር፡፡ እሱ ግን የሚሰማኝ ስላልመሰለኝ አልነገርኩትም፡፡
"ድሮም እግዚአብሔርን ብለን እንጅ ይሄ እንደሚመጣ እያወቅን የገባንበት ነው፡፡ አሁን እውነቱ
እስከሚወጣ ድረስ የምናደርገው ምንም አይኖርም፡፡
ሚስጥሩ መውጣት ያለበት የእነሱም ቤተሰቦች የእኛም ቤተሰቦች ተሰብስበው ነው፡፡ እኔም ትላንትና አልነገርኩሽም እንጅ ከገበያ ስመጣ ወንድምሽ ከመንገድ አድፍጦ ሊገለኝ ሲል እሮጨ ነው ያመለጥኩት፡፡ ሁሉም ነገር ጥፋቱ የእኔ እስከሆነ ድረስ በእነሱ የምይዝባቸው ቂም የለኝም፡፡ ከአሁን በኋላ፤ እናትሽም ቢመጡም ሚስጥሩን እንዳትነግሪ፡፡ ምክንያቱም ወሬው በውጭ ከተወራ ተመስገንና እድላዊት ራሳቸውን ሊያጠፉ ይችላሉ፡፡ እነሱ ከሌሉ ሁሉም ነገር ጨለማ ለብሶ ሳይገለጥ ተዳፍኖ እንዳይቀር ጥንቃቄ ያስፈልገናል፡፡
ወዶዘማች
ወደ ጠጁ ቤቱ ጎራ አለ፡፡ አንድ ብርሌ ጠጅ አዘዘ፡፡ ሁለት አውቶቢስ አንድ ሚኒባስ ከላይዋ ላይ ድምፅ ማጉሊያ ጭና ከፊት ለፊት ቀድማ ትከንፋለች፡፡ የአስረስ ሽለላና ቀረርቶ በከፍተኛ ድምፅ ተለቋል፡፡ የአረርቲ ከተማን ከዳር እስከ ዳርም አናውጧታል፡፡ ታዲያ ሽለላና ቀረርቶው በጥቂቱ እንዲህ ይል ነበር፡፡
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
እንኳን በለው ብለው ልከው ሰደውት፤
ከወገብ ላይ ሆኖ ያኮራል ጥይት፡፡
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ከአፈሙዙ ዘቅዘቅ ከሰደፉ ቀና አድርገው የተኮሱ እንደሆን፤
ጥይት ሰው አይፈራም ምን ደንደሳም ቢሆን፡፡
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ዘሩ የመርዙ ትውልድ፤
አምሶ ይቀብራል እንደ እሳት ሰደድ፤
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ሀገሬ ኢትዮጵያ ኩሪ ይገባሻል፤
የማያስደፍሩ ጀግና ልጅ ወልደሻል፡፡
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
አገሬን ኢትዮጵያ እሳት ይዞረዋል፤
ለመጥፋት ነው እንጅ ምን ይሻገረዋል፡፡
ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ዘራፍ የተጎረፈው በጠመንጃው ፊት ሰው የማያልፈው፤ ሳይነካኳቸው እየደረሱ ይመለሳሉ እየቀመሱ ፤
ታንክ ቢያሽካካ መድፍ ቢያጓራ፤
የሚጋፈጠው በሮ እንደ አሞራ፡፡….
ከአስረስ ሽለላና ቀረርቶ በተጨማሪ ጋዜጠኛ ገረመው ይታያል እሱም እንዲህ ይል ነበር፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
አይንሽን ላፈር
አይ! ሰው ለሰው ሞት አነሰው ብላ የተረተችው ቀበሮ ወዳም አይደለም፡፡ ለካ ለሁሉም የሚተረትለት ችግሩ በቤቱ ሲደርስበት ኖሯል፡፡ ለነሱ ብዬ ስሜ በማንም አፈኛ በየገብያውና በየቤቱ ይነሳል፡፡ እቤት ተዘፍዝፋ ባሏ ዲቃላ ያንጠባጥባል፡፡ ምን አይነት ግፍንት ነች እየተባልኩ የማንም መሳቂያና መተረቻ ልሁን? ከሰውም ጋር ባይሆንም ከራሷ ሃሳብ ጋር ያወራችው ነበር ፡፡
ስሙን ሳነሳሳና ሳማው መጣ እንዴ? ከውጭ በኩል አበበች የሚል የወንድ ድምፅ ሰምታ ተመስገን መስሏት ነበር፡፡ ከተቀመጠችበት ተነስታ ወጣች፡፡
ግን ተመስገን ሳይሆን ወላጅ አባቷ አቶ አሸናፊ ነበር፡፡
"ደህና አረፈዳችሁ"? አለ ፤ አቶ አሸናፊ፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አረፈድህ አባባ ፤ ግባ ወደ ቤት" አለች፡፡
ወደ እቤት እየገቡ "ያሬድ የለም እንዴ"? አለ፡፡
"የለም፤ በጥዋት መጣሁ ብሎኝ እንደ ሄደ አልተመለሰም፡፡ የሄደበትንም አልነገረኝም፡፡ ምነው ደህና አይደለህም?፡፡
"እኔስ ደህናነኝ፡፡ ከብቶቹ እፀሃይ ላይ ታስረው ሳይ ለምን አልፈታቸውም ብዬ ነው"፡፡
"እኔም ብዬ አሁን ነበር የሚበላ የሰጠኋቸው፡፡ ውሃ ጠምቷቸው ነው መሰለኝ አልበሉትም፡፡ እሱም ውሃ እንዳያጠጣቸው ብቅታውም ጠፋ፡፡ ወይ እቆያለሁ አጠጫቸው እንኳን አላለኝ፡፡ ቶሎ እንደሚመለስ ሰው ሳይነግረኝ መሔዱ አለች፡፡
"መቼ ጉዳይ ብሎ ነው፡፡ ከብት አጠጥቶ የሚያውቀው፡፡ አንዴ ነጋዴ ነኝ ፤ አንዴ ባለጉዳይ ነኝ
እያለ ፤ መንደር ለመንደርና ከተማ ለከተማ እያሽካካና እየዞረ አላት፡፡
"እንዴው እቤት ካለ ብዬ ነው እንጂ ለማጠጣቱማ አዲስ አይደለሁም፡፡ አሁን ለአንተ ቡና ላፍላና አጠጣቸዋለሁ፡፡
"እኔ ቡና አልጠጣም፡፡ አታፍሊ ፡፡
"ለምን አትጠጣም? ምነው ደህና አይደለህም? እንዴ አለችው፡፡ አባቷ ተኮሳትሮ መናገሩ አስፈርቷታል፡፡
አቶ አሸናፊ በሚወራው የሰፈር ወሬ ማንነቱን ያስደፈረው ይመስላል፡፡ ወደ ልጁ ቤት የመጣው እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ ለበጎ ሳይሆን ለነገር እንደመጣ በፊቱ ላይ የሚነበበው የመኮሳተር ምልክት የሚያስይ መሆኑ ጥርጥር የለውም ነበር፡፡
"አንቺ ወራዳ ፤ አንቺ ተዋርደሽ እኔንም አዋረድሽኝ፡፡ ባልሽ አንቺን የቤት ገረድ አድርጎ ዲቃላውን በሔደበት ይፈለፍላል፡፡ ከሰማሽ በኋላ፤ እንኳን ጥለሽ መምጣት አቅቶሽ ነው" አለ፡፡ በዱላ እንደ መምታት ያህል በሚሰማ ንግግር፡፡
አበበች የፈራችው አልቀረም፡፡ በትዳሯ ላይ እሳት ሲለኮስ ታያት፡፡ የአባቷ ንግግር ከያሬድ ጋር እንድትቀጥል የሚፈልግ አይመስልም፡፡ ለተመስገን እሽ ያለችበትን ቀን አምርራ ብትረግምም ያቺን ቀን ግን ተመልሳ ልታገኛት አልቻለችም፡፡ መልስ ሳትሰጥ አይኞቿ በእንባ ተሞሉ፡፡
"አሁን ምንድ ነው ሃሳብሽ ? የባልሽ ገረድ ሆኖ መቀጠል ይሻላል?፡፡ ወይስ ለቆ መውጣት ይሻላል?፡፡ መነፋረቁን ትተሸ ተናገሪ አለ፡፡ አሁንም ቁጣና ንዴት በተቀላቀለበት ንግግር፡፡
"አባባ የማታውቀው ነገር ስላለ እኮ ነው ብላ..
"የማላውቀው ምንድ ነው ባክሽ?፡፡ ከቄስ መልካሙ ልጅ ባልሽ መውለዱን ነው፤ የማላቀው? ወይስ በማንም ጨምላቃ አፍ በየቡና ቤቱ ላይ በአንች የተነሳ ስሜ መነሳቱን ነው የማላውቀው?፡፡ ለነገሩ እኔ የተዋረድኩት ዛሬ ሳይሆን አንቺን የወለድሁ ቀን ነው አላት፡፡
ሚስጥሩን ለአባቷ ለመንገር ብትፈልግም አባቷ ግን ምንም አይነት ምክንያት የሚቀበል አይደለም፡፡
"ትዳሬን እንዴት ባልሰራሁት ለቅቄ እሄዳለሁ?
ልጄን ያለ አባት ማሳደግ አልፈልግም፡፡ ነገ እውነቱ ሲወጣ ጥፋተኛ ማን እንደሆነ ያኔ ታውቃለህ አለች፡፡ ደፍራ በመናገሯ አይኑን ላለማየት ወደ መሬት አቀርቅራ፡፡
አቶ አሸናፊ የባሰ በንዴት ቆሽታቸው አረረ፡፡ አንች ወራዳ አታፍሪም ደግሞ ነገ እውነቱ ይወጣል ስትይኝ?፡፡ አንገታቸውን እየነቀነቁ አይ! አለመታደል ይሄ! ልክስክስ ባልሽ ካዋጣሽ ከዛሬ ጀምሮ! ልጄ! አይደለሽም፡፡ ብሞትም እንኳን ከመቃብሬ ላይ እንዳትቆሚ፡፡ ብሏት፤ የወለዳትን ልጅ ረግሞ እንዳልወለዳት ልጄ አይደለሽም ብሎ እያለቀሰች ትቷት ወደ ቤቱ ተመለሰ፡፡
ታዲያ አበበች ስታለቅስ አይን አይኗን እያዬ የሚቁለጨለጨው ልጇ ለተመለከተው ከሷ ለቅሶ ይልቅ የልጇ አይኖች ሲንከራተቱ ያስለቅሱ ነበር፡፡
"ምን ሆነሽ ነው የምታለቅሽው"? አለ ፤ ያሬድ፡፡ ባለቤቱን ጥዋት ትቷት ሲወጣ ደህና ብትሆንም ሲመለስ ግን እያለቀሰች ስላገኛት፡፡ በምን እንደምታለቅስ ግራ ገባው፡፡ ልጁን ከእቅፏ ላይ አንስቶ ታቀፈው፡፡ ባየው ነገር ሆዱ ባባ፡፡ ከየት መጣ ሳይባል እንባ ከአይኖቹ ተንጠባጠቡ፡፡
የተፈጠረውን ለማውቅ ደግሞ "ምንድ ነው የሆሽው? ለምን አትነግሪኝም? አለ ፤ እንደ መቆጣት ብሎ፡፡
አበበች እንባዋን እየጠራረገች አባባ አሁን መጥቶ ነበር አለች፡፡
"ታዲያ ምን አሉሽ ?፡፡
"ምን ይለኛል፡፡ ያው እየፈራን ላደረግነው ነገር አይንሽን ለአፈር አለኝ፡፡ አንቺ የባልሽ ገረድ ሆነሽ ባልሽ ዲቃላውን ይፈለፍላል፡፡ አሁን ባሌ ይሻለኛል ካልሽ ከዛሬ ጀምሮ ልጄ አይደለሽም፡፡ ብሞት እንኳን ከመቃብሬ ላይ እንዳትቆሚ ብሎኝ እያለቀስኩ አሁን ነው ጥሎኝ የወጣው፡፡
"ሚስጥሩን ነገርሻቸው እንዴ"?፡፡
"እኔ ልነግረው አስቤ ነበር፡፡ እሱ ግን የሚሰማኝ ስላልመሰለኝ አልነገርኩትም፡፡
"ድሮም እግዚአብሔርን ብለን እንጅ ይሄ እንደሚመጣ እያወቅን የገባንበት ነው፡፡ አሁን እውነቱ
እስከሚወጣ ድረስ የምናደርገው ምንም አይኖርም፡፡
ሚስጥሩ መውጣት ያለበት የእነሱም ቤተሰቦች የእኛም ቤተሰቦች ተሰብስበው ነው፡፡ እኔም ትላንትና አልነገርኩሽም እንጅ ከገበያ ስመጣ ወንድምሽ ከመንገድ አድፍጦ ሊገለኝ ሲል እሮጨ ነው ያመለጥኩት፡፡ ሁሉም ነገር ጥፋቱ የእኔ እስከሆነ ድረስ በእነሱ የምይዝባቸው ቂም የለኝም፡፡ ከአሁን በኋላ፤ እናትሽም ቢመጡም ሚስጥሩን እንዳትነግሪ፡፡ ምክንያቱም ወሬው በውጭ ከተወራ ተመስገንና እድላዊት ራሳቸውን ሊያጠፉ ይችላሉ፡፡ እነሱ ከሌሉ ሁሉም ነገር ጨለማ ለብሶ ሳይገለጥ ተዳፍኖ እንዳይቀር ጥንቃቄ ያስፈልገናል፡፡
ወዶዘማች
ወደ ጠጁ ቤቱ ጎራ አለ፡፡ አንድ ብርሌ ጠጅ አዘዘ፡፡ ሁለት አውቶቢስ አንድ ሚኒባስ ከላይዋ ላይ ድምፅ ማጉሊያ ጭና ከፊት ለፊት ቀድማ ትከንፋለች፡፡ የአስረስ ሽለላና ቀረርቶ በከፍተኛ ድምፅ ተለቋል፡፡ የአረርቲ ከተማን ከዳር እስከ ዳርም አናውጧታል፡፡ ታዲያ ሽለላና ቀረርቶው በጥቂቱ እንዲህ ይል ነበር፡፡
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
እንኳን በለው ብለው ልከው ሰደውት፤
ከወገብ ላይ ሆኖ ያኮራል ጥይት፡፡
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ከአፈሙዙ ዘቅዘቅ ከሰደፉ ቀና አድርገው የተኮሱ እንደሆን፤
ጥይት ሰው አይፈራም ምን ደንደሳም ቢሆን፡፡
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ዘሩ የመርዙ ትውልድ፤
አምሶ ይቀብራል እንደ እሳት ሰደድ፤
ኧረ ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ሀገሬ ኢትዮጵያ ኩሪ ይገባሻል፤
የማያስደፍሩ ጀግና ልጅ ወልደሻል፡፡
ኧረ ጎራው ኧረ መርዙ፤
አገሬን ኢትዮጵያ እሳት ይዞረዋል፤
ለመጥፋት ነው እንጅ ምን ይሻገረዋል፡፡
ገዳይ ኧረ ገዳይ፤
ዘራፍ የተጎረፈው በጠመንጃው ፊት ሰው የማያልፈው፤ ሳይነካኳቸው እየደረሱ ይመለሳሉ እየቀመሱ ፤
ታንክ ቢያሽካካ መድፍ ቢያጓራ፤
የሚጋፈጠው በሮ እንደ አሞራ፡፡….
ከአስረስ ሽለላና ቀረርቶ በተጨማሪ ጋዜጠኛ ገረመው ይታያል እሱም እንዲህ ይል ነበር፡፡
👍52❤11
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
የገመሪ ተራራ
የተደበቀው ሚስጥር እንዳይወጣበት ከዛሬ ነገ እያለ እንደሌባ በሩቁ ይሸሻል፡፡ የሱ ጉዳዩ ከተፈፀመለት በኋላ፤ ተመልሶ ወደ ያሬድ ቤት አልሄደም፡፡ ጓደኛው ወደ ውትድርና መግባቱን ሲሰማ ስጋትና
ጭንቀት አላስቀመጠውም፡፡ የአበበችን ዓይን ማየት አልቻለም፡፡
ያለውን ንብረት እንዳይነቃበት በከፊል ሸጠ፡፡ ከእድላዊት ጋር ሃገር ለቀው ለመሄድ ተስማሙ፡፡ ለመንገድ የሚሆን በሶና ቆሎ አዘጋጁ፡፡ ስደትን መርጠዋል፡፡ ልጃቸውንና እናት አባታቸውን ያለጧሪ ፣ ቀባሪ ትተው ለመሄድ ተነሱ፡፡ አንጀታቸው አዘነ፡፡ አይናቸው አነባ፡፡ ልባቸው ግን ጨክኗል፡፡ ቤተሰቦቻቸውን ፀበል ነው የምንሄደው ብለው ዋሽተዋቸዋል፡፡ ጨለማ በተቀላቀለበት ሌሊት በዕለተ ሰንበት ሰው ወደ ቤተክርስትያን ለመሳም በሚሄድበት ሰዓት እነሱ ወደ አረብ ሃገር ስደት ሆነ፡፡ ከሰም ጅረቱን አቋርጠው በደብረብርሃን አድርገው ወደ ወሎ ባቲ ተጓዙ፡፡
ከሶስት ቀን ጎዞ በኋላ ባቲ ከተማ እንደደረሱ በቀይ ሸራ ወደ ተሸፈነች የሻይ ድንኳን ጎራ አሉ፡፡
በጦስኝ ቅመም የተንቆጠቆጠ የባቲ ሻይ አዘዙ፡፡
አንድ መልከ መልካም ወጣት ወደ ሻይ ቤቷ ገባ፡፡
"ቶሎ በል አንድ ሻይ በዳቦ ስጠኝ ? ሰዎች እየጠበቁኝ ነው አለ ፤ ወጣቱ እየተጣደፈ፡፡
የሻይ አስተናጋጁ "እነማን ናቸው የሚጠብቁህ"? አለ፡፡
ወደ አረብ ሃገር የሚሄዱ ናቸው፡፡ ከመሃመድ ጋር አገናኝቻቸው ልመጣ ነው አለ፡፡ ያዘዘውን ሻይና ዳቦውን ሲበላ ለተመለከተው የቸኮለ ሰው ሳይሆን ከጎሬ የወጣ ጅብ ይመስል ነበር፡፡
ወደ አረብ ሃገር በየት እንደሚኬድ አያውቁም፡፡
"ይሄንን ልጅ እንጠይቀው" ? አለች እድላዊት፡፡ ወጣቱ ስለ አረብ ሃገር ሲያወራ ሰምታ፡፡
ተመስገን ለመጠየቅ ፈራ ተባ አለ፡፡ ኧረ! ለመሄድ ተቻኩሏል ሳይነሳ ጠይቀው አለች ? ደግማ፡፡
"ወንድም" ? አለ ፤ ተመስገን፡፡ ከሻይና ከዳቦ ጋር እየታገለ ያለውን ወጣት፡፡
"አቤት ጠራኸኝ" ? አለ ፤ ወጣቱ፡፡
"አዎ፤ አንድ ነገር ትተባበረኛለህ ?፡፡
አላመነታም፡፡ "ምን ልተባበራችሁ? ወደ አረብ ሃገር መሄድ ትፈልጋላችሁ? ፡፡
"አዎ፤ ለመሄድ ፈልገን ነበር ፡፡
"እኔ ደላላ ነኝ፡፡ ከሚልከው ሰው ጋር እንዳገናኛችሁ፡፡ ከፈለጋችሁ ሁለታችሁም አርባ አርባ ብር ክፈሉኝ ብሎ ለመሄድ ተነሳ፡፡
"እሽ እንከፍልሃለን፡፡ ታዲያ አሁን የት ልትሄድ ነው? አለው፡፡
"ሰው እየጠበቀኝ ነው፡፡ ቼኩያዓለሁ ፤ ከሄዳችሁ ብሩን አምጡና ተነሱ እንሂድ አላቸው፡፡
"እሽ" አሉ፡፡ የያዙትን ገንዘብ ከፍለው ደላላውን ተከተሉት፡፡
ወደ ውጭ ሃገር የሚልኳቸውን የሰዎች ማሰባሰቢያ ቤት ደረሱ፡፡ መሃመድ ለሚባል ደላላ አስረክቧቸው ተመለሰ፡፡
መሃመድ ተቀብሎ ወደ ውጭ ሃገር ሊወስዳቸው ካሰባሰባቸው ስምንት ሴትና አስር ወንዶች ጋር ቀላቅሎ በራሱ መኪና አሳፍሮ አስኢት ከተማ አደረሳቸው፡፡
እሱም ለአስኢት ደንበኛው ለከድር አስረክቧቸው ተመለሰ፡፡
የአስኢት ደላላው ከድር ከመሃመድ ዘጠኝ ሴቶችንና አስራ አንድ ወንዶችን በድምሩ ሃያ ሰዎችን ተቀብሎ ከአስኢት ከተማ ጉዞ በምሽት ጫካ ለጫካ በእግር ወደ የቡኪ ተጀመረ፡፡
የቡኪ የኢትዮጵያ አፋር መሬትን ጨርሶ የጅቡቲ መዳረሻ መሬት ማለት ነው፡፡
ከአስኢት የቡኪ ድረስ በእግር አራት ቀን ይፈጃል፡፡ ወደ ውጭ ሃገር ለመሰደድ የሚጓዙ ወጣቶች ለሚረከቧቸው ደላሎች ሁሉ የያዙትን ገንዘብ በየደረጃው እየሰጡ ነው የሚጓዙት፡፡
ከመካከላቸው አንድ ስደተኛ ይማም ይባላል፡፡ ወደ አረብ ሃገር ከዚህ በፊትም ተሰዶ ሳይሳካለት ከየመን ተመልሷል፡፡ ለእሱ ስደት አዲሱ አይደለም፡፡ በስደት ላይ ምን አይነት ችግሮች እንደሚያጋጥሙ ጠንቅቆ ያውቃል፡፡
"ገንዘባችሁን ሽፍቶች እንዳይዘርፏችሁ፡፡ ሲፈተሸ በማይገኝበት ቦታ መደበቅ አለባችሁ፡፡ አለ ይማም፡፡ አብረውት ለሚጎዙት ጓደኞቹ ፡፡ ወንዶቹ በልብሳቸው ጠርዝ እና የለበሱትን ሸበጥ በምላጭ በመሰንጠቅ አመሳስለው ሰፉት፡፡
ሴቶቹ ደግሞ እንደ ወንዶቹ የልብስ ጠርዛቸውንና ጫማዎቻቸውን ባይጠቀሙም የያዙትን ገንዘብ በስስ ፌስታል እየጠቀለሉ በብልታቸው ውስጥ ከተቱት፡፡
ከአስኢት እና የቡኪ መካከል ለስደተኛ መቅጫ የተፈጠረ ይመስላል፡፡ የአፋርና የጅቡቲን ሽፍቶች በውስጡ አቅፎ የሚኖር የገመሪ ተራራ፡፡ በጨለማ ለተመለከተው መሬት አልቃ የሰማይ ጥግ የደረሱ ይመስል ነበር፡፡ የገመሪን ተራራ ብቻ በእግር ለመውጣት ከሶስት ሰዓታት በላይ ይፈጃል፡፡ ሃያ የኢትዮጵያ ስደተኞች ተመስገንና እድላዊትን ጨምሮ የገመሪን ተራራ ለመውጣት ትንቅንቅ ገብተዋል፡፡
በውሃ ጥም እና በድካም የሞቱ የስደተኞች አስከሬን በተራራው ፣ በየእንጨቱ ላይ ተንጠልጥሎ ስጋቸው የአሞራ ምሳ ሆኗል ፡፡ ሲያዩት ተደናገጡ፡፡ ከነመፈጠራቸውም አምርረው ረገሙ፡፡ የገመሪን ተራራ በአራት እግራቸው እየዳሁ ስቃይና መከራቸውን አብዝቶታል፡፡
ተንቀሳቃሹ የቁም ስቃይና መከራ የሚያሳዩት የአፋርና የጅቡቲ ሽፍቶች ረሃብ እንደሰነበተበት የበርሃ ጅብ ከፊት ለፊታቸው ድቅን አሉባቸው፡፡
የመሳሪያ አፈሙዝ ደቀኑባቸው፡፡ በበረሃ ልምጭ ገንዘብ አምጡ እያሉ ገረፏቸው፡፡ እግዚአብሔር እባብን ፈጥሮ የአዳም ልጆች ራስ ራሱን እንዲቀጠቅጡት እንደተፈረደበት ተቀጠቀጡ፡፡
በኪሳቸው ያገኙትን ገንዘብ ሁሉ ቀሟቸው፡፡ ሽፍቶቹ በገንዘብ ብቻ አልተመለሱም፡፡ ሴቶችን እየገረፉ አሰቃዩዋቸው፡፡ ልብሳቸውን አስወለቋቸው፡፡
የደበቁትን ገንዘብ እንዳይወሰድባቸው ልብሳቸውን ሲያወልቁ ከፓንታቸው ጋር አመሳስለው በማውለቅ ቢያተርፉትም፡፡ መደፈሩ ግን አልቀረላቸውም፡፡
የጠይም መልከ መልካሟ እድላዊት ለሽፍቶች አለቃ በሞግዚቶቹ ተመርጣ ቀረበች፡፡ አይኖቿ በእንባ ተሞሉ፡፡ ተቁለጨለጨች፡፡ ጨካኙ የሽፍቶች አለቃ አላዘነላትም፡፡ እየረገጠና እያዳፋ ልብሷን አስወለቃት፡፡ እንደ እሳት በሚጋረፈው የገመሪ የፀሃይ ሃሩር እርቃነ ስጋዋን አስቀራት፡፡ አንዴ አፈንድጅ ፣ አንዴ ተገልበጭ እያለ አሰቃያት፡፡ ብልቱ የተለበለበ ማረሻ ይመስላል፡፡ ሊደፍራት ብልቱን አስጠጋ፡፡
እድላዊት ድንገት ከብልቷ የደም ፈሳሽ ፈሰሳት፡፡ እንዳፈነደደች በርግጫ ከመሬት ቀላቀላት፡፡ ወደ ሌሎች ስደተኞች ተመለሰ፡፡
ቅንጣት የሚያክል ርህርሄ የሌላቸው ወንበዴዎች እንደ አስፈለጋቸው የልባቸውን አድርሰው ለቀቋቸው፡፡
ከዘጠኙ ሴቶች አራቱ በደረሰባቸው አስገድዶ መድፈርና ድብደባ ህይወታቸው ወዲያውኑ አለፈ፡፡
የተቀሩት አምስት ሴቶች እድላዊትን ጨምሮ መትረፍ ሳይሆን ለመሰንበት ያክል ነብሳቸው ተረፈች፡፡
በውሃ ጥምና ረሃብ ተሰቃይተው የሽፍታ ዱላ እንደ እናታቸው ጠግበው መሄድ አቅቷቸው በጣረሞት ትንሽ እንደተጓዙ ሁለት ወጣት ወንዶች በመንገድ ላይ ህይወታቸው ተቀጠፈ፡፡ ቢደክማቸውም በእንጨት መሬት ቆፍረው ቀበሯቸው፡፡ ተለቃቅሰው ጉዟቸውን ቀጠሉ፡፡
እድላዊት በደረሰባት አሰቃቂ ድብደባ ደከማት፡፡ መሄድ አቅቷታል፡፡ መንገድ ላይ ወደቀች፡፡ አብረዋቸው የነበሩ ጥለዋቸው ሄዱ፡፡ ተመስገን ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ፡፡ የሚያቀምሳት በእጁ ላይ ምንም አልነበረም፡፡ ከቤት ሲወጡ ያዘጋጁትን ስንቅም ሳያስቀሩ የጅቡቲ ሽፍቶች ዘርፈዋቸዋል፡፡ ትንሽ አረፍ እንዳለች ትንፋሿ መለስ አለላት፡፡ እንሂድ ሌላ ሽፍታ ሳይመጣብን አለች፡፡ አብሯት ለቀረው ተመስገን፡፡
የሞት ሞቷን ተነሳች፡፡ ጥለዋቸው የሄዱትን ጓደኞቻቸውን የቡኪ ደረሱባቸው፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
የገመሪ ተራራ
የተደበቀው ሚስጥር እንዳይወጣበት ከዛሬ ነገ እያለ እንደሌባ በሩቁ ይሸሻል፡፡ የሱ ጉዳዩ ከተፈፀመለት በኋላ፤ ተመልሶ ወደ ያሬድ ቤት አልሄደም፡፡ ጓደኛው ወደ ውትድርና መግባቱን ሲሰማ ስጋትና
ጭንቀት አላስቀመጠውም፡፡ የአበበችን ዓይን ማየት አልቻለም፡፡
ያለውን ንብረት እንዳይነቃበት በከፊል ሸጠ፡፡ ከእድላዊት ጋር ሃገር ለቀው ለመሄድ ተስማሙ፡፡ ለመንገድ የሚሆን በሶና ቆሎ አዘጋጁ፡፡ ስደትን መርጠዋል፡፡ ልጃቸውንና እናት አባታቸውን ያለጧሪ ፣ ቀባሪ ትተው ለመሄድ ተነሱ፡፡ አንጀታቸው አዘነ፡፡ አይናቸው አነባ፡፡ ልባቸው ግን ጨክኗል፡፡ ቤተሰቦቻቸውን ፀበል ነው የምንሄደው ብለው ዋሽተዋቸዋል፡፡ ጨለማ በተቀላቀለበት ሌሊት በዕለተ ሰንበት ሰው ወደ ቤተክርስትያን ለመሳም በሚሄድበት ሰዓት እነሱ ወደ አረብ ሃገር ስደት ሆነ፡፡ ከሰም ጅረቱን አቋርጠው በደብረብርሃን አድርገው ወደ ወሎ ባቲ ተጓዙ፡፡
ከሶስት ቀን ጎዞ በኋላ ባቲ ከተማ እንደደረሱ በቀይ ሸራ ወደ ተሸፈነች የሻይ ድንኳን ጎራ አሉ፡፡
በጦስኝ ቅመም የተንቆጠቆጠ የባቲ ሻይ አዘዙ፡፡
አንድ መልከ መልካም ወጣት ወደ ሻይ ቤቷ ገባ፡፡
"ቶሎ በል አንድ ሻይ በዳቦ ስጠኝ ? ሰዎች እየጠበቁኝ ነው አለ ፤ ወጣቱ እየተጣደፈ፡፡
የሻይ አስተናጋጁ "እነማን ናቸው የሚጠብቁህ"? አለ፡፡
ወደ አረብ ሃገር የሚሄዱ ናቸው፡፡ ከመሃመድ ጋር አገናኝቻቸው ልመጣ ነው አለ፡፡ ያዘዘውን ሻይና ዳቦውን ሲበላ ለተመለከተው የቸኮለ ሰው ሳይሆን ከጎሬ የወጣ ጅብ ይመስል ነበር፡፡
ወደ አረብ ሃገር በየት እንደሚኬድ አያውቁም፡፡
"ይሄንን ልጅ እንጠይቀው" ? አለች እድላዊት፡፡ ወጣቱ ስለ አረብ ሃገር ሲያወራ ሰምታ፡፡
ተመስገን ለመጠየቅ ፈራ ተባ አለ፡፡ ኧረ! ለመሄድ ተቻኩሏል ሳይነሳ ጠይቀው አለች ? ደግማ፡፡
"ወንድም" ? አለ ፤ ተመስገን፡፡ ከሻይና ከዳቦ ጋር እየታገለ ያለውን ወጣት፡፡
"አቤት ጠራኸኝ" ? አለ ፤ ወጣቱ፡፡
"አዎ፤ አንድ ነገር ትተባበረኛለህ ?፡፡
አላመነታም፡፡ "ምን ልተባበራችሁ? ወደ አረብ ሃገር መሄድ ትፈልጋላችሁ? ፡፡
"አዎ፤ ለመሄድ ፈልገን ነበር ፡፡
"እኔ ደላላ ነኝ፡፡ ከሚልከው ሰው ጋር እንዳገናኛችሁ፡፡ ከፈለጋችሁ ሁለታችሁም አርባ አርባ ብር ክፈሉኝ ብሎ ለመሄድ ተነሳ፡፡
"እሽ እንከፍልሃለን፡፡ ታዲያ አሁን የት ልትሄድ ነው? አለው፡፡
"ሰው እየጠበቀኝ ነው፡፡ ቼኩያዓለሁ ፤ ከሄዳችሁ ብሩን አምጡና ተነሱ እንሂድ አላቸው፡፡
"እሽ" አሉ፡፡ የያዙትን ገንዘብ ከፍለው ደላላውን ተከተሉት፡፡
ወደ ውጭ ሃገር የሚልኳቸውን የሰዎች ማሰባሰቢያ ቤት ደረሱ፡፡ መሃመድ ለሚባል ደላላ አስረክቧቸው ተመለሰ፡፡
መሃመድ ተቀብሎ ወደ ውጭ ሃገር ሊወስዳቸው ካሰባሰባቸው ስምንት ሴትና አስር ወንዶች ጋር ቀላቅሎ በራሱ መኪና አሳፍሮ አስኢት ከተማ አደረሳቸው፡፡
እሱም ለአስኢት ደንበኛው ለከድር አስረክቧቸው ተመለሰ፡፡
የአስኢት ደላላው ከድር ከመሃመድ ዘጠኝ ሴቶችንና አስራ አንድ ወንዶችን በድምሩ ሃያ ሰዎችን ተቀብሎ ከአስኢት ከተማ ጉዞ በምሽት ጫካ ለጫካ በእግር ወደ የቡኪ ተጀመረ፡፡
የቡኪ የኢትዮጵያ አፋር መሬትን ጨርሶ የጅቡቲ መዳረሻ መሬት ማለት ነው፡፡
ከአስኢት የቡኪ ድረስ በእግር አራት ቀን ይፈጃል፡፡ ወደ ውጭ ሃገር ለመሰደድ የሚጓዙ ወጣቶች ለሚረከቧቸው ደላሎች ሁሉ የያዙትን ገንዘብ በየደረጃው እየሰጡ ነው የሚጓዙት፡፡
ከመካከላቸው አንድ ስደተኛ ይማም ይባላል፡፡ ወደ አረብ ሃገር ከዚህ በፊትም ተሰዶ ሳይሳካለት ከየመን ተመልሷል፡፡ ለእሱ ስደት አዲሱ አይደለም፡፡ በስደት ላይ ምን አይነት ችግሮች እንደሚያጋጥሙ ጠንቅቆ ያውቃል፡፡
"ገንዘባችሁን ሽፍቶች እንዳይዘርፏችሁ፡፡ ሲፈተሸ በማይገኝበት ቦታ መደበቅ አለባችሁ፡፡ አለ ይማም፡፡ አብረውት ለሚጎዙት ጓደኞቹ ፡፡ ወንዶቹ በልብሳቸው ጠርዝ እና የለበሱትን ሸበጥ በምላጭ በመሰንጠቅ አመሳስለው ሰፉት፡፡
ሴቶቹ ደግሞ እንደ ወንዶቹ የልብስ ጠርዛቸውንና ጫማዎቻቸውን ባይጠቀሙም የያዙትን ገንዘብ በስስ ፌስታል እየጠቀለሉ በብልታቸው ውስጥ ከተቱት፡፡
ከአስኢት እና የቡኪ መካከል ለስደተኛ መቅጫ የተፈጠረ ይመስላል፡፡ የአፋርና የጅቡቲን ሽፍቶች በውስጡ አቅፎ የሚኖር የገመሪ ተራራ፡፡ በጨለማ ለተመለከተው መሬት አልቃ የሰማይ ጥግ የደረሱ ይመስል ነበር፡፡ የገመሪን ተራራ ብቻ በእግር ለመውጣት ከሶስት ሰዓታት በላይ ይፈጃል፡፡ ሃያ የኢትዮጵያ ስደተኞች ተመስገንና እድላዊትን ጨምሮ የገመሪን ተራራ ለመውጣት ትንቅንቅ ገብተዋል፡፡
በውሃ ጥም እና በድካም የሞቱ የስደተኞች አስከሬን በተራራው ፣ በየእንጨቱ ላይ ተንጠልጥሎ ስጋቸው የአሞራ ምሳ ሆኗል ፡፡ ሲያዩት ተደናገጡ፡፡ ከነመፈጠራቸውም አምርረው ረገሙ፡፡ የገመሪን ተራራ በአራት እግራቸው እየዳሁ ስቃይና መከራቸውን አብዝቶታል፡፡
ተንቀሳቃሹ የቁም ስቃይና መከራ የሚያሳዩት የአፋርና የጅቡቲ ሽፍቶች ረሃብ እንደሰነበተበት የበርሃ ጅብ ከፊት ለፊታቸው ድቅን አሉባቸው፡፡
የመሳሪያ አፈሙዝ ደቀኑባቸው፡፡ በበረሃ ልምጭ ገንዘብ አምጡ እያሉ ገረፏቸው፡፡ እግዚአብሔር እባብን ፈጥሮ የአዳም ልጆች ራስ ራሱን እንዲቀጠቅጡት እንደተፈረደበት ተቀጠቀጡ፡፡
በኪሳቸው ያገኙትን ገንዘብ ሁሉ ቀሟቸው፡፡ ሽፍቶቹ በገንዘብ ብቻ አልተመለሱም፡፡ ሴቶችን እየገረፉ አሰቃዩዋቸው፡፡ ልብሳቸውን አስወለቋቸው፡፡
የደበቁትን ገንዘብ እንዳይወሰድባቸው ልብሳቸውን ሲያወልቁ ከፓንታቸው ጋር አመሳስለው በማውለቅ ቢያተርፉትም፡፡ መደፈሩ ግን አልቀረላቸውም፡፡
የጠይም መልከ መልካሟ እድላዊት ለሽፍቶች አለቃ በሞግዚቶቹ ተመርጣ ቀረበች፡፡ አይኖቿ በእንባ ተሞሉ፡፡ ተቁለጨለጨች፡፡ ጨካኙ የሽፍቶች አለቃ አላዘነላትም፡፡ እየረገጠና እያዳፋ ልብሷን አስወለቃት፡፡ እንደ እሳት በሚጋረፈው የገመሪ የፀሃይ ሃሩር እርቃነ ስጋዋን አስቀራት፡፡ አንዴ አፈንድጅ ፣ አንዴ ተገልበጭ እያለ አሰቃያት፡፡ ብልቱ የተለበለበ ማረሻ ይመስላል፡፡ ሊደፍራት ብልቱን አስጠጋ፡፡
እድላዊት ድንገት ከብልቷ የደም ፈሳሽ ፈሰሳት፡፡ እንዳፈነደደች በርግጫ ከመሬት ቀላቀላት፡፡ ወደ ሌሎች ስደተኞች ተመለሰ፡፡
ቅንጣት የሚያክል ርህርሄ የሌላቸው ወንበዴዎች እንደ አስፈለጋቸው የልባቸውን አድርሰው ለቀቋቸው፡፡
ከዘጠኙ ሴቶች አራቱ በደረሰባቸው አስገድዶ መድፈርና ድብደባ ህይወታቸው ወዲያውኑ አለፈ፡፡
የተቀሩት አምስት ሴቶች እድላዊትን ጨምሮ መትረፍ ሳይሆን ለመሰንበት ያክል ነብሳቸው ተረፈች፡፡
በውሃ ጥምና ረሃብ ተሰቃይተው የሽፍታ ዱላ እንደ እናታቸው ጠግበው መሄድ አቅቷቸው በጣረሞት ትንሽ እንደተጓዙ ሁለት ወጣት ወንዶች በመንገድ ላይ ህይወታቸው ተቀጠፈ፡፡ ቢደክማቸውም በእንጨት መሬት ቆፍረው ቀበሯቸው፡፡ ተለቃቅሰው ጉዟቸውን ቀጠሉ፡፡
እድላዊት በደረሰባት አሰቃቂ ድብደባ ደከማት፡፡ መሄድ አቅቷታል፡፡ መንገድ ላይ ወደቀች፡፡ አብረዋቸው የነበሩ ጥለዋቸው ሄዱ፡፡ ተመስገን ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ፡፡ የሚያቀምሳት በእጁ ላይ ምንም አልነበረም፡፡ ከቤት ሲወጡ ያዘጋጁትን ስንቅም ሳያስቀሩ የጅቡቲ ሽፍቶች ዘርፈዋቸዋል፡፡ ትንሽ አረፍ እንዳለች ትንፋሿ መለስ አለላት፡፡ እንሂድ ሌላ ሽፍታ ሳይመጣብን አለች፡፡ አብሯት ለቀረው ተመስገን፡፡
የሞት ሞቷን ተነሳች፡፡ ጥለዋቸው የሄዱትን ጓደኞቻቸውን የቡኪ ደረሱባቸው፡፡
👍54❤10😱2
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
የተዳፈነ እሳት
ከሁለት አጉል ሆነች፡፡ እንደ ባህር ላይ ኩበት ተንሳፈፈች፡፡ ከባለቤቷ ወይም ከቤተሰቦቿ ሳትሆን ቀረች፡፡ ባለቤቷ ለገበያ እንደሄደ ወደ ውትድርና መግባቱን ሰማች፡፡ የመኖር ተስፋዋ እንደ ተዳፈነ እሳት ውስጧ ተንቦገቦገ፡፡ የጨለማ ተከናነበ፡፡ ከባለቤቷ ጋር ሰርታ የመለወጥ ተሰፋዋ ከማህል ተቀጨ፡፡ የኑሮዋ መሻሻል ከጨለማ የመውጫ መንገድ ሳይሆን የጨለማ መግቢያ ሆናት፡፡ ቤተሰቦቿ ባላወቁት ጉዳይ አይንሽን ላፈር አሏት፡፡
ታዲያ አበበች አስቀድማም እንደሚገጥማት ብገምትም ለሰው መልካም ነገር ማድረግ ግን እንደዚህ የእሳት እረመጥ ይሆንብኛል ብላ አላሰበችም ነበር፡፡ አንዴ ያደላትን የመከራ ፅዋ ተጎንጭታ፡፡ ገና እናትና አባቱን እንኳን በደንብ ካለየ ህፃን ልጇ ጋር ያለ ዘመድና ያለ አይዞሽ ባይ ባዶ ቤት ለመኖር ተገደደች፡፡ ስታለቅስ ውላ ስታለቅስ ብታድርም ከልጅዋ በስተቀር አብሯት የሚያለቅስ ሰው አይደለም ወደ ቤቷ ዝር ብሎ አይዞሽ የሚላት እንኳን አልነበረም፡፡
ከእለታት አንድ ቀን የያሬድ አጎት አቶ አስፋው ከባለቤታቸው ከወ/ሮ የኔነሽ ጋር ቡና አፍልተው እየጠጡ ነው፡፡
"እንዴው ያችን የያሬድ ባለቤት ሳንጠይቃት ምን ትለን ይሆን ? ቤተሰቦቿም እደጃችንም እንዳትደርሽ ብለዋታል አሉ፡፡ ያሬድም ብቻዋን ባዶ ቤት አዳፍኖባት ወዶ ዘማች መሄዱ የሚገርም ነው" አሉ፡፡ አቶ አስፋው ፤ በጉንጫቸው ላይ የወረደውን ረጃጅም ፂማቸውን በእጃቸው እየደባበሱ፡፡
"ምን ተጠየቀች አልተጠየቀች ምን ጎሎባታል፡፡ ያለውን ንብረት ጥሎላት ነው የሄደው፡፡ እሷን ደግሞ ማን ይጠይቃታል፡፡ እቤት ተቀምጣ ባሏን ሳይሞት በቁሙ የገፋች ገፊ" አሉ፡፡ ምንም አዘኔታ እንኳን ሳይታይባቸው፡፡ ግን የአበበችን በደልና ስቃይ ቢያውቁ ኖሮ እንደዚህ ባልተናገሩ ነበር፡፡
አቶ አስፋው በሰል ያሉና ብዙ ውጣ ውረዶችን በትንሹም ቢሆን መከራና ስቃይን ያሳለፉ በመሆናቸው ለተጎዳ ሰው የሚያስቡና ትህትና ያላቸው ማለፊያ የእግዚአብሔር ሰው ናቸው፡፡ የባለቤታቸው ንግግር አልተዋጠላቸውም፡፡
አይ! አንች ከንቱ መሆንሽ ያሳዝናል፡፡ ለነገሩ የችግርን ነገር ስለማታውቂው አይፈረድብሽም፡፡
የአንች ነገር በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት እንደ ሚባለው ነው፡፡ በአንች ላይ ቢደርስብሽ ያኔ በደንብ ታውቂው ነበር አሉ፡፡
ምን የተባለውንና የተወራውን ነው፡፡ የተናገርኩት በእሷም የተነሳ አይደለም እንዴ፡፡ ወንድሟ ያሬድን ለመግደል እያደፈጠ ሲስተው የነበረው፡፡ ታዲያ ይህ አገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው አይደለም አሉ፡፡ ስኒ አጣጥበው እረከቦት ላይ እያደረጉ፡፡
"ዝም ብለሽ በማታውቂው ነገር ትዘላብጃለሽ፡፡ ያሬድ የተሳሳተው በራሱ ልክስክስነት እንጂ በአበበች ጥፋት አይደለም፡፡ እሷ ምን አጠፋች ባሌ ዲቃላ ቢወልድም እሱ ይሻለኛል፡፡ ስላለች አይደለም አባቷ አይንሽን ላፈር ያሏት፡፡ ለማንኛውም ምንም ቢሆንዐተዋልደናልና የእሷ ቤተሰቦች እንኳን ቢጠሏት ደግሞ በራሳችን ጥፋት ልንሸሻት አይገባም፡፡
ደግመውም ሌላ ንግግር ሳይነጋገሩ በይ እስቲ አሁን በቁሜ ቢሆን ደረስ ብዬ ልምጣ ብለው ዘንጋቸውን ይዘው ተነስተው ወደ አበበች ቤት ሔዱ፡፡
ቤቱ ተዘግቶ በግቢው ውስጥ ሰው አይደለም ከብትም አላገኙም፡፡ አቶ አስፋው፡፡ ወዴት ሔዳ ይሆን ? ቆይታ ይሆን ከሄደች ? እያሉ ግራ በመጋባት ከራሳቸው ሐሳብ ጋር እየተሟገቱ ወደ መጡበት ተመለሱ፡፡
አበበች ልጇን አዝላ ውሃ ቀድታና ከብቶቿን አጠጥታ ከወንዝ ስትመጣ ከአቶ አስፋው ጋር እመንገድ ላይ ተገናኙ፡፡
"ደህና ዋልሽ አበበች" ? አሏት አቶ አስፋው፡፡
እግዚአብሔር ሰላም ዋሉ ? አለች፡፡ አይኗን ወደ አቶ አስፋው አትኩራ እየተመለከተች፡፡
"እኔ እኮ እቤት ሄጄ ቤቱ ተዘግቶ ሳይ የት ሄደች ብየ ስመለስ ነው ያገኘሁሽ" አሉ፡፡
"ምን ላድርገው አንዴ ያደለኝን ከብት እንኳን የሚያጠጣልኝ ሰው አጣሁ፡፡ ችግር ሲደርስብኝ እንኳን ዞር ብሎ የሚያዬኝ ጠፋ፡፡ እግዚአብሔርም ጨከነብኝ አለች፡፡
"እኔም ዛሬ ነገ እያልኩ ሳልመጣና ሳልጠይቅሽ ቀረሁ፡፡ ብትቀየምም ዛሬ አይቻት ልምጣ ብዬ ነው የመጣሁት፡፡ ሰው በቁሙ ካልተረዳዳ ከሞተ በኋላ ዋይ ዋይ ቢሉት ተመልሶ አይመጣም፡፡ እንዴው ሰራተኛ አላገኝሽም ኖሯል? አሉ፡፡
አይ! ጋሸ አስፋው የት አገኛለሁ ሰራተኛ የሚገኘው ከሰው ሲገናኙ ነው፡፡ እኔ ከሰው አልገናኝ፡፡ ዘመዶቸም ጠልተውኛል፡፡ አሁን ደግሞ አዝመራ እየደረሰ ነው፡፡ ማሳውን ማን እንደሚያርስልኝ ጨንቆኛል፡፡ ብን ብየ እንዳልጠፋ ይሄን ጨቅላ ልጅ አቅፌ መሄዱ ከበደኝ፡፡… ልማደኛው እንባዋ ተናንቋት አለቀሰች፡፡
በቃሽ አታልቅሽ ተይ፡፡ አንች እያለቀስሽ ምንም የማያቀውን ህፃን አታስለቅሽ፡፡ ያሬድም እንደሆነ ይመጣል፡፡ ወዶ ዘማች የሄደ ሁሉ አይሞትም፡፡ ለሁሉም እግዚአብሔር ያውቃል፡፡ ዛሬ ቢጨልምም ነገ መንጋቱ አይቀርም፡፡ አይዞሽ፡፡ አዝመራውም ይዘመራል፡፡ ነገ ወደ ሸንኮራ ዮሃንስ መሄዴ ስለማይቀር ሰራተኛ እዠልሽ እመጣለሁ፡፡
ደግሞም የሚቸግርሽ ነገር ካለ እኔም ቢሆን እየመጣሁ አግዝሻለሁ፡፡ በነጋ በጠባ ቁጥር ማልቀስ ጥሩ አይደለም፡፡ እግዚአብሔርም አይወድም፡፡ እባክሽን ለልጅሽ ስትይ አታልቅሽ፡፡ አንችም ያለ እድሜሽ በሽታ ላይ ትወድቂያለሽ፡፡ ብለው አፅናንተዋት ተነስተው ወደ ቤታቸው ተመለሱ፡፡
ትንሽ የነበረባት የጭንቀት ጨለማ ፈገግ ያለ መሰላት፡፡ አቶ አስፋው አይዞሽ ብለዋት ሲሄዱ፡፡ ባለቤቷ ወዶ ዘማች በመግባቱ መልሳ በህይወት የምታገኘው ግን አልመስል አላት፡፡ ፈገግ ብሎ የነበረው የጨለማ ብርሃን መልሶ ይጨልምባታል፡፡
አበበች ሁለተኛ ልጇን መፀነሷን የታወቃት ያሬድ በሄደ በሁለተኛው ሳምንት የወር አበባዋ ሲቋረጥ ነበር፡፡
አቶ አስፋው ለአበበች በገቡላት ቃል መሰረት ሰራተኛ አግኝተው ቀጠሩላት፡፡ ባለቤቷ ያሬድ እንደነበረው ጊዜ የተደላደለ ህይወትን ባትኖርም በባዶ ቤት ሆና ከምታለቅሰው የተሻለ ህይወት መኖር ጀመረች፡፡
የቤተሰቦቿ መጥላት ሳያንሳት የተመስገን እናት ወ/ሮ አሰገደች ሲወጡና ሲገቡ የባልሽን ዲቃላ አሳዳጊ አደረግሽኝ ፡፡ ባልሽም ዲቃላውን እንዳይወስድ የሰራው ስራ አሳፍሮት አገር ለቆ ጠፋ፡፡ እያሉ አላስገባ አላስወጣ አሏት፡፡ አበበች ግን አልቅሳ ዝም ከማለት ውጭ ምንም ምላሽ አልነበራትም፡፡
ጉልላት የተባለው የአበበች ሰራተኛ ትንሽ ጠና ያለና ነብስ አወቅ ያደረገ ነው፡፡ አበበች ስታለቅስና ስትበሳጭ አይዞሽ እያለ እያፅናና ያበረታታል፡፡
ጉልላት ለሁሉ ታዛዥ ቅን ሰው ለመሆኑ ደከመኝ ሰለቼኝ ሳይል ሲያገለግላት ላየውና ለተመለከተው የእናት ልጅ እንኳን እንደሱ አድርጎ የሚሰራ አይመስልም ነበር፡፡
አበበች ባለቤቷ ያሬድ ከሄደ ከዘጠኝ ወር በኋላ አንድ ቀን በእለተ ሐሙስ በጥዋት ተነሳች፡፡ የሚሸጥ ስንዴ ቋጠረች፡፡ ለጉልላት ገበያ ልልከው አስባለች፡፡ ይሔን ስንዴ ሽጥና አንዳንድ ነገሮችን ግዛልኝና ና፡፡ እኔም ቀኔ ደርሷል ብላ የሚገዙትን የእቃ ዓይነቶች ነግራ ቁርሱን አብልታ ወደ ገበያ ላከችው፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
የተዳፈነ እሳት
ከሁለት አጉል ሆነች፡፡ እንደ ባህር ላይ ኩበት ተንሳፈፈች፡፡ ከባለቤቷ ወይም ከቤተሰቦቿ ሳትሆን ቀረች፡፡ ባለቤቷ ለገበያ እንደሄደ ወደ ውትድርና መግባቱን ሰማች፡፡ የመኖር ተስፋዋ እንደ ተዳፈነ እሳት ውስጧ ተንቦገቦገ፡፡ የጨለማ ተከናነበ፡፡ ከባለቤቷ ጋር ሰርታ የመለወጥ ተሰፋዋ ከማህል ተቀጨ፡፡ የኑሮዋ መሻሻል ከጨለማ የመውጫ መንገድ ሳይሆን የጨለማ መግቢያ ሆናት፡፡ ቤተሰቦቿ ባላወቁት ጉዳይ አይንሽን ላፈር አሏት፡፡
ታዲያ አበበች አስቀድማም እንደሚገጥማት ብገምትም ለሰው መልካም ነገር ማድረግ ግን እንደዚህ የእሳት እረመጥ ይሆንብኛል ብላ አላሰበችም ነበር፡፡ አንዴ ያደላትን የመከራ ፅዋ ተጎንጭታ፡፡ ገና እናትና አባቱን እንኳን በደንብ ካለየ ህፃን ልጇ ጋር ያለ ዘመድና ያለ አይዞሽ ባይ ባዶ ቤት ለመኖር ተገደደች፡፡ ስታለቅስ ውላ ስታለቅስ ብታድርም ከልጅዋ በስተቀር አብሯት የሚያለቅስ ሰው አይደለም ወደ ቤቷ ዝር ብሎ አይዞሽ የሚላት እንኳን አልነበረም፡፡
ከእለታት አንድ ቀን የያሬድ አጎት አቶ አስፋው ከባለቤታቸው ከወ/ሮ የኔነሽ ጋር ቡና አፍልተው እየጠጡ ነው፡፡
"እንዴው ያችን የያሬድ ባለቤት ሳንጠይቃት ምን ትለን ይሆን ? ቤተሰቦቿም እደጃችንም እንዳትደርሽ ብለዋታል አሉ፡፡ ያሬድም ብቻዋን ባዶ ቤት አዳፍኖባት ወዶ ዘማች መሄዱ የሚገርም ነው" አሉ፡፡ አቶ አስፋው ፤ በጉንጫቸው ላይ የወረደውን ረጃጅም ፂማቸውን በእጃቸው እየደባበሱ፡፡
"ምን ተጠየቀች አልተጠየቀች ምን ጎሎባታል፡፡ ያለውን ንብረት ጥሎላት ነው የሄደው፡፡ እሷን ደግሞ ማን ይጠይቃታል፡፡ እቤት ተቀምጣ ባሏን ሳይሞት በቁሙ የገፋች ገፊ" አሉ፡፡ ምንም አዘኔታ እንኳን ሳይታይባቸው፡፡ ግን የአበበችን በደልና ስቃይ ቢያውቁ ኖሮ እንደዚህ ባልተናገሩ ነበር፡፡
አቶ አስፋው በሰል ያሉና ብዙ ውጣ ውረዶችን በትንሹም ቢሆን መከራና ስቃይን ያሳለፉ በመሆናቸው ለተጎዳ ሰው የሚያስቡና ትህትና ያላቸው ማለፊያ የእግዚአብሔር ሰው ናቸው፡፡ የባለቤታቸው ንግግር አልተዋጠላቸውም፡፡
አይ! አንች ከንቱ መሆንሽ ያሳዝናል፡፡ ለነገሩ የችግርን ነገር ስለማታውቂው አይፈረድብሽም፡፡
የአንች ነገር በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት እንደ ሚባለው ነው፡፡ በአንች ላይ ቢደርስብሽ ያኔ በደንብ ታውቂው ነበር አሉ፡፡
ምን የተባለውንና የተወራውን ነው፡፡ የተናገርኩት በእሷም የተነሳ አይደለም እንዴ፡፡ ወንድሟ ያሬድን ለመግደል እያደፈጠ ሲስተው የነበረው፡፡ ታዲያ ይህ አገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው አይደለም አሉ፡፡ ስኒ አጣጥበው እረከቦት ላይ እያደረጉ፡፡
"ዝም ብለሽ በማታውቂው ነገር ትዘላብጃለሽ፡፡ ያሬድ የተሳሳተው በራሱ ልክስክስነት እንጂ በአበበች ጥፋት አይደለም፡፡ እሷ ምን አጠፋች ባሌ ዲቃላ ቢወልድም እሱ ይሻለኛል፡፡ ስላለች አይደለም አባቷ አይንሽን ላፈር ያሏት፡፡ ለማንኛውም ምንም ቢሆንዐተዋልደናልና የእሷ ቤተሰቦች እንኳን ቢጠሏት ደግሞ በራሳችን ጥፋት ልንሸሻት አይገባም፡፡
ደግመውም ሌላ ንግግር ሳይነጋገሩ በይ እስቲ አሁን በቁሜ ቢሆን ደረስ ብዬ ልምጣ ብለው ዘንጋቸውን ይዘው ተነስተው ወደ አበበች ቤት ሔዱ፡፡
ቤቱ ተዘግቶ በግቢው ውስጥ ሰው አይደለም ከብትም አላገኙም፡፡ አቶ አስፋው፡፡ ወዴት ሔዳ ይሆን ? ቆይታ ይሆን ከሄደች ? እያሉ ግራ በመጋባት ከራሳቸው ሐሳብ ጋር እየተሟገቱ ወደ መጡበት ተመለሱ፡፡
አበበች ልጇን አዝላ ውሃ ቀድታና ከብቶቿን አጠጥታ ከወንዝ ስትመጣ ከአቶ አስፋው ጋር እመንገድ ላይ ተገናኙ፡፡
"ደህና ዋልሽ አበበች" ? አሏት አቶ አስፋው፡፡
እግዚአብሔር ሰላም ዋሉ ? አለች፡፡ አይኗን ወደ አቶ አስፋው አትኩራ እየተመለከተች፡፡
"እኔ እኮ እቤት ሄጄ ቤቱ ተዘግቶ ሳይ የት ሄደች ብየ ስመለስ ነው ያገኘሁሽ" አሉ፡፡
"ምን ላድርገው አንዴ ያደለኝን ከብት እንኳን የሚያጠጣልኝ ሰው አጣሁ፡፡ ችግር ሲደርስብኝ እንኳን ዞር ብሎ የሚያዬኝ ጠፋ፡፡ እግዚአብሔርም ጨከነብኝ አለች፡፡
"እኔም ዛሬ ነገ እያልኩ ሳልመጣና ሳልጠይቅሽ ቀረሁ፡፡ ብትቀየምም ዛሬ አይቻት ልምጣ ብዬ ነው የመጣሁት፡፡ ሰው በቁሙ ካልተረዳዳ ከሞተ በኋላ ዋይ ዋይ ቢሉት ተመልሶ አይመጣም፡፡ እንዴው ሰራተኛ አላገኝሽም ኖሯል? አሉ፡፡
አይ! ጋሸ አስፋው የት አገኛለሁ ሰራተኛ የሚገኘው ከሰው ሲገናኙ ነው፡፡ እኔ ከሰው አልገናኝ፡፡ ዘመዶቸም ጠልተውኛል፡፡ አሁን ደግሞ አዝመራ እየደረሰ ነው፡፡ ማሳውን ማን እንደሚያርስልኝ ጨንቆኛል፡፡ ብን ብየ እንዳልጠፋ ይሄን ጨቅላ ልጅ አቅፌ መሄዱ ከበደኝ፡፡… ልማደኛው እንባዋ ተናንቋት አለቀሰች፡፡
በቃሽ አታልቅሽ ተይ፡፡ አንች እያለቀስሽ ምንም የማያቀውን ህፃን አታስለቅሽ፡፡ ያሬድም እንደሆነ ይመጣል፡፡ ወዶ ዘማች የሄደ ሁሉ አይሞትም፡፡ ለሁሉም እግዚአብሔር ያውቃል፡፡ ዛሬ ቢጨልምም ነገ መንጋቱ አይቀርም፡፡ አይዞሽ፡፡ አዝመራውም ይዘመራል፡፡ ነገ ወደ ሸንኮራ ዮሃንስ መሄዴ ስለማይቀር ሰራተኛ እዠልሽ እመጣለሁ፡፡
ደግሞም የሚቸግርሽ ነገር ካለ እኔም ቢሆን እየመጣሁ አግዝሻለሁ፡፡ በነጋ በጠባ ቁጥር ማልቀስ ጥሩ አይደለም፡፡ እግዚአብሔርም አይወድም፡፡ እባክሽን ለልጅሽ ስትይ አታልቅሽ፡፡ አንችም ያለ እድሜሽ በሽታ ላይ ትወድቂያለሽ፡፡ ብለው አፅናንተዋት ተነስተው ወደ ቤታቸው ተመለሱ፡፡
ትንሽ የነበረባት የጭንቀት ጨለማ ፈገግ ያለ መሰላት፡፡ አቶ አስፋው አይዞሽ ብለዋት ሲሄዱ፡፡ ባለቤቷ ወዶ ዘማች በመግባቱ መልሳ በህይወት የምታገኘው ግን አልመስል አላት፡፡ ፈገግ ብሎ የነበረው የጨለማ ብርሃን መልሶ ይጨልምባታል፡፡
አበበች ሁለተኛ ልጇን መፀነሷን የታወቃት ያሬድ በሄደ በሁለተኛው ሳምንት የወር አበባዋ ሲቋረጥ ነበር፡፡
አቶ አስፋው ለአበበች በገቡላት ቃል መሰረት ሰራተኛ አግኝተው ቀጠሩላት፡፡ ባለቤቷ ያሬድ እንደነበረው ጊዜ የተደላደለ ህይወትን ባትኖርም በባዶ ቤት ሆና ከምታለቅሰው የተሻለ ህይወት መኖር ጀመረች፡፡
የቤተሰቦቿ መጥላት ሳያንሳት የተመስገን እናት ወ/ሮ አሰገደች ሲወጡና ሲገቡ የባልሽን ዲቃላ አሳዳጊ አደረግሽኝ ፡፡ ባልሽም ዲቃላውን እንዳይወስድ የሰራው ስራ አሳፍሮት አገር ለቆ ጠፋ፡፡ እያሉ አላስገባ አላስወጣ አሏት፡፡ አበበች ግን አልቅሳ ዝም ከማለት ውጭ ምንም ምላሽ አልነበራትም፡፡
ጉልላት የተባለው የአበበች ሰራተኛ ትንሽ ጠና ያለና ነብስ አወቅ ያደረገ ነው፡፡ አበበች ስታለቅስና ስትበሳጭ አይዞሽ እያለ እያፅናና ያበረታታል፡፡
ጉልላት ለሁሉ ታዛዥ ቅን ሰው ለመሆኑ ደከመኝ ሰለቼኝ ሳይል ሲያገለግላት ላየውና ለተመለከተው የእናት ልጅ እንኳን እንደሱ አድርጎ የሚሰራ አይመስልም ነበር፡፡
አበበች ባለቤቷ ያሬድ ከሄደ ከዘጠኝ ወር በኋላ አንድ ቀን በእለተ ሐሙስ በጥዋት ተነሳች፡፡ የሚሸጥ ስንዴ ቋጠረች፡፡ ለጉልላት ገበያ ልልከው አስባለች፡፡ ይሔን ስንዴ ሽጥና አንዳንድ ነገሮችን ግዛልኝና ና፡፡ እኔም ቀኔ ደርሷል ብላ የሚገዙትን የእቃ ዓይነቶች ነግራ ቁርሱን አብልታ ወደ ገበያ ላከችው፡፡
👍53❤3
#የጣት_ቁስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
ሚስጥሩ
ከአራት ዓመት ከውጊያ በኋላ፡፡ እንደ ማንኛውም የሰራዊት አባላት ዓመታዊ የወር ፍቃድ ደረሰው፡፡ የታጠቀውን የመንግስት መሳሪያ ለቅርብ አመራሩ አስረከበ፡፡ የፍቃድ ወረቀት ተቀበለ፡፡ የትግል አጋሮቹ ወደ ቤተሰቦቹ ሸኙት፡፡
የወርሃዊ ፍቃድ የተሰጠው እለት አራት አመታትን እንዳልቆየ ባለቤቱንና ልጁን ቶሎ ደርሶ ለማየት አንድ ቀን ሌሊት አልነጋ አለው፡፡ ካሳለፈው አራት ዓመታት በላይ በአይኑ ላይ እንቅልፍ የሚባል እንኳን ሳያልፍ ፍጥጥ ብሎ አነጋ፡፡ የሌሊቱ እንቅልፍ ወደ ቀን ተቀይሮበታል፡፡ ከመኪና ወንበር እያወዛወዘ ያላትመዋል፡፡
ያሬድ ከሁለት ቀን የመኪና ጉዞ በኋላ፤ አመሻሽ ላይ የትውልድ ቀየው ደረሰ፡፡ ሰፈሩ ሁሉ ዓዲስ ሆነበት፡፡ አካባቢው ተቀያይሯል፡፡ ተገረመ ፤ ከቤቱ አካባቢ
ዳገቱ ላይ ሻንጣውን አውርዶ አረፍ አለ፡፡ አይኖቹን በእሱ ቤት ላይ ተከላቸው፡፡ የእሱ ቤት ሰርቶት እንደሄደ አላገኘውም፡፡ የጣራው ሳር እረግፏል፡፡
የግቢውም አጥር ወላልቋል፡፡ በውስጡ ሰው ያለበት አይመስልም፡፡ ቤተሰቦቹን የሚያገኝ አልመስል አለው፡፡ ሆዱ በፍራት ተዋጠ፡፡ አይኖቹ በእንባ ተሞሉ፡፡ ወደ ወላለቀውና ፈራረሰው ቤቱ ተጠጋ፡፡
ከቤቱ ደጅ ላይ ሁለት ወንድ ህፃናት ልጆች እየቦረቁ ይጫወታሉ፡፡ አትኩሮ ተመለከታቸው፡፡ አንደኛው ህፃን ትልቅ እና ሰውነቱ ለወጥወጥ ቢልበትም የራሱ ልጅ ምትኩ እንደሆነ አልተጠራጠረም ነበር፡፡
ሁለተኛው ህፃን ግን የማን እንደሆነ ሊያውቀው አልቻለም፡፡ ወደ ሚጫወቱት ህፃናት ተጠግቶ ልጁን ምትክ ምትኩ? ብሎ ተጣራ፡፡ ህፃኖቹ የራስ የራሳቸውን እየተጨዋወቱ ከስራቸው ተጠግቶ የቆመውን ያሬድን አላዩትም ነበር፡፡ ህፃን ምትኩ መጫወቱን ትቶ ቀና አለ፡፡ በሰውነቱ ግዙፍ የሆነ ሰው አዬ፡፡ አባቱ እንደሆነ አያውቅም፡፡ ፈርቶ የወንድሙን የሁሉባንተን እጅ እየጎተተ ሸሽተው ወደ ቤት ገቡ፡፡
ምን ሁናችሁ ነው የምትሮጡት? ውሻ አባረራችሁ እንዴ ? አለች አበበች፡፡ ልጆቿ እየሮጡ ሲገቡ ደንግጣ፡፡
"ህፃን ምትኩ በተቆራረጠ ትንፋሽ ውሻ አይደለም ፤ መጥቷል" አላት፡፡
"የማን ሰው ነው የመጣው" ?፡፡
"አላውቀውም ሲያዩት ያስፈራል፡፡ ውጭና እይው እውጭ ቁሟል አላት፡፡ ውጭ ውጭውን እየተመለከተ፡፡
አበበች ውጭ እና እይው ሲላት የባሰ ድንጋጤ ጨመረባት፡፡ የሚያስፈራ ሰው ደግሞ ከየት መጣብኝ፡፡ እንዲያው አምላኬ ምን ልታሰማኝ ይሆን? ቤቴን ሰው አያውቀው፡፡ እንዲያው ሰርታ በላች ብለው ሊጨርሱኝ ይሆን? ከሰው ጋርም ባይሆን ከራሷ ጋር ያወራችው ነበር፡፡
ወደ ውጭ ብቅ አለች፡፡ እውነትም የሚያስፈራ ሰው ነው፡፡ የውጩን በር ከፍቶ ገባ፡፡ ሰውነቷ ተርበተበተ፡፡ የሚያስፈራው ሰውየ እየቀረባት መጣ፡፡
ለአራት አመታት የተለያት ባለቤቷ ያሬድ ነው፡፡ ማመን አቃታት፡፡ለመራመድ እግሮቿ ተሳሰሩ፡፡ አይኖቿ ያሬድ ላይ እንደተተከሉ በናፍቆት እንባ ተሞሉ፡፡
አበበች በደረሰባት ስቃይና መከራ ተጎሰቋቁላለች፡፡ የሃያ አምስት አመት ወጣት መምሰሏ ቀርቶ የአምሳ አመት አሮጊት ሆናለች፡፡ ያሬድ አዘነ፡፡ እያለቀሰ ተጠመጠመባት፡፡ ቤቱ ከሃዘን እንባ ወደ ደስታ እንባ ተቀየረ፡፡ አበበች የደረሰባትን ስቃይና መከራ እንዲሁም ባለቤቷ ያሬድ ከሄደ ስለወለደችው ልጅ ሁሉባንተ አጫውታው ልጁም የራሱ እንደሆነ ነግራው አምኖ ተቀብሏት ፡፡ ያሳለፉትን ናፍቆትና ትዝታ እያስታወሱ ሲለቃቀሱና ሲያወሩ ቢቆዩም ስለተደበቀው ሚስጢር ምንም ነገር ሳያወሩ አድረው በማግስቱ ጥዋት ነበር፡፡
ቡና ተፈልቶ "እንዴት አደረግሽው ያንን ነገር ያላት ?
"የቱን ነገር ? አለች ጥያቄው ግራ አጋብቷት፡፡
"ሚስጢሩን ነዋ አላት"፡፡
"አይ! ምነው ሁሉንም ነገር ለማንም እንዳትነግሪ ብለኸኝ በባዶ ቤት ያለቤተሰብና ያለ ዘመድ አዳፍነህብኝ ሄደህ ፤ እንዴት ነው ሚስጢሩ የሚወጣው?፡፡ ይኸው ከዛን እለት ጀምሮ ተመስገን እኔ ደጀም አልደረሰም፡፡ እስካሁንም አላየሁት፡፡ ብላ የነበረውን ሁኔታ ስታነሳሳ ውስጧ ተረበሸ፡፡ የብሶት እንባ አለቀሰች፡፡
ያሬድ የሚለው የሚናገረውን ቢያጣ ግራ ቢገባውም፡፡ ከተመስገን ያልተገናኛችሁት እዚሁ እያለ ነው ወይስ ከሃገር ለቆ ነው? አለ፡፡
በፊቷ ላይ የሚወርደውን እንባ በፎጣዋ ጠረግ ጠረግ እያደረገች "እዚሁ እያለ ሲሸሸኝ ፣ ሲሸሸኝ ቆይቶ እህቱን እድላዊትን ወደ ፀበል ልወስዳት ነው፡፡ ብሎ ቤተሰቦቹን አታሎ ወደ ተባለበት ፀበል ሳይወስዳት ወደ አረብ ሃገር ተሰደው ምን እንደደረሰባቸው እንጃ እድላዊትም ከመጣች አንስታ ከአልጋ ላይ አልተነሳችም አሉ"፡፡
"ማን ነገረሽ ? እነሱ ቤት እንደማትደርሽ ነግረሽኝ ነበር"::
እድላዊት በጠና መታመሟን የነገረኝ ጉልላት ነው፡፡ እኔማ ከቤትም ስወጣ ሰው ሁሉ እንደ ዕብድ ውሻ ይሸሸኛል፡፡ አለች የፈላውን ቡና እየቀዳች፡፡
"ለዚሁ ሁሉ ስቃይና መከራ ያበቃሁሽ እኔ ነኝ፡፡ እንደበደልኩሽም አውቃለሁ፡፡ ግን ወድጀ አይደለም፡፡ የሃገር ጉዳይ ሆኖብኝ ነው፡፡ ጥየሽ የሔድኩት ፤ ብዙ አትፍረጅብኝ ሃገር ሰላም ካልሆነች እኛም ሰላም እንደማናገኝ አንችም ታውቂያለሽ" አለ ፤ ያሬድ፡፡
"እግዚአብሄር እንኳን ከእሳት አትርፎህ ለአይነ ስጋ እንድንገናኝ አበቃን እንጂ ያለፈው አልፏል፡፡ አሁንም አንተ ከመጣህ ጊዜው አይርቅም፡፡ የተደበቀው ሚስጢር ይውጣና እኔም እናቴ ናፍቃኛለች፡፡ ይሄው ካየኋት፤ አራት አመታትን ጨርሰን አምስተኛ አመታችንን ልንይዝ ነው፡፡ ምንም ቢሆን የእናት ክፉ የለውም፡፡ ባላወቀችው ነገር እንደጠላችኝ አውቃለሁ አለች፡፡ የቀሉ አይኖቿን እያሻሸች፡፡
እድላዊት በደረሰባት ጉዳት የተነሳ የአልጋ ቁራኛ ሆናለች፡፡ እህል እንኳን መቅመስ አቅቷታል፡፡
ተመስገን የቁም ስቃይና መከራ እያየ ባለበት ሰዓት ሞቷል እየተባለ የተወራለት ያሬድ መምጣቱን ሲሰማ
ወደ አረብ ሃገር ሲሰደድ ሶስት ሰዓት የፈጀበት የገመሪ ተራራ እፊቱ ላይ የተጋረጠበት ያክል መስሎ ተሰማው፡፡
ከአምስት ቀን እረፍት በኋላ፤ የተደበቀውን ሚስጢር ለማውጣት ይመለከታቸዋል የተባሉትን ዘመድና ሽማግሌዎች ለማነጋገር በጥዋት ተነሳ፡፡ የውጭ በሩን ከፍቶ ሳይወጣ ከቤቱ ማዶ ላይ አንድ ነጭ ጋቢ የለበሰ ሰው አየ፡፡ ወደ እሱ ቤት እየመጣ ይመስላል፡፡ ወደ አሰበበት መሄዱን ተወት አድርጎ ወደ እሱ የሚመጣውን መጠባበቅ ጀመረ፡፡
በጥዋት ጋቢያቸውን ተከናንበው ወደ ያሬድ ቤት የሚመጡት ቄስ አሻግሬ ነበሩ፡፡
"ደህና አደርህ ያሬድ" ? አሉ ቄስ አሻግሬ፡፡ እስሩ ደርሰው፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አደሩ ቄስ አሻግሬ"?፡፡
"እንኳን ለሃገርህ አበቃህ" ፡፡
ልጆች ደህና ናቸው ?፡፡
"ደህና ናቸው ፤ እንዲያው አንተ ለጤናህ ደህናነህ ?
ደህና ነኝ፡፡ ወደ ቤት ይግቡ ? ቄስ አሻግሬ አለ፡፡
አይ! አልገባም ቸኮል እላለሁ፡፡ እንዲያው በጥዋቱ ተነስተህ ኖሯል፡፡ የምትሄድበት አለ እንዴ ? አሉ፡፡
አዎ፤ የምሄድበት ነበረኝ፡፡ ከማዶ ስትመጡ ሳይ ጊዜ ነው፡፡ ወደ እኔ መምጣትዎን ሳውቅ የጠበኩዎት፡፡ ብሎ ምን ነው ደህና አይደሉም እንዴ? አለ፡፡
አይ! እኔስ ደህና ነኝ፡፡ እንዲያው እኒያ ቄስ መልካሙ ወደ አንተ ልከውኝ ነበር፡፡ የመጣሁት አሉ፡፡
ምን ነው በሰላም ነው? አለ ያሬድ፡፡ እድላዊት ምን ሆነች ብሎ እየተጠራጠረ፡፡
ልጁን ወይም ማሳደጊያ ይክፈለን እኛም አቅማችን እየደከመ ነው፡፡ እድላዊትም በሽተኛ ሆናለች፡፡ አንድ ነገር ያድርግልን ብለው ነው የላኩኝ አሉ፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በአብርሃም_ቃሉ
ሚስጥሩ
ከአራት ዓመት ከውጊያ በኋላ፡፡ እንደ ማንኛውም የሰራዊት አባላት ዓመታዊ የወር ፍቃድ ደረሰው፡፡ የታጠቀውን የመንግስት መሳሪያ ለቅርብ አመራሩ አስረከበ፡፡ የፍቃድ ወረቀት ተቀበለ፡፡ የትግል አጋሮቹ ወደ ቤተሰቦቹ ሸኙት፡፡
የወርሃዊ ፍቃድ የተሰጠው እለት አራት አመታትን እንዳልቆየ ባለቤቱንና ልጁን ቶሎ ደርሶ ለማየት አንድ ቀን ሌሊት አልነጋ አለው፡፡ ካሳለፈው አራት ዓመታት በላይ በአይኑ ላይ እንቅልፍ የሚባል እንኳን ሳያልፍ ፍጥጥ ብሎ አነጋ፡፡ የሌሊቱ እንቅልፍ ወደ ቀን ተቀይሮበታል፡፡ ከመኪና ወንበር እያወዛወዘ ያላትመዋል፡፡
ያሬድ ከሁለት ቀን የመኪና ጉዞ በኋላ፤ አመሻሽ ላይ የትውልድ ቀየው ደረሰ፡፡ ሰፈሩ ሁሉ ዓዲስ ሆነበት፡፡ አካባቢው ተቀያይሯል፡፡ ተገረመ ፤ ከቤቱ አካባቢ
ዳገቱ ላይ ሻንጣውን አውርዶ አረፍ አለ፡፡ አይኖቹን በእሱ ቤት ላይ ተከላቸው፡፡ የእሱ ቤት ሰርቶት እንደሄደ አላገኘውም፡፡ የጣራው ሳር እረግፏል፡፡
የግቢውም አጥር ወላልቋል፡፡ በውስጡ ሰው ያለበት አይመስልም፡፡ ቤተሰቦቹን የሚያገኝ አልመስል አለው፡፡ ሆዱ በፍራት ተዋጠ፡፡ አይኖቹ በእንባ ተሞሉ፡፡ ወደ ወላለቀውና ፈራረሰው ቤቱ ተጠጋ፡፡
ከቤቱ ደጅ ላይ ሁለት ወንድ ህፃናት ልጆች እየቦረቁ ይጫወታሉ፡፡ አትኩሮ ተመለከታቸው፡፡ አንደኛው ህፃን ትልቅ እና ሰውነቱ ለወጥወጥ ቢልበትም የራሱ ልጅ ምትኩ እንደሆነ አልተጠራጠረም ነበር፡፡
ሁለተኛው ህፃን ግን የማን እንደሆነ ሊያውቀው አልቻለም፡፡ ወደ ሚጫወቱት ህፃናት ተጠግቶ ልጁን ምትክ ምትኩ? ብሎ ተጣራ፡፡ ህፃኖቹ የራስ የራሳቸውን እየተጨዋወቱ ከስራቸው ተጠግቶ የቆመውን ያሬድን አላዩትም ነበር፡፡ ህፃን ምትኩ መጫወቱን ትቶ ቀና አለ፡፡ በሰውነቱ ግዙፍ የሆነ ሰው አዬ፡፡ አባቱ እንደሆነ አያውቅም፡፡ ፈርቶ የወንድሙን የሁሉባንተን እጅ እየጎተተ ሸሽተው ወደ ቤት ገቡ፡፡
ምን ሁናችሁ ነው የምትሮጡት? ውሻ አባረራችሁ እንዴ ? አለች አበበች፡፡ ልጆቿ እየሮጡ ሲገቡ ደንግጣ፡፡
"ህፃን ምትኩ በተቆራረጠ ትንፋሽ ውሻ አይደለም ፤ መጥቷል" አላት፡፡
"የማን ሰው ነው የመጣው" ?፡፡
"አላውቀውም ሲያዩት ያስፈራል፡፡ ውጭና እይው እውጭ ቁሟል አላት፡፡ ውጭ ውጭውን እየተመለከተ፡፡
አበበች ውጭ እና እይው ሲላት የባሰ ድንጋጤ ጨመረባት፡፡ የሚያስፈራ ሰው ደግሞ ከየት መጣብኝ፡፡ እንዲያው አምላኬ ምን ልታሰማኝ ይሆን? ቤቴን ሰው አያውቀው፡፡ እንዲያው ሰርታ በላች ብለው ሊጨርሱኝ ይሆን? ከሰው ጋርም ባይሆን ከራሷ ጋር ያወራችው ነበር፡፡
ወደ ውጭ ብቅ አለች፡፡ እውነትም የሚያስፈራ ሰው ነው፡፡ የውጩን በር ከፍቶ ገባ፡፡ ሰውነቷ ተርበተበተ፡፡ የሚያስፈራው ሰውየ እየቀረባት መጣ፡፡
ለአራት አመታት የተለያት ባለቤቷ ያሬድ ነው፡፡ ማመን አቃታት፡፡ለመራመድ እግሮቿ ተሳሰሩ፡፡ አይኖቿ ያሬድ ላይ እንደተተከሉ በናፍቆት እንባ ተሞሉ፡፡
አበበች በደረሰባት ስቃይና መከራ ተጎሰቋቁላለች፡፡ የሃያ አምስት አመት ወጣት መምሰሏ ቀርቶ የአምሳ አመት አሮጊት ሆናለች፡፡ ያሬድ አዘነ፡፡ እያለቀሰ ተጠመጠመባት፡፡ ቤቱ ከሃዘን እንባ ወደ ደስታ እንባ ተቀየረ፡፡ አበበች የደረሰባትን ስቃይና መከራ እንዲሁም ባለቤቷ ያሬድ ከሄደ ስለወለደችው ልጅ ሁሉባንተ አጫውታው ልጁም የራሱ እንደሆነ ነግራው አምኖ ተቀብሏት ፡፡ ያሳለፉትን ናፍቆትና ትዝታ እያስታወሱ ሲለቃቀሱና ሲያወሩ ቢቆዩም ስለተደበቀው ሚስጢር ምንም ነገር ሳያወሩ አድረው በማግስቱ ጥዋት ነበር፡፡
ቡና ተፈልቶ "እንዴት አደረግሽው ያንን ነገር ያላት ?
"የቱን ነገር ? አለች ጥያቄው ግራ አጋብቷት፡፡
"ሚስጢሩን ነዋ አላት"፡፡
"አይ! ምነው ሁሉንም ነገር ለማንም እንዳትነግሪ ብለኸኝ በባዶ ቤት ያለቤተሰብና ያለ ዘመድ አዳፍነህብኝ ሄደህ ፤ እንዴት ነው ሚስጢሩ የሚወጣው?፡፡ ይኸው ከዛን እለት ጀምሮ ተመስገን እኔ ደጀም አልደረሰም፡፡ እስካሁንም አላየሁት፡፡ ብላ የነበረውን ሁኔታ ስታነሳሳ ውስጧ ተረበሸ፡፡ የብሶት እንባ አለቀሰች፡፡
ያሬድ የሚለው የሚናገረውን ቢያጣ ግራ ቢገባውም፡፡ ከተመስገን ያልተገናኛችሁት እዚሁ እያለ ነው ወይስ ከሃገር ለቆ ነው? አለ፡፡
በፊቷ ላይ የሚወርደውን እንባ በፎጣዋ ጠረግ ጠረግ እያደረገች "እዚሁ እያለ ሲሸሸኝ ፣ ሲሸሸኝ ቆይቶ እህቱን እድላዊትን ወደ ፀበል ልወስዳት ነው፡፡ ብሎ ቤተሰቦቹን አታሎ ወደ ተባለበት ፀበል ሳይወስዳት ወደ አረብ ሃገር ተሰደው ምን እንደደረሰባቸው እንጃ እድላዊትም ከመጣች አንስታ ከአልጋ ላይ አልተነሳችም አሉ"፡፡
"ማን ነገረሽ ? እነሱ ቤት እንደማትደርሽ ነግረሽኝ ነበር"::
እድላዊት በጠና መታመሟን የነገረኝ ጉልላት ነው፡፡ እኔማ ከቤትም ስወጣ ሰው ሁሉ እንደ ዕብድ ውሻ ይሸሸኛል፡፡ አለች የፈላውን ቡና እየቀዳች፡፡
"ለዚሁ ሁሉ ስቃይና መከራ ያበቃሁሽ እኔ ነኝ፡፡ እንደበደልኩሽም አውቃለሁ፡፡ ግን ወድጀ አይደለም፡፡ የሃገር ጉዳይ ሆኖብኝ ነው፡፡ ጥየሽ የሔድኩት ፤ ብዙ አትፍረጅብኝ ሃገር ሰላም ካልሆነች እኛም ሰላም እንደማናገኝ አንችም ታውቂያለሽ" አለ ፤ ያሬድ፡፡
"እግዚአብሄር እንኳን ከእሳት አትርፎህ ለአይነ ስጋ እንድንገናኝ አበቃን እንጂ ያለፈው አልፏል፡፡ አሁንም አንተ ከመጣህ ጊዜው አይርቅም፡፡ የተደበቀው ሚስጢር ይውጣና እኔም እናቴ ናፍቃኛለች፡፡ ይሄው ካየኋት፤ አራት አመታትን ጨርሰን አምስተኛ አመታችንን ልንይዝ ነው፡፡ ምንም ቢሆን የእናት ክፉ የለውም፡፡ ባላወቀችው ነገር እንደጠላችኝ አውቃለሁ አለች፡፡ የቀሉ አይኖቿን እያሻሸች፡፡
እድላዊት በደረሰባት ጉዳት የተነሳ የአልጋ ቁራኛ ሆናለች፡፡ እህል እንኳን መቅመስ አቅቷታል፡፡
ተመስገን የቁም ስቃይና መከራ እያየ ባለበት ሰዓት ሞቷል እየተባለ የተወራለት ያሬድ መምጣቱን ሲሰማ
ወደ አረብ ሃገር ሲሰደድ ሶስት ሰዓት የፈጀበት የገመሪ ተራራ እፊቱ ላይ የተጋረጠበት ያክል መስሎ ተሰማው፡፡
ከአምስት ቀን እረፍት በኋላ፤ የተደበቀውን ሚስጢር ለማውጣት ይመለከታቸዋል የተባሉትን ዘመድና ሽማግሌዎች ለማነጋገር በጥዋት ተነሳ፡፡ የውጭ በሩን ከፍቶ ሳይወጣ ከቤቱ ማዶ ላይ አንድ ነጭ ጋቢ የለበሰ ሰው አየ፡፡ ወደ እሱ ቤት እየመጣ ይመስላል፡፡ ወደ አሰበበት መሄዱን ተወት አድርጎ ወደ እሱ የሚመጣውን መጠባበቅ ጀመረ፡፡
በጥዋት ጋቢያቸውን ተከናንበው ወደ ያሬድ ቤት የሚመጡት ቄስ አሻግሬ ነበሩ፡፡
"ደህና አደርህ ያሬድ" ? አሉ ቄስ አሻግሬ፡፡ እስሩ ደርሰው፡፡
"እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አደሩ ቄስ አሻግሬ"?፡፡
"እንኳን ለሃገርህ አበቃህ" ፡፡
ልጆች ደህና ናቸው ?፡፡
"ደህና ናቸው ፤ እንዲያው አንተ ለጤናህ ደህናነህ ?
ደህና ነኝ፡፡ ወደ ቤት ይግቡ ? ቄስ አሻግሬ አለ፡፡
አይ! አልገባም ቸኮል እላለሁ፡፡ እንዲያው በጥዋቱ ተነስተህ ኖሯል፡፡ የምትሄድበት አለ እንዴ ? አሉ፡፡
አዎ፤ የምሄድበት ነበረኝ፡፡ ከማዶ ስትመጡ ሳይ ጊዜ ነው፡፡ ወደ እኔ መምጣትዎን ሳውቅ የጠበኩዎት፡፡ ብሎ ምን ነው ደህና አይደሉም እንዴ? አለ፡፡
አይ! እኔስ ደህና ነኝ፡፡ እንዲያው እኒያ ቄስ መልካሙ ወደ አንተ ልከውኝ ነበር፡፡ የመጣሁት አሉ፡፡
ምን ነው በሰላም ነው? አለ ያሬድ፡፡ እድላዊት ምን ሆነች ብሎ እየተጠራጠረ፡፡
ልጁን ወይም ማሳደጊያ ይክፈለን እኛም አቅማችን እየደከመ ነው፡፡ እድላዊትም በሽተኛ ሆናለች፡፡ አንድ ነገር ያድርግልን ብለው ነው የላኩኝ አሉ፡፡
👍44❤3🎉2