#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ሃይማኖት ተዋህዶ
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ሃይማኖት ተዋህዶ
አዋልድ መጻሕፍት በመጽሐፍ ቅዱስ
@And_Haymanot
✍ የተሃድሶ መናፍቃን አዋልድ መጻህፍትን አይቀበሉም መጽሐፍቱም መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት እንዳላቸውም አይቀበሉም እንደውም እንደ ልብ ወለድ ድርሰቶች ቆጥረውት በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ይሳለቃሉ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ን ግን መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት አድርጋ አዋልድ መጻሕፍትን ትቀበላለች እስቲ ለተሃድሶ መናፍቃኑ ምላሽ ይሆን ዘንድ አዋልድ መጻሕፍትን በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንመልከት።
✞ "አዋልድ መጻሕፍት" የሁለት ቃላት ጥምር ውጤት ሲሆን ቀጥተኛ ትርጉሙ "የመጻሕፍት ልጆች" ማለት ነው መጻሕፍት የተባሉትም በቀኖና ቤተ ክርስቲያን ተለይተውና ተቆጥረው የምናውቃቸው ሰማንያ አንዱ መጽሐፍተ ብሉያተና ሐዲሳት ናቸው አዋልድ መጻህፍት የአስራው መጻሕፍት ምስጢር ትርጓሜ ተብራርቶ የሚገኝባቸው መጻሕፍት ናቸው ቅዱሳን ነቢያት እንዲሁም ሐዋርያት፤ በየዘመናቱ የተነሱ መምህራንና ሊቃውንት አዋልድ መጻሕፍት መጠቀማቸው መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳናል መጽሐፍ ቅዱስን ለማብራራት አዋልድ መጽሐፍት አስፈላጊ ናቸውና።
✞ መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔርን ነገር የሚናገሩ መጻሕፍትን ቁጥር አልገደበም እንደውም በ 2ኛ ጢሞ 3፥15-16 ላይ ከሕፃንነትህም ጀምረህ ክርስቶስ ኢየሱስን በማመን፥ መዳን የሚገኝበትን ጥበብ ሊሰጡህ የሚችሉትን ቅዱሳን መጻሕፍትን አውቀሃል። የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል። ነው የሚለው እነዚህ የቅዱስ ጳውሎስ ትምህርቶች ስለ መጻሕፍቱ መመዘኛ እንጂ ቁጥር አይነግሩንም ቅዱስ ጳውሎስ "የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ" አለ እንጂ ይህንን ያህል መጽሐፍ አላለም።
☞ መጽሐፍ ቅዱስ ሌሎችንም ቅዱሳት መጻሕፍት እንድናነብ መክሮናል እስራኤል ወደ ከነዓን ሲጓዙ በእግዚአብሔር ረዳትነት ከአሕዛብ ጋር ያደረጓቸውን ጦርነቶች የያዘ "የእግዚአብሔር የጦርነት መጽሐፍ" የሚባል መኖሩን ሙሴ በዘኁ 21፥14 ላይ ነግሮናል።
☞ ኢያሱ ፀሐይን አቁሞ፣ ጨረቃን አዘግይቶ አሕዛብን የረታበት ድንቅ ታሪክ የተጻፈበት "የያሻር መጽሐፍ" የሚባል አለ ይህም ☞በኢያ 10፥13 ላይ ሕዝቡም ጠላቶቻቸውን እስኪበቀሉ ድረስ ፀሐይ ቆመ፥ ጨረቃም ዘገየ። ይህስ በያሻር መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? ፀሐይም በሰማይ መካከል ዘገየ፥ አንድ ቀንም ሙሉ ያህል ለመግባት አልቸኰለም። ተብሎ ተጽፎልናል እንዲሁም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን በዚህ በያሻር መጽሐፍ የዳዊት መዝሙርም ተጽፎአል ☞ በ2ኛ ሳሙ 1፥17 ላይ ዳዊትም ስለ ሳኦልና ሰለ ልጁ ስለ ዮናታን ይህን የኀዘን ቅኔ ተቀኘ፥ የይሁዳንም ልጆች ያስተምሩ ዘንድ አዘዘ። እነሆ፥ ይህ በያሻር መጽሐፍ ተጽፎአል።
☞ የእስራኤል የነገስታት ታሪክ መጽሐፍ /2ኛ ነገ 1፥18/፣ የይሁዳ ነገስታት ታሪክ መጽሐፍ /2ኛ ነገ 8፥23/፣ የሰሎሞን ታሪክ መጽሐፍ /1ኛ ነገ 11፥41/፣ የሚባሉ አያሌ መጻሕፍት መኖራቸውን መጽሐፍ ቅዱስ ራሱ ይመሰክራል መኖራቸውን ብቻ ሳይሆን የቀረውንም ታሪክ ከእነዚህ መጻሕፍት እንድናነብም ይጋብዘናል።
☞ ሐዋርያው ይሁዳም በኦሪት ዘዳግም የማናገኘውን የሙሴን ታሪክ "ዜናሁ ለሙሴ" ከሚባለው መጽሐፍ ወስዶ ነግሮናል ከሰማንያ አንዱ አሥራው መጻሕፍት ውጪ ያሉት መጻሕፍትን መቀበል የማይገባን ቢሆን ኖሮ ሐዋርያው ይሁዳ "ዜናሁ ለሙሴ" ከተሰኘው መጽሐፍ ባልጠቀሰ ነበር በይሁ 1፥8 ላይ።
✍ አዋልድ መጻሕፍት ጌታችን ለሐዋርያት የገባው ቃል ኪዳን አማናዊ መሆኑን የሚመሰክሩ ናቸው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ሰማይ ከማረጉ በፊት ለሐዋርያት በማቴ 28፥20 ላይ "እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ" ብሏቸዋል ይህ ማለት ግን ሐዋርያት እስከ ዓለም ፍጻሜ ይኖራሉ ማለት ሳይሆን ለሐዋርያት የተሰጠው ጸጋ እስከ ዓለም ፍጻሜ ከቤተ ክርስቲያን ጋር ይቀጥላል በእነርሱ እግር የሚተኩትም የጸጋው ተሳታፊ፣ የክብሩ ባለቤት ይሆናሉ ማለት ነው እንጂ ታዲያ ለሐዋርያት የተሰጠው ክብር፣ ጸጋና በረከት እስከ ዓለም ፍጻሜ ከቤተ ክርስቲያን ጋር መሆኑን ከምናረጋግጥባቸው መንገዶች አንዱ በቅዱሳት መጻሕፍት በተጻፉት የቅዱሳን ታሪኮችና ሥራዎች ነው።
✍ በሐዋርያት ዘመን የነበረችው ቤተ ክርስቲያን ታሪክ በ90 ዓ/ም አካባቢ በተጻፈው በዮሐንስ ራእይ የሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ታሪክ ላይ ያበቃል ከዚያ በኃላ በወንጌል አምነው፣ በሐዋርያት እግር ተተክተው የተጓዙት የቤተ ክርስቲያን ልጆች ታሪክና ተጋድሎ የት ይገኛል? በአዋልድ መጻህፍት ነው።
✍ እነ ልበ አምላክ ዳዊት፣ እነ ምናሴ፣ እነ ሕዝቅኤል፣ እነ ዳንኤል፣ ሐና፣ ሰሎሞን... የጸለዩት ጸሎት ለእነርሱ ዋጋ በማሰጠቱ፣ እግዚአብሔርም ስለ ተቀበላቸው በመጽሐፍ ቅዱስ ተጽፏል እግዚአብሔር ጸሎታቸውን የተቀበላቸው የሌሎች ቅዱሳት እናቶችና ቅዱሳን አባቶች ጸሎት ተጽፎ ምእመናን ቢጠቀሙበት እንዴት ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ይሆናል?
✍ ዛሬ የተሃድሶ መናፍቃኑ ለስም የሚቀበሏቸው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉትን መጻሕፍት ቅድስና አረጋግጣ፣ አማናዊ መሆናቸውን ፈትና፣ በጉባኤ የወሰነችው ቤተ ክርስቲያን ናት እኛም ኦርቶዶክሳውያን እነዚህን መጻሕፍት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች አድርገን የተቀበልናቸው እርሷ በጉባኤያቷ ወስና ስለሰጠችን ነው ታዲያ የተሃድሶ መናፍቃኑ ይህቺ ቤተ ክርስቲያን የሰጠችንን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ከተቀበሉ እርሷ የሰጠችንን ሌሎች መጻሕፍትስ ለምን አይቀበሉም??? መልስ የሌለው ጥያቄ።
✞ ብቻ የተሃድሶ መናፍቃኑን ልብ ሰጥቶ ወደ ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን ይመልስልን!!! አሜን!!! ✞
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
✍ የተሃድሶ መናፍቃን አዋልድ መጻህፍትን አይቀበሉም መጽሐፍቱም መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት እንዳላቸውም አይቀበሉም እንደውም እንደ ልብ ወለድ ድርሰቶች ቆጥረውት በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ላይ ይሳለቃሉ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ን ግን መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት አድርጋ አዋልድ መጻሕፍትን ትቀበላለች እስቲ ለተሃድሶ መናፍቃኑ ምላሽ ይሆን ዘንድ አዋልድ መጻሕፍትን በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንመልከት።
✞ "አዋልድ መጻሕፍት" የሁለት ቃላት ጥምር ውጤት ሲሆን ቀጥተኛ ትርጉሙ "የመጻሕፍት ልጆች" ማለት ነው መጻሕፍት የተባሉትም በቀኖና ቤተ ክርስቲያን ተለይተውና ተቆጥረው የምናውቃቸው ሰማንያ አንዱ መጽሐፍተ ብሉያተና ሐዲሳት ናቸው አዋልድ መጻህፍት የአስራው መጻሕፍት ምስጢር ትርጓሜ ተብራርቶ የሚገኝባቸው መጻሕፍት ናቸው ቅዱሳን ነቢያት እንዲሁም ሐዋርያት፤ በየዘመናቱ የተነሱ መምህራንና ሊቃውንት አዋልድ መጻሕፍት መጠቀማቸው መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳናል መጽሐፍ ቅዱስን ለማብራራት አዋልድ መጽሐፍት አስፈላጊ ናቸውና።
✞ መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔርን ነገር የሚናገሩ መጻሕፍትን ቁጥር አልገደበም እንደውም በ 2ኛ ጢሞ 3፥15-16 ላይ ከሕፃንነትህም ጀምረህ ክርስቶስ ኢየሱስን በማመን፥ መዳን የሚገኝበትን ጥበብ ሊሰጡህ የሚችሉትን ቅዱሳን መጻሕፍትን አውቀሃል። የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል። ነው የሚለው እነዚህ የቅዱስ ጳውሎስ ትምህርቶች ስለ መጻሕፍቱ መመዘኛ እንጂ ቁጥር አይነግሩንም ቅዱስ ጳውሎስ "የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ" አለ እንጂ ይህንን ያህል መጽሐፍ አላለም።
☞ መጽሐፍ ቅዱስ ሌሎችንም ቅዱሳት መጻሕፍት እንድናነብ መክሮናል እስራኤል ወደ ከነዓን ሲጓዙ በእግዚአብሔር ረዳትነት ከአሕዛብ ጋር ያደረጓቸውን ጦርነቶች የያዘ "የእግዚአብሔር የጦርነት መጽሐፍ" የሚባል መኖሩን ሙሴ በዘኁ 21፥14 ላይ ነግሮናል።
☞ ኢያሱ ፀሐይን አቁሞ፣ ጨረቃን አዘግይቶ አሕዛብን የረታበት ድንቅ ታሪክ የተጻፈበት "የያሻር መጽሐፍ" የሚባል አለ ይህም ☞በኢያ 10፥13 ላይ ሕዝቡም ጠላቶቻቸውን እስኪበቀሉ ድረስ ፀሐይ ቆመ፥ ጨረቃም ዘገየ። ይህስ በያሻር መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? ፀሐይም በሰማይ መካከል ዘገየ፥ አንድ ቀንም ሙሉ ያህል ለመግባት አልቸኰለም። ተብሎ ተጽፎልናል እንዲሁም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን በዚህ በያሻር መጽሐፍ የዳዊት መዝሙርም ተጽፎአል ☞ በ2ኛ ሳሙ 1፥17 ላይ ዳዊትም ስለ ሳኦልና ሰለ ልጁ ስለ ዮናታን ይህን የኀዘን ቅኔ ተቀኘ፥ የይሁዳንም ልጆች ያስተምሩ ዘንድ አዘዘ። እነሆ፥ ይህ በያሻር መጽሐፍ ተጽፎአል።
☞ የእስራኤል የነገስታት ታሪክ መጽሐፍ /2ኛ ነገ 1፥18/፣ የይሁዳ ነገስታት ታሪክ መጽሐፍ /2ኛ ነገ 8፥23/፣ የሰሎሞን ታሪክ መጽሐፍ /1ኛ ነገ 11፥41/፣ የሚባሉ አያሌ መጻሕፍት መኖራቸውን መጽሐፍ ቅዱስ ራሱ ይመሰክራል መኖራቸውን ብቻ ሳይሆን የቀረውንም ታሪክ ከእነዚህ መጻሕፍት እንድናነብም ይጋብዘናል።
☞ ሐዋርያው ይሁዳም በኦሪት ዘዳግም የማናገኘውን የሙሴን ታሪክ "ዜናሁ ለሙሴ" ከሚባለው መጽሐፍ ወስዶ ነግሮናል ከሰማንያ አንዱ አሥራው መጻሕፍት ውጪ ያሉት መጻሕፍትን መቀበል የማይገባን ቢሆን ኖሮ ሐዋርያው ይሁዳ "ዜናሁ ለሙሴ" ከተሰኘው መጽሐፍ ባልጠቀሰ ነበር በይሁ 1፥8 ላይ።
✍ አዋልድ መጻሕፍት ጌታችን ለሐዋርያት የገባው ቃል ኪዳን አማናዊ መሆኑን የሚመሰክሩ ናቸው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ሰማይ ከማረጉ በፊት ለሐዋርያት በማቴ 28፥20 ላይ "እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ" ብሏቸዋል ይህ ማለት ግን ሐዋርያት እስከ ዓለም ፍጻሜ ይኖራሉ ማለት ሳይሆን ለሐዋርያት የተሰጠው ጸጋ እስከ ዓለም ፍጻሜ ከቤተ ክርስቲያን ጋር ይቀጥላል በእነርሱ እግር የሚተኩትም የጸጋው ተሳታፊ፣ የክብሩ ባለቤት ይሆናሉ ማለት ነው እንጂ ታዲያ ለሐዋርያት የተሰጠው ክብር፣ ጸጋና በረከት እስከ ዓለም ፍጻሜ ከቤተ ክርስቲያን ጋር መሆኑን ከምናረጋግጥባቸው መንገዶች አንዱ በቅዱሳት መጻሕፍት በተጻፉት የቅዱሳን ታሪኮችና ሥራዎች ነው።
✍ በሐዋርያት ዘመን የነበረችው ቤተ ክርስቲያን ታሪክ በ90 ዓ/ም አካባቢ በተጻፈው በዮሐንስ ራእይ የሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ታሪክ ላይ ያበቃል ከዚያ በኃላ በወንጌል አምነው፣ በሐዋርያት እግር ተተክተው የተጓዙት የቤተ ክርስቲያን ልጆች ታሪክና ተጋድሎ የት ይገኛል? በአዋልድ መጻህፍት ነው።
✍ እነ ልበ አምላክ ዳዊት፣ እነ ምናሴ፣ እነ ሕዝቅኤል፣ እነ ዳንኤል፣ ሐና፣ ሰሎሞን... የጸለዩት ጸሎት ለእነርሱ ዋጋ በማሰጠቱ፣ እግዚአብሔርም ስለ ተቀበላቸው በመጽሐፍ ቅዱስ ተጽፏል እግዚአብሔር ጸሎታቸውን የተቀበላቸው የሌሎች ቅዱሳት እናቶችና ቅዱሳን አባቶች ጸሎት ተጽፎ ምእመናን ቢጠቀሙበት እንዴት ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ይሆናል?
✍ ዛሬ የተሃድሶ መናፍቃኑ ለስም የሚቀበሏቸው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉትን መጻሕፍት ቅድስና አረጋግጣ፣ አማናዊ መሆናቸውን ፈትና፣ በጉባኤ የወሰነችው ቤተ ክርስቲያን ናት እኛም ኦርቶዶክሳውያን እነዚህን መጻሕፍት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች አድርገን የተቀበልናቸው እርሷ በጉባኤያቷ ወስና ስለሰጠችን ነው ታዲያ የተሃድሶ መናፍቃኑ ይህቺ ቤተ ክርስቲያን የሰጠችንን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ከተቀበሉ እርሷ የሰጠችንን ሌሎች መጻሕፍትስ ለምን አይቀበሉም??? መልስ የሌለው ጥያቄ።
✞ ብቻ የተሃድሶ መናፍቃኑን ልብ ሰጥቶ ወደ ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን ይመልስልን!!! አሜን!!! ✞
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን
@And_Haymanot
✞ በቅዱሳን ሰማዕታት ስም ወደ ታነጸው ወደዚህ ቤተ መቅደስ እንድትመጡ ጠራኃችው። ቅዱስ ሳዊሮስ ዘአንጾኪያ ክፍለ ትምህርት 18 ✞
✍ የተሃድሶ መናፍቃን ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንን ቤተ ክርስቲያን ብለን አንጠራም ይላሉ እነርሱ ቤተ ክርስቲያን የሚሉት ጉባኤውን ብቻ ነው እኛ ኦርቶዶክሳውያን ግን ቅዱሳት መጻሕፍትንና የቤተ ክርስቲያንን ቀደምት አበውን መሠረት አድርገን የተቀደሰውን ሥፍራ ቤተ ክርስቲያን እንለዋለን ነገር ግን የተሃድሶ መናፍቃኑ ምላሽ ይሆን ዘንድ ቤተ ክርስቲያን ማለት ምን ማለት እንደሆነ እንመልከት፦
✞ ቤተ ክርስቲያን የሚለው ቃል ሦስት ትርጉም አለው እነርሱም፦
፩ኛ፦ የተወሰነ ቦታ (ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን)፦ ይህም በዘፀ 25፥8 ላይ "በመካከላቸውም አድር ዘንድ መቅደስ ይሥሩልኝ" በሚለው በአምላካችን ቃል መሠረት በፈቃደ እግዚአብሔር የተገኘ በመሆኑ ነው ስለዚህ ለአምላካችን ማደሪያ የምንሰራው መቅደስ ቤተ ክርስቲያን ይባላል።
፪ኛ፦ የክርስቲያኖች ሕብረት ወይም አንድነት፦ ቅዱስ ጴጥሮስ በ1ኛ ጴጥ 5፥13 ላይ "ከእናንተ ጋር ተመርጣ በባቢሎን ያለች ቤተ ክርስቲያን ልጄም ማርቆስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል" በማለት ባስተላለፈው መልእክቱ ላይ የገለፀው በባቢሎን ያለችውን የክርስቲያኖች ማሕበር ወይም ጉባዔን የሚያመለክት ነው ስለዚህ የክርስቲያኖች ሕብረት ወይም አንድነት ቤተ ክርስቲያን ይባላል።
፫ኛ፦ እያንዳንዱ ክርስቲያን፦ ይህም ከያዕቆብ የተወለደ ሁሉ ቤተ እስራኤል እንደሚባል ሁሉ በመንፈሳዊና በምስጢራዊ ልደት ከክርስቶስ የተወለዱ ምእመናን ሁሉ ቤተ ክርስቲያን ይባላሉ ቤተ ክርስቶስ እንደማለት ነው ቅዱስ ጳውሎስም በ1ኛ ቆሮ 3፥17 ላይ "ማንም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ" ብሏል ይህ ቃል እኛ ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መሆናችንን ያመለክታል ስለዚህ እያንዳንዱ ክርስቲያን ቤተ ክርስቲያን ይባላል።
☞ በእንግሊዝኛ #Church፣ በጀርመንኛ #Kirche፣ በደች #Kerke የሚሉትና ሌሎች ተመሳሳይ ስሞች ሁሉ #Kyriakon ከሚለው የግሪኩ ቃል የተገኙ ናቸው ትርጉሙም፦ "ማንኛውንም የክርስቶስ የሆነ ነገር" ማለት ነው ይህም ቃል ከመነሻው ለቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ስያሜ ይውል የነበረ ነው የላቲኑም ቃል "አቅሌስያ _ Ecclesia" እና ከእርሱ ወጥተው በልዩ ልዩ የላቲን ቤተሰብ ቋንቋዎች ጥቅም ላይ የዋሉ ተመሳሳይ ቃላት ሁሉ በመጀመሪያ ጥቅም ላይ የዋሉት ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንን ለመጥራት ነበር የላቲኑ ቃል መነሻው የግሪኩ "አቅሌሲያ" ሲሆን የቃሉ ትርጉምም "የራስ ገዝ ከተማ የዜጎች መሪ ጉባኤ" ማለት ነው።
❖ ሐዋርያት በተለያየ ቦታ በቤተ ክርስቲያን ይሰበሰቡ ነበረ ይህም፦
✔ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን የተቀበሉት በጽርሐ ጽዮን በኢየሩሳሌም ተሰብስበው ሳሉ ነበር/የሐዋ 2፥1/
✔ሐዋ 11፥26 ላይም "በቤተ ክርስቲያንም አንድ ዓመት ሙሉ ተሰበሰቡ፥ ብዙ ሕዝብንም አስተማሩ፤ ደቀ መዛሙርትም መጀመሪያ በአንጾኪያ ክርስቲያን ተባሉ" ተብሎ ተጽፏል።
✞ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ቤተ ክርስቲያንን በቅዱሳን ስም ትሰይማለች ይህም አስቀድሞ በነብዩ ኢሳይያስ ትንቢት ተነግሮ ነበር "እግዚአብሔር ሰንበቴን ስለሚጠብቁ ደስ የሚያሰኘኝንም ነገር ስለሚመርጡ ቃል ኪዳኔንም ስለሚይዙ ጃንደረቦች እንዲህ ይላልና፦ በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ መታሰቢያና ስም እሰጣቸዋለሁ፤ የማይጠፋም የዘላለም ስም እሰጣቸዋለሁ /ኢሳ 56፥4-5/ ብሎ በተናገረው መሠረት አብያተ ክርስቲያናት በቅዱሳን ስም ይጠራሉ የመጀመሪያዋም ቤተ ክርስቲያን የተሠራችው በፊልጵስዩስ ከተማ ሲሆን ይኼውም በ34 ዓ/ም ነው።
✞ ቤተ ክርስቲያን "የሰማይ ደጅ" ትባላለች አባታችን ያዕቆብ በፍኖተ ሎዛ በራእይ መላእክት ሲወጡባትና ሲወርዱባት፣ እግዚአብሔርም በላይዋ ተቀምጦባት ያያትን ቦታ "ይህ ስፍራ እንዴት ያስፈራ፤ ይህ ስፍራ የእግዚአብሔር ቤት ነው እንጂ ሌላ አይደለም፤ ይህም የሰማይ ደጅ ነው" አለ /ዘፍ 28፥17/ ያዕቆብ ቦታውን ያከበረበት ሥርዓት በቤተ ክርስቲያን ተጠብቆ ዛሬም አዲስ ቤተ ክርስቲያን ይከብርበታል።
✍ የተሃድሶ መናፍቃኑ ከላይ ያየነውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነታዎች ባለመረዳት ምንፍቅናቸውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ለማስባል በሐዋ 17፥24 ላይ "ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም" የሚለውን ሃይለ ቃል በመጥቀስ ለማወናበድ ይጥራሉ።
☞ ለመሆኑ "ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም" ማለት ምን ማለት ነው?
✞ የእግዚአብሔርን አነዋወር በተመለከት ቅዱሳት መጻሕፍት በልዩ ልዩ መንገድ ገልጠውታል ለምሳሌ፦
✔ በሰማይ የምትኖር /ማቴ 6፥9/፦ ይህም ክብሩን ለመናገር ነው
✔ ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ በእኔ ይኖራል እኔም በእርሱ እኖራለሁ /ዮሐ 6፥56/፦ ይህም ማለት በጸጋ አድሬበት እኖራለው ማለት ነው
✔ ወደ ማደሪያዎቹ እንገባለን፤ እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን /መዝ 131፥7 /፦ ይህም በአንድ በኩል እግሮቹ የቆሙበትን መስቀል በሌላ በኩልም መቅደሱን ነው
❖ በመሆኑም እግዚአብሔር ሰው በሠራው ቤት አይኖርም ማለት አይወሰንም ማለት ነው የአሕዛብ ጣዖታት በቤተ ጣዖቱ ወይም መኖርያቸው ነው በሚባለው በኦሊምፐስ ተራራ የተወሰኑ ናቸው እግዚአብሔር ግን ለመገለጫው ቦታ ይመርጣል ማለት በዚያ ቦታ ይመሰናል ማለት አይደለም ክርስቲያኖች "የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን?" ተብለናል /1ኛ ቆሮ 3፥16/ ያ ማለት በጸጋ አድሮባችሁ ይኖራል ማለት ነው እንጂ የእግዚአብሔር መንፈስ ከእናንተ ውጭ የለም ማለት አይደለም፣ ወይም ደግሞ በእንተ ተወስኖ ይኖራል ማለት አይደለም።
✍ ስለዚህ ተወዳጆች ይቺ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን የማትታደስ እንደመሆኗ መጠን የተሃድሶ መናፍቃን ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን አያስፈልግም ከሚሉት ሀሰተኛ ትምህርቶች እራሳችንን ጠብቀን በንጽህቷ ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ሃይማኖታችን ጸንተን መኖር ነው የሚገባን የተሃድሶ መናፍቃኑም ይህንን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነታ ተረድተው፣ ልብ ገዝተው በክርስቶስ ደም ወደ ተመሠረተችውና የገሃነም ደጆች ወደ ማይችሏት ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ይመጡ ዘንድ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ምኞት ነው።
✞ አምላከ ቅዱሳን ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንን ከቤተ ክርስቲያናችን የውስጥ ጠላቶች ከተሃድሶ መናፍቃን ይጠብቅልን አሜን!!!✞
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
✞ በቅዱሳን ሰማዕታት ስም ወደ ታነጸው ወደዚህ ቤተ መቅደስ እንድትመጡ ጠራኃችው። ቅዱስ ሳዊሮስ ዘአንጾኪያ ክፍለ ትምህርት 18 ✞
✍ የተሃድሶ መናፍቃን ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንን ቤተ ክርስቲያን ብለን አንጠራም ይላሉ እነርሱ ቤተ ክርስቲያን የሚሉት ጉባኤውን ብቻ ነው እኛ ኦርቶዶክሳውያን ግን ቅዱሳት መጻሕፍትንና የቤተ ክርስቲያንን ቀደምት አበውን መሠረት አድርገን የተቀደሰውን ሥፍራ ቤተ ክርስቲያን እንለዋለን ነገር ግን የተሃድሶ መናፍቃኑ ምላሽ ይሆን ዘንድ ቤተ ክርስቲያን ማለት ምን ማለት እንደሆነ እንመልከት፦
✞ ቤተ ክርስቲያን የሚለው ቃል ሦስት ትርጉም አለው እነርሱም፦
፩ኛ፦ የተወሰነ ቦታ (ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን)፦ ይህም በዘፀ 25፥8 ላይ "በመካከላቸውም አድር ዘንድ መቅደስ ይሥሩልኝ" በሚለው በአምላካችን ቃል መሠረት በፈቃደ እግዚአብሔር የተገኘ በመሆኑ ነው ስለዚህ ለአምላካችን ማደሪያ የምንሰራው መቅደስ ቤተ ክርስቲያን ይባላል።
፪ኛ፦ የክርስቲያኖች ሕብረት ወይም አንድነት፦ ቅዱስ ጴጥሮስ በ1ኛ ጴጥ 5፥13 ላይ "ከእናንተ ጋር ተመርጣ በባቢሎን ያለች ቤተ ክርስቲያን ልጄም ማርቆስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል" በማለት ባስተላለፈው መልእክቱ ላይ የገለፀው በባቢሎን ያለችውን የክርስቲያኖች ማሕበር ወይም ጉባዔን የሚያመለክት ነው ስለዚህ የክርስቲያኖች ሕብረት ወይም አንድነት ቤተ ክርስቲያን ይባላል።
፫ኛ፦ እያንዳንዱ ክርስቲያን፦ ይህም ከያዕቆብ የተወለደ ሁሉ ቤተ እስራኤል እንደሚባል ሁሉ በመንፈሳዊና በምስጢራዊ ልደት ከክርስቶስ የተወለዱ ምእመናን ሁሉ ቤተ ክርስቲያን ይባላሉ ቤተ ክርስቶስ እንደማለት ነው ቅዱስ ጳውሎስም በ1ኛ ቆሮ 3፥17 ላይ "ማንም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ" ብሏል ይህ ቃል እኛ ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መሆናችንን ያመለክታል ስለዚህ እያንዳንዱ ክርስቲያን ቤተ ክርስቲያን ይባላል።
☞ በእንግሊዝኛ #Church፣ በጀርመንኛ #Kirche፣ በደች #Kerke የሚሉትና ሌሎች ተመሳሳይ ስሞች ሁሉ #Kyriakon ከሚለው የግሪኩ ቃል የተገኙ ናቸው ትርጉሙም፦ "ማንኛውንም የክርስቶስ የሆነ ነገር" ማለት ነው ይህም ቃል ከመነሻው ለቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ስያሜ ይውል የነበረ ነው የላቲኑም ቃል "አቅሌስያ _ Ecclesia" እና ከእርሱ ወጥተው በልዩ ልዩ የላቲን ቤተሰብ ቋንቋዎች ጥቅም ላይ የዋሉ ተመሳሳይ ቃላት ሁሉ በመጀመሪያ ጥቅም ላይ የዋሉት ሕንፃ ቤተ ክርስቲያንን ለመጥራት ነበር የላቲኑ ቃል መነሻው የግሪኩ "አቅሌሲያ" ሲሆን የቃሉ ትርጉምም "የራስ ገዝ ከተማ የዜጎች መሪ ጉባኤ" ማለት ነው።
❖ ሐዋርያት በተለያየ ቦታ በቤተ ክርስቲያን ይሰበሰቡ ነበረ ይህም፦
✔ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን የተቀበሉት በጽርሐ ጽዮን በኢየሩሳሌም ተሰብስበው ሳሉ ነበር/የሐዋ 2፥1/
✔ሐዋ 11፥26 ላይም "በቤተ ክርስቲያንም አንድ ዓመት ሙሉ ተሰበሰቡ፥ ብዙ ሕዝብንም አስተማሩ፤ ደቀ መዛሙርትም መጀመሪያ በአንጾኪያ ክርስቲያን ተባሉ" ተብሎ ተጽፏል።
✞ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ቤተ ክርስቲያንን በቅዱሳን ስም ትሰይማለች ይህም አስቀድሞ በነብዩ ኢሳይያስ ትንቢት ተነግሮ ነበር "እግዚአብሔር ሰንበቴን ስለሚጠብቁ ደስ የሚያሰኘኝንም ነገር ስለሚመርጡ ቃል ኪዳኔንም ስለሚይዙ ጃንደረቦች እንዲህ ይላልና፦ በቤቴና በቅጥሬ ውስጥ ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች ይልቅ የሚበልጥ መታሰቢያና ስም እሰጣቸዋለሁ፤ የማይጠፋም የዘላለም ስም እሰጣቸዋለሁ /ኢሳ 56፥4-5/ ብሎ በተናገረው መሠረት አብያተ ክርስቲያናት በቅዱሳን ስም ይጠራሉ የመጀመሪያዋም ቤተ ክርስቲያን የተሠራችው በፊልጵስዩስ ከተማ ሲሆን ይኼውም በ34 ዓ/ም ነው።
✞ ቤተ ክርስቲያን "የሰማይ ደጅ" ትባላለች አባታችን ያዕቆብ በፍኖተ ሎዛ በራእይ መላእክት ሲወጡባትና ሲወርዱባት፣ እግዚአብሔርም በላይዋ ተቀምጦባት ያያትን ቦታ "ይህ ስፍራ እንዴት ያስፈራ፤ ይህ ስፍራ የእግዚአብሔር ቤት ነው እንጂ ሌላ አይደለም፤ ይህም የሰማይ ደጅ ነው" አለ /ዘፍ 28፥17/ ያዕቆብ ቦታውን ያከበረበት ሥርዓት በቤተ ክርስቲያን ተጠብቆ ዛሬም አዲስ ቤተ ክርስቲያን ይከብርበታል።
✍ የተሃድሶ መናፍቃኑ ከላይ ያየነውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነታዎች ባለመረዳት ምንፍቅናቸውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ለማስባል በሐዋ 17፥24 ላይ "ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም" የሚለውን ሃይለ ቃል በመጥቀስ ለማወናበድ ይጥራሉ።
☞ ለመሆኑ "ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም" ማለት ምን ማለት ነው?
✞ የእግዚአብሔርን አነዋወር በተመለከት ቅዱሳት መጻሕፍት በልዩ ልዩ መንገድ ገልጠውታል ለምሳሌ፦
✔ በሰማይ የምትኖር /ማቴ 6፥9/፦ ይህም ክብሩን ለመናገር ነው
✔ ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ በእኔ ይኖራል እኔም በእርሱ እኖራለሁ /ዮሐ 6፥56/፦ ይህም ማለት በጸጋ አድሬበት እኖራለው ማለት ነው
✔ ወደ ማደሪያዎቹ እንገባለን፤ እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን /መዝ 131፥7 /፦ ይህም በአንድ በኩል እግሮቹ የቆሙበትን መስቀል በሌላ በኩልም መቅደሱን ነው
❖ በመሆኑም እግዚአብሔር ሰው በሠራው ቤት አይኖርም ማለት አይወሰንም ማለት ነው የአሕዛብ ጣዖታት በቤተ ጣዖቱ ወይም መኖርያቸው ነው በሚባለው በኦሊምፐስ ተራራ የተወሰኑ ናቸው እግዚአብሔር ግን ለመገለጫው ቦታ ይመርጣል ማለት በዚያ ቦታ ይመሰናል ማለት አይደለም ክርስቲያኖች "የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን?" ተብለናል /1ኛ ቆሮ 3፥16/ ያ ማለት በጸጋ አድሮባችሁ ይኖራል ማለት ነው እንጂ የእግዚአብሔር መንፈስ ከእናንተ ውጭ የለም ማለት አይደለም፣ ወይም ደግሞ በእንተ ተወስኖ ይኖራል ማለት አይደለም።
✍ ስለዚህ ተወዳጆች ይቺ ቅድስት ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን የማትታደስ እንደመሆኗ መጠን የተሃድሶ መናፍቃን ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን አያስፈልግም ከሚሉት ሀሰተኛ ትምህርቶች እራሳችንን ጠብቀን በንጽህቷ ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ሃይማኖታችን ጸንተን መኖር ነው የሚገባን የተሃድሶ መናፍቃኑም ይህንን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነታ ተረድተው፣ ልብ ገዝተው በክርስቶስ ደም ወደ ተመሠረተችውና የገሃነም ደጆች ወደ ማይችሏት ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ይመጡ ዘንድ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ምኞት ነው።
✞ አምላከ ቅዱሳን ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንን ከቤተ ክርስቲያናችን የውስጥ ጠላቶች ከተሃድሶ መናፍቃን ይጠብቅልን አሜን!!!✞
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
✞ "ቤተ ክርስቲያን እናትህ ካልሆነች፥ እግዚአብሔርም አባትህ አይሆንም። You can
not have God for your father if you have not the Church for your
mother." [ቅዱስ ቆጵርያኖስ(St.Cyprian)]
@And_Haymanot
☞ በሻሸመኔ ከተማና አካባቢዋ የሚንቀሳቀሱ የተሐድሶ መናፍቃን አሁን፥ አሁን ቤት
ለቤት ከቤተ ክርስቲያናችን ዶግማና ሥርዓት ውጪ የምንፍቅና መርዛቸውን እያሰራጩ
ይገኛሉ። አንዳንዶቹ ባለማወቅ፥ ሌሎቹ ሆን ብለው በአላማ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ
ክርስቲያንን 'ለዚያኛው አራጅ' ለማስረከብ ቀን ከሌሊት እየተጉ ይገኛሉ። አንድ ሰው
የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ሥርዓተ አምልኮዋን መቃወም ክርስቶስን
መቃወም ነውን? ሊል ይችላል። መልሱም፦ አዎን ነው።
✝ በ 258 A.D ያረፈው ቅዱስ ቆጵርያኖስ "በእንተ ዋሕድናሃ ኲላዊት ቤተ
ክርስቲያን"(Unity of the Catholic Church) በተሰኘው መጽሐፉ በጌታችን
በአምላካችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ደም የተመሠረተች ቤተ ክርስቲያን
ላይ በጠላትነት የሚነሱ አጽራረ ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ ጠላቶች መሆኑን ዘግቧል።
"He who has turned his back on the Church of Christ shall not
come to the rewards of Christ; he is an alien, a worldling, an
enemy. You can't have God for your father if you have not the
Church for your mother" ["በእንተ ዋሕድናሃ ኲላዊት ቤተ ክርስቲያን(Unity of
the Catholic Church)"]
✝ አንድ ሰው ለመዳን በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ታዛ ሥር መሆን የግድ ይለዋል።
ለዚህም ነው በ 4 ተኛው መቶ ክ/ዘመን የነበረው የቤተ ክርስቲያናችን ሊቅ ቅዱስ
አውግስጢኖስ "ማንም ኲላዊት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ካልሆነ በቀር ድኅነትን
አያገኝም። ከኲላዊት ቤተ ክርስቲያን ውጭ ሆነህ ሁሉ ነገር ሊኖርህም፥ ልታገኝም
ትችላለህ፤ መዳንን ግን አታገኝም። No man can find salvation except in the
Catholic Church. Outside the Catholic Church one can have
everything except salvation." [Sermo ad Caesarienis Ecclesia
plebem] ብሎ የተናገረው።
☞ የተሐድሶ መናፍቃን ብዙ ጊዜ 'አሁን ገባኝ፥ ጸጋው ፈሰሰልኝ፥ ጌታን አገኘሁት፥
የግሌ፥ የውስጤ፥...' በሚል ጉጻጉጽ አስተሳሰብ ሰዉን ለማታለል ሲሞክሩ
ይስተዋላሉ። ቅዱስ ሄሬኔዎስ(St. Irenaus 130-202) ግን መድፍነ መናፍቃን
(Against Heresies) በተባለው መጽሐፉ ትክክለኛው እውቀት የሐዋርያት
ትምህርትና የቀድሞ ቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሆኑን ይናገራል። "True knowledge is
[that which consists in] the doctrine of the apostles, and the
ancient constitution of the Church throughout all the
world"[Irenaeus, Against Heresies, 4, 33,8] ታዲያ በ 2 ተኛው መቶ ክ/
ዘመን የነበረው የቤተ ክርስቲያናችን አባት ቅዱስ ሄሬኔዎስ እውነተኛው አስተምሕሮ
የቅዱሳን ሐዋርያት ትምሀርት ነው እያለን የተሐድሶ መናፍቃን የትኛውን ስብከተ
ሐዋርያትን ሊያድሱ ነው ሚኳትኑት? እውነት ይታደሳል?
✝ እንዳውም ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ(St. Ephraem Syrian, C. 306-373)
ፍንትው ባለ ግልጽ አነጋገር It is the Church which perfect truth perfects.
[Hymns Against Heresies] ያለው። ይኼንን ይዘን ነው፤ ቅድስት ቤተ
ክርስቲያናችን አታረጅም፥ አትታደስም፥ አልተሳሳተችም፥ ሐሰትም በእሷ ዘንድ የለም፥
አስተምሕሮዋ እንከን የለሽ ነው የምንለው።
✝ ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም(St. Cyril of Jerusalem C. 315-387)
አጥብቀን የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ትምህርተ ሃይማኖት ተማር፥ ብሉያትን ሐዲሳትን
በኦርቶዶክሳዊ መንገድ ምሥጢር አደላድል፤ እናም ጸልይ፤ ከሐሰተኛ፥ ከክህደት
ጽሑፎች ውጭ ሌሎችን አንብብ ብሎ ያስተማረው። "Learn also diligently, and
from the Church, what are the books of the Old Testament, and
what those of the New. And, pray, read none of the apocryphal
writings" [Catechetical Lectures, IV, 33; NPNF 2, Vol. Vol. VII]. በውኑ
እኛ በአግባቡ ብሉይና ሐዲስን ጠንቅቀን አውቀናል? ሳንማር ቤተ ክርስቲያን
እናስተምርሽ ማለት እብደት አይደለምን? የተሐድሶ መናፍቃን ከአባቶቻቸው ከነ ማርቲ
ሉተር የቃረሟትን እንክርዳድ በኦርቶዶክሳዊት ደገኛ ማሳ ላይ እንዝራ ማለታቸው
መጽሐፍ ቅዱስን በቅጡ ካለመገንዘብ የሚመጣ የእነ እንብላ አስተሳሰብ ነው። ሊቁ
ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌምም አክሎ ሲናገር እኛ የምናስተምረው የግል ሀሳባችንን፥
ምልከታችንን አይደለም፤ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የምትጠቀምበት አምላካዊ ቃል
መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ያለውን ያስተማረችንን ነው ብሏል። Now these things we
teach, not of our own invention, but having learned them out of the
divine Scriptures used in the Church. [Catechetical Lecture, XV, 13;
NPNF 2, Vol.1, VII].
☞ ከቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አጸድ ተለይታችሁ በየቤቱ የምትባክኑ ወገኖች ወደ
ቀድሞ ቤታችሁ ወደ መንፈሳዊት ቤታችሁ በንስሐ ተመለሱ፥ የሚያረጅናየሚታደስ ጌታ
የለንም፥ አዲስ ኢየሱስም የለም፥ ሌላ ኢ-ኦርቶዶክሳዊ ሰማያዊ መገለጥም
አንጠብቅም። እኛ ወደ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የመጣነው ከቤተ ክርስቲያን ልንማር
እንጂ ቤተ ክርስቲያንን ልናስተምራት አይደለም። በገንዘብ አትታለሉ፥ ወንጌልም
እንደገባችሁ አድርጋችሁ አትቁጠሩ፥ ከቤተ ክርስቲያን አፈንግጠው የወጡ ብዙዎች
ናቸው፥ ቤተ ክርስቲያናችን ግን ዛሬም አለች። ርዕሰ መናፍቃን አርዮስ በሰውነቱ ሞቷል፥
ክህደቱ ግን ባለመሞቱ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን በክህደት እየፈተነ ይገኛል። ማናችንም
በጊዜያችን ማለፋችን አይቀርም። ግና የማያልፍ የክህደት፥ የጥርጥር መርዝን ለቤተ
ክርስቲያን አናስረክብ። ቅድስት ቤተ ክርሰቲያንን ባንጠቅማት ቢያንስ በኑፋቄ ጦር
አንውጋት።
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
not have God for your father if you have not the Church for your
mother." [ቅዱስ ቆጵርያኖስ(St.Cyprian)]
@And_Haymanot
☞ በሻሸመኔ ከተማና አካባቢዋ የሚንቀሳቀሱ የተሐድሶ መናፍቃን አሁን፥ አሁን ቤት
ለቤት ከቤተ ክርስቲያናችን ዶግማና ሥርዓት ውጪ የምንፍቅና መርዛቸውን እያሰራጩ
ይገኛሉ። አንዳንዶቹ ባለማወቅ፥ ሌሎቹ ሆን ብለው በአላማ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ
ክርስቲያንን 'ለዚያኛው አራጅ' ለማስረከብ ቀን ከሌሊት እየተጉ ይገኛሉ። አንድ ሰው
የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ሥርዓተ አምልኮዋን መቃወም ክርስቶስን
መቃወም ነውን? ሊል ይችላል። መልሱም፦ አዎን ነው።
✝ በ 258 A.D ያረፈው ቅዱስ ቆጵርያኖስ "በእንተ ዋሕድናሃ ኲላዊት ቤተ
ክርስቲያን"(Unity of the Catholic Church) በተሰኘው መጽሐፉ በጌታችን
በአምላካችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ደም የተመሠረተች ቤተ ክርስቲያን
ላይ በጠላትነት የሚነሱ አጽራረ ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስ ጠላቶች መሆኑን ዘግቧል።
"He who has turned his back on the Church of Christ shall not
come to the rewards of Christ; he is an alien, a worldling, an
enemy. You can't have God for your father if you have not the
Church for your mother" ["በእንተ ዋሕድናሃ ኲላዊት ቤተ ክርስቲያን(Unity of
the Catholic Church)"]
✝ አንድ ሰው ለመዳን በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ታዛ ሥር መሆን የግድ ይለዋል።
ለዚህም ነው በ 4 ተኛው መቶ ክ/ዘመን የነበረው የቤተ ክርስቲያናችን ሊቅ ቅዱስ
አውግስጢኖስ "ማንም ኲላዊት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ካልሆነ በቀር ድኅነትን
አያገኝም። ከኲላዊት ቤተ ክርስቲያን ውጭ ሆነህ ሁሉ ነገር ሊኖርህም፥ ልታገኝም
ትችላለህ፤ መዳንን ግን አታገኝም። No man can find salvation except in the
Catholic Church. Outside the Catholic Church one can have
everything except salvation." [Sermo ad Caesarienis Ecclesia
plebem] ብሎ የተናገረው።
☞ የተሐድሶ መናፍቃን ብዙ ጊዜ 'አሁን ገባኝ፥ ጸጋው ፈሰሰልኝ፥ ጌታን አገኘሁት፥
የግሌ፥ የውስጤ፥...' በሚል ጉጻጉጽ አስተሳሰብ ሰዉን ለማታለል ሲሞክሩ
ይስተዋላሉ። ቅዱስ ሄሬኔዎስ(St. Irenaus 130-202) ግን መድፍነ መናፍቃን
(Against Heresies) በተባለው መጽሐፉ ትክክለኛው እውቀት የሐዋርያት
ትምህርትና የቀድሞ ቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሆኑን ይናገራል። "True knowledge is
[that which consists in] the doctrine of the apostles, and the
ancient constitution of the Church throughout all the
world"[Irenaeus, Against Heresies, 4, 33,8] ታዲያ በ 2 ተኛው መቶ ክ/
ዘመን የነበረው የቤተ ክርስቲያናችን አባት ቅዱስ ሄሬኔዎስ እውነተኛው አስተምሕሮ
የቅዱሳን ሐዋርያት ትምሀርት ነው እያለን የተሐድሶ መናፍቃን የትኛውን ስብከተ
ሐዋርያትን ሊያድሱ ነው ሚኳትኑት? እውነት ይታደሳል?
✝ እንዳውም ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ(St. Ephraem Syrian, C. 306-373)
ፍንትው ባለ ግልጽ አነጋገር It is the Church which perfect truth perfects.
[Hymns Against Heresies] ያለው። ይኼንን ይዘን ነው፤ ቅድስት ቤተ
ክርስቲያናችን አታረጅም፥ አትታደስም፥ አልተሳሳተችም፥ ሐሰትም በእሷ ዘንድ የለም፥
አስተምሕሮዋ እንከን የለሽ ነው የምንለው።
✝ ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም(St. Cyril of Jerusalem C. 315-387)
አጥብቀን የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ትምህርተ ሃይማኖት ተማር፥ ብሉያትን ሐዲሳትን
በኦርቶዶክሳዊ መንገድ ምሥጢር አደላድል፤ እናም ጸልይ፤ ከሐሰተኛ፥ ከክህደት
ጽሑፎች ውጭ ሌሎችን አንብብ ብሎ ያስተማረው። "Learn also diligently, and
from the Church, what are the books of the Old Testament, and
what those of the New. And, pray, read none of the apocryphal
writings" [Catechetical Lectures, IV, 33; NPNF 2, Vol. Vol. VII]. በውኑ
እኛ በአግባቡ ብሉይና ሐዲስን ጠንቅቀን አውቀናል? ሳንማር ቤተ ክርስቲያን
እናስተምርሽ ማለት እብደት አይደለምን? የተሐድሶ መናፍቃን ከአባቶቻቸው ከነ ማርቲ
ሉተር የቃረሟትን እንክርዳድ በኦርቶዶክሳዊት ደገኛ ማሳ ላይ እንዝራ ማለታቸው
መጽሐፍ ቅዱስን በቅጡ ካለመገንዘብ የሚመጣ የእነ እንብላ አስተሳሰብ ነው። ሊቁ
ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌምም አክሎ ሲናገር እኛ የምናስተምረው የግል ሀሳባችንን፥
ምልከታችንን አይደለም፤ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የምትጠቀምበት አምላካዊ ቃል
መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ያለውን ያስተማረችንን ነው ብሏል። Now these things we
teach, not of our own invention, but having learned them out of the
divine Scriptures used in the Church. [Catechetical Lecture, XV, 13;
NPNF 2, Vol.1, VII].
☞ ከቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አጸድ ተለይታችሁ በየቤቱ የምትባክኑ ወገኖች ወደ
ቀድሞ ቤታችሁ ወደ መንፈሳዊት ቤታችሁ በንስሐ ተመለሱ፥ የሚያረጅናየሚታደስ ጌታ
የለንም፥ አዲስ ኢየሱስም የለም፥ ሌላ ኢ-ኦርቶዶክሳዊ ሰማያዊ መገለጥም
አንጠብቅም። እኛ ወደ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የመጣነው ከቤተ ክርስቲያን ልንማር
እንጂ ቤተ ክርስቲያንን ልናስተምራት አይደለም። በገንዘብ አትታለሉ፥ ወንጌልም
እንደገባችሁ አድርጋችሁ አትቁጠሩ፥ ከቤተ ክርስቲያን አፈንግጠው የወጡ ብዙዎች
ናቸው፥ ቤተ ክርስቲያናችን ግን ዛሬም አለች። ርዕሰ መናፍቃን አርዮስ በሰውነቱ ሞቷል፥
ክህደቱ ግን ባለመሞቱ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን በክህደት እየፈተነ ይገኛል። ማናችንም
በጊዜያችን ማለፋችን አይቀርም። ግና የማያልፍ የክህደት፥ የጥርጥር መርዝን ለቤተ
ክርስቲያን አናስረክብ። ቅድስት ቤተ ክርሰቲያንን ባንጠቅማት ቢያንስ በኑፋቄ ጦር
አንውጋት።
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
______""፩ሃይማኖት""______
@And_Haymanot
@And_Haymanot
መናፍቃን ተሃድሶአውያን ለሚያነሱት ጥያቄ ቤተክርስቲያናዊ ምላሽ መሥጠታችንን ቀጥለንበታል፡፡ ወቅታዊ መረጃንም እንዲሁ
✞
~ ለመዳን ምን ያስፈልጋል? ማመን ብቻ በቂ ነውን?
@And_Haymanot
✞
~አባታችን ሆይ በሚለው ፀሎት ላይ የተጨመረው ሥህተት ነው?
@And_Haymanot
✞
~ የቅዱሳን ምልጃ በአፀደ ነፍስ
@And_Haymanot
✞
~ ድንግል ማርያም የአለም ቤዛ አትባልም ለሚሉ
@And_Haymanot
✞
~ለመስቀል ሥግደት ይገባልን?
@And_Haymanot
✞
~ በአቡነ ተክለሃይማኖት ገድል ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች
@And_Haymanot
✞
~ክርስትና ማስቀደስ ሳይሆን መቀደስ ነው ለሚሉ
@And_Haymanot
✞
~በህፃናት ጥምቀት ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች
@And_Haymanot
✞
~እመቤታችን ሌሎች ልጆች አሏት ለሚሉ
@And_Haymanot
✞
~ያለ ድንግል ማርያም አማላጅነት አለም አይድንም
@And_Haymanot
✞
~ ሃይማኖት አያሥፈልግም ፣አያድንም፣አይወረሥም ለሚሉ
@And_Haymanot
✞
~ አይኔን ጨፍኜ ብፀልይስ?
@And_Haymanot
✞
~ ተአምሯን የሰማ ስጋወደሙን እንደተቀበለ ይሆንለታል
@And_Haymanot
✞
~ቅዱሳን ስዕላትና ጣዖት
@And_Haymanot
✞
~አዋልድ መፅሐፍት በመፅሐፍ ቅዱስ
@And_Haymanot
✞
እነዚህና ሌሎች ምላሾችን ያገኙበታል
ለወዳጅዎ ሼር ያድርጉ
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot
መናፍቃን ተሃድሶአውያን ለሚያነሱት ጥያቄ ቤተክርስቲያናዊ ምላሽ መሥጠታችንን ቀጥለንበታል፡፡ ወቅታዊ መረጃንም እንዲሁ
✞
~ ለመዳን ምን ያስፈልጋል? ማመን ብቻ በቂ ነውን?
@And_Haymanot
✞
~አባታችን ሆይ በሚለው ፀሎት ላይ የተጨመረው ሥህተት ነው?
@And_Haymanot
✞
~ የቅዱሳን ምልጃ በአፀደ ነፍስ
@And_Haymanot
✞
~ ድንግል ማርያም የአለም ቤዛ አትባልም ለሚሉ
@And_Haymanot
✞
~ለመስቀል ሥግደት ይገባልን?
@And_Haymanot
✞
~ በአቡነ ተክለሃይማኖት ገድል ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች
@And_Haymanot
✞
~ክርስትና ማስቀደስ ሳይሆን መቀደስ ነው ለሚሉ
@And_Haymanot
✞
~በህፃናት ጥምቀት ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች
@And_Haymanot
✞
~እመቤታችን ሌሎች ልጆች አሏት ለሚሉ
@And_Haymanot
✞
~ያለ ድንግል ማርያም አማላጅነት አለም አይድንም
@And_Haymanot
✞
~ ሃይማኖት አያሥፈልግም ፣አያድንም፣አይወረሥም ለሚሉ
@And_Haymanot
✞
~ አይኔን ጨፍኜ ብፀልይስ?
@And_Haymanot
✞
~ ተአምሯን የሰማ ስጋወደሙን እንደተቀበለ ይሆንለታል
@And_Haymanot
✞
~ቅዱሳን ስዕላትና ጣዖት
@And_Haymanot
✞
~አዋልድ መፅሐፍት በመፅሐፍ ቅዱስ
@And_Haymanot
✞
እነዚህና ሌሎች ምላሾችን ያገኙበታል
ለወዳጅዎ ሼር ያድርጉ
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
❖ 'ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንጂ የጌቶች ጌታ አይባልምን? ደግሞስ ኢየሱስ ክርስቶስ "ብቻውን" ጌታ ነው ማለት ቅዱሳን በፀጋ ጌታ አይባሉም ሊሉን ፈልገው ይሆን????'
@And_Haymanot
✞ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራ፦ እመ ብዙኀን ሣራ "ጌታዬ ፈጽሞ ሸምግሎአል።" ዘፍ.18፥12
ስትልኮ "ጌታዬ" ያለችው አብርሃምን ነው። "ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ ሙሴ ሆይ ከልክላቸው አለው።" ዘኁ.11፥28 ነብየ እግዚአብሔር ነብዩ ኢያሱ መምህሩን ሊቀ ነብያት ሙሴን "ጌታዬ" ብሎ የጠራው የእግዚአብሔርን ጌታነት ሳያቅ ቀርቶ ነውን? ደግሞስ "ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው?
አለው።" ኢያ.5፥14 ያለውስ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል መልአከ እግዚአብሔር መሆኑን እያወቀ "ጌታዬ"
ማለቱ ስሕተት ነውን? ፈጽሞ። ስለሆነም አምላካችን እግዚአብሔር በባሕርዩ "ጌታ" መባሉ፤ ቅዱሳን ደሞ በጸጋ
"ጌታ" መባላቸው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው።
❖ እኛ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ክርስቲያኖች ግን ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ
ነው ብቻ ሳይሆን የጌቶች ጌታ፥ የነገሥታት ንጉሥ ነው፤ ብሎም
እግዚአብሔር ነው ብለን እናምናለን፥ እንታመናለን። "ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።" ዮሐ.1፥1 የሚለውንና "በደምም የተረጨ ልብስ ተጎናጽፎአል፥ ስሙም
የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል።" ራዕ.19፥13 ስለሚል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እግዚአብሔር ማለታችን
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። ኦርቶዶክሳዊ የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ ብቻ ሳይሆን የጌቶች
ጌታ፥ የነገስታት ንጉሥ ስትል የተሐድሶ መናፍቃን ግን 'የጌቶች ጌታ ሳይሆን ጌታ ብቻ ነው የሚባለው' ይላሉ።
❖ "ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ያሳያል።"1ኛ.ጢሞ.6፥15።
❖ "እነዚህ በጉን ይወጋሉ፥ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል፥ ከእርሱም ጋር ያሉ የተጠሩና የተመረጡ የታመኑም ደግሞ
ድል ይነሣሉ።" ራዕ. 17፥14። ይኼን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መመሪያ መከተላችን የተገባ ነው።
ምንጭ:- ዘማርያም ዘለቀ
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
✞ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራ፦ እመ ብዙኀን ሣራ "ጌታዬ ፈጽሞ ሸምግሎአል።" ዘፍ.18፥12
ስትልኮ "ጌታዬ" ያለችው አብርሃምን ነው። "ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ ሙሴ ሆይ ከልክላቸው አለው።" ዘኁ.11፥28 ነብየ እግዚአብሔር ነብዩ ኢያሱ መምህሩን ሊቀ ነብያት ሙሴን "ጌታዬ" ብሎ የጠራው የእግዚአብሔርን ጌታነት ሳያቅ ቀርቶ ነውን? ደግሞስ "ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው?
አለው።" ኢያ.5፥14 ያለውስ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል መልአከ እግዚአብሔር መሆኑን እያወቀ "ጌታዬ"
ማለቱ ስሕተት ነውን? ፈጽሞ። ስለሆነም አምላካችን እግዚአብሔር በባሕርዩ "ጌታ" መባሉ፤ ቅዱሳን ደሞ በጸጋ
"ጌታ" መባላቸው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው።
❖ እኛ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ክርስቲያኖች ግን ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ
ነው ብቻ ሳይሆን የጌቶች ጌታ፥ የነገሥታት ንጉሥ ነው፤ ብሎም
እግዚአብሔር ነው ብለን እናምናለን፥ እንታመናለን። "ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።" ዮሐ.1፥1 የሚለውንና "በደምም የተረጨ ልብስ ተጎናጽፎአል፥ ስሙም
የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል።" ራዕ.19፥13 ስለሚል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እግዚአብሔር ማለታችን
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። ኦርቶዶክሳዊ የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ ብቻ ሳይሆን የጌቶች
ጌታ፥ የነገስታት ንጉሥ ስትል የተሐድሶ መናፍቃን ግን 'የጌቶች ጌታ ሳይሆን ጌታ ብቻ ነው የሚባለው' ይላሉ።
❖ "ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ያሳያል።"1ኛ.ጢሞ.6፥15።
❖ "እነዚህ በጉን ይወጋሉ፥ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል፥ ከእርሱም ጋር ያሉ የተጠሩና የተመረጡ የታመኑም ደግሞ
ድል ይነሣሉ።" ራዕ. 17፥14። ይኼን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መመሪያ መከተላችን የተገባ ነው።
ምንጭ:- ዘማርያም ዘለቀ
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
✞መስቀል✞
@And_Haymanot
✞ ተወዳጆች በቅድሚያ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም
አደረሰን!!! አደረሳችው ✞
የተሃድሶ መናፍቃን መስቀልን ከምልክትነት ባለፈ አያከብሩትም፣ አያማትቡም፣ አይሳለሙም፣ አይባረኩበትም እኛ ኦርቶዶክሳውያን ግን ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት በማድረግ
በመስቀል እናማትባለን፣ በኃያልነቱ እናምናለን፣ ከጠላት እንመካበታለን፣ ዲያብሎስን እናሸንፍበታለን፣ እንሳለመዋለንም ነገር ግን ለሃራጥቃውያን ምላሽ ይሆን ዘንድ የመስቀልን ክብር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንመልከት።
✞ መስቀል በኦሪየንታል ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ
እንደ ታቦትና ስዕል ከፍተኛ ክብርና ቦታ ያለው ነው
👉✞ መስቀል የክርስቶስ ምልክት ነው፡፡ ጌታችን ስለ ዓለም መጨረሻ ሲናገር "የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል"።
ብሏል /ማቴ 24፥30/ የሰው ልጅ ምልክት የተባለ መስቀል
መሆኑን ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እና ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም አስተምረዋል ጌታችን በትምህርቱ መስቀልን ከክርስቲያኖች ሕይወትና ጉዞ ጋር አያይዞም አስተምሯል፦ ☞
ማቴ 16፥24 ላይ "እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ
መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ"። ☞ ሉቃ 14፥27 ላይ ደግሞ"ማንም መስቀሉን ተሸክሞ በኋላዬ የማይመጣ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም"።
✞ ጌታችን ከሙታን በተነሣ ጊዜ በመቃብሩ አካባቢ የነበሩት
መላእክት ጌታችንን የጠሩት በመስቀሉ ነው" እናንተስ አትፍሩ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንድትሹ አውቃለሁና" /ማቴ 28፥5/
👉✞ ሐዋርያትም ጌታችንን በመስቀሉ ይገልጡት ነበር "ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ" / ገላ 6፥14/
በመስቀል ስናማትብ የእግዚአብሔርን የማዳን ስራ እንመሰክራለን #በኒቅያ_ጉባኤ በ325 ዓ/ም በተወሰነው መሠረት ከግምባራችን ወደ ሆዳችን ስናማትብ የጌታችንን ከሰማየ ሰማየት ወርዶ ከድንግል ማርያም መወለዱን፣ ከግራ ወደ ቀኝ ስናማትብ ደግም ከሲዖል ወደ ገነት እኛን ማስገባቱን እንመሰክራለን "የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ
ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና" /1ኛ ቆሮ 1፥18/
❖ ቅዱስ ሄሬኔዎስ፦ "በእንጨት ምክንያት ለዕዳ ተሰጠን፤ በእንጨት ምክንያትም ከዕዳችን ነጻ ሆንን" በማለት
እንዳስተማረው መስቀል ከዕዳ ነፃ የሆንንበት ነው
✞ በብሉይ ኪዳን ሕዝበ እስራኤል ከአማሌቃውያን ጋር በተዋጉ
ጊዜ ሙሴ እጁን ዘርግቶ በመስቀል አምሳል ቆሞ ነበር "ሙሴ እጁን ባነሳ ጊዜ እስራኤላውያን ድል ያደርጉ ነበር፤ እጁን ባወረደ ጊዜም አማሌቅ ድል ያደርጉ ነበር" /ዘፀ 17፥8-16/ መስቀል
በሙሴ እጅ በምሳሌው ይህን ያህል ኃይል ከነበረው በክርስቶስ ደም ከተዋጀ በኃላ አማናዊውማ እንዴት ታላቅ የሆነ ኃይል አያደርግ
✞ ያዕቆብ ኤፍሬምን እና ምናሴን ሲባርክ በመስቀል አምሳል ነው "ኤፍሬምንም በቀኙ በእስራኤል ግራ፣ ምናሴንም በግራው በእስራኤል ቀኝ አደረገው፤ እስራኤልም ቀኝ እጁን ዘርግቶ በኤፍሬም ራስ ላይ/በግራው/ ግራ እጁንም በምናሴ ላይ አኖረ/
በቀኙ በቆመው/ እጆቹንም አስተላለፈ"። /ዘፍ 48፥13/ በብሉይ ኪዳን የነበረው ያዕቆብ በመስቀል የባረከው በረከት ለልጆቹ ደርሶላቸዋል፤ ታዲያ በሐዲስ የሚገኙ ካህናት በመስቀል
የሚባርኩት በረከትማ እንዴት አይደርስ
👉✞ ሕዝ 9፥4 ላይ "እግዚአብሔርም። በከተማይቱ በኢየሩሳሌም
መካከል እለፍ፥ በመካከልዋም ስለ ተሠራው ርኵሰት ሁሉ በሚያለቅሱና በሚተክዙ ሰዎች ግምባር ላይ ምልክት ጻፍ አለው"። ይላል በአማርኛ "ምልክት" የተባለው በግሪኩ "tau" የተባለው ምልክት ነው ይህም በእንግሊዝኛው የ"ተ" ቅርጽ ያለው ምልክት ነው።
✞ ጣት የመንፈስ ቅዱስ ምሳሌ ነው በሉቃስ ወንጌል 11፥20 ላይ ☞ "እኔ ግን በእግዚአብሔር ጣት አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ" ያለውን የማቴዎስ ወንጌል 12፥28 ግን ☞ "እኔ ግን
በእግዚአብሔር መንፈስ አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ" ብሎታል
እኛም በጣታችን ስናማትብ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ሰይጣንን ድል ለመንሣት ማማተባችን ነው አስቀድሞም ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝ 59፥4 ላይ "ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ፥
ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው" ብሎ የተናገረለት ከዲያብሎስ ቀስት የምናመልጥበት ምልክት መስቀል ነው።
ስለዚህ ተወዳጆች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መስቀልን የምታከብረው፣ የምትሳለመው፣
የምታማትበው... መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት አድርጋ እንጂ የተሃድሶ መናፍቃን እንደሚሉት በተራ የእንጨት ፍቅር አይደለም በመሆንኑ የተሃድሶ መናፍቃኑ ከስህተት ጎዳና ተመልሰው ወደ ቀጥተኛዋና ርትዒት ወደ ሆነችው ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን
ይመለሱ ዘንድ የቤተ ክርስቲያናችን ጸሎት ነው።
❖ ሞኝነት ነው ለሚጠፉት መሰናከያቸው
❖ በዓለም ጥበብ ለሚኖሩ እውነት ተስኗቸው
❖ ለጠቢብ ሰው በመንፈስ የሚኖር
❖ የመዳን ቀን እውነተኛ አርማ ነው
❖ ከገሃነም እሳት የሚያድን ነው
✞ አምላከ ቅዱሳን የመስቀሉን ፍቅር በልባችን ጽላት ላይ
ይጻፍልን!!! አሜን
✞✞✞
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
✞ ተወዳጆች በቅድሚያ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም
አደረሰን!!! አደረሳችው ✞
የተሃድሶ መናፍቃን መስቀልን ከምልክትነት ባለፈ አያከብሩትም፣ አያማትቡም፣ አይሳለሙም፣ አይባረኩበትም እኛ ኦርቶዶክሳውያን ግን ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት በማድረግ
በመስቀል እናማትባለን፣ በኃያልነቱ እናምናለን፣ ከጠላት እንመካበታለን፣ ዲያብሎስን እናሸንፍበታለን፣ እንሳለመዋለንም ነገር ግን ለሃራጥቃውያን ምላሽ ይሆን ዘንድ የመስቀልን ክብር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንመልከት።
✞ መስቀል በኦሪየንታል ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ
እንደ ታቦትና ስዕል ከፍተኛ ክብርና ቦታ ያለው ነው
👉✞ መስቀል የክርስቶስ ምልክት ነው፡፡ ጌታችን ስለ ዓለም መጨረሻ ሲናገር "የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል"።
ብሏል /ማቴ 24፥30/ የሰው ልጅ ምልክት የተባለ መስቀል
መሆኑን ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እና ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም አስተምረዋል ጌታችን በትምህርቱ መስቀልን ከክርስቲያኖች ሕይወትና ጉዞ ጋር አያይዞም አስተምሯል፦ ☞
ማቴ 16፥24 ላይ "እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ
መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ"። ☞ ሉቃ 14፥27 ላይ ደግሞ"ማንም መስቀሉን ተሸክሞ በኋላዬ የማይመጣ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም"።
✞ ጌታችን ከሙታን በተነሣ ጊዜ በመቃብሩ አካባቢ የነበሩት
መላእክት ጌታችንን የጠሩት በመስቀሉ ነው" እናንተስ አትፍሩ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንድትሹ አውቃለሁና" /ማቴ 28፥5/
👉✞ ሐዋርያትም ጌታችንን በመስቀሉ ይገልጡት ነበር "ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ" / ገላ 6፥14/
በመስቀል ስናማትብ የእግዚአብሔርን የማዳን ስራ እንመሰክራለን #በኒቅያ_ጉባኤ በ325 ዓ/ም በተወሰነው መሠረት ከግምባራችን ወደ ሆዳችን ስናማትብ የጌታችንን ከሰማየ ሰማየት ወርዶ ከድንግል ማርያም መወለዱን፣ ከግራ ወደ ቀኝ ስናማትብ ደግም ከሲዖል ወደ ገነት እኛን ማስገባቱን እንመሰክራለን "የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ
ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና" /1ኛ ቆሮ 1፥18/
❖ ቅዱስ ሄሬኔዎስ፦ "በእንጨት ምክንያት ለዕዳ ተሰጠን፤ በእንጨት ምክንያትም ከዕዳችን ነጻ ሆንን" በማለት
እንዳስተማረው መስቀል ከዕዳ ነፃ የሆንንበት ነው
✞ በብሉይ ኪዳን ሕዝበ እስራኤል ከአማሌቃውያን ጋር በተዋጉ
ጊዜ ሙሴ እጁን ዘርግቶ በመስቀል አምሳል ቆሞ ነበር "ሙሴ እጁን ባነሳ ጊዜ እስራኤላውያን ድል ያደርጉ ነበር፤ እጁን ባወረደ ጊዜም አማሌቅ ድል ያደርጉ ነበር" /ዘፀ 17፥8-16/ መስቀል
በሙሴ እጅ በምሳሌው ይህን ያህል ኃይል ከነበረው በክርስቶስ ደም ከተዋጀ በኃላ አማናዊውማ እንዴት ታላቅ የሆነ ኃይል አያደርግ
✞ ያዕቆብ ኤፍሬምን እና ምናሴን ሲባርክ በመስቀል አምሳል ነው "ኤፍሬምንም በቀኙ በእስራኤል ግራ፣ ምናሴንም በግራው በእስራኤል ቀኝ አደረገው፤ እስራኤልም ቀኝ እጁን ዘርግቶ በኤፍሬም ራስ ላይ/በግራው/ ግራ እጁንም በምናሴ ላይ አኖረ/
በቀኙ በቆመው/ እጆቹንም አስተላለፈ"። /ዘፍ 48፥13/ በብሉይ ኪዳን የነበረው ያዕቆብ በመስቀል የባረከው በረከት ለልጆቹ ደርሶላቸዋል፤ ታዲያ በሐዲስ የሚገኙ ካህናት በመስቀል
የሚባርኩት በረከትማ እንዴት አይደርስ
👉✞ ሕዝ 9፥4 ላይ "እግዚአብሔርም። በከተማይቱ በኢየሩሳሌም
መካከል እለፍ፥ በመካከልዋም ስለ ተሠራው ርኵሰት ሁሉ በሚያለቅሱና በሚተክዙ ሰዎች ግምባር ላይ ምልክት ጻፍ አለው"። ይላል በአማርኛ "ምልክት" የተባለው በግሪኩ "tau" የተባለው ምልክት ነው ይህም በእንግሊዝኛው የ"ተ" ቅርጽ ያለው ምልክት ነው።
✞ ጣት የመንፈስ ቅዱስ ምሳሌ ነው በሉቃስ ወንጌል 11፥20 ላይ ☞ "እኔ ግን በእግዚአብሔር ጣት አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ" ያለውን የማቴዎስ ወንጌል 12፥28 ግን ☞ "እኔ ግን
በእግዚአብሔር መንፈስ አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ" ብሎታል
እኛም በጣታችን ስናማትብ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ሰይጣንን ድል ለመንሣት ማማተባችን ነው አስቀድሞም ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝ 59፥4 ላይ "ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ፥
ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው" ብሎ የተናገረለት ከዲያብሎስ ቀስት የምናመልጥበት ምልክት መስቀል ነው።
ስለዚህ ተወዳጆች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መስቀልን የምታከብረው፣ የምትሳለመው፣
የምታማትበው... መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት አድርጋ እንጂ የተሃድሶ መናፍቃን እንደሚሉት በተራ የእንጨት ፍቅር አይደለም በመሆንኑ የተሃድሶ መናፍቃኑ ከስህተት ጎዳና ተመልሰው ወደ ቀጥተኛዋና ርትዒት ወደ ሆነችው ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን
ይመለሱ ዘንድ የቤተ ክርስቲያናችን ጸሎት ነው።
❖ ሞኝነት ነው ለሚጠፉት መሰናከያቸው
❖ በዓለም ጥበብ ለሚኖሩ እውነት ተስኗቸው
❖ ለጠቢብ ሰው በመንፈስ የሚኖር
❖ የመዳን ቀን እውነተኛ አርማ ነው
❖ ከገሃነም እሳት የሚያድን ነው
✞ አምላከ ቅዱሳን የመስቀሉን ፍቅር በልባችን ጽላት ላይ
ይጻፍልን!!! አሜን
✞✞✞
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
ማኅበረ ቅዱሳን ያዘጋጀውንና በነጻ የሚታደለውን ምስል
ወድምፅ ዶክመንተሪ አምስቱንም ክፍል እነሆ፡-
ክፍል 1.👉 https://m.youtube.com/watch?v=oKx_RRz8AGE
@And_Haymanot
ክፍል 2.👉 https://m.youtube.com/watch?v=jjhZg2GK9hc
@And_Haymanot
ክፍል 3.👉 https://m.youtube.com/watch?v=G5lCnuMK6BI
@And_Haymanot
ክፍል 4.👉 https://m.youtube.com/watch?v=1F_BGecRbSE
@And_Haymanot
ክፍል 5.👉 https://m.youtube.com/watch?v=C-Plmyqh5g0
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
ወድምፅ ዶክመንተሪ አምስቱንም ክፍል እነሆ፡-
ክፍል 1.👉 https://m.youtube.com/watch?v=oKx_RRz8AGE
@And_Haymanot
ክፍል 2.👉 https://m.youtube.com/watch?v=jjhZg2GK9hc
@And_Haymanot
ክፍል 3.👉 https://m.youtube.com/watch?v=G5lCnuMK6BI
@And_Haymanot
ክፍል 4.👉 https://m.youtube.com/watch?v=1F_BGecRbSE
@And_Haymanot
ክፍል 5.👉 https://m.youtube.com/watch?v=C-Plmyqh5g0
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
YouTube
ለተሐድሶ የተሰጠ መልስ ክፍል 1. በማህበረ ቅዱሳን የተዘጋጀ
ይህ ድምጽ ወምስል ስለተሐድሶ ዓላማ፤ የዋሁን ምዕመን ለማታለል የሚከተሉት መንገድ ወ ዘተ ያትታል። ድምጽ ወምስሉ በይበልጥ የሚያተኩረው የተሐድሶ ጽንሰ ሃሳቡ ላይ ሲሆን፤ ግለሰቦች ላይ የተንጠለጠለ አይደለም። ምክንያቱም ግለሰቦት መፈጸሚያ መሳሪያ ብቻ ስለሆኑ በይበልጥ ስለተሐድሶ ጽንሰ ሃሳብ፤ከጀርባ ስላሉት ሰዎች(Strategist) እና ስለሚከተሉት መንገድ የተዘጋጀ ነው። ስለተሐድሶ ምንነት የሚያብራሩልል…
ጥበ
ብ የማያውቅ ሰው ትርፉ ጥርሱን ማርገፉ ነው" እንዲሉ አበው በብሂላቸው ዛሬ ብዙዎቹ ጥርሳቸውን አርግፈው በድድ ቀርተዋል
የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን የቅድስት ድንግል
ማርያም
አማላጅነት የቅዱሳንና የጻድቃን የሰማእታት ጸሎት እና
በረከት እና
ምልጃ እንዲሁም የቅዱሳን መላእክት እና ተራዳይነት እና
አማላጅነት
ከሁላችንም ጋር ይሁን አሜን ::
ወስብሀት ለእግዚአብሔር ወለ ወላዲቱ ድንግል ወለ
መስቀሉ ክቡር ::
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
https://telegram.me/And_Haymanot
ብ የማያውቅ ሰው ትርፉ ጥርሱን ማርገፉ ነው" እንዲሉ አበው በብሂላቸው ዛሬ ብዙዎቹ ጥርሳቸውን አርግፈው በድድ ቀርተዋል
የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን የቅድስት ድንግል
ማርያም
አማላጅነት የቅዱሳንና የጻድቃን የሰማእታት ጸሎት እና
በረከት እና
ምልጃ እንዲሁም የቅዱሳን መላእክት እና ተራዳይነት እና
አማላጅነት
ከሁላችንም ጋር ይሁን አሜን ::
ወስብሀት ለእግዚአብሔር ወለ ወላዲቱ ድንግል ወለ
መስቀሉ ክቡር ::
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
https://telegram.me/And_Haymanot
Telegram
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ኃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ለአስተያየት
@And_Haymanot_bot
የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ኃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ለአስተያየት
@And_Haymanot_bot
‹‹ ገንዘብን በከንቱ አትበትን ገንዘብን በቃኝ አልቸገርም አትበል›› (ሲራክ 5፡1፡ 11፡24)
@And_Haymanot
መጽሐፈ ሲራክ ትክክለኛነት ከመሰሎቹ መጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊያን ጋር ሲፈተሸ
የተሃድሶ መናፍቃን ሰማንያ አሃዱ መፅሐፋችንን የተሳሳተ አድርገው ከሚያቀርቡት የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል አንዱ መፅሑፈ ሲራክ ላይ የተጠቀሰውን ቃል በመጥቀስ ነው
ገንዘብን በከንቱ አትበትን ገንዘብን በቃኝ አልቸገርም አትበል....
በከንቱ የሚለው ለማይጠቅም ነገር ለምሳሌ ለስካር ለዘፈን ለኃጢአት አትበትን አታባክን ነው፡፡ ባለፈው የሠራሁትና ያገኘሁት ገንዘብ ይበቃኛል አልቸገርም ብለህ ገንዘብ አላቂ ስለሆነ አልሥራም አትበል ነው፡፡ (መዝ61፡10)፡፤ ገንዘብን ለሚበትኑ ሲናገር ‹‹ ገንዘቡን ሁሉ ሰብስቦ ወደ ሩቅ አገር ሄደ ከዚያም እያባከነ ገንዘቡን በተነ›› (ሉቃ15፡13)
ይልና ለሚጠቅም ለምጽዋት ደግ ‹‹በተነ ለችግረኞችም ሰጠ ጽድቁ ለዘላለም ይኖራል (መዝ111 (112))9) ይላል፡፡
ለመመጽወትም ሆነ ለሕይወታችን ሠርተን ባለጠጋ መሆንን አንከላከልም ‹‹ የታካች እጅ ችግረኛ ታደርጋለች የትጉ እጅ ግን ባለጠጋ ታደርጋለች›› (ምሳ 10፡4) ይህን አምላክ ፈቅዶታል ‹‹
እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ ባለጠግነትንና ሀብትን መስጠቱ ከእርስዋም ይበላና
እድል ፈንታውን ይወስድ ዘንድ በድካሙም ደስ ይለው ዘንድ ማሠልጠኑ ይህ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው፡፡ (መክብብ 5፡19) ስለዚህ ሰው ሰርቶ
በደከመበት ሲያከማች እንጂ ቶሎ ለመበልጸግ በሙስና ከሆነ ‹‹ በችኮላ የምትከማች ሀብት ትጎላለች ጥቂት በጥቂት የተከማቸች ግን ትበዛለች
(ምሳሌ 13፡11) ይላል፡፡ ሀብት እንድናከማች ተነግሯል (ዘዳ 8፡18) ወላጆችም ለልጆች ገንዘብን
በቃኝ ሳይሉ ማከማቸት አለባቸው ‹‹ ወላጆች ለልጆች እንጂ ልጆች ለወላጆች ገንዘብ ሊያገማቹ አይገባቸውም፡፡ (2ኛ ቆሮ 12፡14) ነገር ግን ባከማቹት ሀብት ሊመኩ አይገባም፡፡ ገንዘቡ አንዳይገዛቸው ይጠንቀቁ ‹‹ ጥበብን አግኝ ከሀብትህም ሁሉ ማስተዋልን አትርፍ›› (ምሳ 4፡7)
እንዳለ #ሀብታቸውን_ወደ_ማምለክ_መቀየር_የለበትም፡፡ እየመጸወቱ ወዳጅ ሊያፈሩበት (ሉቃ 16፡9)፤ ሰው
ሲቸገር በቃኝ ሳይሉ በሠሩበት ገንዘብ ሊረዱበት ‹‹የዚህ ዓለም ገንዘብ ያለው ወንድሙም የሚያስፈልገው ሲያጣ አይቶ ያልራራለት ማንም ቢሆንን የእግዚአብሔር ፍቅር በእርሱ እንዴት
ይኖራል›› (1ኛ ዮሐ 3፡17) እንዳለ ገንዘብ ያለው ለሌለው ሊደርስለት በቃኝ ብሎ ያቆመውማ ከየት አምጥቶ ይረዳል ሥራ ሳላቆም ያለውም ያልቀብኛል
ብሎ ስስታም ይሆናልና፣ አንድም አያስፈልገኝም ሳይል ይሥራ ሲል ነው፡፡
‹‹ ሀብታም ነኝና ባለጠጋ ሆኜአለሁ አንድም እንኳ አያስፈልገኝም ሳይል ይሥራ ሲል ነው፡፡ ‹‹ ሀብታም ነኝና ባለጠጋ ሆኜአለሁ አንድም ስንኳ አያስፈልገኝም የምትል ስለ ሆንህ ጎስቋላና ምስኪንም ድሀም እውርም የተራቆትህም መሆንህን ስማታውቅ›› (ራዕይ 3፡17) የሚላቸው ገንዘብን በቃኝ ብለው ባላቸው ብቻ የተኩራሩትን መሆኑን ተገንዝበን ዋናው ‹‹አካሄዳችን ገንዘብ ያለመውደድ ይሁን›› (ዕብራ 13፡5) እንጂ መጽ. ሲራክ ላይ ያለው ቃል ባለፈው ባገኘነው በቃኝ ሳንል ሰርተን ሀብትን ማከማቸት እንደሚገባ የሚናገር ነው፡፡ ለዚህ መጽሀፍ ቅዱስን እርስ በርሱ ለማጋጨት መሞከር ለጥፋት ስለሚሆን፣ ንሰሐ ገብታችሁ ወደ ኦርቶዶክሳዊት (ቀጥተኛዋ) እምነታችሁ ተመለሱ፡፡ ‹‹ ኢትሰቄቀ ለነዋየ አመፃ እስመ አይከል አድኀኖተካ አመ ምንዳቤከ (ለኃላፊ ገንዘብ አትሳሳ በመከራህ ጊዜ አያድንህምና) (ሲራክ 5፡8) የአመጻ ገንዘብ የሚባለው አራጣ በማበደር በቅድሚያ የሚመጣ በማታለል ያገኘኸው ለጌታ ባለመታዘዝ
በአመፃ ያገኘኸው ነውና ለኃላፊ ገንዘብ
አትሳሳ አያድንህም ነው፡፡ (መጽሐፍተ ሰሎሞን ወሲራክ ንባቡና ትርጓሜው 1988) ‹‹ አትስረቅ›› ዘዳ 20፡15) ከሚለው ጋር አንድ ነው፡፡
ይህን ሕግ በዐመፃ ገንዘብ የምትሰበስበው ይጠቅመኛል ያድነኛል ብለህ እየሳሳህ አታስቀምጥ፡፡ የዐመፃን ገንዘብ እየሰበሰብክ ከምታስቀምጥ ሳትሳሳ ስጥና ንሰሐ ገብተህ ይህን ግብር ትተል ለድሃ በመስጠት ኃጢአትህን አስቀር ሲል ነው (ዳን 4፡27 ሉቃ 18፡22) ለጥፋት የተዘጋጁ አሕዛብ በአንድ ወቅት ሐረግ እየመዘዙ መጽሐፍ ቅዱስን እርስ በርሱ ለማጋጨት መሞከራቸው የቅርብ ቀን ትውስታ ነው፡፡ አሁን ደግሞ 66ቱን መጽሐፍ ቅዱስ እንቀበላለን 81ዱን አንቀበልም የሚሉ ደግሞ ለማጋጨት መነሣታቸው በግብር መመሳሰላቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ የሚጋጭ የሚመስል ዐረፍተ ነገር በ66ቱም መጽሐፍ
ውስጥም አለ፡፡ ‹‹ የሠራተኞች ደመወዝ በእናንተ ተቀምቶ ይጮኸል›› (ያዕ 5፡4)
‹‹ በአራጣ ብዛትና በቅሚያ ሀብቱን የሚያበዛ ለድሃ ለሚራራ ያከማችለታል›› (ምሳሌ 28፡8) አትስረቅ ከሚለው ጋር ይጣላል ብንል ጤነኛ አስተሳሰብ ይሆናልን?
አይሆንም፡፡
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
መጽሐፈ ሲራክ ትክክለኛነት ከመሰሎቹ መጽሐፍ ቅዱስ ጸሐፊያን ጋር ሲፈተሸ
የተሃድሶ መናፍቃን ሰማንያ አሃዱ መፅሐፋችንን የተሳሳተ አድርገው ከሚያቀርቡት የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል አንዱ መፅሑፈ ሲራክ ላይ የተጠቀሰውን ቃል በመጥቀስ ነው
ገንዘብን በከንቱ አትበትን ገንዘብን በቃኝ አልቸገርም አትበል....
በከንቱ የሚለው ለማይጠቅም ነገር ለምሳሌ ለስካር ለዘፈን ለኃጢአት አትበትን አታባክን ነው፡፡ ባለፈው የሠራሁትና ያገኘሁት ገንዘብ ይበቃኛል አልቸገርም ብለህ ገንዘብ አላቂ ስለሆነ አልሥራም አትበል ነው፡፡ (መዝ61፡10)፡፤ ገንዘብን ለሚበትኑ ሲናገር ‹‹ ገንዘቡን ሁሉ ሰብስቦ ወደ ሩቅ አገር ሄደ ከዚያም እያባከነ ገንዘቡን በተነ›› (ሉቃ15፡13)
ይልና ለሚጠቅም ለምጽዋት ደግ ‹‹በተነ ለችግረኞችም ሰጠ ጽድቁ ለዘላለም ይኖራል (መዝ111 (112))9) ይላል፡፡
ለመመጽወትም ሆነ ለሕይወታችን ሠርተን ባለጠጋ መሆንን አንከላከልም ‹‹ የታካች እጅ ችግረኛ ታደርጋለች የትጉ እጅ ግን ባለጠጋ ታደርጋለች›› (ምሳ 10፡4) ይህን አምላክ ፈቅዶታል ‹‹
እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ ባለጠግነትንና ሀብትን መስጠቱ ከእርስዋም ይበላና
እድል ፈንታውን ይወስድ ዘንድ በድካሙም ደስ ይለው ዘንድ ማሠልጠኑ ይህ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው፡፡ (መክብብ 5፡19) ስለዚህ ሰው ሰርቶ
በደከመበት ሲያከማች እንጂ ቶሎ ለመበልጸግ በሙስና ከሆነ ‹‹ በችኮላ የምትከማች ሀብት ትጎላለች ጥቂት በጥቂት የተከማቸች ግን ትበዛለች
(ምሳሌ 13፡11) ይላል፡፡ ሀብት እንድናከማች ተነግሯል (ዘዳ 8፡18) ወላጆችም ለልጆች ገንዘብን
በቃኝ ሳይሉ ማከማቸት አለባቸው ‹‹ ወላጆች ለልጆች እንጂ ልጆች ለወላጆች ገንዘብ ሊያገማቹ አይገባቸውም፡፡ (2ኛ ቆሮ 12፡14) ነገር ግን ባከማቹት ሀብት ሊመኩ አይገባም፡፡ ገንዘቡ አንዳይገዛቸው ይጠንቀቁ ‹‹ ጥበብን አግኝ ከሀብትህም ሁሉ ማስተዋልን አትርፍ›› (ምሳ 4፡7)
እንዳለ #ሀብታቸውን_ወደ_ማምለክ_መቀየር_የለበትም፡፡ እየመጸወቱ ወዳጅ ሊያፈሩበት (ሉቃ 16፡9)፤ ሰው
ሲቸገር በቃኝ ሳይሉ በሠሩበት ገንዘብ ሊረዱበት ‹‹የዚህ ዓለም ገንዘብ ያለው ወንድሙም የሚያስፈልገው ሲያጣ አይቶ ያልራራለት ማንም ቢሆንን የእግዚአብሔር ፍቅር በእርሱ እንዴት
ይኖራል›› (1ኛ ዮሐ 3፡17) እንዳለ ገንዘብ ያለው ለሌለው ሊደርስለት በቃኝ ብሎ ያቆመውማ ከየት አምጥቶ ይረዳል ሥራ ሳላቆም ያለውም ያልቀብኛል
ብሎ ስስታም ይሆናልና፣ አንድም አያስፈልገኝም ሳይል ይሥራ ሲል ነው፡፡
‹‹ ሀብታም ነኝና ባለጠጋ ሆኜአለሁ አንድም እንኳ አያስፈልገኝም ሳይል ይሥራ ሲል ነው፡፡ ‹‹ ሀብታም ነኝና ባለጠጋ ሆኜአለሁ አንድም ስንኳ አያስፈልገኝም የምትል ስለ ሆንህ ጎስቋላና ምስኪንም ድሀም እውርም የተራቆትህም መሆንህን ስማታውቅ›› (ራዕይ 3፡17) የሚላቸው ገንዘብን በቃኝ ብለው ባላቸው ብቻ የተኩራሩትን መሆኑን ተገንዝበን ዋናው ‹‹አካሄዳችን ገንዘብ ያለመውደድ ይሁን›› (ዕብራ 13፡5) እንጂ መጽ. ሲራክ ላይ ያለው ቃል ባለፈው ባገኘነው በቃኝ ሳንል ሰርተን ሀብትን ማከማቸት እንደሚገባ የሚናገር ነው፡፡ ለዚህ መጽሀፍ ቅዱስን እርስ በርሱ ለማጋጨት መሞከር ለጥፋት ስለሚሆን፣ ንሰሐ ገብታችሁ ወደ ኦርቶዶክሳዊት (ቀጥተኛዋ) እምነታችሁ ተመለሱ፡፡ ‹‹ ኢትሰቄቀ ለነዋየ አመፃ እስመ አይከል አድኀኖተካ አመ ምንዳቤከ (ለኃላፊ ገንዘብ አትሳሳ በመከራህ ጊዜ አያድንህምና) (ሲራክ 5፡8) የአመጻ ገንዘብ የሚባለው አራጣ በማበደር በቅድሚያ የሚመጣ በማታለል ያገኘኸው ለጌታ ባለመታዘዝ
በአመፃ ያገኘኸው ነውና ለኃላፊ ገንዘብ
አትሳሳ አያድንህም ነው፡፡ (መጽሐፍተ ሰሎሞን ወሲራክ ንባቡና ትርጓሜው 1988) ‹‹ አትስረቅ›› ዘዳ 20፡15) ከሚለው ጋር አንድ ነው፡፡
ይህን ሕግ በዐመፃ ገንዘብ የምትሰበስበው ይጠቅመኛል ያድነኛል ብለህ እየሳሳህ አታስቀምጥ፡፡ የዐመፃን ገንዘብ እየሰበሰብክ ከምታስቀምጥ ሳትሳሳ ስጥና ንሰሐ ገብተህ ይህን ግብር ትተል ለድሃ በመስጠት ኃጢአትህን አስቀር ሲል ነው (ዳን 4፡27 ሉቃ 18፡22) ለጥፋት የተዘጋጁ አሕዛብ በአንድ ወቅት ሐረግ እየመዘዙ መጽሐፍ ቅዱስን እርስ በርሱ ለማጋጨት መሞከራቸው የቅርብ ቀን ትውስታ ነው፡፡ አሁን ደግሞ 66ቱን መጽሐፍ ቅዱስ እንቀበላለን 81ዱን አንቀበልም የሚሉ ደግሞ ለማጋጨት መነሣታቸው በግብር መመሳሰላቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ የሚጋጭ የሚመስል ዐረፍተ ነገር በ66ቱም መጽሐፍ
ውስጥም አለ፡፡ ‹‹ የሠራተኞች ደመወዝ በእናንተ ተቀምቶ ይጮኸል›› (ያዕ 5፡4)
‹‹ በአራጣ ብዛትና በቅሚያ ሀብቱን የሚያበዛ ለድሃ ለሚራራ ያከማችለታል›› (ምሳሌ 28፡8) አትስረቅ ከሚለው ጋር ይጣላል ብንል ጤነኛ አስተሳሰብ ይሆናልን?
አይሆንም፡፡
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
በቅዱሳን ስም መጸለይ ለምን አስፈለገ?
=========================
@And_Haymanot
ለምን ራሳችን በቀጥታ አንጸልይም ፤ኢየሱስ ብቻ አይበቃንም ወይ? አማላጅ
መፈለግ መንገድ ማብዛት አይሆንም ወይ?
አይሆንም!!!
ለምን? ምክንያቱም መፅሐፍ ቅዱስ ስለማይል። አራት ነጥብ። እኛ ደሞ
መፅሐፍ ቅዱስን ስለምንከተል! ለምሳሌ ምን ብሎ?
ልዑል እግዚአብሔር የቅዱሳንን አማላጅነት ይወድዳል። “ፃድቅ ስለኃጥአን
ቤት ያስባል” እንዲል ምሳ21÷12 ላይ
ለእግዚአብሔር ባለቸው ቅርበት በጸሎትና በቃል ኪዳን ያማልዳሉ
ዘፍ20÷1-18 ት.ዳን12÷3 ት.ኤርም42÷2
እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።
ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ
ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል። ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ
ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ፥ እውነት እላችኋለሁ፥
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40
እኔ በጣም ይገርመኛል መጽሐፍ ቅዱስ እንዴት እርስ በእርስ እንደሚስማማ።
ትዝ ይላችኃል አይደል ጌታችን ምን እንዳለ? እኔ በር ነኝ! ብሎ ነበር። እውነት
ነው እናምናለን በሩ ክብር ይግባውና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
ጴጥሮስ ግን ቁልፉን እንዲሸለም ያደረገው ያ ምርጥ መልስ አምላክን
ያስደሰተ ያ ግሩም መልስ ምን ነበር?
ጌታችን በሌላ ጊዜ ሐዋርያቱን ሰብስቦ ምን ብሏል? እኔ ማን እንደሆንኩ
ትላላችሁ ሲላቸው ቅዱስ ጴጥሮስ ፈጠን ብሎ
"አንተማ የህያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ" አለው አባቶች ይህን ሲያመሰጥሩት
የወረድክ የተወለድ ግን ያልተፈጠርክ ቅድመ ዓለም ያለ እናት ከአብ ድህረ
ዓለም ያለ አባት ከድንግል ማርያም የተወለድክ የእግዚአብሔር ልጅ እራስህ
እግዚአብሔር ነህ አለው። በዚህ ጊዜ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እጅግ
ደስ ብሎት ቅዱስ ጴጥሮስን ሽልማት በሽልማት አደረገው። በስመአብ ምን
ያላለው ነገር አለ? ታድሎ እንደው አባታችን ቅዱስ ጴጥሮስ!
የመንግስተ ሰማያትን ቁ....ል...ፍ ሰጠው። አዎ እኔ ሳልሆን መፅሐፍ ቅዱስ
ነው ሚለው ሃራጥቃ ስለዚህ ቁልፍ አውርታን አታውቅም እንዲወራም
አትፈልግም።ሆዷን ይቆርጣታላ! ስልጣነ ክህነትን አጎናፀፈው በምድር
ያሰርከው በሰማይ ይታሰራል በምድር የፈታኸው በሰማይ ይፈታል ብሎ
ይኸው እስከ ዛሬ ስልጣኑ እጅ በመጫን እየወረደ ካህናት አባቶቻችን ድረስ
መጥቶ ይባርከናል የመፍታት የማሰረ ስልጣን አላቸው። አምላካችን እራሱ
ያለው እናንብበው እስቲ እንደወረደ
ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፥ በሰማያት ያለው
አባቴ እንጂ ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህምና ብፁዕ ነህ።
እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን
እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም። የመንግሥተ ሰማያትንም
መ...ክ...ፈ...ቻ...ዎ...ች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት
የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል።
ማቴ 16፥17-19
በሩ እኮ ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና መድኃኒታችንና ጌታችን
መድኅን ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ምንም ጥያቄ የለውም። ነገር ግን
ሐራጥቃዎች አስተውሉ ቅዱሳን የመንግስተሰማያት መክፈቻና መዝጊያ ቁልፍ
አላቸው። የመፍረድና የማ ማለድ ጸጋም ተሰጥቷቸዋል።
ለቅዱሳን ማማለድ ትንሹ ስልጣናቸው ነው ወዳጄ። ሃራጥቃ ሆይ
እንዳይገርምህ እንጂ እንኳን ማማለድ ባንተ ላይ የ..መ..ፍ..ረ..ድ ስልጣን
ሁላ ተሰጥቷቸዋል ። ይገለጣ መፅሐፍ ቅዱስ! ይነበባ! ምን ይላል? በ1ኛ
ቆሮንቶስ ም6፥ቁ2 ላይ
ቅዱሳን በዓለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን? ይላል እኮ ይሄን ይሄን ስታነቡ
ትዘሉታላችሁ ወይስ ገጹን ገንጥላችሁታል?
አሁን በእኛ ላይ መፍረድ ሁላ እንደሚችሉ ይህን ጥቅስ ስነገርህ አትገረም
እዛው ወረድ ብሎ ቁጥር 3 ላይ ምን ቢል ጥሩ ነው? "በመላእክት እንኳ
እንድንፈርድ አታውቁምን?" በስመአብ ከዚህ በላይ የሚያሳርፍ መረጃ ከየት
ይምጣ?
በመላእክት እንኳ ይፈርዳሉ ቅዱሳን። ይቁረጥልህ። እኔና አንተ ያማልዳሉ
አያማልዱም ብለን ስንታገል ለካ ቅዱሳን እየፈረዱ ነው። እንግዲህ መናፍቃን
ምንም ልንረዳችሁ አንችልም እኛ ሳንሆን እራሱ ባለቤቱ ነው የሰጣቸው።
እንዴት ይሄ ይሆናል? እንዴት ትሰጠቸዋለህ አንተ ብቻ በቂ እኮ ነህ ኢየሱስ
ብቻ በቂ ነህ አሄሄ ምትል ከሆነ ደሞ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዩሀንስ
ወንጌል ምዕራፍ21 ቁጥር22 ላይ ይወስድህና "እኔ ብ...ወ...ድ...ስ!" ብሎ
ያረጋጋሃል ። እኔ ብወድስ! እሱ ከፈለገ ከወደደ አንተ ምን ታመጣለህ??
እንዴት ደስ እንደሚለኝ ይሄ የጌታችን መልስ! እኔ ብወድስ!!! አፍ የሚያዘጋ
መልስ ነው።
ለመሆኑ ከመፍረድ እና ከማማለድ የትኛው ይልቃል?
--------------------------------------------------------------------
ለዛውም ከእኛም አልፎ በመላእክት ላይ ከመፍረድ በላይ ምን ስልጣን አለ?
እኛም ኦርቶዶክሳውያን ከሃራጥቃ ጋር ይፈርዳሉ አይፈርዱም በሚል
ጭቅጭቅ ውስጥ ተውጠን የቅዱሳን የላቀው ስልጣናቸውና በረከታቸው
እንዳንዘነጋ ልንጠነቀቅ ይገባል።
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት የገሀነም ደጆች
አያናውጧትም ቤተክርስቲያን አትታደስም!
ፀልዩ በእንተ ሰላም ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት
ርትዕት በኅበ እግዚአብሔር! የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት
ቤተክርስቲያን ጸልዩ።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን-
ይቆየን።
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
=========================
@And_Haymanot
ለምን ራሳችን በቀጥታ አንጸልይም ፤ኢየሱስ ብቻ አይበቃንም ወይ? አማላጅ
መፈለግ መንገድ ማብዛት አይሆንም ወይ?
አይሆንም!!!
ለምን? ምክንያቱም መፅሐፍ ቅዱስ ስለማይል። አራት ነጥብ። እኛ ደሞ
መፅሐፍ ቅዱስን ስለምንከተል! ለምሳሌ ምን ብሎ?
ልዑል እግዚአብሔር የቅዱሳንን አማላጅነት ይወድዳል። “ፃድቅ ስለኃጥአን
ቤት ያስባል” እንዲል ምሳ21÷12 ላይ
ለእግዚአብሔር ባለቸው ቅርበት በጸሎትና በቃል ኪዳን ያማልዳሉ
ዘፍ20÷1-18 ት.ዳን12÷3 ት.ኤርም42÷2
እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።
ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ
ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል። ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ
ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ፥ እውነት እላችኋለሁ፥
ዋጋው አይጠፋበትም። ማቴ 10፥40
እኔ በጣም ይገርመኛል መጽሐፍ ቅዱስ እንዴት እርስ በእርስ እንደሚስማማ።
ትዝ ይላችኃል አይደል ጌታችን ምን እንዳለ? እኔ በር ነኝ! ብሎ ነበር። እውነት
ነው እናምናለን በሩ ክብር ይግባውና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
ጴጥሮስ ግን ቁልፉን እንዲሸለም ያደረገው ያ ምርጥ መልስ አምላክን
ያስደሰተ ያ ግሩም መልስ ምን ነበር?
ጌታችን በሌላ ጊዜ ሐዋርያቱን ሰብስቦ ምን ብሏል? እኔ ማን እንደሆንኩ
ትላላችሁ ሲላቸው ቅዱስ ጴጥሮስ ፈጠን ብሎ
"አንተማ የህያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ" አለው አባቶች ይህን ሲያመሰጥሩት
የወረድክ የተወለድ ግን ያልተፈጠርክ ቅድመ ዓለም ያለ እናት ከአብ ድህረ
ዓለም ያለ አባት ከድንግል ማርያም የተወለድክ የእግዚአብሔር ልጅ እራስህ
እግዚአብሔር ነህ አለው። በዚህ ጊዜ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እጅግ
ደስ ብሎት ቅዱስ ጴጥሮስን ሽልማት በሽልማት አደረገው። በስመአብ ምን
ያላለው ነገር አለ? ታድሎ እንደው አባታችን ቅዱስ ጴጥሮስ!
የመንግስተ ሰማያትን ቁ....ል...ፍ ሰጠው። አዎ እኔ ሳልሆን መፅሐፍ ቅዱስ
ነው ሚለው ሃራጥቃ ስለዚህ ቁልፍ አውርታን አታውቅም እንዲወራም
አትፈልግም።ሆዷን ይቆርጣታላ! ስልጣነ ክህነትን አጎናፀፈው በምድር
ያሰርከው በሰማይ ይታሰራል በምድር የፈታኸው በሰማይ ይፈታል ብሎ
ይኸው እስከ ዛሬ ስልጣኑ እጅ በመጫን እየወረደ ካህናት አባቶቻችን ድረስ
መጥቶ ይባርከናል የመፍታት የማሰረ ስልጣን አላቸው። አምላካችን እራሱ
ያለው እናንብበው እስቲ እንደወረደ
ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፥ በሰማያት ያለው
አባቴ እንጂ ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህምና ብፁዕ ነህ።
እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን
እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም። የመንግሥተ ሰማያትንም
መ...ክ...ፈ...ቻ...ዎ...ች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት
የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል።
ማቴ 16፥17-19
በሩ እኮ ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና መድኃኒታችንና ጌታችን
መድኅን ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ምንም ጥያቄ የለውም። ነገር ግን
ሐራጥቃዎች አስተውሉ ቅዱሳን የመንግስተሰማያት መክፈቻና መዝጊያ ቁልፍ
አላቸው። የመፍረድና የማ ማለድ ጸጋም ተሰጥቷቸዋል።
ለቅዱሳን ማማለድ ትንሹ ስልጣናቸው ነው ወዳጄ። ሃራጥቃ ሆይ
እንዳይገርምህ እንጂ እንኳን ማማለድ ባንተ ላይ የ..መ..ፍ..ረ..ድ ስልጣን
ሁላ ተሰጥቷቸዋል ። ይገለጣ መፅሐፍ ቅዱስ! ይነበባ! ምን ይላል? በ1ኛ
ቆሮንቶስ ም6፥ቁ2 ላይ
ቅዱሳን በዓለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን? ይላል እኮ ይሄን ይሄን ስታነቡ
ትዘሉታላችሁ ወይስ ገጹን ገንጥላችሁታል?
አሁን በእኛ ላይ መፍረድ ሁላ እንደሚችሉ ይህን ጥቅስ ስነገርህ አትገረም
እዛው ወረድ ብሎ ቁጥር 3 ላይ ምን ቢል ጥሩ ነው? "በመላእክት እንኳ
እንድንፈርድ አታውቁምን?" በስመአብ ከዚህ በላይ የሚያሳርፍ መረጃ ከየት
ይምጣ?
በመላእክት እንኳ ይፈርዳሉ ቅዱሳን። ይቁረጥልህ። እኔና አንተ ያማልዳሉ
አያማልዱም ብለን ስንታገል ለካ ቅዱሳን እየፈረዱ ነው። እንግዲህ መናፍቃን
ምንም ልንረዳችሁ አንችልም እኛ ሳንሆን እራሱ ባለቤቱ ነው የሰጣቸው።
እንዴት ይሄ ይሆናል? እንዴት ትሰጠቸዋለህ አንተ ብቻ በቂ እኮ ነህ ኢየሱስ
ብቻ በቂ ነህ አሄሄ ምትል ከሆነ ደሞ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዩሀንስ
ወንጌል ምዕራፍ21 ቁጥር22 ላይ ይወስድህና "እኔ ብ...ወ...ድ...ስ!" ብሎ
ያረጋጋሃል ። እኔ ብወድስ! እሱ ከፈለገ ከወደደ አንተ ምን ታመጣለህ??
እንዴት ደስ እንደሚለኝ ይሄ የጌታችን መልስ! እኔ ብወድስ!!! አፍ የሚያዘጋ
መልስ ነው።
ለመሆኑ ከመፍረድ እና ከማማለድ የትኛው ይልቃል?
--------------------------------------------------------------------
ለዛውም ከእኛም አልፎ በመላእክት ላይ ከመፍረድ በላይ ምን ስልጣን አለ?
እኛም ኦርቶዶክሳውያን ከሃራጥቃ ጋር ይፈርዳሉ አይፈርዱም በሚል
ጭቅጭቅ ውስጥ ተውጠን የቅዱሳን የላቀው ስልጣናቸውና በረከታቸው
እንዳንዘነጋ ልንጠነቀቅ ይገባል።
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት የገሀነም ደጆች
አያናውጧትም ቤተክርስቲያን አትታደስም!
ፀልዩ በእንተ ሰላም ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት
ርትዕት በኅበ እግዚአብሔር! የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት
ቤተክርስቲያን ጸልዩ።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን-
ይቆየን።
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
"በመልካም ሥራ ፍጹማን ያድርጋችሁ፤" ብሎ "አሜን" የሚያሰኝ ቃለ
ቡራኬና ቃለ ምዕዳን ያስተላለፈው።
ተወዳጆች ሆይ እኛም ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ክርስቲያኖች ጠንቅቀን
የቅዱሳት መጻሕፍት ይትበሃል መረዳት አለብን። 'የመናፍቅ' የሚባል ጥቅስ
የለም። በቅዱሳት መጻሕፍት እስካለ ድረስ የምንሸሸው ጥቅስ የለም። በአንድ
ጥቅስም አንደናበር። ከመጽሐፍ ቅዱስ ጠቅሶ ማቅረቡ ብቻ መንፈሳዊ
አያሰኝም። ከነ ደገኛ ትርጉሙ ሲገልጥ እንጂ። 'መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ
ይላልኮ' ከሚሉ ይልቅ "መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ያለው እንዲህ ለማለት ነው።"
በማለት ሐዋርያዊ የሆነች ደረቅ ሐቋን(Crystal Truth) ከሚያሳውቁን ጋር
እንወዳጅ። ርትዕት የተዋሕዶ እምነታችንን የሚያሳፍር፥ ልጆቿን አንገት
የሚያስደፋ ጥቅስ በቅዱሳት መጻሕፍት ፈጽሞ የለም። ለመረዳት የሚጸን
(የሚከብድ) ኃይለ ቃል፥ ገጸ ንባብ ስናገኝ ከላይ አርእስቱን ከሥር ኅዳጉን
በማየት ማመላለስ፥ ሊቃውንቱን መጠየቅ እንጂ በግል ዕውቀታችን የግል ውሳኔ
ከማስቀመጥ መቆጠብ። ቅዱሳት መጻሕፍት ለማለት የፈለጉትን መረዳት እንጂ
'እኛ የምንፈልገውን እንዲሉልን ብለን አናንብብ!' የ Protestant መሠረታዊ
ችግር መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይለናል? ሳይሆን 'መጽሐፍ ቅዱስ እኛን በመደገፍ
የቱ ጋ ምን ይላል?' በሚል ማየታቸው ነው። የተሐድሶ መናፍቃንም እንዲሁ
ናቸው። በተለይ የዘመናችን የተሐድሶ መናፍቃን አሰግድ ካለ፥ አለ ነው። አሰግድ
ከሚነግረን የተለየ ሌላ እውነት የለም? እውን መጽሐፍ ቅዱስ የሚተረጎመው
በአሰግድ እውቀት ልክ ነው? ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱሳን ደቀ
መዛሙርቱ ሂዱ ለዓለም ስበኩ ያላት ወንጌል ናት አሰግድ የሚሰብካት? እውን
በአሰግድ ኑፋቄ አልተመረዘችም? እውን በክህደቱ አላዛጋትም? አልጨመረም?
አልቀነሰም? ንጽሕት ወንጌልን አላሳደፋትም? ቅዱሳን ሐዋርያት የሰበኳትን
ርትዕት እምነት አሁን አሰግድ ከሚያስተምረን ጋር አንድ ነው? እስቲ ላንብብ፥
ቅዱሳት መጻሕፍትን ላገላብጥ፥....የሚል የለም። በስሜት ብቻ የሚላቸውን
እንጂ ለማለት የፈለገው ሳይገባቸው፥ በ TV መታየት መጽደቅ መስሏቸው፥
ጉዞውን እንጂ መጨረሻውን የማያውቁ፥ መንግሥተ ሰማያት የሚገባው ስብከተ
ሐዋርያትን የተከተለ ሳይሆን ክህደተ አሰግድን የተቀበለ አድርገው የሚቆጥሩ፥
የሚታዘንላቸው ሆነው ሳለ የተቀናባቸው የሚመስላቸው፥ 'እረ ባካችሁ ኦሽ'
ሲባሉ 'አካኪ ዘራፍ' የሚሉ፥ እረ ተመልከቱ ሲባሉ ዓይናቸውን የሚጨፍኑ
ጨቅላዎች ናቸው። ነፍስ ይማር።
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
ቡራኬና ቃለ ምዕዳን ያስተላለፈው።
ተወዳጆች ሆይ እኛም ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ክርስቲያኖች ጠንቅቀን
የቅዱሳት መጻሕፍት ይትበሃል መረዳት አለብን። 'የመናፍቅ' የሚባል ጥቅስ
የለም። በቅዱሳት መጻሕፍት እስካለ ድረስ የምንሸሸው ጥቅስ የለም። በአንድ
ጥቅስም አንደናበር። ከመጽሐፍ ቅዱስ ጠቅሶ ማቅረቡ ብቻ መንፈሳዊ
አያሰኝም። ከነ ደገኛ ትርጉሙ ሲገልጥ እንጂ። 'መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ
ይላልኮ' ከሚሉ ይልቅ "መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ያለው እንዲህ ለማለት ነው።"
በማለት ሐዋርያዊ የሆነች ደረቅ ሐቋን(Crystal Truth) ከሚያሳውቁን ጋር
እንወዳጅ። ርትዕት የተዋሕዶ እምነታችንን የሚያሳፍር፥ ልጆቿን አንገት
የሚያስደፋ ጥቅስ በቅዱሳት መጻሕፍት ፈጽሞ የለም። ለመረዳት የሚጸን
(የሚከብድ) ኃይለ ቃል፥ ገጸ ንባብ ስናገኝ ከላይ አርእስቱን ከሥር ኅዳጉን
በማየት ማመላለስ፥ ሊቃውንቱን መጠየቅ እንጂ በግል ዕውቀታችን የግል ውሳኔ
ከማስቀመጥ መቆጠብ። ቅዱሳት መጻሕፍት ለማለት የፈለጉትን መረዳት እንጂ
'እኛ የምንፈልገውን እንዲሉልን ብለን አናንብብ!' የ Protestant መሠረታዊ
ችግር መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይለናል? ሳይሆን 'መጽሐፍ ቅዱስ እኛን በመደገፍ
የቱ ጋ ምን ይላል?' በሚል ማየታቸው ነው። የተሐድሶ መናፍቃንም እንዲሁ
ናቸው። በተለይ የዘመናችን የተሐድሶ መናፍቃን አሰግድ ካለ፥ አለ ነው። አሰግድ
ከሚነግረን የተለየ ሌላ እውነት የለም? እውን መጽሐፍ ቅዱስ የሚተረጎመው
በአሰግድ እውቀት ልክ ነው? ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱሳን ደቀ
መዛሙርቱ ሂዱ ለዓለም ስበኩ ያላት ወንጌል ናት አሰግድ የሚሰብካት? እውን
በአሰግድ ኑፋቄ አልተመረዘችም? እውን በክህደቱ አላዛጋትም? አልጨመረም?
አልቀነሰም? ንጽሕት ወንጌልን አላሳደፋትም? ቅዱሳን ሐዋርያት የሰበኳትን
ርትዕት እምነት አሁን አሰግድ ከሚያስተምረን ጋር አንድ ነው? እስቲ ላንብብ፥
ቅዱሳት መጻሕፍትን ላገላብጥ፥....የሚል የለም። በስሜት ብቻ የሚላቸውን
እንጂ ለማለት የፈለገው ሳይገባቸው፥ በ TV መታየት መጽደቅ መስሏቸው፥
ጉዞውን እንጂ መጨረሻውን የማያውቁ፥ መንግሥተ ሰማያት የሚገባው ስብከተ
ሐዋርያትን የተከተለ ሳይሆን ክህደተ አሰግድን የተቀበለ አድርገው የሚቆጥሩ፥
የሚታዘንላቸው ሆነው ሳለ የተቀናባቸው የሚመስላቸው፥ 'እረ ባካችሁ ኦሽ'
ሲባሉ 'አካኪ ዘራፍ' የሚሉ፥ እረ ተመልከቱ ሲባሉ ዓይናቸውን የሚጨፍኑ
ጨቅላዎች ናቸው። ነፍስ ይማር።
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
ፈያታዊ ዘየማን አጭር ገለጻ
@And_Haymanot
ተወዳጆች ሆይ!ብዙ ጊዜ ከሚያስገርሙኝ ታሪኮች መካከል አንዱ የዚህ ታላቅ
ሰማዕት ታሪክ ነው።የተሐድሶ መናፍቃን ልባቸውን በክሕደት አጥረው የዚህን
ሰማዕት መከራ የሚያዩበትን ዓይነ ልቦናቸውን ዘግተው በእምነት ብቻ ዳነ
ብለው ሲሞግቱ ይሰማሉ ግን ተወዳጆቼ ሆይ!እንዲያ ነውን?ቅዱሳን
አባቶቻችን ስለዚህ ሰው በመደመም ተናግረውለታልና ትንሽ
እናብራራው።ቅዱስ ጄሮም ፈያታዊ ዘየማን ሰማዕት ነው ይለዋል ለምን ትሉ
እንደኾን ሰማዕትነት ከክርስቶስ ጋር ኾኑው የሚቀበሉት መከራ ሰቃይ ግድያ
ስቅላት ነው አንድም የራስን ሕማም ረስቶ መከራ ክርስቶስን ማሰብ ነውና
ፈያታዊ ዘየማንም ያደረገው ይህን አይደለምን?ተወዳጆች ሆይ በትሑት
ስብእና በንጹህ ልቦና ኾናችሁ ተመልከቱት በእውን አይሁድ ጌታን ሲያንገላቱት
መከራ ሲያጸኑበት አምላክነቱን ክደው በመስቀል ሲሰቅሉት የጌታን ንጹህነት
የመሰከረው ብቸኛው ሰው ጥጦስ ወይም ፈያታዊ ዘየማን አልነበረምን?
በሉቃስ 23፥41 "ይህ ግን ምንም የሠራው ክፉ ሥራ የለም"በማለት ነበር
የገለጸው።ክርስቶሳዊያን ኾይ! ክርስቶስ ንጹሀ ባሕርይ መኾኑን ማን ነግሮት
ይኾን?መምህራነ ወንጌል አስተምረውት ይኾንን?ወይንስ የኦሪትን መጽሐፍ
አንብቦ?ታዲያስ ማን ይኾን የነገረው?እስኪ እናንተ የተሐድሶ መናፍቃኖች
ሆይ ንገሩን እንጠይቃችሁ?እስከ ዛሬ ድረስ እናንተ አልገባ ያላችሁን ነገር
እንዴት እርሱ ወዲያው ሊረዳ ቻለ?በእውን ፈያታዊ ዘየማን ይህንን ቃል
ሲናገር አምላከ ቅዱሳን ምን እንዳለው አላነበባችሁምን?ቅዱስ ጳውሎስ ራሱ
የፈያታዊንን ክብር በመንፈሳዊው ቅናት የቀና ይመስላል! ምክንያቱም
ከክርስቶስ ጋር ተሰቅያለሁ ብሎ ገላ 2፥20 ላይ ተናግሯልና!ተወዳጆቼ
ክርስቲያኖች ሆይ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን አበው አባቶቻችን በምስጢር
እንዲህ ይሉናል ሰባቱ ተአምራቶች ናቸው አንድም የጌታ ጥላው ቢያርፍበት
ከታወረበት ዓይነ ልቦና ተመልሷል በማለት ይደነቃሉ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ደግሞ በታላቅ ፍቅር የተሞላው የጌታ ንግግር ነው "አባት ሆይ የሚያደርጉትን
አያውቁምና ይቅር በላቸው" የሚለው የጌታ ቃል የተዘጋውን የጥጦስን ልብ
ሰብሮ ገብቶ ከሽፍታነት አስወጥቶ ለታላቅ ሰማዕትነት አድርሶታልና! ተወዳጆቼ
ይህቺ ቃል ሽፍታ ለነበረው ጥጦስ ሕይወት ስትኾን የሃይማኖት ሽፍቶች
ለኾኑት የተሐድሶ መናፍቃን ግን ጥፋት ኾናባቸዋለች!!ዳግመኛም የጴጥሮስ
ጥላው ድውያንን ከፈወሰ የጌታ ጥላማ እንዴት ይልቅ!!ተወዳጆች ሆይ!
ሌላም ድንቅ ነገር ተናግሯል እንዲህም ብሏል"አንተ በዚህ ፍርድ ውስጥ
ሳለህ እግዚአብሔር አምላክህን አትፈራምን?" ሉቃ 23፥40 በማለት
ተናግሯል።የጥንቱ ሊቃውንት ይህንን ቃል ፈያታዊ ዘየማን ወንድሙን ለማዳን
ምን ያህል እየተጋ እንደኾ የሚገልጽ ነው፤ለጓደኛው ያለውን እውነተኛ ፍቅር
እርሱን ለመመለስ ባደረገው ትግል አሳይቷል።በሽፍታ ለሽፍታ ትምህርት
ቢቀርብም ክፉው አስተሳሰብ ከልቡ አልወጣ ያለው ያ በግራ በኩል ያለው
ሽፍታ ሊመለስ አልቻለም።እኔ ግን ይህ በግራ ያለው ሽፍታ እኛን የሚመስል
ይመስለኛል።በእውን ብዙ ድንቅ ነገር ተደርጎልን ሳለ ፍቅረ እግዚአብሔር
አልገባ ብሎን ከበጎ ምግበረራት የሸፈትን የለንምን?ተወዳጆቼ ሆይ ይህ
እንዴት ያለ ድንቅ ቃል ነው!ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ የእግዚአብሔር ልጅ
ነህ በማለቱ ከተመሰገነ ጥጦስስ እንዴት ይበልጥ ሊመሰገን ይገባው ይኾን?
የቀደመው የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት ዐይቷል ፈያታዊው ግን
መስቀል ላይ መከራ ሲቀበል ያለ በደሉም ሲሞት ነው ያየው እጅግ ድንቅ እኮ
ነው የፀሐይን ያለ ወትሮዋ መጽለም፣የከዋክብትንም መርገፍ የጨረቃን ደም
መምሰል የዓለት መሰንጠቅ የሙታን መነሣት ለፈያታዊ ዘየማን በቂ
መምህራን ነበሩ!እንዲያውም ፖፕ ሺኖዳ እንዲህ በማለት ይጠይቃሉ ይህ
ሰው እንዴት አመነ?እንዴትስ የመመለስ ዝንባሌ ታየበት?የቀኙ ወንበዴ ፊቱን
ወደክርስቶስ ያዞረው በምን ዓይነት ኹኔታ ውስጥ ነበር?ክርስቶስ በብዙ
ሕዝብ ታጅቦ በኢየሩሳሌም ጎዳናዎች በታየበት ልዩ አጋጣሚ ወይስ መከራ
መስቀልን በሚቀበልበት የቀራንዮ አደባባይ!በትክክልም!ወቅቱ በበሽተኞች
ተከቦ ፈውስ በሚያድልበት የምሥጋ የሙገሳ ዕለት ሳይኾን ከሳሽ ካህናትና
ሰቃይ ጭፍሮች ተባብረው ያፌዙበትበነበረበት አስጨናቂ ሰዓት ነው።ይህ
የሚያሳየው የክርሰቶስ የመስቀል ላይ ቆይታ በተለይም ደግሞ ለሰቃዮቹ
ያሳየው ርኅራኄ በቀኝ በኩል በተሰቀለው ወንበዴ ደንዳና ልቡና ላይ ታላቅ
ተጽእኖ ማሳደር መቻሉ ነው።ኹል ጊዜም ቢኾን የእግዚአብሔር ፍቅርና
ደግነት ከሰዎች አረመኔያዊ ተግባር ና የጭካኔ ሥራ በላይ ጉልበት አለው"
በማለት ያደንቃል!የተሐድሶ መናፍቃን ሆይ ኢየሱስ ማን እንደኾነ ማወቅ
ትፈልጋላችሁን?በሉ ኦርቶዶክሳዊውን ፈያታዊ ዘየማንን ጠይቁት መልሱን
ይንገራችሁ!!!አማላጅ አላለም እግዚአብሔር አምላክ ነው አለ እንጂ!
ተወዳጆቼ ሆይ!እግዚአብሔርንስ አማላጅ የሚሉ የተሐድሶ መናፍቃን
መጨረሻቸው እንዴት ይከፋ ይኾን?አንድ ሊቅማ ሮሜ 10፥9-10 ያለው ቃል
በፈያታዊ ዘየማን ተፈጸመ በማለት ይደነቃል።በልቡም የኢየሱስ ክርስቶስን
አምላክነት አመነ በአፉም መሰከረ በሰውነቱም የሞትን መከራ ታገሰ!ተወዳጆቼ
ሆይ እንዴት ግን ፈየታዊ ዘየማን የራሱ ሕማም ምንም ሳይሰማው ቀረ?
አይደንቅምን?የራሱን ትቶ ስለጌታው ሲያወራ ስትሰሙ ምን ይሰማችሁ
ይኾን? ይህን የፈያታዊ መከራ ወይም እምነቱን በሥራ መግለጥን
አለመረዳታችን ያስገረመው ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዲህም ይላል
እግዚአብሔር ለእያንዳንዱ እንደሥራው ይሰጠዋል በጌታ ቀኝ የተሰቀለው
ወንበዴ እምነቱን የገለጠው በሥራ ነው ኹሉም ሰው ፈጣሪውን በረሳበት
በዚያ የጨለማ ቅጽበት በመስቀል ላይ በተሰቀለው በክርስቶስ ሳያፍር በሰው
ኹሉ ፊት መሰከለት መከራን በመቀበሉ ያለማጉረምረም ፈጣሪውን አመሰገነ
ይህ በውኑ ሥራ አልመስል አለንን? በማለት ተገርሟል።ሌላው ነገር ደግሞ
ራሱን መውቀሱ የተፈረደበትም ፍርድ ተገቢ መኾኑን ተናገረ።አንድ ሊቅ
ፈያታዊው ዘየማን ወድያውኑ ኃጢአቱን ጠላ ጌታም ምን ያህል ኃጥአን
ሲመለሱ እንደሚደሰት ይገልጥ ዘንድ ወዲያው ተቀበለው!በማለት
ይመሰጣል። ተወዳጆች ሆይ ጌታችን በወዳጅነት መንፈስ ወንበዴውን ማቅረቡ
ምንኛ ድንቅ ነው!ይህ ሰው የክርስቶስ ጥሩ የመስቀል ላይ ወዳጅ መኾን
ችሏል፤ጌታችንም የዚህ ሰው ወዳጅነት በመስቀል ላይ ብቻ ተወስኖ እንዲቀር
አልፈለገም።ለዚህ ዋስትና እንዲኾን ከእኔ ጋር ትኾናለህ በማለት የማይታጠፍ
ቃል ገባለት።አቤቱ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ አለው!ሲደንቅ ይህቺ
ቃል ብዙ ምስጢራት አሏት ሌላ ጊዜ በደንብ እናብራራታለን ኾኖም ኢየሱስ
ክርስቶስ መንግሥተ ሰማያት የሚያገባ የመንግሥተ ሰማያት ባለቤት መኾኑን
ማመኑን የሚያስረዳ እስካሁንም በቤተክርስቲያናችን በጸሎተ ቅዳሴ ላይ
የሚታወጅ ዕጹብ ድንቀ ቃል ነው!!!አንድ ሊቅ የሚለውን እንስማ ፈያታዊ
ዘየማን በቀኝ በኩል የተሰቀለ ወንበዴ ነው ሌላኛው ደግሞ በግራ ነው
የተሰቀለው ጌታ ያለው ደግሞ በመሀል ነው ይህ የሚያስረዳው የጌታን ዳኛነት
ወይም ፈራጅነት ፈያታዊ ዘየማንን ዛሬ በገት ከኔ ጋር ትኖራለህ እንዳለው
በዳግም ምጽአት ጻድቃንንም የአባቴ ብሩካን ኑ ዓለም ሳይፈጠር በፊት
የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ ብሎ የሚሰጥ መኾኑን ያሳያል በግራ
ያሉትን ግን በግራ ያለውን አላውቅህም እንዳለው አላውቃችሁም ይላቸዋል
በማለት ገልጸዋል።ብዙ ትርጓሜያት አሉት ለጊዜው ይቆየን!
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ተወዳጆች ሆይ!ብዙ ጊዜ ከሚያስገርሙኝ ታሪኮች መካከል አንዱ የዚህ ታላቅ
ሰማዕት ታሪክ ነው።የተሐድሶ መናፍቃን ልባቸውን በክሕደት አጥረው የዚህን
ሰማዕት መከራ የሚያዩበትን ዓይነ ልቦናቸውን ዘግተው በእምነት ብቻ ዳነ
ብለው ሲሞግቱ ይሰማሉ ግን ተወዳጆቼ ሆይ!እንዲያ ነውን?ቅዱሳን
አባቶቻችን ስለዚህ ሰው በመደመም ተናግረውለታልና ትንሽ
እናብራራው።ቅዱስ ጄሮም ፈያታዊ ዘየማን ሰማዕት ነው ይለዋል ለምን ትሉ
እንደኾን ሰማዕትነት ከክርስቶስ ጋር ኾኑው የሚቀበሉት መከራ ሰቃይ ግድያ
ስቅላት ነው አንድም የራስን ሕማም ረስቶ መከራ ክርስቶስን ማሰብ ነውና
ፈያታዊ ዘየማንም ያደረገው ይህን አይደለምን?ተወዳጆች ሆይ በትሑት
ስብእና በንጹህ ልቦና ኾናችሁ ተመልከቱት በእውን አይሁድ ጌታን ሲያንገላቱት
መከራ ሲያጸኑበት አምላክነቱን ክደው በመስቀል ሲሰቅሉት የጌታን ንጹህነት
የመሰከረው ብቸኛው ሰው ጥጦስ ወይም ፈያታዊ ዘየማን አልነበረምን?
በሉቃስ 23፥41 "ይህ ግን ምንም የሠራው ክፉ ሥራ የለም"በማለት ነበር
የገለጸው።ክርስቶሳዊያን ኾይ! ክርስቶስ ንጹሀ ባሕርይ መኾኑን ማን ነግሮት
ይኾን?መምህራነ ወንጌል አስተምረውት ይኾንን?ወይንስ የኦሪትን መጽሐፍ
አንብቦ?ታዲያስ ማን ይኾን የነገረው?እስኪ እናንተ የተሐድሶ መናፍቃኖች
ሆይ ንገሩን እንጠይቃችሁ?እስከ ዛሬ ድረስ እናንተ አልገባ ያላችሁን ነገር
እንዴት እርሱ ወዲያው ሊረዳ ቻለ?በእውን ፈያታዊ ዘየማን ይህንን ቃል
ሲናገር አምላከ ቅዱሳን ምን እንዳለው አላነበባችሁምን?ቅዱስ ጳውሎስ ራሱ
የፈያታዊንን ክብር በመንፈሳዊው ቅናት የቀና ይመስላል! ምክንያቱም
ከክርስቶስ ጋር ተሰቅያለሁ ብሎ ገላ 2፥20 ላይ ተናግሯልና!ተወዳጆቼ
ክርስቲያኖች ሆይ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን አበው አባቶቻችን በምስጢር
እንዲህ ይሉናል ሰባቱ ተአምራቶች ናቸው አንድም የጌታ ጥላው ቢያርፍበት
ከታወረበት ዓይነ ልቦና ተመልሷል በማለት ይደነቃሉ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ደግሞ በታላቅ ፍቅር የተሞላው የጌታ ንግግር ነው "አባት ሆይ የሚያደርጉትን
አያውቁምና ይቅር በላቸው" የሚለው የጌታ ቃል የተዘጋውን የጥጦስን ልብ
ሰብሮ ገብቶ ከሽፍታነት አስወጥቶ ለታላቅ ሰማዕትነት አድርሶታልና! ተወዳጆቼ
ይህቺ ቃል ሽፍታ ለነበረው ጥጦስ ሕይወት ስትኾን የሃይማኖት ሽፍቶች
ለኾኑት የተሐድሶ መናፍቃን ግን ጥፋት ኾናባቸዋለች!!ዳግመኛም የጴጥሮስ
ጥላው ድውያንን ከፈወሰ የጌታ ጥላማ እንዴት ይልቅ!!ተወዳጆች ሆይ!
ሌላም ድንቅ ነገር ተናግሯል እንዲህም ብሏል"አንተ በዚህ ፍርድ ውስጥ
ሳለህ እግዚአብሔር አምላክህን አትፈራምን?" ሉቃ 23፥40 በማለት
ተናግሯል።የጥንቱ ሊቃውንት ይህንን ቃል ፈያታዊ ዘየማን ወንድሙን ለማዳን
ምን ያህል እየተጋ እንደኾ የሚገልጽ ነው፤ለጓደኛው ያለውን እውነተኛ ፍቅር
እርሱን ለመመለስ ባደረገው ትግል አሳይቷል።በሽፍታ ለሽፍታ ትምህርት
ቢቀርብም ክፉው አስተሳሰብ ከልቡ አልወጣ ያለው ያ በግራ በኩል ያለው
ሽፍታ ሊመለስ አልቻለም።እኔ ግን ይህ በግራ ያለው ሽፍታ እኛን የሚመስል
ይመስለኛል።በእውን ብዙ ድንቅ ነገር ተደርጎልን ሳለ ፍቅረ እግዚአብሔር
አልገባ ብሎን ከበጎ ምግበረራት የሸፈትን የለንምን?ተወዳጆቼ ሆይ ይህ
እንዴት ያለ ድንቅ ቃል ነው!ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ የእግዚአብሔር ልጅ
ነህ በማለቱ ከተመሰገነ ጥጦስስ እንዴት ይበልጥ ሊመሰገን ይገባው ይኾን?
የቀደመው የቃሉን ትምህርት የእጁን ተአምራት ዐይቷል ፈያታዊው ግን
መስቀል ላይ መከራ ሲቀበል ያለ በደሉም ሲሞት ነው ያየው እጅግ ድንቅ እኮ
ነው የፀሐይን ያለ ወትሮዋ መጽለም፣የከዋክብትንም መርገፍ የጨረቃን ደም
መምሰል የዓለት መሰንጠቅ የሙታን መነሣት ለፈያታዊ ዘየማን በቂ
መምህራን ነበሩ!እንዲያውም ፖፕ ሺኖዳ እንዲህ በማለት ይጠይቃሉ ይህ
ሰው እንዴት አመነ?እንዴትስ የመመለስ ዝንባሌ ታየበት?የቀኙ ወንበዴ ፊቱን
ወደክርስቶስ ያዞረው በምን ዓይነት ኹኔታ ውስጥ ነበር?ክርስቶስ በብዙ
ሕዝብ ታጅቦ በኢየሩሳሌም ጎዳናዎች በታየበት ልዩ አጋጣሚ ወይስ መከራ
መስቀልን በሚቀበልበት የቀራንዮ አደባባይ!በትክክልም!ወቅቱ በበሽተኞች
ተከቦ ፈውስ በሚያድልበት የምሥጋ የሙገሳ ዕለት ሳይኾን ከሳሽ ካህናትና
ሰቃይ ጭፍሮች ተባብረው ያፌዙበትበነበረበት አስጨናቂ ሰዓት ነው።ይህ
የሚያሳየው የክርሰቶስ የመስቀል ላይ ቆይታ በተለይም ደግሞ ለሰቃዮቹ
ያሳየው ርኅራኄ በቀኝ በኩል በተሰቀለው ወንበዴ ደንዳና ልቡና ላይ ታላቅ
ተጽእኖ ማሳደር መቻሉ ነው።ኹል ጊዜም ቢኾን የእግዚአብሔር ፍቅርና
ደግነት ከሰዎች አረመኔያዊ ተግባር ና የጭካኔ ሥራ በላይ ጉልበት አለው"
በማለት ያደንቃል!የተሐድሶ መናፍቃን ሆይ ኢየሱስ ማን እንደኾነ ማወቅ
ትፈልጋላችሁን?በሉ ኦርቶዶክሳዊውን ፈያታዊ ዘየማንን ጠይቁት መልሱን
ይንገራችሁ!!!አማላጅ አላለም እግዚአብሔር አምላክ ነው አለ እንጂ!
ተወዳጆቼ ሆይ!እግዚአብሔርንስ አማላጅ የሚሉ የተሐድሶ መናፍቃን
መጨረሻቸው እንዴት ይከፋ ይኾን?አንድ ሊቅማ ሮሜ 10፥9-10 ያለው ቃል
በፈያታዊ ዘየማን ተፈጸመ በማለት ይደነቃል።በልቡም የኢየሱስ ክርስቶስን
አምላክነት አመነ በአፉም መሰከረ በሰውነቱም የሞትን መከራ ታገሰ!ተወዳጆቼ
ሆይ እንዴት ግን ፈየታዊ ዘየማን የራሱ ሕማም ምንም ሳይሰማው ቀረ?
አይደንቅምን?የራሱን ትቶ ስለጌታው ሲያወራ ስትሰሙ ምን ይሰማችሁ
ይኾን? ይህን የፈያታዊ መከራ ወይም እምነቱን በሥራ መግለጥን
አለመረዳታችን ያስገረመው ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዲህም ይላል
እግዚአብሔር ለእያንዳንዱ እንደሥራው ይሰጠዋል በጌታ ቀኝ የተሰቀለው
ወንበዴ እምነቱን የገለጠው በሥራ ነው ኹሉም ሰው ፈጣሪውን በረሳበት
በዚያ የጨለማ ቅጽበት በመስቀል ላይ በተሰቀለው በክርስቶስ ሳያፍር በሰው
ኹሉ ፊት መሰከለት መከራን በመቀበሉ ያለማጉረምረም ፈጣሪውን አመሰገነ
ይህ በውኑ ሥራ አልመስል አለንን? በማለት ተገርሟል።ሌላው ነገር ደግሞ
ራሱን መውቀሱ የተፈረደበትም ፍርድ ተገቢ መኾኑን ተናገረ።አንድ ሊቅ
ፈያታዊው ዘየማን ወድያውኑ ኃጢአቱን ጠላ ጌታም ምን ያህል ኃጥአን
ሲመለሱ እንደሚደሰት ይገልጥ ዘንድ ወዲያው ተቀበለው!በማለት
ይመሰጣል። ተወዳጆች ሆይ ጌታችን በወዳጅነት መንፈስ ወንበዴውን ማቅረቡ
ምንኛ ድንቅ ነው!ይህ ሰው የክርስቶስ ጥሩ የመስቀል ላይ ወዳጅ መኾን
ችሏል፤ጌታችንም የዚህ ሰው ወዳጅነት በመስቀል ላይ ብቻ ተወስኖ እንዲቀር
አልፈለገም።ለዚህ ዋስትና እንዲኾን ከእኔ ጋር ትኾናለህ በማለት የማይታጠፍ
ቃል ገባለት።አቤቱ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ አለው!ሲደንቅ ይህቺ
ቃል ብዙ ምስጢራት አሏት ሌላ ጊዜ በደንብ እናብራራታለን ኾኖም ኢየሱስ
ክርስቶስ መንግሥተ ሰማያት የሚያገባ የመንግሥተ ሰማያት ባለቤት መኾኑን
ማመኑን የሚያስረዳ እስካሁንም በቤተክርስቲያናችን በጸሎተ ቅዳሴ ላይ
የሚታወጅ ዕጹብ ድንቀ ቃል ነው!!!አንድ ሊቅ የሚለውን እንስማ ፈያታዊ
ዘየማን በቀኝ በኩል የተሰቀለ ወንበዴ ነው ሌላኛው ደግሞ በግራ ነው
የተሰቀለው ጌታ ያለው ደግሞ በመሀል ነው ይህ የሚያስረዳው የጌታን ዳኛነት
ወይም ፈራጅነት ፈያታዊ ዘየማንን ዛሬ በገት ከኔ ጋር ትኖራለህ እንዳለው
በዳግም ምጽአት ጻድቃንንም የአባቴ ብሩካን ኑ ዓለም ሳይፈጠር በፊት
የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ ብሎ የሚሰጥ መኾኑን ያሳያል በግራ
ያሉትን ግን በግራ ያለውን አላውቅህም እንዳለው አላውቃችሁም ይላቸዋል
በማለት ገልጸዋል።ብዙ ትርጓሜያት አሉት ለጊዜው ይቆየን!
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
@And_Haymanot
ኢየሱስ ጌታ ነው
@And_Haymanot
⇨በዘመናችን አንዳንድ ሰዎች አብዝተው በንግግራቸውና በስብከታቸው
መሀል ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ ሲናገሩ እሰማለው። የኢየሱስ ክርስቶስ ጌትነትና
አምላክነት ምንም አይነት ጥያቄ የለኝም። ነገር ግን ስሙን በእውነትና
በመንፈስ፣ ደግሞም በማስተዋል የምንጠራው እንጂ፣ በከንቱና በልማድ፣
ለንግግር ማጣፈጫ፣ ወይም ለጉባኤ ማድመቂያ የምንናገረው ወይም እኛ
ተስማምተን ጌትነትን የምንሰጠው ወይም የምንነሳው ስም አይደለም።
ክርስቶስ እኛ አውቀነው አላወቅነው እርሱ ለዘልአለም የተከበረ አምላክ ነው።
ስናውቀው ስሙን ጠርተን እናመሠግናለን፣ የተወሰነ ሰው ጌታ ነው ስላለ
ጌትነቱ የሚፀና፣ የተወሰነ ሰው ደግሞ ጌታ አይደለም ስላለ ጌትነቱ የሚቀር
አይደለም። ጌትነቱ የመቀበልና ያለመቀበል የሰዎች ድርሻ ቢሆንም እርሱ ግን
"የጌቶች ሁሉ ጌታ የነገስታት ሁሉ ንጉስ ሆኖ ለዘልአለም
ይኖራል።"ራዕ19:16..ሰዎች ሁሉ አምነው ይድኑበት ዘንድ ለሰዎች ሁሉ
የተሰጠ ስም ነው። ኢየሱስ ማለት መድኃኒት ማለት ነው። ከዚህ የተነሳ
"መድኃኒታችን እግዚአብሔር ነው" ማለት ነው። ስለዚ ጌትነቱ የስብከታችን
ማጣፈጫ ወይም ፉከራ ሳይሆን የነፍስም የስጋም መድኃኒት መሆኑን
ተገንዝበን መመሥከር ይገባናል። ኢየሱስ ጌታ ነው ስንል፦
√ ኢየሱስ በስጋ የተገለጠ እግዚአብሔር ነው
√ ኢየሱስ አምላክ ነው
√ ኢየሱስ ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ነው
√ ኢየሱስ ብርሀን ነው ማለት ነው። ስለዚ ኢየሱስ ጌታ ነው የሚል ሰው ከልቡ
አምላክነቱ ያመነ፣ አምላክነቱን የተቀበለ፣ በመድኃኒነቱን የተማመነ፣
ሕይወቱንና ሁለንተናውን ለጌትነቱ ያስገዛ፣ የእርሱ ባሪያ ለመሆን የፈቀደ፣ ስለ
ስሙ የሚመሠክርና ትእዛዙን የሚጠብቅ ሰው ነው ማለት ነው።ሀዋርያ ቅዱስ
ጳውሎስ ኢየሱስን በጌትነቱ ማወቅና "ኢየሱስ ጌታ ነው" ብሎ መመሥከር
በሰው ጥበብና ዕውቀት እንደማይከናወን ሲያስረዳ "በመንፈስ ቅዱስም
ካልሆነ በቀር፦ ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይቻል
አስታውቃችኋለሁ" 1ኛ ቆሮ 12:3 ይለናል። ይህ ማለት ሰዎች የኢየሱስ
ክርስቶስን ጌትነት ዐውቀው ራሳቸውን የሚያስገዙት፣ መንፈስ ቅዱስ
ሲገልጥላቸው ነው ለማለት እንጂ ኢየሱስ ጌታና አምላክ እንደ ሆነ ርኩሳን
መናፍስትም ያውቁታል፣ አይተውም ይንቀጠቀጡለታል። ጌታ ኢየሱስ ርኩሳን
መናፍስቱን ከሰውየው ውስጥ እንዲወጡ ሲያዛቸው፣ እንዲህ ብለዋል፦
"የናዝሬቱ ኢየሱስ ሆይ ከአንተ ጋር ምን አለን? ልታጠፋን መጣህን? ማን
እንደ ሆንህ # አውቄአለሁ ፣ # የእግዚአብሔር_ቅዱሱ ብሎ
ጮኸ" (ማር1:24፣ ማቴ8:14–18፣ ሉቃ4:38–41)፣"ኢየሱስ ሆይ
የእግዚአብሔር ልጅ ከአንተ ጋር ምን አለን? ጊዜው ሳይደርስ ልታሣቅየን
መጣህን? እያሉ ጮኸ" ማቴ8:29..2) "የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ
ሆይ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳትሣቅየኝ በእግዚአብሔር አምልሀለሁ"
ማር5:7..በማለት ጌትነቱንና የእግዚአብሔር ልጅነቱን ዐውቀው
እንዳያጠፋቸው ሲማፀኑት እናያለን። ይህ ማለት የእግዚአብሔር ልጅ ብለው
የጠሩት በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው ወይም አምነውበት ሊድኑ ሳይሆን፣
ጌትነቱንና ፈጣሪነቱን ዐውቀው ነው። ስለዚ ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ በሰማይም
በምድርም ያሉ ፍጥረቱ ሁሉ ጌትነቱን ዐውቀው ይሰግዱለታል
ይንበረከኩለታል። ፊል2:8–103
·
⇨ይሁን እንጂ "በመንፈስ ቅዱስ ካልሆነ በቀር" የተባለው ሰዎች በመንፈስ
ቅዱስ ወቃሽነት ኃጢአተኝነታቸውን ተረድተው፣ ጌታ ኢየሱስ ያለበደሉና
ያለኃጢአቱ ስለሰዎች ኃጢአት ሲል ምትክ ሆኖ እንደ ሞተና እንደተነሣ፣
በስሙ እንዲያድነን ስንማፀነው ንስሓ ገብተን ራሳችንን ለእርሱ ፈቃድ
ስናስገዛና ስንጠራው ነው ማለት ነው። ከዚህ የተነሳ አንድ ሰው ኢየሱስ ጌታ
ነው ሲል፣ እኔ ባሪያህ ነኝ ያለ አንተ አዳኝነት አልድንም፣ አንተ ወደዚህ ምድር
የመጣሀው እኔን ልታድን ነው ብሎ ንስሓ በመግባት ጌትነቱን ማወቅ ማለት
ነው እንጂ ለንግግር ወይም ለስብከት ማጣፈጫ ኢየሱስ ጌታ ነው እየተባለ
የሚነገርበት አይደለም። ስለዚህ ሐዋርያቱና ደቀ መዛሙርቱ ለአይሁድም ሆነ
ለአሕዛብ የምስራቹን ወንጌል በሚናገሩበት ጊዜ የመልእክታቸው ፍሬ ነገር
የሚያጠነጥነው # በኢየሱስ_ሰውነት_ላይ_አምላክነት እንዳለ በማሳወቅ
ነበር። መልእክታቸውን ለሚቀበሉት ሰዎች ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ(አምላክ)
ነው ብለው እንዲያምኑና እንዲቀበሉ በአፅንዖት ያስተምሩ ነበር። "ኢየሱስ ጌታ
ነው" ብለህ በአፍህ ብትመሠክር እግዚአብሔርም ከሞት እንዳስነሣው
በልብህ ብታምን ትድናለህ" ማለትም ኢየሱስን ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ
ነው፣ ሰው በመሆኑ ተጨማሪ አምላክም ጭምር ነው(አሕዛብን የካዱት
ሚስጥር) ብሎ ማመን በተግባር የሚገለጥ በፍቅርም የሚሠራ እንጂ የሞተ
ወይም የማይሠራ እምነት አይደለም። ከተግባር የተለየ እምነት የሞተ
እንደሆነ ሁሉ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ ጌትነት አምናለው የሚል ነገር ግን ራሱን
ለእግዚአብሔር ፈቃድ የማያስገዛ፣ እርሱ እንደተመላለሰ የማይመላለስ፣
ትእዛዛቱን የማያከብር፣ በአጠቃላይ የማይታዘዝ ሰው እምነቱም ሆነ ዐዋጁ
(ኢየሱስ ጌታ ነው ማለቱ) ሐሰት ከዛም ባለፈ የከንቱ ከንቱ ነው። ስለዚህ
ክርስትና "ኢየሱስ ጌታ ነው" ብሎ ከመናገርና ጌቱነቱን ከማወጅ እጅግ የላቀና
ዕለት ዕለት የክርስቶስ ጌትነት በእያንዳንዱ መእመን ሕይወት በግብር ሊታይ
የሚገባው ጉዳይ ነው። ሐዋርያቱ ሲያስተምሩ የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ
ከአመፃ ይራቅ፣ በማለት ሰዎች የጌታ ኢየሱስን ስም እየጠሩ በእግዚአብሔር
ላይ እንዳያምፁ፣ ማለትም ኃጢአትን እንዳይሠሩ በ2ተኛ ጢሞ2:19 ላይ
አሳስበዋል። ምክንያቱም የጌታ ኢየሱስን ስም የሚጠራና ጌትነቱን የተቀበለ
ሰው በቅድስና እየኖረ በስራውና በንግግሩ ሁሉ ለእግዚአብሔር ክብር
ማድረግ ስላለበት ነው።
⇨በሐዋርያት ዘመንና ከዚያም በኃላ በነበሩበት ዘመነ ሰማዕታት ክርስትያኖች
የኢየሱስ ጌትነት በአደባባይ እንዲክዱና ቄሳር ወይም ጣዖታት ጌቶች እንደ
ሆነ እንዲመሠክሩ ይገደዱ ነበር። እውነተኞቹና በመንፈስ ቅዱስ የተረዱ
ምእመናን የኢየሱስን ጌትነትና አዳኝነት ከእርሱ ሌላ ጌታም ሆነ አምላክ
እንደሌለ በመመስከር ሰማዕት ሆነዋል። ለአንበሳ ተሰጥተዋል፣ በእሳት
ተቃጥሏል፣ በዘይት ተቀቅለዋል፣ በሰይፍ ተሰይፈዋል በአጠቃላይ እስከ ሞት
ድረስ ፀንቷል። የኢየሱስ ክርስቶስ ጌትነት በልብ አምኖ በአፍ መሥክሮ
የሚዳንበት መንገዱ ይህ ነው። በሊቢያ በISIS የሰይጣን ባለሟሎች
ሀይማኖታቸውን እንዲክዱ ማለትም ኢየሱስ አምላክና ሰው እንዳልሆነ
እንዲናገሩ ለኦርቶዶክስ ምእመን ለቀረበላቸው የሞትና የሕይወት ጥያቄ ስጋን
እንጂ ነፍስን መግደል በማይችሉ ከሓዲዎች ፊት በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተው
ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ መሥክረው አንገታቸው ለሰይፍ ሰጥተው ሰማእትነት
ተቀብለዋል። ለዚ ነው ኢየሱስ ጌታ መሆኑን በቃል ብቻ ሳይሆን በኑሮአችንና
በሕይወታችን መሆን ይጠበቅብናል። ኢየሱስ ጌታ ነው እያሉ ቢሰርቁ፣
ቢዘምቱ፣ በቂም በጥላቻ በዘረኝነት በጉቦኛነት ፍርድ እያዛቡ በቃሉ እየካዱ
ለጥቅምና ለከንቱ ፍላጎት ማዋል የሞት ቅጣት ያመጣ እንደነበረ ዛሬም
የክርስቶስ ስም በከንቱ መጥራት በመንፈስ ሙትነት ያሳያል። በከንቱ ስሙን
ከመጥራት፣ ከመማልና ከመገዘት ልንቆጠብ ያስፈልገናል።
⇨ስብሐት ለእግዚአብሔር⇦
⇨28/01/2010 ዓ·ም⇦
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
⇨በዘመናችን አንዳንድ ሰዎች አብዝተው በንግግራቸውና በስብከታቸው
መሀል ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ ሲናገሩ እሰማለው። የኢየሱስ ክርስቶስ ጌትነትና
አምላክነት ምንም አይነት ጥያቄ የለኝም። ነገር ግን ስሙን በእውነትና
በመንፈስ፣ ደግሞም በማስተዋል የምንጠራው እንጂ፣ በከንቱና በልማድ፣
ለንግግር ማጣፈጫ፣ ወይም ለጉባኤ ማድመቂያ የምንናገረው ወይም እኛ
ተስማምተን ጌትነትን የምንሰጠው ወይም የምንነሳው ስም አይደለም።
ክርስቶስ እኛ አውቀነው አላወቅነው እርሱ ለዘልአለም የተከበረ አምላክ ነው።
ስናውቀው ስሙን ጠርተን እናመሠግናለን፣ የተወሰነ ሰው ጌታ ነው ስላለ
ጌትነቱ የሚፀና፣ የተወሰነ ሰው ደግሞ ጌታ አይደለም ስላለ ጌትነቱ የሚቀር
አይደለም። ጌትነቱ የመቀበልና ያለመቀበል የሰዎች ድርሻ ቢሆንም እርሱ ግን
"የጌቶች ሁሉ ጌታ የነገስታት ሁሉ ንጉስ ሆኖ ለዘልአለም
ይኖራል።"ራዕ19:16..ሰዎች ሁሉ አምነው ይድኑበት ዘንድ ለሰዎች ሁሉ
የተሰጠ ስም ነው። ኢየሱስ ማለት መድኃኒት ማለት ነው። ከዚህ የተነሳ
"መድኃኒታችን እግዚአብሔር ነው" ማለት ነው። ስለዚ ጌትነቱ የስብከታችን
ማጣፈጫ ወይም ፉከራ ሳይሆን የነፍስም የስጋም መድኃኒት መሆኑን
ተገንዝበን መመሥከር ይገባናል። ኢየሱስ ጌታ ነው ስንል፦
√ ኢየሱስ በስጋ የተገለጠ እግዚአብሔር ነው
√ ኢየሱስ አምላክ ነው
√ ኢየሱስ ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ነው
√ ኢየሱስ ብርሀን ነው ማለት ነው። ስለዚ ኢየሱስ ጌታ ነው የሚል ሰው ከልቡ
አምላክነቱ ያመነ፣ አምላክነቱን የተቀበለ፣ በመድኃኒነቱን የተማመነ፣
ሕይወቱንና ሁለንተናውን ለጌትነቱ ያስገዛ፣ የእርሱ ባሪያ ለመሆን የፈቀደ፣ ስለ
ስሙ የሚመሠክርና ትእዛዙን የሚጠብቅ ሰው ነው ማለት ነው።ሀዋርያ ቅዱስ
ጳውሎስ ኢየሱስን በጌትነቱ ማወቅና "ኢየሱስ ጌታ ነው" ብሎ መመሥከር
በሰው ጥበብና ዕውቀት እንደማይከናወን ሲያስረዳ "በመንፈስ ቅዱስም
ካልሆነ በቀር፦ ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይቻል
አስታውቃችኋለሁ" 1ኛ ቆሮ 12:3 ይለናል። ይህ ማለት ሰዎች የኢየሱስ
ክርስቶስን ጌትነት ዐውቀው ራሳቸውን የሚያስገዙት፣ መንፈስ ቅዱስ
ሲገልጥላቸው ነው ለማለት እንጂ ኢየሱስ ጌታና አምላክ እንደ ሆነ ርኩሳን
መናፍስትም ያውቁታል፣ አይተውም ይንቀጠቀጡለታል። ጌታ ኢየሱስ ርኩሳን
መናፍስቱን ከሰውየው ውስጥ እንዲወጡ ሲያዛቸው፣ እንዲህ ብለዋል፦
"የናዝሬቱ ኢየሱስ ሆይ ከአንተ ጋር ምን አለን? ልታጠፋን መጣህን? ማን
እንደ ሆንህ # አውቄአለሁ ፣ # የእግዚአብሔር_ቅዱሱ ብሎ
ጮኸ" (ማር1:24፣ ማቴ8:14–18፣ ሉቃ4:38–41)፣"ኢየሱስ ሆይ
የእግዚአብሔር ልጅ ከአንተ ጋር ምን አለን? ጊዜው ሳይደርስ ልታሣቅየን
መጣህን? እያሉ ጮኸ" ማቴ8:29..2) "የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ
ሆይ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳትሣቅየኝ በእግዚአብሔር አምልሀለሁ"
ማር5:7..በማለት ጌትነቱንና የእግዚአብሔር ልጅነቱን ዐውቀው
እንዳያጠፋቸው ሲማፀኑት እናያለን። ይህ ማለት የእግዚአብሔር ልጅ ብለው
የጠሩት በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው ወይም አምነውበት ሊድኑ ሳይሆን፣
ጌትነቱንና ፈጣሪነቱን ዐውቀው ነው። ስለዚ ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ በሰማይም
በምድርም ያሉ ፍጥረቱ ሁሉ ጌትነቱን ዐውቀው ይሰግዱለታል
ይንበረከኩለታል። ፊል2:8–103
·
⇨ይሁን እንጂ "በመንፈስ ቅዱስ ካልሆነ በቀር" የተባለው ሰዎች በመንፈስ
ቅዱስ ወቃሽነት ኃጢአተኝነታቸውን ተረድተው፣ ጌታ ኢየሱስ ያለበደሉና
ያለኃጢአቱ ስለሰዎች ኃጢአት ሲል ምትክ ሆኖ እንደ ሞተና እንደተነሣ፣
በስሙ እንዲያድነን ስንማፀነው ንስሓ ገብተን ራሳችንን ለእርሱ ፈቃድ
ስናስገዛና ስንጠራው ነው ማለት ነው። ከዚህ የተነሳ አንድ ሰው ኢየሱስ ጌታ
ነው ሲል፣ እኔ ባሪያህ ነኝ ያለ አንተ አዳኝነት አልድንም፣ አንተ ወደዚህ ምድር
የመጣሀው እኔን ልታድን ነው ብሎ ንስሓ በመግባት ጌትነቱን ማወቅ ማለት
ነው እንጂ ለንግግር ወይም ለስብከት ማጣፈጫ ኢየሱስ ጌታ ነው እየተባለ
የሚነገርበት አይደለም። ስለዚህ ሐዋርያቱና ደቀ መዛሙርቱ ለአይሁድም ሆነ
ለአሕዛብ የምስራቹን ወንጌል በሚናገሩበት ጊዜ የመልእክታቸው ፍሬ ነገር
የሚያጠነጥነው # በኢየሱስ_ሰውነት_ላይ_አምላክነት እንዳለ በማሳወቅ
ነበር። መልእክታቸውን ለሚቀበሉት ሰዎች ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ(አምላክ)
ነው ብለው እንዲያምኑና እንዲቀበሉ በአፅንዖት ያስተምሩ ነበር። "ኢየሱስ ጌታ
ነው" ብለህ በአፍህ ብትመሠክር እግዚአብሔርም ከሞት እንዳስነሣው
በልብህ ብታምን ትድናለህ" ማለትም ኢየሱስን ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ
ነው፣ ሰው በመሆኑ ተጨማሪ አምላክም ጭምር ነው(አሕዛብን የካዱት
ሚስጥር) ብሎ ማመን በተግባር የሚገለጥ በፍቅርም የሚሠራ እንጂ የሞተ
ወይም የማይሠራ እምነት አይደለም። ከተግባር የተለየ እምነት የሞተ
እንደሆነ ሁሉ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ ጌትነት አምናለው የሚል ነገር ግን ራሱን
ለእግዚአብሔር ፈቃድ የማያስገዛ፣ እርሱ እንደተመላለሰ የማይመላለስ፣
ትእዛዛቱን የማያከብር፣ በአጠቃላይ የማይታዘዝ ሰው እምነቱም ሆነ ዐዋጁ
(ኢየሱስ ጌታ ነው ማለቱ) ሐሰት ከዛም ባለፈ የከንቱ ከንቱ ነው። ስለዚህ
ክርስትና "ኢየሱስ ጌታ ነው" ብሎ ከመናገርና ጌቱነቱን ከማወጅ እጅግ የላቀና
ዕለት ዕለት የክርስቶስ ጌትነት በእያንዳንዱ መእመን ሕይወት በግብር ሊታይ
የሚገባው ጉዳይ ነው። ሐዋርያቱ ሲያስተምሩ የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ
ከአመፃ ይራቅ፣ በማለት ሰዎች የጌታ ኢየሱስን ስም እየጠሩ በእግዚአብሔር
ላይ እንዳያምፁ፣ ማለትም ኃጢአትን እንዳይሠሩ በ2ተኛ ጢሞ2:19 ላይ
አሳስበዋል። ምክንያቱም የጌታ ኢየሱስን ስም የሚጠራና ጌትነቱን የተቀበለ
ሰው በቅድስና እየኖረ በስራውና በንግግሩ ሁሉ ለእግዚአብሔር ክብር
ማድረግ ስላለበት ነው።
⇨በሐዋርያት ዘመንና ከዚያም በኃላ በነበሩበት ዘመነ ሰማዕታት ክርስትያኖች
የኢየሱስ ጌትነት በአደባባይ እንዲክዱና ቄሳር ወይም ጣዖታት ጌቶች እንደ
ሆነ እንዲመሠክሩ ይገደዱ ነበር። እውነተኞቹና በመንፈስ ቅዱስ የተረዱ
ምእመናን የኢየሱስን ጌትነትና አዳኝነት ከእርሱ ሌላ ጌታም ሆነ አምላክ
እንደሌለ በመመስከር ሰማዕት ሆነዋል። ለአንበሳ ተሰጥተዋል፣ በእሳት
ተቃጥሏል፣ በዘይት ተቀቅለዋል፣ በሰይፍ ተሰይፈዋል በአጠቃላይ እስከ ሞት
ድረስ ፀንቷል። የኢየሱስ ክርስቶስ ጌትነት በልብ አምኖ በአፍ መሥክሮ
የሚዳንበት መንገዱ ይህ ነው። በሊቢያ በISIS የሰይጣን ባለሟሎች
ሀይማኖታቸውን እንዲክዱ ማለትም ኢየሱስ አምላክና ሰው እንዳልሆነ
እንዲናገሩ ለኦርቶዶክስ ምእመን ለቀረበላቸው የሞትና የሕይወት ጥያቄ ስጋን
እንጂ ነፍስን መግደል በማይችሉ ከሓዲዎች ፊት በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተው
ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ መሥክረው አንገታቸው ለሰይፍ ሰጥተው ሰማእትነት
ተቀብለዋል። ለዚ ነው ኢየሱስ ጌታ መሆኑን በቃል ብቻ ሳይሆን በኑሮአችንና
በሕይወታችን መሆን ይጠበቅብናል። ኢየሱስ ጌታ ነው እያሉ ቢሰርቁ፣
ቢዘምቱ፣ በቂም በጥላቻ በዘረኝነት በጉቦኛነት ፍርድ እያዛቡ በቃሉ እየካዱ
ለጥቅምና ለከንቱ ፍላጎት ማዋል የሞት ቅጣት ያመጣ እንደነበረ ዛሬም
የክርስቶስ ስም በከንቱ መጥራት በመንፈስ ሙትነት ያሳያል። በከንቱ ስሙን
ከመጥራት፣ ከመማልና ከመገዘት ልንቆጠብ ያስፈልገናል።
⇨ስብሐት ለእግዚአብሔር⇦
⇨28/01/2010 ዓ·ም⇦
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ና ለቀይ በቀይ ወይም ደም በደም አልባሳት ነጋዴዎች ነው የሚደልሉት ። ከሁሉም ስፖንሰር በሚል ሰበብ ያገኛሉ ይከፈላቸዋልም ። ከሆቴሎቹ አልጋም ለአንድ ቀን ይያዝላቸዋል ።
ሆቴሎች ፦ በዚያን ቀን ባለኮከቦቹ ቀደም ተብሎ በሚከፈል ቀብድ አልጋዎቹ በሙሉ የሚያዙ ሲሆን እሱን የሚይዙት ገንዘብ መጣያ ያጡ የአንድ ጀንበር ሃብታሞችና ለዚሁ የወሲብ ቀን የሚመጡ ዲያስፖራዎች ናቸው ።
በየመንደሩ የሚገኙትና ለወትሮው የአይጥና የበረሮ መፈንጫ የነበሩ ሆቴልና አልጋ ቤቶችም ተፈልገው አይገኙም ። እንዲያውም አንዳንዶቹ ሆቴሎች የሰራተኛ ማረፊያና የዘበኛ ቤቶቻቸውን ጭምር ለአገልግሎቱ ያውላሉ ። በወቅቱ ዘማውያኑ ከሚያንቀዠቅዣቸው የዝሙት ዛር መተንፈሳቸውን እንጂ ስለ አልጋው ጥራት የሚያዩበት ጊዜም የላቸውም ።
አንዳንድ ቦታዎች ላይ እንዲያውም አልጋ ከመጥፋቱ የተነሳ ዘማውያኑ ጥንዶች በመዳራት በአንድ ቦታላይ እንደመንጋ ይጠብቁና በተሰጣቸው ቁጥር በወረፋ እየተጠሩ ይገባሉ ። " 10 ቁጥር ! . . .አቤት ! 3 ቁጥር ግቡ ። የሚሰጣቸውን የ30 ደቂቃ ወይም የ1 ሰዓት ጊዜ ካሳለፉም ። በግድ እንዲወጡ ይደረጋሉ ። " አረ ጎበዝ እንተሳሰብ እንጂ ! ለተረኞች እዘኑላቸው እንጂ ! አረ ቶሎ ቶሎ ብላችሁ ጨርሱ ይባላሉ ። አቤት ሲያሳፍር ። ምክንያቱም ሌሎች ዘማውያን እየተቁነጠነጡ ስለሚያስቸግሩ ። በዚያን ቀን ማፈር የሚባል ነገር ከምድረ ገጽ ትጠፋለች ።
፫ኛ፦ የአበባ ነጋዴዎች ፣ የቀይ በቀይ አልባሳት ነጋዴዎች ፣ የአስካሪ መጠጥ ፋብሪካዎችና ከእነዚህ ጋር ተዛማጅነት ያላቸው ሁሉ ይጠቀማሉ ።
ልጃገረዶች በእለቱ ቀይ ወይን ይጠጡና ፤ በቀይ ምንጣፍ ላይ ተራምደው ፣ በቀይ አልጋ ላይ ቀይ አንሶላ ውስጥ ገብተው ለበአሉ ድምቀት ሲባል የገበሩትንና የሰዉትን ድንግልና ፤ የፈሰሰው ደማቸውን ውጦና እንዳይታይ አድርጎ በሚያስቀር ቀይ በቀይ አልባሳት ተጀቡነው ባዶ ሆነው ወደ ማንነታቸው ይመለሳሉ ።
ከበአሉ ማግስት በኋላ ደግሞ እነ ኤች አይ ቪ ፣ እነ ጨብጥና ቂጥኝን የመሳሰሉ የአባላዘር በሽታዎች የክብር ቦታቸውን ይይዙና ተረኛው ነጋዴዎችና አትራፊዎች የህክምና ተቋማት ይሆናሉ ።
የዘንድሮው በዚህ አይነት ሁኔታ ያልፍና ለሚቀጥለው ዓመት ደግሞ በተሻለ ዝግጅትና ቅስቀሳ ካለፈው ዓመት ጋር እያነጻፀሩ መቀጠል ነው ።
እኛ ግን እንንቃ ቅዱስ ጳውሎስም እንዲህ ይለናል ለሮሜ ሰዎች በላከው መልእክቱ በምዕ. 13 ከቁጥር 11 እስከ 13
----------
11፤ ከእንቅልፍ የምትነሡበት ሰዓት አሁን እንደ ደረሰ ዘመኑን እወቁ፤ ካመንንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን ዛሬ ወደ እኛ ቀርቦአልና።
12፤ ሌሊቱ አልፎአል፥ ቀኑም ቀርቦአል። እንግዲህ የጨለማውን ሥራ አውጥተን የብርሃንን ጋሻ ጦር እንልበስ።
13፤ በቀን እንደምንሆን በአገባብ እንመላለስ፤ በዘፈንና በስካር አይሁን፥ በዝሙትና በመዳራት አይሁን፥ በክርክርና በቅናት አይሁን ።
አበቃሁ ። 0911608054 የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም.! ሰላም.!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ
የካቲት 6/6/2008 ዓም
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
+4915217428134 ደግሞ የቫይበር ፣ የኢሞና የኋትስአፕ መልእክቶች የምቀበልበት የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም ! ሰላም !
ዘመድኩን በቀለ ነኝ ።
በቅድሚያ የካቲት 6/2008 ዓም
በአዲስ አበባ ተጻፈ
በድጋሚ ሰኔ የካቲት 6/2010 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ ተለጠፈ ።
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
https://telegram.me/And_Haymanot
ሆቴሎች ፦ በዚያን ቀን ባለኮከቦቹ ቀደም ተብሎ በሚከፈል ቀብድ አልጋዎቹ በሙሉ የሚያዙ ሲሆን እሱን የሚይዙት ገንዘብ መጣያ ያጡ የአንድ ጀንበር ሃብታሞችና ለዚሁ የወሲብ ቀን የሚመጡ ዲያስፖራዎች ናቸው ።
በየመንደሩ የሚገኙትና ለወትሮው የአይጥና የበረሮ መፈንጫ የነበሩ ሆቴልና አልጋ ቤቶችም ተፈልገው አይገኙም ። እንዲያውም አንዳንዶቹ ሆቴሎች የሰራተኛ ማረፊያና የዘበኛ ቤቶቻቸውን ጭምር ለአገልግሎቱ ያውላሉ ። በወቅቱ ዘማውያኑ ከሚያንቀዠቅዣቸው የዝሙት ዛር መተንፈሳቸውን እንጂ ስለ አልጋው ጥራት የሚያዩበት ጊዜም የላቸውም ።
አንዳንድ ቦታዎች ላይ እንዲያውም አልጋ ከመጥፋቱ የተነሳ ዘማውያኑ ጥንዶች በመዳራት በአንድ ቦታላይ እንደመንጋ ይጠብቁና በተሰጣቸው ቁጥር በወረፋ እየተጠሩ ይገባሉ ። " 10 ቁጥር ! . . .አቤት ! 3 ቁጥር ግቡ ። የሚሰጣቸውን የ30 ደቂቃ ወይም የ1 ሰዓት ጊዜ ካሳለፉም ። በግድ እንዲወጡ ይደረጋሉ ። " አረ ጎበዝ እንተሳሰብ እንጂ ! ለተረኞች እዘኑላቸው እንጂ ! አረ ቶሎ ቶሎ ብላችሁ ጨርሱ ይባላሉ ። አቤት ሲያሳፍር ። ምክንያቱም ሌሎች ዘማውያን እየተቁነጠነጡ ስለሚያስቸግሩ ። በዚያን ቀን ማፈር የሚባል ነገር ከምድረ ገጽ ትጠፋለች ።
፫ኛ፦ የአበባ ነጋዴዎች ፣ የቀይ በቀይ አልባሳት ነጋዴዎች ፣ የአስካሪ መጠጥ ፋብሪካዎችና ከእነዚህ ጋር ተዛማጅነት ያላቸው ሁሉ ይጠቀማሉ ።
ልጃገረዶች በእለቱ ቀይ ወይን ይጠጡና ፤ በቀይ ምንጣፍ ላይ ተራምደው ፣ በቀይ አልጋ ላይ ቀይ አንሶላ ውስጥ ገብተው ለበአሉ ድምቀት ሲባል የገበሩትንና የሰዉትን ድንግልና ፤ የፈሰሰው ደማቸውን ውጦና እንዳይታይ አድርጎ በሚያስቀር ቀይ በቀይ አልባሳት ተጀቡነው ባዶ ሆነው ወደ ማንነታቸው ይመለሳሉ ።
ከበአሉ ማግስት በኋላ ደግሞ እነ ኤች አይ ቪ ፣ እነ ጨብጥና ቂጥኝን የመሳሰሉ የአባላዘር በሽታዎች የክብር ቦታቸውን ይይዙና ተረኛው ነጋዴዎችና አትራፊዎች የህክምና ተቋማት ይሆናሉ ።
የዘንድሮው በዚህ አይነት ሁኔታ ያልፍና ለሚቀጥለው ዓመት ደግሞ በተሻለ ዝግጅትና ቅስቀሳ ካለፈው ዓመት ጋር እያነጻፀሩ መቀጠል ነው ።
እኛ ግን እንንቃ ቅዱስ ጳውሎስም እንዲህ ይለናል ለሮሜ ሰዎች በላከው መልእክቱ በምዕ. 13 ከቁጥር 11 እስከ 13
----------
11፤ ከእንቅልፍ የምትነሡበት ሰዓት አሁን እንደ ደረሰ ዘመኑን እወቁ፤ ካመንንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን ዛሬ ወደ እኛ ቀርቦአልና።
12፤ ሌሊቱ አልፎአል፥ ቀኑም ቀርቦአል። እንግዲህ የጨለማውን ሥራ አውጥተን የብርሃንን ጋሻ ጦር እንልበስ።
13፤ በቀን እንደምንሆን በአገባብ እንመላለስ፤ በዘፈንና በስካር አይሁን፥ በዝሙትና በመዳራት አይሁን፥ በክርክርና በቅናት አይሁን ።
አበቃሁ ። 0911608054 የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም.! ሰላም.!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ
የካቲት 6/6/2008 ዓም
አዲስ አበባ - ኢትዮጵያ
+4915217428134 ደግሞ የቫይበር ፣ የኢሞና የኋትስአፕ መልእክቶች የምቀበልበት የእጅ ስልኬ ነው ።
ሻሎም ! ሰላም !
ዘመድኩን በቀለ ነኝ ።
በቅድሚያ የካቲት 6/2008 ዓም
በአዲስ አበባ ተጻፈ
በድጋሚ ሰኔ የካቲት 6/2010 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ ተለጠፈ ።
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
https://telegram.me/And_Haymanot
Telegram
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች
የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ኃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ለአስተያየት
@And_Haymanot_bot
የሚቀርቡበት፡፡
👉"፩ ኃይማኖት"👈
@And_Haymanot
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የገሀነም ደጆች አያናውጧትም
✞ እ...ና...ታ...ች...ን
#አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡
@And_Haymanot
ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡
ለአስተያየት
@And_Haymanot_bot
✞መስቀል✞
@And_Haymanot
✞ ተወዳጆች በቅድሚያ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም
አደረሰን!!! አደረሳችው ✞
የተሃድሶ መናፍቃን መስቀልን ከምልክትነት ባለፈ አያከብሩትም፣ አያማትቡም፣ አይሳለሙም፣ አይባረኩበትም እኛ ኦርቶዶክሳውያን ግን ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት በማድረግ
በመስቀል እናማትባለን፣ በኃያልነቱ እናምናለን፣ ከጠላት እንመካበታለን፣ ዲያብሎስን እናሸንፍበታለን፣ እንሳለመዋለንም ነገር ግን ለሃራጥቃውያን ምላሽ ይሆን ዘንድ የመስቀልን ክብር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንመልከት።
✞ መስቀል በኦሪየንታል ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ
እንደ ታቦትና ስዕል ከፍተኛ ክብርና ቦታ ያለው ነው
👉✞ መስቀል የክርስቶስ ምልክት ነው፡፡ ጌታችን ስለ ዓለም መጨረሻ ሲናገር "የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል"።
ብሏል /ማቴ 24፥30/ የሰው ልጅ ምልክት የተባለ መስቀል
መሆኑን ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እና ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም አስተምረዋል ጌታችን በትምህርቱ መስቀልን ከክርስቲያኖች ሕይወትና ጉዞ ጋር አያይዞም አስተምሯል፦ ☞
ማቴ 16፥24 ላይ "እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ
መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ"። ☞ ሉቃ 14፥27 ላይ ደግሞ"ማንም መስቀሉን ተሸክሞ በኋላዬ የማይመጣ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም"።
✞ ጌታችን ከሙታን በተነሣ ጊዜ በመቃብሩ አካባቢ የነበሩት
መላእክት ጌታችንን የጠሩት በመስቀሉ ነው" እናንተስ አትፍሩ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንድትሹ አውቃለሁና" /ማቴ 28፥5/
👉✞ ሐዋርያትም ጌታችንን በመስቀሉ ይገልጡት ነበር "ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ" / ገላ 6፥14/
በመስቀል ስናማትብ የእግዚአብሔርን የማዳን ስራ እንመሰክራለን #በኒቅያ_ጉባኤ በ325 ዓ/ም በተወሰነው መሠረት ከግምባራችን ወደ ሆዳችን ስናማትብ የጌታችንን ከሰማየ ሰማየት ወርዶ ከድንግል ማርያም መወለዱን፣ ከግራ ወደ ቀኝ ስናማትብ ደግም ከሲዖል ወደ ገነት እኛን ማስገባቱን እንመሰክራለን "የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ
ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና" /1ኛ ቆሮ 1፥18/
❖ ቅዱስ ሄሬኔዎስ፦ "በእንጨት ምክንያት ለዕዳ ተሰጠን፤ በእንጨት ምክንያትም ከዕዳችን ነጻ ሆንን" በማለት
እንዳስተማረው መስቀል ከዕዳ ነፃ የሆንንበት ነው
✞ በብሉይ ኪዳን ሕዝበ እስራኤል ከአማሌቃውያን ጋር በተዋጉ
ጊዜ ሙሴ እጁን ዘርግቶ በመስቀል አምሳል ቆሞ ነበር "ሙሴ እጁን ባነሳ ጊዜ እስራኤላውያን ድል ያደርጉ ነበር፤ እጁን ባወረደ ጊዜም አማሌቅ ድል ያደርጉ ነበር" /ዘፀ 17፥8-16/ መስቀል
በሙሴ እጅ በምሳሌው ይህን ያህል ኃይል ከነበረው በክርስቶስ ደም ከተዋጀ በኃላ አማናዊውማ እንዴት ታላቅ የሆነ ኃይል አያደርግ
✞ ያዕቆብ ኤፍሬምን እና ምናሴን ሲባርክ በመስቀል አምሳል ነው "ኤፍሬምንም በቀኙ በእስራኤል ግራ፣ ምናሴንም በግራው በእስራኤል ቀኝ አደረገው፤ እስራኤልም ቀኝ እጁን ዘርግቶ በኤፍሬም ራስ ላይ/በግራው/ ግራ እጁንም በምናሴ ላይ አኖረ/
በቀኙ በቆመው/ እጆቹንም አስተላለፈ"። /ዘፍ 48፥13/ በብሉይ ኪዳን የነበረው ያዕቆብ በመስቀል የባረከው በረከት ለልጆቹ ደርሶላቸዋል፤ ታዲያ በሐዲስ የሚገኙ ካህናት በመስቀል
የሚባርኩት በረከትማ እንዴት አይደርስ
👉✞ ሕዝ 9፥4 ላይ "እግዚአብሔርም። በከተማይቱ በኢየሩሳሌም
መካከል እለፍ፥ በመካከልዋም ስለ ተሠራው ርኵሰት ሁሉ በሚያለቅሱና በሚተክዙ ሰዎች ግምባር ላይ ምልክት ጻፍ አለው"። ይላል በአማርኛ "ምልክት" የተባለው በግሪኩ "tau" የተባለው ምልክት ነው ይህም በእንግሊዝኛው የ"ተ" ቅርጽ ያለው ምልክት ነው።
✞ ጣት የመንፈስ ቅዱስ ምሳሌ ነው በሉቃስ ወንጌል 11፥20 ላይ ☞ "እኔ ግን በእግዚአብሔር ጣት አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ" ያለውን የማቴዎስ ወንጌል 12፥28 ግን ☞ "እኔ ግን
በእግዚአብሔር መንፈስ አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ" ብሎታል
እኛም በጣታችን ስናማትብ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ሰይጣንን ድል ለመንሣት ማማተባችን ነው አስቀድሞም ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝ 59፥4 ላይ "ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ፥
ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው" ብሎ የተናገረለት ከዲያብሎስ ቀስት የምናመልጥበት ምልክት መስቀል ነው።
ስለዚህ ተወዳጆች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መስቀልን የምታከብረው፣ የምትሳለመው፣
የምታማትበው... መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት አድርጋ እንጂ የተሃድሶ መናፍቃን እንደሚሉት በተራ የእንጨት ፍቅር አይደለም በመሆንኑ የተሃድሶ መናፍቃኑ ከስህተት ጎዳና ተመልሰው ወደ ቀጥተኛዋና ርትዒት ወደ ሆነችው ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን
ይመለሱ ዘንድ የቤተ ክርስቲያናችን ጸሎት ነው።
❖ ሞኝነት ነው ለሚጠፉት መሰናከያቸው
❖ በዓለም ጥበብ ለሚኖሩ እውነት ተስኗቸው
❖ ለጠቢብ ሰው በመንፈስ የሚኖር
❖ የመዳን ቀን እውነተኛ አርማ ነው
❖ ከገሃነም እሳት የሚያድን ነው
✞ አምላከ ቅዱሳን የመስቀሉን ፍቅር በልባችን ጽላት ላይ
ይጻፍልን!!! አሜን
✞✞✞
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
✞ ተወዳጆች በቅድሚያ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም
አደረሰን!!! አደረሳችው ✞
የተሃድሶ መናፍቃን መስቀልን ከምልክትነት ባለፈ አያከብሩትም፣ አያማትቡም፣ አይሳለሙም፣ አይባረኩበትም እኛ ኦርቶዶክሳውያን ግን ቅዱሳት መጻሕፍትን መሠረት በማድረግ
በመስቀል እናማትባለን፣ በኃያልነቱ እናምናለን፣ ከጠላት እንመካበታለን፣ ዲያብሎስን እናሸንፍበታለን፣ እንሳለመዋለንም ነገር ግን ለሃራጥቃውያን ምላሽ ይሆን ዘንድ የመስቀልን ክብር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንመልከት።
✞ መስቀል በኦሪየንታል ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ
እንደ ታቦትና ስዕል ከፍተኛ ክብርና ቦታ ያለው ነው
👉✞ መስቀል የክርስቶስ ምልክት ነው፡፡ ጌታችን ስለ ዓለም መጨረሻ ሲናገር "የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል"።
ብሏል /ማቴ 24፥30/ የሰው ልጅ ምልክት የተባለ መስቀል
መሆኑን ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እና ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም አስተምረዋል ጌታችን በትምህርቱ መስቀልን ከክርስቲያኖች ሕይወትና ጉዞ ጋር አያይዞም አስተምሯል፦ ☞
ማቴ 16፥24 ላይ "እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ
መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ"። ☞ ሉቃ 14፥27 ላይ ደግሞ"ማንም መስቀሉን ተሸክሞ በኋላዬ የማይመጣ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም"።
✞ ጌታችን ከሙታን በተነሣ ጊዜ በመቃብሩ አካባቢ የነበሩት
መላእክት ጌታችንን የጠሩት በመስቀሉ ነው" እናንተስ አትፍሩ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንድትሹ አውቃለሁና" /ማቴ 28፥5/
👉✞ ሐዋርያትም ጌታችንን በመስቀሉ ይገልጡት ነበር "ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ" / ገላ 6፥14/
በመስቀል ስናማትብ የእግዚአብሔርን የማዳን ስራ እንመሰክራለን #በኒቅያ_ጉባኤ በ325 ዓ/ም በተወሰነው መሠረት ከግምባራችን ወደ ሆዳችን ስናማትብ የጌታችንን ከሰማየ ሰማየት ወርዶ ከድንግል ማርያም መወለዱን፣ ከግራ ወደ ቀኝ ስናማትብ ደግም ከሲዖል ወደ ገነት እኛን ማስገባቱን እንመሰክራለን "የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ
ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና" /1ኛ ቆሮ 1፥18/
❖ ቅዱስ ሄሬኔዎስ፦ "በእንጨት ምክንያት ለዕዳ ተሰጠን፤ በእንጨት ምክንያትም ከዕዳችን ነጻ ሆንን" በማለት
እንዳስተማረው መስቀል ከዕዳ ነፃ የሆንንበት ነው
✞ በብሉይ ኪዳን ሕዝበ እስራኤል ከአማሌቃውያን ጋር በተዋጉ
ጊዜ ሙሴ እጁን ዘርግቶ በመስቀል አምሳል ቆሞ ነበር "ሙሴ እጁን ባነሳ ጊዜ እስራኤላውያን ድል ያደርጉ ነበር፤ እጁን ባወረደ ጊዜም አማሌቅ ድል ያደርጉ ነበር" /ዘፀ 17፥8-16/ መስቀል
በሙሴ እጅ በምሳሌው ይህን ያህል ኃይል ከነበረው በክርስቶስ ደም ከተዋጀ በኃላ አማናዊውማ እንዴት ታላቅ የሆነ ኃይል አያደርግ
✞ ያዕቆብ ኤፍሬምን እና ምናሴን ሲባርክ በመስቀል አምሳል ነው "ኤፍሬምንም በቀኙ በእስራኤል ግራ፣ ምናሴንም በግራው በእስራኤል ቀኝ አደረገው፤ እስራኤልም ቀኝ እጁን ዘርግቶ በኤፍሬም ራስ ላይ/በግራው/ ግራ እጁንም በምናሴ ላይ አኖረ/
በቀኙ በቆመው/ እጆቹንም አስተላለፈ"። /ዘፍ 48፥13/ በብሉይ ኪዳን የነበረው ያዕቆብ በመስቀል የባረከው በረከት ለልጆቹ ደርሶላቸዋል፤ ታዲያ በሐዲስ የሚገኙ ካህናት በመስቀል
የሚባርኩት በረከትማ እንዴት አይደርስ
👉✞ ሕዝ 9፥4 ላይ "እግዚአብሔርም። በከተማይቱ በኢየሩሳሌም
መካከል እለፍ፥ በመካከልዋም ስለ ተሠራው ርኵሰት ሁሉ በሚያለቅሱና በሚተክዙ ሰዎች ግምባር ላይ ምልክት ጻፍ አለው"። ይላል በአማርኛ "ምልክት" የተባለው በግሪኩ "tau" የተባለው ምልክት ነው ይህም በእንግሊዝኛው የ"ተ" ቅርጽ ያለው ምልክት ነው።
✞ ጣት የመንፈስ ቅዱስ ምሳሌ ነው በሉቃስ ወንጌል 11፥20 ላይ ☞ "እኔ ግን በእግዚአብሔር ጣት አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ" ያለውን የማቴዎስ ወንጌል 12፥28 ግን ☞ "እኔ ግን
በእግዚአብሔር መንፈስ አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ" ብሎታል
እኛም በጣታችን ስናማትብ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ሰይጣንን ድል ለመንሣት ማማተባችን ነው አስቀድሞም ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝ 59፥4 ላይ "ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ፥
ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው" ብሎ የተናገረለት ከዲያብሎስ ቀስት የምናመልጥበት ምልክት መስቀል ነው።
ስለዚህ ተወዳጆች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መስቀልን የምታከብረው፣ የምትሳለመው፣
የምታማትበው... መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት አድርጋ እንጂ የተሃድሶ መናፍቃን እንደሚሉት በተራ የእንጨት ፍቅር አይደለም በመሆንኑ የተሃድሶ መናፍቃኑ ከስህተት ጎዳና ተመልሰው ወደ ቀጥተኛዋና ርትዒት ወደ ሆነችው ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያናችን
ይመለሱ ዘንድ የቤተ ክርስቲያናችን ጸሎት ነው።
❖ ሞኝነት ነው ለሚጠፉት መሰናከያቸው
❖ በዓለም ጥበብ ለሚኖሩ እውነት ተስኗቸው
❖ ለጠቢብ ሰው በመንፈስ የሚኖር
❖ የመዳን ቀን እውነተኛ አርማ ነው
❖ ከገሃነም እሳት የሚያድን ነው
✞ አምላከ ቅዱሳን የመስቀሉን ፍቅር በልባችን ጽላት ላይ
ይጻፍልን!!! አሜን
✞✞✞
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
ምንፍቅና በቅዱስ ቃሉ ሲፋቅ!
#ስግደት_ለመላእክት
👉ኢያሱ ለመልአኩ ሰገደ
👉ዮሀንስ ስለምን አትስገድልኝ ተባለ?
✍ @And_Haymanot
መናፍቃን የሚያነሱትን ጥያቄ ቀለል ባለ
መንገድ ስንመልስ!!
👉1. የእስራኤል መስፍን የሆነው ኢያሱ “የምታመልኩትን ዛሬ ምረጡ እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን” ብሎ
እንዳላለ !!መጽ.ኢያሱ 5ቁ13“……እርሱም አይደለሁም እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኘ አሁን መጥቻለሁ አለ. ኢያሱም ‘ወደ ምድር በግንባሩ ተደፍቶ ሰገደና’ ጌታየ ለባሪያው
የሚነግረው ምንድር ነው አለው. የእግዚአብሔር ሰራዊት አለቃ ኢያሱን አንተ የቆምህበት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን አውልቅ አለው” የምታመልኩትን ምረጡ ያለው ኢያሱ ለመልአኩ በስህተት ሰገደ ብለን አናምንም!!!ለመልአኩ በግንባሩ መደፋቱም መልአኩን ለማክበር እንጅ ለማምለክ እንዳልሆነ እናውቃለን!!!ዛሬም ኢያሱን ተከትለን እንዲሁ ስናደርግ አምላክን ከመልአክ ለይተን ነው!!!የአንዱን ላንዱ ሳንሰጥ፣ሳንቀላቅል!!
👉2. ወንጌላዊው ዮሐንስ፡በራእይ 19ቁ10 እና 22ቁ8 ….በመልአኩ እግር ፊት ሰገድኩለት እሱ ግን አትስገድልኝ፣ ሁለታችንም የእግዚአብሔር ባሪያዎች ነን አለኝ….የሚለውን ጥሬ ንባብ ለመላእክት ስግደት እንደማይገባ ለማሳየት መናፍቃን ያቀርባሉ!!!ተሳስተዋል!!
✔️(ሀ)ወንጌሉን፣መልእክታቱን፣ራእዩን የጻፈው ዮሐንስ ለመልአኩ የሰገደው ባለማወቅ ነው ማለት ይሄን ሁሉ የጻፈውን ዮሐንስ ለማን መስገድ እንዳለበት እንኩዋ የማያውቅ አዲስ ምእመን ማስመሰል ነው!!!ዮሐንስ የሰገደው መስገድ ስለሚገባው ነው!!!
✔️(ለ)መልአኩ አትስገድልኝ ያለው ስግደት የበላይና የበታች መገለጫ እንደመሆኑ መጠን ዮሐንስ በክብር እደተስተካከለው አውቆ ነው!!!ለትህትና!!!
✔️(ሐ)መልአኩ በምእራፍ 19 ቁ 10 እንደተገለጸው ዮሐንስን አትስገድልኝ ቢለውም ዮሐንስ ግን በምእራፍ 22 ቁ 8’ም ዳግመኛ ለመልአኩ ሲሰግድ እናገኘዋለን!!ዮሐንስን ያህል የጌታ
ወዳጅ(ፍቁረ-እግዚእ) ተብሎ የተነገረለትና በጰራቅሊጦስ
መንፈስቅዱስ የወረደበት አባት ለመልአክ መስገድ ስህተት
መሆኑ ጠፍቶ፣ እየተነገረው ጭምር ከአንዴም ሁለቴ ሰገደ ማለት ቅድስናውን መጠራጠር ይሆናል!!!ስለሆነም መልአኩ
አትስገድልኝ ያለው ለትህትና ነው ስንል እናምናለን!!!
👉3. የሞቱ ቅዱሳን ከእኛ ጋር የሚያገናኛቸው ነገር የለም የምትሉ ሰዎች አላችሁ!!!እሺ ቅዱሳኑስ ይሁኑ ታዲያ መላእክት እኮ አይሞቱም!!!ስለታናናሾች የአብን ፊት ያያሉ እንጅ-በማቴ 18ቁ 10 እንደተጻፈው!በዘካርያስ 1 ቁ 13 የመልአኩ ምልጃ እንዲህ
ተጽፉዋል “አቤቱ የሰራዊት ጌታ ሆይ እነዚህ 70 አመት የተቆጣሀቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተማዎች የማትምራቸው እስከመቼ ነው አለው እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው” ታዲያ ሳንለምነው እንዲህ የሚማልድልን መልአክ ብንለምነውማ ምን ያህል ይማልድልን?ሰአሉ ለነ ሚካኤል ወገብርኤል እንበላቸውማ!!!
👉4.የሞቱ ቅዱሳን በክርስቶስ ህያው ስለሆኑ ከእኛ ጋር በመንፈስ
እንደሚገናኙ ደግሞ ይሄው!!!የሞቱ ቅዱሳን “እግዚአብሔር አምላካቸው ተብሎ ሊጠራ በእነሱ እንደማያፍር” በዕብ 11 ቁ 16 ተጽፉዋል!!!የሞቱ ቅዱሳን አላዋቂዎች ሳይሆኑ ወደፍጹምነት የተሸጋገሩ ‘ፍጹማን’ መሆናቸው በዕብ 12 ቁ 22 ሰፍሮልናል!!! ጌታም ከአመታት በፊት በሞት የተለዩትን አብርሃምን፣ይስሀቅንና
ያዕቆብን ጠቅሶ “የህያዋን አምላክ ነኝ” ሲል በማቴ 22 ቁ 32 ገልጹዋል!!!ጌታችን በስጋ ስለሞተው አብርሃም በዮሀንስ 8 ቁ56 ሲናገር፡ “አብርሃም ቀኔን ያይ ዘንድ ሀሴትን አደረገ፤አየም ደስ አለው” ይላል!!!በአጸደ ነፍስ ያለው አብርሃም የጌታን ቀን አይቶ የተደሰተው በሰማይ ያሉ ቅዱሳን በምድር ካለነው ጋር ህብረት ስላላቸው ነው!! ዮሐንስ በራዕዩ ምዕራፍ 8 ቁ 3 “የዕጣኑ ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚብሔር ፊት ወጣ” ይለናል!!መላእክት ጸሎታችንን ያሳርጋሉ!!!አእርጉ ጸሎተነ የምንላቸውም ለዚሁ ነው-እንደ ቅ/ያሬድ-እንደ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ!!ሙሴስ በዘጸአት 32 ቁ 13 “በራስህ የማልህላቸውን ባሪያዎችህን አብርሃምን፣ይስሀቅንና እስራኤልን አስብ” ብሎ በአጸደነፍስ ነፍስ ባሉ ቅዱሳን ስም ጌታውን ሲማጸን ከሞቱ ቅዱሳን ህብረት ስላለን አይደለምን?ነው እንጅ!!!
👉5. ይሄን ሁሉ ስንል ባለቤቱን ረስተን አይደለም!!!በቀጥታም እሱን ማረን እንለዋለን-እግዚኦ መሀረነ ክርስቶስ በምህላ- መሀረነ አብ በማስታኮት!!!ስማን፣ተማለደን፣ታረቀን እንለዋለን!!! ግን እንደሌሎቹ አማልደን አንለውም!!!ሌሎቹ የሚያማልደን ጌታ ነው እያሉ ቤዛነቱን እንደአማላጅነት ስለሚወስዱት ነው እኛ ቅዱሳንን አማልዱን ስንል አምላክ ያደረግናቸው የሚመስላቸው!!! አምላካችን አንድ ነው!!!የሃይማኖታችን መሰረትም እሱ-ለዚህም ነው ሰማይንና ምድርን በፈጠረ በአንድ አምላክ እናምናለን ስንል የሃይማኖት ጸሎታችንን የምንጀምረው!!!
ይቆየን
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
#ስግደት_ለመላእክት
👉ኢያሱ ለመልአኩ ሰገደ
👉ዮሀንስ ስለምን አትስገድልኝ ተባለ?
✍ @And_Haymanot
መናፍቃን የሚያነሱትን ጥያቄ ቀለል ባለ
መንገድ ስንመልስ!!
👉1. የእስራኤል መስፍን የሆነው ኢያሱ “የምታመልኩትን ዛሬ ምረጡ እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን” ብሎ
እንዳላለ !!መጽ.ኢያሱ 5ቁ13“……እርሱም አይደለሁም እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኘ አሁን መጥቻለሁ አለ. ኢያሱም ‘ወደ ምድር በግንባሩ ተደፍቶ ሰገደና’ ጌታየ ለባሪያው
የሚነግረው ምንድር ነው አለው. የእግዚአብሔር ሰራዊት አለቃ ኢያሱን አንተ የቆምህበት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን አውልቅ አለው” የምታመልኩትን ምረጡ ያለው ኢያሱ ለመልአኩ በስህተት ሰገደ ብለን አናምንም!!!ለመልአኩ በግንባሩ መደፋቱም መልአኩን ለማክበር እንጅ ለማምለክ እንዳልሆነ እናውቃለን!!!ዛሬም ኢያሱን ተከትለን እንዲሁ ስናደርግ አምላክን ከመልአክ ለይተን ነው!!!የአንዱን ላንዱ ሳንሰጥ፣ሳንቀላቅል!!
👉2. ወንጌላዊው ዮሐንስ፡በራእይ 19ቁ10 እና 22ቁ8 ….በመልአኩ እግር ፊት ሰገድኩለት እሱ ግን አትስገድልኝ፣ ሁለታችንም የእግዚአብሔር ባሪያዎች ነን አለኝ….የሚለውን ጥሬ ንባብ ለመላእክት ስግደት እንደማይገባ ለማሳየት መናፍቃን ያቀርባሉ!!!ተሳስተዋል!!
✔️(ሀ)ወንጌሉን፣መልእክታቱን፣ራእዩን የጻፈው ዮሐንስ ለመልአኩ የሰገደው ባለማወቅ ነው ማለት ይሄን ሁሉ የጻፈውን ዮሐንስ ለማን መስገድ እንዳለበት እንኩዋ የማያውቅ አዲስ ምእመን ማስመሰል ነው!!!ዮሐንስ የሰገደው መስገድ ስለሚገባው ነው!!!
✔️(ለ)መልአኩ አትስገድልኝ ያለው ስግደት የበላይና የበታች መገለጫ እንደመሆኑ መጠን ዮሐንስ በክብር እደተስተካከለው አውቆ ነው!!!ለትህትና!!!
✔️(ሐ)መልአኩ በምእራፍ 19 ቁ 10 እንደተገለጸው ዮሐንስን አትስገድልኝ ቢለውም ዮሐንስ ግን በምእራፍ 22 ቁ 8’ም ዳግመኛ ለመልአኩ ሲሰግድ እናገኘዋለን!!ዮሐንስን ያህል የጌታ
ወዳጅ(ፍቁረ-እግዚእ) ተብሎ የተነገረለትና በጰራቅሊጦስ
መንፈስቅዱስ የወረደበት አባት ለመልአክ መስገድ ስህተት
መሆኑ ጠፍቶ፣ እየተነገረው ጭምር ከአንዴም ሁለቴ ሰገደ ማለት ቅድስናውን መጠራጠር ይሆናል!!!ስለሆነም መልአኩ
አትስገድልኝ ያለው ለትህትና ነው ስንል እናምናለን!!!
👉3. የሞቱ ቅዱሳን ከእኛ ጋር የሚያገናኛቸው ነገር የለም የምትሉ ሰዎች አላችሁ!!!እሺ ቅዱሳኑስ ይሁኑ ታዲያ መላእክት እኮ አይሞቱም!!!ስለታናናሾች የአብን ፊት ያያሉ እንጅ-በማቴ 18ቁ 10 እንደተጻፈው!በዘካርያስ 1 ቁ 13 የመልአኩ ምልጃ እንዲህ
ተጽፉዋል “አቤቱ የሰራዊት ጌታ ሆይ እነዚህ 70 አመት የተቆጣሀቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተማዎች የማትምራቸው እስከመቼ ነው አለው እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው” ታዲያ ሳንለምነው እንዲህ የሚማልድልን መልአክ ብንለምነውማ ምን ያህል ይማልድልን?ሰአሉ ለነ ሚካኤል ወገብርኤል እንበላቸውማ!!!
👉4.የሞቱ ቅዱሳን በክርስቶስ ህያው ስለሆኑ ከእኛ ጋር በመንፈስ
እንደሚገናኙ ደግሞ ይሄው!!!የሞቱ ቅዱሳን “እግዚአብሔር አምላካቸው ተብሎ ሊጠራ በእነሱ እንደማያፍር” በዕብ 11 ቁ 16 ተጽፉዋል!!!የሞቱ ቅዱሳን አላዋቂዎች ሳይሆኑ ወደፍጹምነት የተሸጋገሩ ‘ፍጹማን’ መሆናቸው በዕብ 12 ቁ 22 ሰፍሮልናል!!! ጌታም ከአመታት በፊት በሞት የተለዩትን አብርሃምን፣ይስሀቅንና
ያዕቆብን ጠቅሶ “የህያዋን አምላክ ነኝ” ሲል በማቴ 22 ቁ 32 ገልጹዋል!!!ጌታችን በስጋ ስለሞተው አብርሃም በዮሀንስ 8 ቁ56 ሲናገር፡ “አብርሃም ቀኔን ያይ ዘንድ ሀሴትን አደረገ፤አየም ደስ አለው” ይላል!!!በአጸደ ነፍስ ያለው አብርሃም የጌታን ቀን አይቶ የተደሰተው በሰማይ ያሉ ቅዱሳን በምድር ካለነው ጋር ህብረት ስላላቸው ነው!! ዮሐንስ በራዕዩ ምዕራፍ 8 ቁ 3 “የዕጣኑ ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚብሔር ፊት ወጣ” ይለናል!!መላእክት ጸሎታችንን ያሳርጋሉ!!!አእርጉ ጸሎተነ የምንላቸውም ለዚሁ ነው-እንደ ቅ/ያሬድ-እንደ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ!!ሙሴስ በዘጸአት 32 ቁ 13 “በራስህ የማልህላቸውን ባሪያዎችህን አብርሃምን፣ይስሀቅንና እስራኤልን አስብ” ብሎ በአጸደነፍስ ነፍስ ባሉ ቅዱሳን ስም ጌታውን ሲማጸን ከሞቱ ቅዱሳን ህብረት ስላለን አይደለምን?ነው እንጅ!!!
👉5. ይሄን ሁሉ ስንል ባለቤቱን ረስተን አይደለም!!!በቀጥታም እሱን ማረን እንለዋለን-እግዚኦ መሀረነ ክርስቶስ በምህላ- መሀረነ አብ በማስታኮት!!!ስማን፣ተማለደን፣ታረቀን እንለዋለን!!! ግን እንደሌሎቹ አማልደን አንለውም!!!ሌሎቹ የሚያማልደን ጌታ ነው እያሉ ቤዛነቱን እንደአማላጅነት ስለሚወስዱት ነው እኛ ቅዱሳንን አማልዱን ስንል አምላክ ያደረግናቸው የሚመስላቸው!!! አምላካችን አንድ ነው!!!የሃይማኖታችን መሰረትም እሱ-ለዚህም ነው ሰማይንና ምድርን በፈጠረ በአንድ አምላክ እናምናለን ስንል የሃይማኖት ጸሎታችንን የምንጀምረው!!!
ይቆየን
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
ምንፍቅና በቅዱስ ቃሉ ሲፋቅ!
#ስግደት_ለመላእክት
👉ኢያሱ ለመልአኩ ሰገደ
👉ዮሀንስ ስለምን አትስገድልኝ ተባለ?
✍ @And_Haymanot
መናፍቃን የሚያነሱትን ጥያቄ ቀለል ባለ
መንገድ ስንመልስ!!
👉1. የእስራኤል መስፍን የሆነው ኢያሱ “የምታመልኩትን ዛሬ ምረጡ እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን” ብሎ
እንዳላለ !!መጽ.ኢያሱ 5ቁ13“……እርሱም አይደለሁም እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኘ አሁን መጥቻለሁ አለ. ኢያሱም ‘ወደ ምድር በግንባሩ ተደፍቶ ሰገደና’ ጌታየ ለባሪያው
የሚነግረው ምንድር ነው አለው. የእግዚአብሔር ሰራዊት አለቃ ኢያሱን አንተ የቆምህበት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን አውልቅ አለው” የምታመልኩትን ምረጡ ያለው ኢያሱ ለመልአኩ በስህተት ሰገደ ብለን አናምንም!!!ለመልአኩ በግንባሩ መደፋቱም መልአኩን ለማክበር እንጅ ለማምለክ እንዳልሆነ እናውቃለን!!!ዛሬም ኢያሱን ተከትለን እንዲሁ ስናደርግ አምላክን ከመልአክ ለይተን ነው!!!የአንዱን ላንዱ ሳንሰጥ፣ሳንቀላቅል!!
👉2. ወንጌላዊው ዮሐንስ፡በራእይ 19ቁ10 እና 22ቁ8 ….በመልአኩ እግር ፊት ሰገድኩለት እሱ ግን አትስገድልኝ፣ ሁለታችንም የእግዚአብሔር ባሪያዎች ነን አለኝ….የሚለውን ጥሬ ንባብ ለመላእክት ስግደት እንደማይገባ ለማሳየት መናፍቃን ያቀርባሉ!!!ተሳስተዋል!!
✔️(ሀ)ወንጌሉን፣መልእክታቱን፣ራእዩን የጻፈው ዮሐንስ ለመልአኩ የሰገደው ባለማወቅ ነው ማለት ይሄን ሁሉ የጻፈውን ዮሐንስ ለማን መስገድ እንዳለበት እንኩዋ የማያውቅ አዲስ ምእመን ማስመሰል ነው!!!ዮሐንስ የሰገደው መስገድ ስለሚገባው ነው!!!
✔️(ለ)መልአኩ አትስገድልኝ ያለው ስግደት የበላይና የበታች መገለጫ እንደመሆኑ መጠን ዮሐንስ በክብር እደተስተካከለው አውቆ ነው!!!ለትህትና!!!
✔️(ሐ)መልአኩ በምእራፍ 19 ቁ 10 እንደተገለጸው ዮሐንስን አትስገድልኝ ቢለውም ዮሐንስ ግን በምእራፍ 22 ቁ 8’ም ዳግመኛ ለመልአኩ ሲሰግድ እናገኘዋለን!!ዮሐንስን ያህል የጌታ
ወዳጅ(ፍቁረ-እግዚእ) ተብሎ የተነገረለትና በጰራቅሊጦስ
መንፈስቅዱስ የወረደበት አባት ለመልአክ መስገድ ስህተት
መሆኑ ጠፍቶ፣ እየተነገረው ጭምር ከአንዴም ሁለቴ ሰገደ ማለት ቅድስናውን መጠራጠር ይሆናል!!!ስለሆነም መልአኩ
አትስገድልኝ ያለው ለትህትና ነው ስንል እናምናለን!!!
👉3. የሞቱ ቅዱሳን ከእኛ ጋር የሚያገናኛቸው ነገር የለም የምትሉ ሰዎች አላችሁ!!!እሺ ቅዱሳኑስ ይሁኑ ታዲያ መላእክት እኮ አይሞቱም!!!ስለታናናሾች የአብን ፊት ያያሉ እንጅ-በማቴ 18ቁ 10 እንደተጻፈው!በዘካርያስ 1 ቁ 13 የመልአኩ ምልጃ እንዲህ
ተጽፉዋል “አቤቱ የሰራዊት ጌታ ሆይ እነዚህ 70 አመት የተቆጣሀቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተማዎች የማትምራቸው እስከመቼ ነው አለው እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው” ታዲያ ሳንለምነው እንዲህ የሚማልድልን መልአክ ብንለምነውማ ምን ያህል ይማልድልን?ሰአሉ ለነ ሚካኤል ወገብርኤል እንበላቸውማ!!!
👉4.የሞቱ ቅዱሳን በክርስቶስ ህያው ስለሆኑ ከእኛ ጋር በመንፈስ
እንደሚገናኙ ደግሞ ይሄው!!!የሞቱ ቅዱሳን “እግዚአብሔር አምላካቸው ተብሎ ሊጠራ በእነሱ እንደማያፍር” በዕብ 11 ቁ 16 ተጽፉዋል!!!የሞቱ ቅዱሳን አላዋቂዎች ሳይሆኑ ወደፍጹምነት የተሸጋገሩ ‘ፍጹማን’ መሆናቸው በዕብ 12 ቁ 22 ሰፍሮልናል!!! ጌታም ከአመታት በፊት በሞት የተለዩትን አብርሃምን፣ይስሀቅንና
ያዕቆብን ጠቅሶ “የህያዋን አምላክ ነኝ” ሲል በማቴ 22 ቁ 32 ገልጹዋል!!!ጌታችን በስጋ ስለሞተው አብርሃም በዮሀንስ 8 ቁ56 ሲናገር፡ “አብርሃም ቀኔን ያይ ዘንድ ሀሴትን አደረገ፤አየም ደስ አለው” ይላል!!!በአጸደ ነፍስ ያለው አብርሃም የጌታን ቀን አይቶ የተደሰተው በሰማይ ያሉ ቅዱሳን በምድር ካለነው ጋር ህብረት ስላላቸው ነው!! ዮሐንስ በራዕዩ ምዕራፍ 8 ቁ 3 “የዕጣኑ ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚብሔር ፊት ወጣ” ይለናል!!መላእክት ጸሎታችንን ያሳርጋሉ!!!አእርጉ ጸሎተነ የምንላቸውም ለዚሁ ነው-እንደ ቅ/ያሬድ-እንደ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ!!ሙሴስ በዘጸአት 32 ቁ 13 “በራስህ የማልህላቸውን ባሪያዎችህን አብርሃምን፣ይስሀቅንና እስራኤልን አስብ” ብሎ በአጸደነፍስ ነፍስ ባሉ ቅዱሳን ስም ጌታውን ሲማጸን ከሞቱ ቅዱሳን ህብረት ስላለን አይደለምን?ነው እንጅ!!!
👉5. ይሄን ሁሉ ስንል ባለቤቱን ረስተን አይደለም!!!በቀጥታም እሱን ማረን እንለዋለን-እግዚኦ መሀረነ ክርስቶስ በምህላ- መሀረነ አብ በማስታኮት!!!ስማን፣ተማለደን፣ታረቀን እንለዋለን!!! ግን እንደሌሎቹ አማልደን አንለውም!!!ሌሎቹ የሚያማልደን ጌታ ነው እያሉ ቤዛነቱን እንደአማላጅነት ስለሚወስዱት ነው እኛ ቅዱሳንን አማልዱን ስንል አምላክ ያደረግናቸው የሚመስላቸው!!! አምላካችን አንድ ነው!!!የሃይማኖታችን መሰረትም እሱ-ለዚህም ነው ሰማይንና ምድርን በፈጠረ በአንድ አምላክ እናምናለን ስንል የሃይማኖት ጸሎታችንን የምንጀምረው!!!
ይቆየን
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
#ስግደት_ለመላእክት
👉ኢያሱ ለመልአኩ ሰገደ
👉ዮሀንስ ስለምን አትስገድልኝ ተባለ?
✍ @And_Haymanot
መናፍቃን የሚያነሱትን ጥያቄ ቀለል ባለ
መንገድ ስንመልስ!!
👉1. የእስራኤል መስፍን የሆነው ኢያሱ “የምታመልኩትን ዛሬ ምረጡ እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን” ብሎ
እንዳላለ !!መጽ.ኢያሱ 5ቁ13“……እርሱም አይደለሁም እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኘ አሁን መጥቻለሁ አለ. ኢያሱም ‘ወደ ምድር በግንባሩ ተደፍቶ ሰገደና’ ጌታየ ለባሪያው
የሚነግረው ምንድር ነው አለው. የእግዚአብሔር ሰራዊት አለቃ ኢያሱን አንተ የቆምህበት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን አውልቅ አለው” የምታመልኩትን ምረጡ ያለው ኢያሱ ለመልአኩ በስህተት ሰገደ ብለን አናምንም!!!ለመልአኩ በግንባሩ መደፋቱም መልአኩን ለማክበር እንጅ ለማምለክ እንዳልሆነ እናውቃለን!!!ዛሬም ኢያሱን ተከትለን እንዲሁ ስናደርግ አምላክን ከመልአክ ለይተን ነው!!!የአንዱን ላንዱ ሳንሰጥ፣ሳንቀላቅል!!
👉2. ወንጌላዊው ዮሐንስ፡በራእይ 19ቁ10 እና 22ቁ8 ….በመልአኩ እግር ፊት ሰገድኩለት እሱ ግን አትስገድልኝ፣ ሁለታችንም የእግዚአብሔር ባሪያዎች ነን አለኝ….የሚለውን ጥሬ ንባብ ለመላእክት ስግደት እንደማይገባ ለማሳየት መናፍቃን ያቀርባሉ!!!ተሳስተዋል!!
✔️(ሀ)ወንጌሉን፣መልእክታቱን፣ራእዩን የጻፈው ዮሐንስ ለመልአኩ የሰገደው ባለማወቅ ነው ማለት ይሄን ሁሉ የጻፈውን ዮሐንስ ለማን መስገድ እንዳለበት እንኩዋ የማያውቅ አዲስ ምእመን ማስመሰል ነው!!!ዮሐንስ የሰገደው መስገድ ስለሚገባው ነው!!!
✔️(ለ)መልአኩ አትስገድልኝ ያለው ስግደት የበላይና የበታች መገለጫ እንደመሆኑ መጠን ዮሐንስ በክብር እደተስተካከለው አውቆ ነው!!!ለትህትና!!!
✔️(ሐ)መልአኩ በምእራፍ 19 ቁ 10 እንደተገለጸው ዮሐንስን አትስገድልኝ ቢለውም ዮሐንስ ግን በምእራፍ 22 ቁ 8’ም ዳግመኛ ለመልአኩ ሲሰግድ እናገኘዋለን!!ዮሐንስን ያህል የጌታ
ወዳጅ(ፍቁረ-እግዚእ) ተብሎ የተነገረለትና በጰራቅሊጦስ
መንፈስቅዱስ የወረደበት አባት ለመልአክ መስገድ ስህተት
መሆኑ ጠፍቶ፣ እየተነገረው ጭምር ከአንዴም ሁለቴ ሰገደ ማለት ቅድስናውን መጠራጠር ይሆናል!!!ስለሆነም መልአኩ
አትስገድልኝ ያለው ለትህትና ነው ስንል እናምናለን!!!
👉3. የሞቱ ቅዱሳን ከእኛ ጋር የሚያገናኛቸው ነገር የለም የምትሉ ሰዎች አላችሁ!!!እሺ ቅዱሳኑስ ይሁኑ ታዲያ መላእክት እኮ አይሞቱም!!!ስለታናናሾች የአብን ፊት ያያሉ እንጅ-በማቴ 18ቁ 10 እንደተጻፈው!በዘካርያስ 1 ቁ 13 የመልአኩ ምልጃ እንዲህ
ተጽፉዋል “አቤቱ የሰራዊት ጌታ ሆይ እነዚህ 70 አመት የተቆጣሀቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተማዎች የማትምራቸው እስከመቼ ነው አለው እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው” ታዲያ ሳንለምነው እንዲህ የሚማልድልን መልአክ ብንለምነውማ ምን ያህል ይማልድልን?ሰአሉ ለነ ሚካኤል ወገብርኤል እንበላቸውማ!!!
👉4.የሞቱ ቅዱሳን በክርስቶስ ህያው ስለሆኑ ከእኛ ጋር በመንፈስ
እንደሚገናኙ ደግሞ ይሄው!!!የሞቱ ቅዱሳን “እግዚአብሔር አምላካቸው ተብሎ ሊጠራ በእነሱ እንደማያፍር” በዕብ 11 ቁ 16 ተጽፉዋል!!!የሞቱ ቅዱሳን አላዋቂዎች ሳይሆኑ ወደፍጹምነት የተሸጋገሩ ‘ፍጹማን’ መሆናቸው በዕብ 12 ቁ 22 ሰፍሮልናል!!! ጌታም ከአመታት በፊት በሞት የተለዩትን አብርሃምን፣ይስሀቅንና
ያዕቆብን ጠቅሶ “የህያዋን አምላክ ነኝ” ሲል በማቴ 22 ቁ 32 ገልጹዋል!!!ጌታችን በስጋ ስለሞተው አብርሃም በዮሀንስ 8 ቁ56 ሲናገር፡ “አብርሃም ቀኔን ያይ ዘንድ ሀሴትን አደረገ፤አየም ደስ አለው” ይላል!!!በአጸደ ነፍስ ያለው አብርሃም የጌታን ቀን አይቶ የተደሰተው በሰማይ ያሉ ቅዱሳን በምድር ካለነው ጋር ህብረት ስላላቸው ነው!! ዮሐንስ በራዕዩ ምዕራፍ 8 ቁ 3 “የዕጣኑ ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚብሔር ፊት ወጣ” ይለናል!!መላእክት ጸሎታችንን ያሳርጋሉ!!!አእርጉ ጸሎተነ የምንላቸውም ለዚሁ ነው-እንደ ቅ/ያሬድ-እንደ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ!!ሙሴስ በዘጸአት 32 ቁ 13 “በራስህ የማልህላቸውን ባሪያዎችህን አብርሃምን፣ይስሀቅንና እስራኤልን አስብ” ብሎ በአጸደነፍስ ነፍስ ባሉ ቅዱሳን ስም ጌታውን ሲማጸን ከሞቱ ቅዱሳን ህብረት ስላለን አይደለምን?ነው እንጅ!!!
👉5. ይሄን ሁሉ ስንል ባለቤቱን ረስተን አይደለም!!!በቀጥታም እሱን ማረን እንለዋለን-እግዚኦ መሀረነ ክርስቶስ በምህላ- መሀረነ አብ በማስታኮት!!!ስማን፣ተማለደን፣ታረቀን እንለዋለን!!! ግን እንደሌሎቹ አማልደን አንለውም!!!ሌሎቹ የሚያማልደን ጌታ ነው እያሉ ቤዛነቱን እንደአማላጅነት ስለሚወስዱት ነው እኛ ቅዱሳንን አማልዱን ስንል አምላክ ያደረግናቸው የሚመስላቸው!!! አምላካችን አንድ ነው!!!የሃይማኖታችን መሰረትም እሱ-ለዚህም ነው ሰማይንና ምድርን በፈጠረ በአንድ አምላክ እናምናለን ስንል የሃይማኖት ጸሎታችንን የምንጀምረው!!!
ይቆየን
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
👉ሃይማኖት ምንድነው?
👉ሃይማኖት ያድናል ወይስ አያድንም????
👉 ሃይማኖት ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም ???
👉ሃይማኖት ይወረሳል ወይስ አይወረስም???
✏️@And_Haymanot
ሃይማኖት፦ የሚለው ቃል ሃይመነ ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ነው።ትርጉሙም ማመን፣መታመን፣አማኝነት፣አመኔታ
ማለት ሲሆን መቀበል ተስፋ ማድረግ ፣አለመጠራጠር፣ያዩትን እና የሰሙትን እንዲሁም ያመኑትን እውነት በማያምኑት ፊት መመስከር ማለት ነው። ሮሜ 10÷9 ቆላ2÷6-7 የሐ 14÷1
* ሃይማኖት ምንጩና ባለቤቱ ኃያሉ አምላካችን እግዚአብሔር ነው።
👉 ሃይማኖት የሰው ልጆች ከእውቀት ማነስ ወይም ከፍርሃትና ከድንጋጤ ያመጡት አይደለም።ከፍልስፍና እን
ከመራቀቅም የተገኘ ሳይሆን እግዚአብሔር ለቅዱሳን የሰጣቸው
ውድ ስጦታ ነው። ይሁዳ 1÷3
👉 ሃይማኖት አንዲት ናት። ሁለተኛና ሦስተኛ የላትም።ፈጣሪና ፍጡራን የሚገናኙባት ረቂቅ መንገድ ናት። ኤፌ፡ 4÷5 ; ት.ኤር 6÷16; ማቴ. 7÷13-14
ሃይማኖት ሲባል ሰዎች የፈጠሩት ሳይሆን እግዚአብሔር በራሱ ፍቃድ እናውቀው ዘንድ ስለ ራሱ የገለጠው መገለጥ ነው።ስለሆነም ሃይማኖት እግዚአብሔር ራሱን ለእኛ ያሳየበት
መንገድ እና የሰው ልጅ ሊቀበለው በሚችለው መጠን ስለ ራሱ ማንነት ለእኛ የገለጠው እውነታ ነው።ስለዚህ ከዚህ እውነታ በመነሳት
👉(1ኛ) ሃይማኖት ያድናል ወይስ አያድንም????
👉(2ኛ) ሃይማኖት ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም ???
👉(3ኛ) ሃይማኖት ይወረሳል ወይስ አይወረስም ለሚሉ ጥያቄዎች የማያዳግም መፅሐፍ ቅዱሳዊ መልስ እንሰጥበታለን።
✍ (1ኛ) በአንዲት እውነተኛ ሃይማኖት ውስጥ ያለ አንድ ሰው እና ምንም ሃይማኖት የሌለውን ሌላ ሰው ብናነፃፅር የመዳን ወይም እግዚአብሔርን የማወቅ ሰፊ እድል ያለው የትኛው ሰው ነው????? ስለዚህ በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዲት ተብላ የተጠቀሰችው ሃይማኖት ሰዎች ከተጠቀሙባት መዳን በውስጧ አለ ታድናለች።ምክንያቱም የእግዚአብሔር አንድነትና ልዩ የሦስትነት ሚስጥር፤ጌታችን አምላካችን አባታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ያዳነበት ጥበቡ ፤የመስቀሉ ድንቅ ሥራው እንዲሁም እግዚአብሔር ራሱን ለእኛ የገለጠበት ዋና መንገድ
ሃይማኖት በመሆኑ ሰው ለመዳን የግድ ለቅዱሳን አንድ ጊዜ በተሰጠች ሃይማኖት ውስጥ ገብቶ ትምህርት ሃይማኖትን
መማርና ማወቅ አለበት።ካልተማረ የእግዚአብሔርን መኖርና የእግዚአብሔርን ፍቃድና አላማ እንዴት ያውቃል ??? ካላወቀ እንዴት ያምናል ???? ካላመነ እንዴት ሊድን ይችላል ???
ለዚያ ነው ቅዱስ ጳውሎስ ሲናገር እንግዲህ ጌታ ክርስቶስ ኢየሱስን እንደተቀበላችሁ በእርሱ ተመላለሱ ሥር ሰዳችሁ በእርሱ ታነፁ እንደተማራችሁም በሃይማኖት ፅኑ ምስጋና ይብዛላችሁ።ቆላ፡ 2÷6-7
ስለዚህ ሰው በሃይማኖት መኖር አለበት።በሃይማኖ መኖር ብቻም አይደለም።ሃይማኖት የሚያዘውን ትዕዛዝ እየፈፀመ መኖር አለበት።ለዚያ ነው በሃይማኖት ጤናሞች እንዲሆኑ
በብርቱ ውቀሳቸው ተብሎ የተፃፈው።ቲቶ 1÷13
* ሃይማኖትን የካደ ከማያምን ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።ተብሎ የተፃፈውም ሰው ሃይማኖቱን የሚከዳ ወይም በሃይማኖት የማይኖር ከሆነ ሊድን እንደማይችል የሚያስረዳ ቃል
ነው። 1ኛ ጢሞ 5÷8 ምክንያቱም ሃይማኖትን መካድ ወይም ከሃይማኖት መውጣት ከማያምን ሰው ይልቅ የሚከፋ ከሆነ በሌላ አነጋገር ሃይማኖትን የሚከዳ ሰው አይድንም ወይም ከማያምን ሰው ይልቅ ተጠያቂ ይሆናል ማለቱ እንደሆነ ማወቅ አለብን።
**** የፅድቅ አክሊል ከሚያጎናፅፈን አንዱ እና ዋናው ሃይማኖትን መጠበቅ መሆኑን ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ብሎ
ተናግሯል፦ መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፣ሩጫውን ጨርሻለው፣ሃይማኖትን ጠብቄያለሁ።ስለዚህ የፅድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል ይላል። 2ኛ ጢሞ 4÷8
✍(2ኛ) ሃይማኖት ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም????? መናፍቃን እና ተሐድሶዎች ፓስተሮቻቸውም ጭምር ሃይማኖት አያስፈልግም ሲሉ እንሰማቸዋለን።ለመሆኑ ሃይማኖት
የማያስፈልግ ከሆነ ለምን የፕሮቴስታንት ሃይማኖት ተከታይሆኑ ??????
ለምንስ ከአንዱ ሃይማኖት ወደ ሌላው ሃይማኖት ይዟዟራሉ ???????
ሃይማኖት የማያስፈልግ ከሆነ ለምን የማንም ሃይማኖት ተከታይ
ሳይሆኑ አይኖሩም ነበር ??????
* ሲጀመር በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ የማያስፈልግ ነገር አይፃፍም።ቅዱስ ጳውሎስም ሃይማኖት በጣም አስፈላጊ መሆኑን ስለሚያውቅ ብዙ ቦታ ላይ ስለ ሃይማኖት ሰብኳል።ለምሳሌ በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ።2ኛ ቆሮ፡ 13÷5
* ንቁ በሃይማኖት ቁሙ።1ኛ ቆሮ 16÷13
* አንዲት ሃይማኖት ኤፌ 4÷5
*** ሃይማኖትን የካደ ከማያምን ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው። 1ኛቲሞ 5÷8 እያለ ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ሃይማኖት አስፈላጊነት የሰበከውን ስብከት መናፍቃን ደግሞ ሃይማኖት አያስፈልግም እያሉ የሚዘባርቁት የትኛው መፅሐፍ ቅዱስ ላይ አንብበው
ይሆን ???
✍(3ኛ) ሃይማኖት ይወረሳል ወይስ አይወረስም ???የእውነት የሆነ ሃይማኖት ይወረሳል።ትውልድ አልፎ ትውልድ በመጣ ቁጥር ሃይማኖት ይወረሳል እንጂ እየታደሰ እየተፈጠረ አይሄድም።ለቅዱሳን አንድ ጊዜ የተሰጣቸው ሃይማኖት
በትውልድ ቅብብሎሽ እኛ ዘመን ላይ ደርሳለች። አባቶቻችን ከሐዋርያት የተቀበሏት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ
ሃይማኖትን ለእኛ አውርሰውናል እኛ ደግሞ ለልጆቻችን እናወርሳቸዋለን፡፡
ኦርቶዶክስ መልስ አላት
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ ፩ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~Share~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~Share~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Share~
የአበው ሃይማኖት
አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት
አትታደስም፡፡
👉ሃይማኖት ያድናል ወይስ አያድንም????
👉 ሃይማኖት ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም ???
👉ሃይማኖት ይወረሳል ወይስ አይወረስም???
✏️@And_Haymanot
ሃይማኖት፦ የሚለው ቃል ሃይመነ ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ነው።ትርጉሙም ማመን፣መታመን፣አማኝነት፣አመኔታ
ማለት ሲሆን መቀበል ተስፋ ማድረግ ፣አለመጠራጠር፣ያዩትን እና የሰሙትን እንዲሁም ያመኑትን እውነት በማያምኑት ፊት መመስከር ማለት ነው። ሮሜ 10÷9 ቆላ2÷6-7 የሐ 14÷1
* ሃይማኖት ምንጩና ባለቤቱ ኃያሉ አምላካችን እግዚአብሔር ነው።
👉 ሃይማኖት የሰው ልጆች ከእውቀት ማነስ ወይም ከፍርሃትና ከድንጋጤ ያመጡት አይደለም።ከፍልስፍና እን
ከመራቀቅም የተገኘ ሳይሆን እግዚአብሔር ለቅዱሳን የሰጣቸው
ውድ ስጦታ ነው። ይሁዳ 1÷3
👉 ሃይማኖት አንዲት ናት። ሁለተኛና ሦስተኛ የላትም።ፈጣሪና ፍጡራን የሚገናኙባት ረቂቅ መንገድ ናት። ኤፌ፡ 4÷5 ; ት.ኤር 6÷16; ማቴ. 7÷13-14
ሃይማኖት ሲባል ሰዎች የፈጠሩት ሳይሆን እግዚአብሔር በራሱ ፍቃድ እናውቀው ዘንድ ስለ ራሱ የገለጠው መገለጥ ነው።ስለሆነም ሃይማኖት እግዚአብሔር ራሱን ለእኛ ያሳየበት
መንገድ እና የሰው ልጅ ሊቀበለው በሚችለው መጠን ስለ ራሱ ማንነት ለእኛ የገለጠው እውነታ ነው።ስለዚህ ከዚህ እውነታ በመነሳት
👉(1ኛ) ሃይማኖት ያድናል ወይስ አያድንም????
👉(2ኛ) ሃይማኖት ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም ???
👉(3ኛ) ሃይማኖት ይወረሳል ወይስ አይወረስም ለሚሉ ጥያቄዎች የማያዳግም መፅሐፍ ቅዱሳዊ መልስ እንሰጥበታለን።
✍ (1ኛ) በአንዲት እውነተኛ ሃይማኖት ውስጥ ያለ አንድ ሰው እና ምንም ሃይማኖት የሌለውን ሌላ ሰው ብናነፃፅር የመዳን ወይም እግዚአብሔርን የማወቅ ሰፊ እድል ያለው የትኛው ሰው ነው????? ስለዚህ በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዲት ተብላ የተጠቀሰችው ሃይማኖት ሰዎች ከተጠቀሙባት መዳን በውስጧ አለ ታድናለች።ምክንያቱም የእግዚአብሔር አንድነትና ልዩ የሦስትነት ሚስጥር፤ጌታችን አምላካችን አባታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ያዳነበት ጥበቡ ፤የመስቀሉ ድንቅ ሥራው እንዲሁም እግዚአብሔር ራሱን ለእኛ የገለጠበት ዋና መንገድ
ሃይማኖት በመሆኑ ሰው ለመዳን የግድ ለቅዱሳን አንድ ጊዜ በተሰጠች ሃይማኖት ውስጥ ገብቶ ትምህርት ሃይማኖትን
መማርና ማወቅ አለበት።ካልተማረ የእግዚአብሔርን መኖርና የእግዚአብሔርን ፍቃድና አላማ እንዴት ያውቃል ??? ካላወቀ እንዴት ያምናል ???? ካላመነ እንዴት ሊድን ይችላል ???
ለዚያ ነው ቅዱስ ጳውሎስ ሲናገር እንግዲህ ጌታ ክርስቶስ ኢየሱስን እንደተቀበላችሁ በእርሱ ተመላለሱ ሥር ሰዳችሁ በእርሱ ታነፁ እንደተማራችሁም በሃይማኖት ፅኑ ምስጋና ይብዛላችሁ።ቆላ፡ 2÷6-7
ስለዚህ ሰው በሃይማኖት መኖር አለበት።በሃይማኖ መኖር ብቻም አይደለም።ሃይማኖት የሚያዘውን ትዕዛዝ እየፈፀመ መኖር አለበት።ለዚያ ነው በሃይማኖት ጤናሞች እንዲሆኑ
በብርቱ ውቀሳቸው ተብሎ የተፃፈው።ቲቶ 1÷13
* ሃይማኖትን የካደ ከማያምን ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።ተብሎ የተፃፈውም ሰው ሃይማኖቱን የሚከዳ ወይም በሃይማኖት የማይኖር ከሆነ ሊድን እንደማይችል የሚያስረዳ ቃል
ነው። 1ኛ ጢሞ 5÷8 ምክንያቱም ሃይማኖትን መካድ ወይም ከሃይማኖት መውጣት ከማያምን ሰው ይልቅ የሚከፋ ከሆነ በሌላ አነጋገር ሃይማኖትን የሚከዳ ሰው አይድንም ወይም ከማያምን ሰው ይልቅ ተጠያቂ ይሆናል ማለቱ እንደሆነ ማወቅ አለብን።
**** የፅድቅ አክሊል ከሚያጎናፅፈን አንዱ እና ዋናው ሃይማኖትን መጠበቅ መሆኑን ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ብሎ
ተናግሯል፦ መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፣ሩጫውን ጨርሻለው፣ሃይማኖትን ጠብቄያለሁ።ስለዚህ የፅድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል ይላል። 2ኛ ጢሞ 4÷8
✍(2ኛ) ሃይማኖት ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም????? መናፍቃን እና ተሐድሶዎች ፓስተሮቻቸውም ጭምር ሃይማኖት አያስፈልግም ሲሉ እንሰማቸዋለን።ለመሆኑ ሃይማኖት
የማያስፈልግ ከሆነ ለምን የፕሮቴስታንት ሃይማኖት ተከታይሆኑ ??????
ለምንስ ከአንዱ ሃይማኖት ወደ ሌላው ሃይማኖት ይዟዟራሉ ???????
ሃይማኖት የማያስፈልግ ከሆነ ለምን የማንም ሃይማኖት ተከታይ
ሳይሆኑ አይኖሩም ነበር ??????
* ሲጀመር በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ የማያስፈልግ ነገር አይፃፍም።ቅዱስ ጳውሎስም ሃይማኖት በጣም አስፈላጊ መሆኑን ስለሚያውቅ ብዙ ቦታ ላይ ስለ ሃይማኖት ሰብኳል።ለምሳሌ በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ።2ኛ ቆሮ፡ 13÷5
* ንቁ በሃይማኖት ቁሙ።1ኛ ቆሮ 16÷13
* አንዲት ሃይማኖት ኤፌ 4÷5
*** ሃይማኖትን የካደ ከማያምን ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው። 1ኛቲሞ 5÷8 እያለ ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ሃይማኖት አስፈላጊነት የሰበከውን ስብከት መናፍቃን ደግሞ ሃይማኖት አያስፈልግም እያሉ የሚዘባርቁት የትኛው መፅሐፍ ቅዱስ ላይ አንብበው
ይሆን ???
✍(3ኛ) ሃይማኖት ይወረሳል ወይስ አይወረስም ???የእውነት የሆነ ሃይማኖት ይወረሳል።ትውልድ አልፎ ትውልድ በመጣ ቁጥር ሃይማኖት ይወረሳል እንጂ እየታደሰ እየተፈጠረ አይሄድም።ለቅዱሳን አንድ ጊዜ የተሰጣቸው ሃይማኖት
በትውልድ ቅብብሎሽ እኛ ዘመን ላይ ደርሳለች። አባቶቻችን ከሐዋርያት የተቀበሏት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ
ሃይማኖትን ለእኛ አውርሰውናል እኛ ደግሞ ለልጆቻችን እናወርሳቸዋለን፡፡
ኦርቶዶክስ መልስ አላት
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ ፩ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት
አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት
አትታደስም፡፡
👍7🙏4
❖ 'ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንጂ የጌቶች ጌታ አይባልምን? ደግሞስ ኢየሱስ ክርስቶስ "ብቻውን" ጌታ ነው ማለት ቅዱሳን በፀጋ ጌታ አይባሉም ሊሉን ፈልገው ይሆን????'
@And_Haymanot
✞ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራ፦ እመ ብዙኀን ሣራ "ጌታዬ ፈጽሞ ሸምግሎአል።" ዘፍ.18፥12
ስትልኮ "ጌታዬ" ያለችው አብርሃምን ነው። "ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ ሙሴ ሆይ ከልክላቸው አለው።" ዘኁ.11፥28 ነብየ እግዚአብሔር ነብዩ ኢያሱ መምህሩን ሊቀ ነብያት ሙሴን "ጌታዬ" ብሎ የጠራው የእግዚአብሔርን ጌታነት ሳያቅ ቀርቶ ነውን? ደግሞስ "ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው?
አለው።" ኢያ.5፥14 ያለውስ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል መልአከ እግዚአብሔር መሆኑን እያወቀ "ጌታዬ"
ማለቱ ስሕተት ነውን? ፈጽሞ። ስለሆነም አምላካችን እግዚአብሔር በባሕርዩ "ጌታ" መባሉ፤ ቅዱሳን ደሞ በጸጋ
"ጌታ" መባላቸው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው።
❖ እኛ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ክርስቲያኖች ግን ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ
ነው ብቻ ሳይሆን የጌቶች ጌታ፥ የነገሥታት ንጉሥ ነው፤ ብሎም
እግዚአብሔር ነው ብለን እናምናለን፥ እንታመናለን። "ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።" ዮሐ.1፥1 የሚለውንና "በደምም የተረጨ ልብስ ተጎናጽፎአል፥ ስሙም
የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል።" ራዕ.19፥13 ስለሚል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እግዚአብሔር ማለታችን
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። ኦርቶዶክሳዊ የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ ብቻ ሳይሆን የጌቶች
ጌታ፥ የነገስታት ንጉሥ ስትል የተሐድሶ መናፍቃን ግን 'የጌቶች ጌታ ሳይሆን ጌታ ብቻ ነው የሚባለው' ይላሉ።
❖ "ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ያሳያል።"1ኛ.ጢሞ.6፥15።
❖ "እነዚህ በጉን ይወጋሉ፥ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል፥ ከእርሱም ጋር ያሉ የተጠሩና የተመረጡ የታመኑም ደግሞ
ድል ይነሣሉ።" ራዕ. 17፥14። ይኼን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መመሪያ መከተላችን የተገባ ነው።
ምንጭ:- ዘማርያም ዘለቀ
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
✞ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራ፦ እመ ብዙኀን ሣራ "ጌታዬ ፈጽሞ ሸምግሎአል።" ዘፍ.18፥12
ስትልኮ "ጌታዬ" ያለችው አብርሃምን ነው። "ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ ሙሴ ሆይ ከልክላቸው አለው።" ዘኁ.11፥28 ነብየ እግዚአብሔር ነብዩ ኢያሱ መምህሩን ሊቀ ነብያት ሙሴን "ጌታዬ" ብሎ የጠራው የእግዚአብሔርን ጌታነት ሳያቅ ቀርቶ ነውን? ደግሞስ "ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው?
አለው።" ኢያ.5፥14 ያለውስ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል መልአከ እግዚአብሔር መሆኑን እያወቀ "ጌታዬ"
ማለቱ ስሕተት ነውን? ፈጽሞ። ስለሆነም አምላካችን እግዚአብሔር በባሕርዩ "ጌታ" መባሉ፤ ቅዱሳን ደሞ በጸጋ
"ጌታ" መባላቸው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው።
❖ እኛ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ክርስቲያኖች ግን ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ
ነው ብቻ ሳይሆን የጌቶች ጌታ፥ የነገሥታት ንጉሥ ነው፤ ብሎም
እግዚአብሔር ነው ብለን እናምናለን፥ እንታመናለን። "ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።" ዮሐ.1፥1 የሚለውንና "በደምም የተረጨ ልብስ ተጎናጽፎአል፥ ስሙም
የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል።" ራዕ.19፥13 ስለሚል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እግዚአብሔር ማለታችን
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። ኦርቶዶክሳዊ የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ ብቻ ሳይሆን የጌቶች
ጌታ፥ የነገስታት ንጉሥ ስትል የተሐድሶ መናፍቃን ግን 'የጌቶች ጌታ ሳይሆን ጌታ ብቻ ነው የሚባለው' ይላሉ።
❖ "ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ያሳያል።"1ኛ.ጢሞ.6፥15።
❖ "እነዚህ በጉን ይወጋሉ፥ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል፥ ከእርሱም ጋር ያሉ የተጠሩና የተመረጡ የታመኑም ደግሞ
ድል ይነሣሉ።" ራዕ. 17፥14። ይኼን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መመሪያ መከተላችን የተገባ ነው።
ምንጭ:- ዘማርያም ዘለቀ
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
🙏3👍2