ፈራጅ ነው የኛ ጌታ
@And_Haymanot
ተወዳጆች በ social Media የእመቤታችን ተአምር ነው ሀብት እንዲኖርህ አባዛው ካልሆነ ሥራህ ኑሮህ ይዘበራረቃል የሚል የሀሠት መልእክት እንደመብዛቱ ከማባዛት እንቆጠብ መንፈስን እንመርምር እያልን ዛሬ ደሞ በውስጥ ላደረሣችሁን ተመሣሣይ የሀሠት መልእክት ጥንቃቄ እንድታደርጉ አቅርበነዋል፡፡ ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት አይደለምና ከማባዛት እንቆጠብ ለማለት እንወዳለ
@And_Haymanot
የእግዚአብሔርን
መምጫ #ማንም አያውቅም ነገር ግን እግዚአብሔር መላእክቱን ትላንት ማታ መለከት ሊያስነፋ ነበር ይለናል፡፡
ይቀጥልና ጌታችን በሰማይ #ወድቆ_እያነባ_ለመነ
ዛሬም በመሥቀል እንደተሠቀለው ደሙ ይፈሳል ..... ይለናል፡፡
ተወዳጆች ይህ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነውን? በዚህ የሀሰት ትምህርት ላይ የተጠቀሠው ሰው የጌታን መምጫ ሊጠቁምም ይቃጣዋል፡፡ ከዚህ በፊት በተደረጉ በፕሮቴስታንቱ አለም ያሉ የሐሰት ትንቢቶችን መመልከት ለዚህ ማሳያ ናቸው፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ግን እንዲህ ይለናል
" ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን ከአባት ብቻ በቀር የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን የሚያውቅ የለም።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24:36)
" ጌታችሁ በምን ሰዓት እንዲመጣ አታውቁምና እንግዲህ ንቁ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24:42)
(2ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕ. 3)
" #ጌታችን_በሰማይ_ወድቆ_እያነባ_ለመነ ዛሬም በመሥቀል እንደተሠቀለው ደሙ ይፈሳል ..... " ይህስ የጌታን የማዳን ስራ ከማወቅ የመጣ ነውን? ይህን የጠቀሡት ዛሬም ላይ አማላጃችን ነው ለማለት ቢሆንም ጌታችን ግን አንድ ግዜ የማስታረቅን ስራ ፈፅሞ በግርማው ተቀምጧል እንጂ እነሱ እንደሚሉት ዛሬም በእለተ አርብ እንደተሠቀለ ሆኖ ደሙ እየፈሰሰ ማራቸው አይልም
" እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤"
(ወደ ዕብራውያን 1:3)
" እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም #ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።"
(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:19)
እንግዲህ ምን እንላለን የጌታን ማንነት ባለማወቅ ዛሬም እየወደቀ ይለምናል ማለት ትልቅ ክህደት ነው
(ወደ ዕብራውያን ምዕ. 9)
----------
25፤ ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን #ብዙ_ጊዜ_ሊያቀርብ_አልገባም፤
26፤ እንዲህ ቢሆንስ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ብዙ ጊዜ መከራ ሊቀበል ባስፈለገው ነበር፤ አሁን ግን በዓለም ፍጻሜ ራሱን በመሠዋት ኃጢአትን ሊሽር አንድ ጊዜ ተገልጦአል።
https://tttttt.me/And_Haymanot/541
ይቆየን....
ለጠፉት ልቦናን ይስጥልን
"ማራናታ"
@And_Haymanot
@And_Haymanot
በክርስቶስ ማንነት ለሚጠይቁት ጥያቄም እነሆ ምላሽ 👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/288
@And_Haymanot
ተወዳጆች በ social Media የእመቤታችን ተአምር ነው ሀብት እንዲኖርህ አባዛው ካልሆነ ሥራህ ኑሮህ ይዘበራረቃል የሚል የሀሠት መልእክት እንደመብዛቱ ከማባዛት እንቆጠብ መንፈስን እንመርምር እያልን ዛሬ ደሞ በውስጥ ላደረሣችሁን ተመሣሣይ የሀሠት መልእክት ጥንቃቄ እንድታደርጉ አቅርበነዋል፡፡ ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት አይደለምና ከማባዛት እንቆጠብ ለማለት እንወዳለ
@And_Haymanot
የእግዚአብሔርን
መምጫ #ማንም አያውቅም ነገር ግን እግዚአብሔር መላእክቱን ትላንት ማታ መለከት ሊያስነፋ ነበር ይለናል፡፡
ይቀጥልና ጌታችን በሰማይ #ወድቆ_እያነባ_ለመነ
ዛሬም በመሥቀል እንደተሠቀለው ደሙ ይፈሳል ..... ይለናል፡፡
ተወዳጆች ይህ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነውን? በዚህ የሀሰት ትምህርት ላይ የተጠቀሠው ሰው የጌታን መምጫ ሊጠቁምም ይቃጣዋል፡፡ ከዚህ በፊት በተደረጉ በፕሮቴስታንቱ አለም ያሉ የሐሰት ትንቢቶችን መመልከት ለዚህ ማሳያ ናቸው፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ግን እንዲህ ይለናል
" ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን ከአባት ብቻ በቀር የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን የሚያውቅ የለም።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24:36)
" ጌታችሁ በምን ሰዓት እንዲመጣ አታውቁምና እንግዲህ ንቁ።"
(የማቴዎስ ወንጌል 24:42)
(2ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕ. 3)
" #ጌታችን_በሰማይ_ወድቆ_እያነባ_ለመነ ዛሬም በመሥቀል እንደተሠቀለው ደሙ ይፈሳል ..... " ይህስ የጌታን የማዳን ስራ ከማወቅ የመጣ ነውን? ይህን የጠቀሡት ዛሬም ላይ አማላጃችን ነው ለማለት ቢሆንም ጌታችን ግን አንድ ግዜ የማስታረቅን ስራ ፈፅሞ በግርማው ተቀምጧል እንጂ እነሱ እንደሚሉት ዛሬም በእለተ አርብ እንደተሠቀለ ሆኖ ደሙ እየፈሰሰ ማራቸው አይልም
" እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤"
(ወደ ዕብራውያን 1:3)
" እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም #ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።"
(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 5:19)
እንግዲህ ምን እንላለን የጌታን ማንነት ባለማወቅ ዛሬም እየወደቀ ይለምናል ማለት ትልቅ ክህደት ነው
(ወደ ዕብራውያን ምዕ. 9)
----------
25፤ ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን #ብዙ_ጊዜ_ሊያቀርብ_አልገባም፤
26፤ እንዲህ ቢሆንስ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ብዙ ጊዜ መከራ ሊቀበል ባስፈለገው ነበር፤ አሁን ግን በዓለም ፍጻሜ ራሱን በመሠዋት ኃጢአትን ሊሽር አንድ ጊዜ ተገልጦአል።
https://tttttt.me/And_Haymanot/541
ይቆየን....
ለጠፉት ልቦናን ይስጥልን
"ማራናታ"
@And_Haymanot
@And_Haymanot
በክርስቶስ ማንነት ለሚጠይቁት ጥያቄም እነሆ ምላሽ 👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/288
Telegram
፩ ሃይማኖት
"እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ"
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይደለም፡፡ የሱን ማንነት ባለማወቅ እንዲህ ለሚጠፉት ልቦናን ይስጥልን - https://tttttt.me/And_Haymanot/538
በክርስቶስ ማንነት ለሚጠይቁት ጥያቄም እነሆ ምላሽ 👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/288
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይደለም፡፡ የሱን ማንነት ባለማወቅ እንዲህ ለሚጠፉት ልቦናን ይስጥልን - https://tttttt.me/And_Haymanot/538
በክርስቶስ ማንነት ለሚጠይቁት ጥያቄም እነሆ ምላሽ 👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/288
4_5789494294419079492
<unknown>
"እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ"
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይደለም፡፡ የሱን ማንነት ባለማወቅ እንዲህ ለሚጠፉት ልቦናን ይስጥልን - https://tttttt.me/And_Haymanot/538
በክርስቶስ ማንነት ለሚጠይቁት ጥያቄም እነሆ ምላሽ 👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/288
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይደለም፡፡ የሱን ማንነት ባለማወቅ እንዲህ ለሚጠፉት ልቦናን ይስጥልን - https://tttttt.me/And_Haymanot/538
በክርስቶስ ማንነት ለሚጠይቁት ጥያቄም እነሆ ምላሽ 👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/288
ድረስልን
በቃ ብሎን ጌታ ግፍ እና መከራ
ይላክልን አንተን እስቲ እኛን አብስራ ።
ዘመናችን ሆኗል እንደ ዓመተ ፍዳ
ድረስልን ማልደህ ገብርኤል ፈጣኑ ድሆቹን ተራዳ ።
[ዳንኤል ግርማ ]
@And_Haymanot
የመልአኩ ተራዳይነት አይለየን
መልካም ዕለተ ሰንበት
በቃ ብሎን ጌታ ግፍ እና መከራ
ይላክልን አንተን እስቲ እኛን አብስራ ።
ዘመናችን ሆኗል እንደ ዓመተ ፍዳ
ድረስልን ማልደህ ገብርኤል ፈጣኑ ድሆቹን ተራዳ ።
[ዳንኤል ግርማ ]
@And_Haymanot
የመልአኩ ተራዳይነት አይለየን
መልካም ዕለተ ሰንበት
ድንግል ማርያምን በዮሀንስ በኩል በቀራንዮ አደባባይ በእናትነት ለሁላችን ተሠጠችን ብሎ መቀበል ለከበዳቸው ነገር ግን ራዕይ በዮሀንስ በኩል ለሁላችን ተሠጠን ሲባል ለተቀበሉ ከፍሎ አማኝ (የእናቱ ጠላቶች) ለሆኑት ልብ ይስጥልን!
@And_Haymanot
የቀራንዮ_ስጦታችን
❤️ 21 ❤️
❤️ ለእናትነቷ ❤️
@And_Haymanot
❤ ማርያም ✝ ማርያም ❤
❤ ማርያም ✝ ማርያም ❤
❤ ማርያም ✝ ማርያም ❤
❤ ማርያም ✝ ማርያም ❤
@And_Haymanot
የቀራንዮ_ስጦታችን
❤️ 21 ❤️
❤️ ለእናትነቷ ❤️
@And_Haymanot
❤ ማርያም ✝ ማርያም ❤
❤ ማርያም ✝ ማርያም ❤
❤ ማርያም ✝ ማርያም ❤
❤ ማርያም ✝ ማርያም ❤
ለ8,10 እና 12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ እህትና ወንድሞቻችን የምታስቡበትን አእምሮ የምታስተውሉበትን ልቦና ፣ እንዲሁም የሚያረጋጋን መንፈስ እግዚአብሔር ያድላችሁ፡፡ ድንግል ማርያም ከናንተ ጋር ትሁን፡፡
መልካም ፈተና
@And_Haymanot
፩ ኃይማኖት
መልካም ፈተና
@And_Haymanot
፩ ኃይማኖት
ተዓምራትን ማድርግ ትፈልጋላችሁ??
@And_Haymanot
እንግዲያውስ፦
👉 በዘፈን የደነቆረን ጆሮ መዝሙር እንዲሰማ አድርጉት፤
👉ሴትን በመመኘት የታወረውን ዐይን ፈጣሪውን እንዲያይ አዲርጉት፤
👉 በስርቆት የሰለለ እጅ በምጽዋት እንዲዘረጋ አድርጉት፤
👉 ወደ ኃጢዓት ቤት በመሄድ ሽባ የሆነውን እግር ወደ እግዚአብሔር ቤት እንዲሮጥ አዲርጉት፤
👉 ሐሜትን በማውራት ዲዳ የሆነውን ከንፋር መልካም ንግግርን እንዲናገር አድርጉት፤
ከታዓምራት ኹሉ የበለጠ ተዓምር ይህ ነው።
✍ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ✍
@And_Haymanot
መልካም ዕለተ ሰንበት
@And_Haymanot
እንግዲያውስ፦
👉 በዘፈን የደነቆረን ጆሮ መዝሙር እንዲሰማ አድርጉት፤
👉ሴትን በመመኘት የታወረውን ዐይን ፈጣሪውን እንዲያይ አዲርጉት፤
👉 በስርቆት የሰለለ እጅ በምጽዋት እንዲዘረጋ አድርጉት፤
👉 ወደ ኃጢዓት ቤት በመሄድ ሽባ የሆነውን እግር ወደ እግዚአብሔር ቤት እንዲሮጥ አዲርጉት፤
👉 ሐሜትን በማውራት ዲዳ የሆነውን ከንፋር መልካም ንግግርን እንዲናገር አድርጉት፤
ከታዓምራት ኹሉ የበለጠ ተዓምር ይህ ነው።
✍ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ✍
@And_Haymanot
መልካም ዕለተ ሰንበት
ክፍል 07 ውይይት ቀጥሏል ..ጌታን እንደግል አዳኝ አድርጋችሁ ተቀበሉ ‹‹accept Jesus Christ as your personal savior››የሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው? ከዚህ በፊት በነበሩን ተከታታይ ስድስት ክፍሎች…ከአንድ ፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር ሶሪያዊታ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሐና ባደረገችው ውይይት…..አንድ ሰው በክርስቶስ
ሲያምን ይድናል? ወይስ ድኗል? ፣ መዳን በቅጽበት ነው ወይስ በሂደት የሚገኝ ? ስለሚሉ እና በመጨረሻም በቅርቡ የፕሮቴስታንቱ ዓለም መሪዎች ራሳቸውን ‹‹ሐዋርያ›› አድርገው መጥራታቸው ተገቢ ስላለመሆኑ መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት ባደረገ ውይይት ተመልክተን ነበር፡፡ ለዛሬ ደግሞ በየመንገዱ ለመዳን በተደጋጋሚ “Have you accepted Jesus Christ as your personal savior?” የሚለውን የፕሮቴስታንቱን አስተምሮ በጣም በጥልቀት በተከታታይ እናያለን
ለማንበብ
👉 https://tttttt.me/Tewahdo_Haymanote/111
~~~~~~~~~~
ለአስተያየት 👉 @AHati_Haymanot
Join 👇
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ሲያምን ይድናል? ወይስ ድኗል? ፣ መዳን በቅጽበት ነው ወይስ በሂደት የሚገኝ ? ስለሚሉ እና በመጨረሻም በቅርቡ የፕሮቴስታንቱ ዓለም መሪዎች ራሳቸውን ‹‹ሐዋርያ›› አድርገው መጥራታቸው ተገቢ ስላለመሆኑ መጽሐፍ ቅዱስን መሰረት ባደረገ ውይይት ተመልክተን ነበር፡፡ ለዛሬ ደግሞ በየመንገዱ ለመዳን በተደጋጋሚ “Have you accepted Jesus Christ as your personal savior?” የሚለውን የፕሮቴስታንቱን አስተምሮ በጣም በጥልቀት በተከታታይ እናያለን
ለማንበብ
👉 https://tttttt.me/Tewahdo_Haymanote/111
~~~~~~~~~~
ለአስተያየት 👉 @AHati_Haymanot
Join 👇
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Telegram
ተዋህዶ ሃይማኖቴ
ክፍል 07 ውይይት..ጌታን እንደግል
አዳኝ አድርጋችሁ ተቀበሉ‹‹accept Jesus Christ as your personal savior››የሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው? ከዚህ በፊት በነበሩን ተከታታይ
ስድስት ክፍሎች…ከአንድ ፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር ሶሪያዊታ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሐና ባደረገችው ውይይት…..አንድ ሰው በክርስቶስ
ሲያምን ይድናል? ወይስ ድኗል? ፣ መዳን በቅጽበት ነው ወይስ በሂደት የሚገኝ…
አዳኝ አድርጋችሁ ተቀበሉ‹‹accept Jesus Christ as your personal savior››የሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው? ከዚህ በፊት በነበሩን ተከታታይ
ስድስት ክፍሎች…ከአንድ ፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር ሶሪያዊታ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሐና ባደረገችው ውይይት…..አንድ ሰው በክርስቶስ
ሲያምን ይድናል? ወይስ ድኗል? ፣ መዳን በቅጽበት ነው ወይስ በሂደት የሚገኝ…
ለመሆኑ አስራ አራተኛው የሐዊረ ሕይወት ጉዞ ምን የተለዬ ነገር
ይዞ ተከሰተ ?
@And_Haymanot
የማህበረ ቅዱሳን ጉዳይ
👉 የኔ
👉 ያንተ
👉 ያንች
የሁላችን ጉዳይ ነው የምንለው በምክንያት ነው:: በአስራ አራተኛው የሐዊረ ሕይወት ጉዞ ልዩ ስጦታን ለህዝበ ክርስቲያኑ እንካችሁ ተብሏልና ደስ ይበላችሁ!!! ከዚህ ቀደም ነገረ ተሃድሶን የሚመለከት የአምስት ሰዓት
ውይይትን በድምፅና በምስል የያዘ vcd ለምዕመኑ መዳረሱ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ቢሆንም
👉 ይሔው ዛሬም የጠላት ወረዳን የሚያሸብር የሰባት ሰዓታት ነገረ ክርስቶስን የያዘ ምስልና ድምፅ ( vcd ) ልክ እንደ ከዚህ ቀደሙ በዛሬው ዕለት በአባቶቾ ተመርቆ ለምዕመኑ በነፃ ተበርክቷል::
ከዚህ በተጨማሪም በሰ/ሸዎ ሰላሌ ሀገረ ስብከት ዳቤ ሰፈረ ገነት ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያንን ለማሰራት ባሰባሰቡት የገቢ ማሰባሰቢያ ከአምስት መቶ ሽ ብር በላይ ገቢ አስደርገዋል።
በ wendye ze tewahdo
ይዞ ተከሰተ ?
@And_Haymanot
የማህበረ ቅዱሳን ጉዳይ
👉 የኔ
👉 ያንተ
👉 ያንች
የሁላችን ጉዳይ ነው የምንለው በምክንያት ነው:: በአስራ አራተኛው የሐዊረ ሕይወት ጉዞ ልዩ ስጦታን ለህዝበ ክርስቲያኑ እንካችሁ ተብሏልና ደስ ይበላችሁ!!! ከዚህ ቀደም ነገረ ተሃድሶን የሚመለከት የአምስት ሰዓት
ውይይትን በድምፅና በምስል የያዘ vcd ለምዕመኑ መዳረሱ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ቢሆንም
👉 ይሔው ዛሬም የጠላት ወረዳን የሚያሸብር የሰባት ሰዓታት ነገረ ክርስቶስን የያዘ ምስልና ድምፅ ( vcd ) ልክ እንደ ከዚህ ቀደሙ በዛሬው ዕለት በአባቶቾ ተመርቆ ለምዕመኑ በነፃ ተበርክቷል::
ከዚህ በተጨማሪም በሰ/ሸዎ ሰላሌ ሀገረ ስብከት ዳቤ ሰፈረ ገነት ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያንን ለማሰራት ባሰባሰቡት የገቢ ማሰባሰቢያ ከአምስት መቶ ሽ ብር በላይ ገቢ አስደርገዋል።
በ wendye ze tewahdo
ክፍል08 ወይይት..ክርስቶስ የዓለም
አዳኝ እንጂ የግል አዳኝ ተብሎ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ተጠርቶ አያውቅም ይልቁን ይህ አባባል አማኑኤል ከሚለው ስሙ ጋር ይጋጫል. ‹‹ክርስቶስን የግል
አዳኝ ብሎ መጠራት..አማኑኤል/እግዚአብሄር ከእኛ ጋር ነው/ የሚለውን የጌታ ስም ፍጹም መቃወም ነው›› በክፍል ሰባት በነበረን ውይይት
ፕሮቴስታንቶች ለመዳን “Have you accepted Jesus Christ as your personal savior?” ብለው ስለሚያነሱት ተደጋጋሚ ጥያቄ... መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አንድም ቦታ
በሐዋርያቱ በእነቅዱስ ጴጥሮስ እና በእነቅዱስ ጳውሎስ አፍ ‹‹ጌታ ኢየሱስን እንደግል አዳኝ አድርጋችሁ ተቀበሉ›› ብለው እንዳላስተማሩ እንደዚህም ብሎ ያመነ ሕዝብ እንደሌለ አይተናል…..
በዛሬው ውይይታችን ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዓለም አዳኝ እንጂ
የግል አዳኝ እንዳልተባለ እናያለን
….መልካም ንባብ
ለማንበብ
👉 https://tttttt.me/Tewahdo_Haymanote/113
~~~~~~~~~~
ለአስተያየት 👉 @AHati_Haymanot
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
አዳኝ እንጂ የግል አዳኝ ተብሎ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ተጠርቶ አያውቅም ይልቁን ይህ አባባል አማኑኤል ከሚለው ስሙ ጋር ይጋጫል. ‹‹ክርስቶስን የግል
አዳኝ ብሎ መጠራት..አማኑኤል/እግዚአብሄር ከእኛ ጋር ነው/ የሚለውን የጌታ ስም ፍጹም መቃወም ነው›› በክፍል ሰባት በነበረን ውይይት
ፕሮቴስታንቶች ለመዳን “Have you accepted Jesus Christ as your personal savior?” ብለው ስለሚያነሱት ተደጋጋሚ ጥያቄ... መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አንድም ቦታ
በሐዋርያቱ በእነቅዱስ ጴጥሮስ እና በእነቅዱስ ጳውሎስ አፍ ‹‹ጌታ ኢየሱስን እንደግል አዳኝ አድርጋችሁ ተቀበሉ›› ብለው እንዳላስተማሩ እንደዚህም ብሎ ያመነ ሕዝብ እንደሌለ አይተናል…..
በዛሬው ውይይታችን ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዓለም አዳኝ እንጂ
የግል አዳኝ እንዳልተባለ እናያለን
….መልካም ንባብ
ለማንበብ
👉 https://tttttt.me/Tewahdo_Haymanote/113
~~~~~~~~~~
ለአስተያየት 👉 @AHati_Haymanot
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Telegram
ተዋህዶ ሃይማኖቴ
ክፍል08 ወይይት..ክርስቶስ የዓለም
አዳኝ እንጂ የግል አዳኝ ተብሎ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ተጠርቶ አያውቅም ይልቁን ይህ አባባል አማኑኤል ከሚለው ስሙ ጋር ይጋጫል. ‹‹ክርስቶስን የግል
አዳኝ ብሎ መጠራት..አማኑኤል/እግዚአብሄር ከእኛ ጋር ነው/ የሚለውን የጌታ ስም ፍጹም መቃወም ነው›› በክፍል ሰባት በነበረን ውይይት
ፕሮቴስታንቶች ለመዳን “Have you accepted Jesus Christ as your personal…
አዳኝ እንጂ የግል አዳኝ ተብሎ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ተጠርቶ አያውቅም ይልቁን ይህ አባባል አማኑኤል ከሚለው ስሙ ጋር ይጋጫል. ‹‹ክርስቶስን የግል
አዳኝ ብሎ መጠራት..አማኑኤል/እግዚአብሄር ከእኛ ጋር ነው/ የሚለውን የጌታ ስም ፍጹም መቃወም ነው›› በክፍል ሰባት በነበረን ውይይት
ፕሮቴስታንቶች ለመዳን “Have you accepted Jesus Christ as your personal…
ጌታችን መድሃኒታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ማነው ???
በሚል የመንደርደሪያ ሃሳብ ማሕበረ ቅዱሳን በነፃ የሚታደል የሰባት ሰዓታት VCD ለምዕመኑ እንዳዘጋጀ ሰምተዋልን??? የመርሃ ግብሩ ዋና ዋና አላማዎች
አንደኛ ቅድስት ቤተክርስቲያን ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
የምታምነውን የምታስተምረውን እና የምትመሰክረውን ያለ የነበረና የሚኖር አስተምሮዎን መግለጥ ነው
ሁለተኛ አንዳንድ ወገኖኖች ቅድስት ቤተክርስቲያናችን ክርስቶስን ከምታምነውና ከምታስተምረው ስለሱም ከምትመሰክረው ውጭ እንዲህ ትላለች በማለት ለስህተት ትምህርታቸው መንደርደሪያ ለማድረግ ስለሚሞክሩ እውነተኛውን መረጃ በመስጠት ግራ
የሚጋቡ ወገኖቻችንን መጠበቅ ነው
ሶስተኛው የዚህ መርሃ ግብር አላማ ከመፀሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ነገረ
ክርስቶስን በተመለከተ ጥያቄ ለሚነሳባቸው ገፀ ንባቦች ኦርቶዶክሳዊውን ማብራሪያ መስጠት ነው ለነዚህ ጥያቄዎች መልስ የሚሰጡት ደግሞ መምህር ገ/መድህን እንዬው ከደቡብ ወሎ ሃገረ ስብከት የቦሩ ሜዳ ደብረ ብርሃን ቅድስት ስላሴ ጉባዔ ቤት የሐዲሳት ተርጓሚ
መምህር, አባ ገ/ ኪዳን ግርማ የሐዲሳት ትርጓሜ መምህር የደቡብ
ጎንደር ሃገረ ስብከት ደብረ ሃይማኖት መካነ ኢየሱስ ጉባኤ ቤት የብሉያት ትርጓሜ ደቀ መዝሙር እና በአስተምህሮው የብዙዎቹን ቀልብ መያዝ የቻለው ሰባኪ ወንጌል
መምህር ብርሃኑ አድማሴ ሲሆኑ
የቤተክርስቲያን ወዳጆች ብቻ ሳይሆን ጠላቶቿም የማህበሩ ቢሮ
በመሔድ በፍላሽ አለያም በሚሞሪ ካርድ ወይንም በስልክ
ማስጫን እንደሚቻል ማህበሩ አስተላልፏል።
እኛም እንደደረሠን የምንለቀው ይሆናል ቢሮው በአቅራቢያቸው ሆኖ መረጃው የሌላቸው ይኖራሉና ሼር አድርጉት ለማለት እንወዳለን የደረሣችሁም ካላችሁ
👉 @AHati_Haymanot ላኩልን እናደርሳለን
፩ ኃይማኖት
@And_Haymanot
በሚል የመንደርደሪያ ሃሳብ ማሕበረ ቅዱሳን በነፃ የሚታደል የሰባት ሰዓታት VCD ለምዕመኑ እንዳዘጋጀ ሰምተዋልን??? የመርሃ ግብሩ ዋና ዋና አላማዎች
አንደኛ ቅድስት ቤተክርስቲያን ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
የምታምነውን የምታስተምረውን እና የምትመሰክረውን ያለ የነበረና የሚኖር አስተምሮዎን መግለጥ ነው
ሁለተኛ አንዳንድ ወገኖኖች ቅድስት ቤተክርስቲያናችን ክርስቶስን ከምታምነውና ከምታስተምረው ስለሱም ከምትመሰክረው ውጭ እንዲህ ትላለች በማለት ለስህተት ትምህርታቸው መንደርደሪያ ለማድረግ ስለሚሞክሩ እውነተኛውን መረጃ በመስጠት ግራ
የሚጋቡ ወገኖቻችንን መጠበቅ ነው
ሶስተኛው የዚህ መርሃ ግብር አላማ ከመፀሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ነገረ
ክርስቶስን በተመለከተ ጥያቄ ለሚነሳባቸው ገፀ ንባቦች ኦርቶዶክሳዊውን ማብራሪያ መስጠት ነው ለነዚህ ጥያቄዎች መልስ የሚሰጡት ደግሞ መምህር ገ/መድህን እንዬው ከደቡብ ወሎ ሃገረ ስብከት የቦሩ ሜዳ ደብረ ብርሃን ቅድስት ስላሴ ጉባዔ ቤት የሐዲሳት ተርጓሚ
መምህር, አባ ገ/ ኪዳን ግርማ የሐዲሳት ትርጓሜ መምህር የደቡብ
ጎንደር ሃገረ ስብከት ደብረ ሃይማኖት መካነ ኢየሱስ ጉባኤ ቤት የብሉያት ትርጓሜ ደቀ መዝሙር እና በአስተምህሮው የብዙዎቹን ቀልብ መያዝ የቻለው ሰባኪ ወንጌል
መምህር ብርሃኑ አድማሴ ሲሆኑ
የቤተክርስቲያን ወዳጆች ብቻ ሳይሆን ጠላቶቿም የማህበሩ ቢሮ
በመሔድ በፍላሽ አለያም በሚሞሪ ካርድ ወይንም በስልክ
ማስጫን እንደሚቻል ማህበሩ አስተላልፏል።
እኛም እንደደረሠን የምንለቀው ይሆናል ቢሮው በአቅራቢያቸው ሆኖ መረጃው የሌላቸው ይኖራሉና ሼር አድርጉት ለማለት እንወዳለን የደረሣችሁም ካላችሁ
👉 @AHati_Haymanot ላኩልን እናደርሳለን
፩ ኃይማኖት
@And_Haymanot
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ
ውይይት ክፍል09 ውይይቱ በእጅጉ ቀጥሏል ብዙዎቻችሁ እየተማራችሁበትና ሼር እያደረጋችሁት እንደሆነ ሥለምትነግሩን ደስ ብሎናል ሐና እህታችንን ለመምሠል የምትጥሩትም በርቱልን እንላለን ድጋፍ አሥተያየታችሁ አይለየን እንላለን ሀሳባችሁን በዚህ ላኩልን
👉 @AHati_Haymanot
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ
ውይይት ክፍል09 የጌታን ስጋ እና ደም
በግል መካፈል ሳይቻል…እሱን የግል
አምላክ..የግል አዳኝ ብሎ መቀበል እንዴት ይቻላል…? .....
ለማንበብ 👉 https://tttttt.me/Tewahdo_Haymanote/114
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ውይይት ክፍል09 ውይይቱ በእጅጉ ቀጥሏል ብዙዎቻችሁ እየተማራችሁበትና ሼር እያደረጋችሁት እንደሆነ ሥለምትነግሩን ደስ ብሎናል ሐና እህታችንን ለመምሠል የምትጥሩትም በርቱልን እንላለን ድጋፍ አሥተያየታችሁ አይለየን እንላለን ሀሳባችሁን በዚህ ላኩልን
👉 @AHati_Haymanot
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ
ውይይት ክፍል09 የጌታን ስጋ እና ደም
በግል መካፈል ሳይቻል…እሱን የግል
አምላክ..የግል አዳኝ ብሎ መቀበል እንዴት ይቻላል…? .....
ለማንበብ 👉 https://tttttt.me/Tewahdo_Haymanote/114
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Telegram
ተዋህዶ ሃይማኖቴ
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ
ውይይት ክፍል09 የጌታን ስጋ እና ደም
በግል መካፈል ሳይቻል…እሱን የግል
አምላክ..የግል አዳኝ ብሎ መቀበል እንዴት ይቻላል…? ከዚህ በፊት በነበረን በክፍል ስድስት ውይይት ፕሮቴስታንቶች ለመዳን “Have you accepted Jesus Christ as your personal savior?” ብለው ስለሚያነሱት ተደጋጋሚ ጥያቄ
...መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አንድም ቦታ በሐዋርያቱ…
ውይይት ክፍል09 የጌታን ስጋ እና ደም
በግል መካፈል ሳይቻል…እሱን የግል
አምላክ..የግል አዳኝ ብሎ መቀበል እንዴት ይቻላል…? ከዚህ በፊት በነበረን በክፍል ስድስት ውይይት ፕሮቴስታንቶች ለመዳን “Have you accepted Jesus Christ as your personal savior?” ብለው ስለሚያነሱት ተደጋጋሚ ጥያቄ
...መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አንድም ቦታ በሐዋርያቱ…
✞"ማንም በዚህ ላይ አንዳች ቢጨምር እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታል።" ራዕ.
22፥18-20።
@And_Haymanot
የዚህ ገጸ ንባብ ትርጉም ምንድን ነው?
የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት የተጻፉት በልዩ ልዩ ዘመን በልዩ ልዩ ሰዎች በልዩ ልዩ ቦታ ነው። ለምሳሌ የሙሴ መጻሕፍት
ከጌታችን ልደት 1500 ዓመት በፊት ሲጻፉ የዮሐንስ ራዕይ ደግሞ በ 88 ዓ.ም አካባቢ ተጽፏል። በብሉይ መጻሕፍት
መካከል የኦሪት መጻሕፍት ከደብረ ሲና እስከ ከነዓን መግቢያ ባለው መንገድ ሲጻፉ ትንቢተ ዳንኤልና ትንቢተ ኤርምያስ
በባቢሎን ምርኮ ጊዜ በአሕዛብ ሀገር ተጽፈዋል። ከሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት መካከል የማቴዎስ ወንጌል በፍልስጤም፥ የማርቆስ ወንጌል በግብፅ፥ የጳውሎስ መልእክታት ደግሞ በታናሽ እስያና የአውሮፓ ከተሞች፥ የዮሐንስ ራዕይ ደግሞ በፍጥሞ ደሴት
ተጽፈዋል። ምንም እንኳን በተለያዩ ሰዎች፥ በተለያዩ ቦታዎች የተጻፉ
ቢሆኑም ቅዱሳት መጻሕፍት በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በመጻፋቸው ሐሳባቸው ሁሉ አንድ ነው። 2ኛ.ጴጥ.1፥20።
ለምክርና ለተግሣጽ፥ ልብንም ለማቅናት ተጽፈዋል። ሮሜ 13፥4፤ 2ኛ.ጢሞ.3፥15-17። በእግዚአብሔር መንፈስ ስለተጻፉ እርስ በርሳቸው አይጋጩም። በውስጣቸው ከያዙት ትምህርት መካከልም አንዳች ስህተት የለም። ሆኖም ግን እያንዳንዱ መጽሐፍ ከጸሐፊው ማንነት፥ ከተጻፈበት ምክንያት፥ ከተጻፈበት ቋንቋና ባሕል፥ ከተጻፈላቸው ሰዎችና ከተጻፈበት ዘመን አንፃር የአገላለጽ ልዩነት ሊኖረው
ይችላል። ለምሳሌ የማቴዎስ ወንጌል ጸሐፊ ማቴዎስ ሲሆን የጻፈው በዕብራይስጥ ቋንቋ በዕብራውያን ልማድ መሠረት ነው። በመሆኑም አንዳንድ ቦታዎችን ሲገልጥ ተጨማሪ ማብራሪያ አላስፈለገውም። ዕብራውያን ትንቢተ ነብያትን በሚገባ ስለሚያውቁ ከሌሎች ወንጌላውያን በተለየ ብዙ የትንቢት ቃሎችን/ወደ 150 የሚሆኑ ጥቅሶችን/ ጠቅሷል። የመጽሐፉ
ዓላማ ትምህርተ ሙሴን ለሚያውቁ አይሁድ ትምህርተ ክርስቶስ
ምን እንደሆነ መግለጥ በመሆኑ በአብዛኛው የወንጌሉ ክፍል
ከሌሎች በተለየ የጌታን ትምህርቶች ይዟል። የማርቆስ ወንጌል የተጻፈው ለሮማውያን በመሆኑ አጻጻፉ
ከማቴዎስ የተለየ ነው። ወንጌሉ የተጻፈው በላቲን ቋንቋ የዕብራውያንን ባሕል ለማያውቁ በመሆኑ አንዳንድ ቦታዎችንሲገልጥ ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥቷቸዋል። ለምሳሌ ማቴዎስ በምዕ. 3፥13-17 ስለ ጌታችን መጠመቅ
ሲገልጥ በዮርዳኖስ "ወንዝ" አይልም። "ዮርዳኖስ" እንጂ። ማርቆስ በዘመናቸው ኃያላን ነን ያሉ ለነበሩት ሮማውያን
የተጻፈ በመሆኑ የጌታችንን የተአምራትና የኃይል ሥራ በሰፊው በመጻፉ ለሮማውያን ከእነርሱ የበለጠ ኃያል መኖሩን ገልጦላቸዋል። በሌላም በኩል በሮማውያን ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ ዓለምን የገዙ በንግድ፥ የሕንጻ ሥራ፥ በአስተዳደር፥ በውትድርና ወዘተ....የተጠመዱ ጊዜ የጠበባቸው በመሆናቸው ከወንጌሎች ሁሉ አጭሩና 16 ምዕራፎች ብቻ ያለውን ወንጌል
ጽፎላቸዋል። እነዚህ ሁሉ መጻሕፍት ከመጀመሪያው ጀምሮ አሁን ባለው
ሁናቴ መጽሐፍ ቅዱስ ተብለው በጥራዝ መልክ የተዘጋጁ አልነበሩም። አስቀድሞ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በብራና
በጥቅል መልክ የተቀመጡ ነበሩ። የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትም በተበታተነ መልክ ለየብቻቸው የተቀመጡ እንጂ በአንድነት የተጠረዙ አልነበሩም። ከ 2ኛው መቶ ክ/ዘመን ጀምሮ የተነሡ
መናፍቃን በሐዋርያት ስም የሐዋርያትን አስመስለው/የበርናባስ ወንጌል፥ የቶማስ ወንጌል... እያሉ/ እየጻፉ ሕዝቡን
በማወካቸው፥ አባቶች እውነተኛውን መጽሐፍ ከሐሰተኛው ለይተው ለሕዝቡ መግለጥ ግድ ሆኖባቸዋል። በመሆኑም በ 20ኛ የእስክንድርያ ሊቀ ጳጳስ በቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ አማካኝነት ለመጀመሪያ ጊዜ በ 367 ዓ.ም በጥራዝ መልክ ተዘጋጁ። ከዚህ በኋላ መጽሐፍ ቅዱስን አሁን በምናየው መልክ
ማግኘት ተቻለ። ስለዚህ የዮሐንስ ወንጌላዊ "በዚህ መጽሐፍ"
ሲል በዚህ የራዕይ መጽሐፍ ማለቱ እንጂ በዚህ "የመጽሐፍ ቅዱስ" አጠቃላይ ጥራዝ ማለቱ አይደለም። ቅዱስ ዮሐንስ
ይህንንም ያለበት ምክንያት ማንም በገዛ ሥልጣኑ ትንቢትን ለመተርጎም፥ በትንቢት ላይ ለመጨመርም ሆነ ለመቀነስ
ሥልጣን ስለሌለው ነው። ወንጌላዊውም ከዚህ ቃል በላይ
"በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን የትንቢት ቃል ለሚሰማ ሁሉ እኔ እመሰክራለሁ" በማለት ቃሉ የሚመለከተው ትንቢቱን ብቻ እንደሆነ ገልጾታል። ራዕ. 22፥18።
እንደዚህ ዓይነት ቃል በኦሪት ዘዳግም ምዕ.4፥2 ላይም እናገኛለን። ይህ ቃል በኦሪት ዘዳግም የተጻፈው ሙሴ
ከእግዚአብሔር አግኝቶ በጻፋቸው ትእዛዛት ላይ መጨመርም
ሆነ መቀነስ ተገቢ እንዳልሆነ የሚያመለክት ነው። የመጽሐፍ
ቅዱስን አጠቃላይ ጥራዝ የሚመለከት አይደለም። ከሙሴ መጻሕፍት በኋላ የተጻፉትን መጻሕፍት በዚያ ዘመን ስላልተጻፉ ይመለከታቸዋል ማለትም አይቻልም።
❖ #ኦርቶዶክሳዊት_የተዋሕዶ_ቤተ_ክርስቲያናችን_በመጽሐፍ_ቅዱስ_ላይ_ትጨምራለች ? አንዳች! አንዳንድ ሰዎች ከላይ የተገለጸውን ቃል ባለመረዳት ቤተ ክርስቲያን የተቀበለቻቸውን ቁጥር 81
በመሆናቸው ከ 66ቱ ላይ የጨመረች ይመስላቸዋል። ቤተ ክርስቲያን የተቀበለቻቸው መጻሕፍት ያሉና የነበሩ፥ የሚኖሩም እንጂ የተጨመሩ አይደሉም። ለዚህም የያዙት ሙሉውን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥራዝ አለመሆኑን የሚገልጹ አንዳንድ ምሳሌዎችን መመልከት ይቻላል።
፩. በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 4 የቃየን ሚስት ከየት እንደመጣች አይነግረንም። በዓለም ላይ የነበሩት ሰዎች ሦስት ናቸው
ይለናል። አዳም፣ ሔዋን፣ ቃየን /አቤል በመሞቱ/ ቁጥር 16 ላይ ግን "ቃየንም ሚስቱን ዐወቀ፥ ፀነሰችም" ይላል። ከየት
መጣች? ለዚህ ሙሉ መልስ የምናገኘው መጽሐፈ ኩፋሌን
ስናነብ ነው። ኩፋሌ 5፥8።
፪. በማቴ. 27፥9 ማቴዎስ የጠቀሰው የኤርምያስ ትንቢት በ 66ቱ
ውስጥ በሚገኘው ትንቢተ ኤርምያስ የለም። ታድያ ማቴዎስ ከየት አመጣው? ይህ ትንቢት የሚገኘው ከተረፈ ኤርምያስ መጽሐፍ ነው። ተረፈ ኤርምያስ 7፥31።
፫. በይሁዳ መልእክት ቁጥር 14-15 የሚነበበው የሄኖክ ትንቢት
ከየት መጣ? የተገኘው ከመጽሐፈ ሄኖክ ምዕራፍ 1፥9 ላይ ነው።
፠ እነዚህ ከብዙ በጥቂቱ ናቸው። እናም የዮሐንስ ራእይ መልእክት ትርጉሙ ለጠቅላላው አይደለም። በዚያ ላይ ቤተ
ክርስቲያን ባለው ነገር ላይ የጨመረችው ወይም የቀነሰችው
ነገር የለም። እንዲያውም ሙሉውን መጽሐፍ ቅዱስ ምሥጢሩን
ጠብቃ ለእኛም አቆይታልናለች።
❖ #አዋልድ_መጻሕፍትን_መቀበላችን_መጽሐፍ_ቅዱሳዊ_አይደለምን?
የእግዚአብሔር ጸጋው አልተጓደለም። ጥበቡም አላለቀምና ሐዋርያትን እንዳስነሣ፥ ሊቃውንትንም እያስነሣ መጻሕፍትን አጽፏል፥ ያጽፋልም።
☞ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ያሉትን አዋልድ መጻሕፍት በቅዱሳት መጻሕፍት የተመሰለውን ምሳሌ ተርጉመው፥
የተጠቀሰውን ጥቅስ የበለጠ አብራርተው ብሉያትና ሐዲሳትን
አስማምተው የረቀቀውን አጉልተው መሠረቱን ሳይለቅ ለሰው እንደሚገባው በመተርጎም የተጻፉ ናቸው። በመሆኑም አዋልድ መጻሕፍት በእግዚአብሔር መንፈስ እስከተጻፉ ትምህርታቸውም
ከመሠረታዊው የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ጋር እስካልተጋጨ ድረስ ለትምህርትና ለተግሣጽ መጠቀም ከነቢያትም ከሐዋርያትም የተማርነው ትምህርት ነው።
፩. "ዳዊት ስለ ሳኦልና ስለ ልጁ ስለ ዮናታን ይህን የኀዘን ቅኔ ተቀኘ፥ የይሁዳንም ልጆች ያስተምሩ ዘንድ አዘዘ። እነሆ ይህ በያሻር መጽሐፍ ተጽፏል።" 2ኛ.ሳሙ.1፥17-18።
.....👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/565
22፥18-20።
@And_Haymanot
የዚህ ገጸ ንባብ ትርጉም ምንድን ነው?
የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት የተጻፉት በልዩ ልዩ ዘመን በልዩ ልዩ ሰዎች በልዩ ልዩ ቦታ ነው። ለምሳሌ የሙሴ መጻሕፍት
ከጌታችን ልደት 1500 ዓመት በፊት ሲጻፉ የዮሐንስ ራዕይ ደግሞ በ 88 ዓ.ም አካባቢ ተጽፏል። በብሉይ መጻሕፍት
መካከል የኦሪት መጻሕፍት ከደብረ ሲና እስከ ከነዓን መግቢያ ባለው መንገድ ሲጻፉ ትንቢተ ዳንኤልና ትንቢተ ኤርምያስ
በባቢሎን ምርኮ ጊዜ በአሕዛብ ሀገር ተጽፈዋል። ከሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት መካከል የማቴዎስ ወንጌል በፍልስጤም፥ የማርቆስ ወንጌል በግብፅ፥ የጳውሎስ መልእክታት ደግሞ በታናሽ እስያና የአውሮፓ ከተሞች፥ የዮሐንስ ራዕይ ደግሞ በፍጥሞ ደሴት
ተጽፈዋል። ምንም እንኳን በተለያዩ ሰዎች፥ በተለያዩ ቦታዎች የተጻፉ
ቢሆኑም ቅዱሳት መጻሕፍት በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በመጻፋቸው ሐሳባቸው ሁሉ አንድ ነው። 2ኛ.ጴጥ.1፥20።
ለምክርና ለተግሣጽ፥ ልብንም ለማቅናት ተጽፈዋል። ሮሜ 13፥4፤ 2ኛ.ጢሞ.3፥15-17። በእግዚአብሔር መንፈስ ስለተጻፉ እርስ በርሳቸው አይጋጩም። በውስጣቸው ከያዙት ትምህርት መካከልም አንዳች ስህተት የለም። ሆኖም ግን እያንዳንዱ መጽሐፍ ከጸሐፊው ማንነት፥ ከተጻፈበት ምክንያት፥ ከተጻፈበት ቋንቋና ባሕል፥ ከተጻፈላቸው ሰዎችና ከተጻፈበት ዘመን አንፃር የአገላለጽ ልዩነት ሊኖረው
ይችላል። ለምሳሌ የማቴዎስ ወንጌል ጸሐፊ ማቴዎስ ሲሆን የጻፈው በዕብራይስጥ ቋንቋ በዕብራውያን ልማድ መሠረት ነው። በመሆኑም አንዳንድ ቦታዎችን ሲገልጥ ተጨማሪ ማብራሪያ አላስፈለገውም። ዕብራውያን ትንቢተ ነብያትን በሚገባ ስለሚያውቁ ከሌሎች ወንጌላውያን በተለየ ብዙ የትንቢት ቃሎችን/ወደ 150 የሚሆኑ ጥቅሶችን/ ጠቅሷል። የመጽሐፉ
ዓላማ ትምህርተ ሙሴን ለሚያውቁ አይሁድ ትምህርተ ክርስቶስ
ምን እንደሆነ መግለጥ በመሆኑ በአብዛኛው የወንጌሉ ክፍል
ከሌሎች በተለየ የጌታን ትምህርቶች ይዟል። የማርቆስ ወንጌል የተጻፈው ለሮማውያን በመሆኑ አጻጻፉ
ከማቴዎስ የተለየ ነው። ወንጌሉ የተጻፈው በላቲን ቋንቋ የዕብራውያንን ባሕል ለማያውቁ በመሆኑ አንዳንድ ቦታዎችንሲገልጥ ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥቷቸዋል። ለምሳሌ ማቴዎስ በምዕ. 3፥13-17 ስለ ጌታችን መጠመቅ
ሲገልጥ በዮርዳኖስ "ወንዝ" አይልም። "ዮርዳኖስ" እንጂ። ማርቆስ በዘመናቸው ኃያላን ነን ያሉ ለነበሩት ሮማውያን
የተጻፈ በመሆኑ የጌታችንን የተአምራትና የኃይል ሥራ በሰፊው በመጻፉ ለሮማውያን ከእነርሱ የበለጠ ኃያል መኖሩን ገልጦላቸዋል። በሌላም በኩል በሮማውያን ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ ዓለምን የገዙ በንግድ፥ የሕንጻ ሥራ፥ በአስተዳደር፥ በውትድርና ወዘተ....የተጠመዱ ጊዜ የጠበባቸው በመሆናቸው ከወንጌሎች ሁሉ አጭሩና 16 ምዕራፎች ብቻ ያለውን ወንጌል
ጽፎላቸዋል። እነዚህ ሁሉ መጻሕፍት ከመጀመሪያው ጀምሮ አሁን ባለው
ሁናቴ መጽሐፍ ቅዱስ ተብለው በጥራዝ መልክ የተዘጋጁ አልነበሩም። አስቀድሞ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በብራና
በጥቅል መልክ የተቀመጡ ነበሩ። የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትም በተበታተነ መልክ ለየብቻቸው የተቀመጡ እንጂ በአንድነት የተጠረዙ አልነበሩም። ከ 2ኛው መቶ ክ/ዘመን ጀምሮ የተነሡ
መናፍቃን በሐዋርያት ስም የሐዋርያትን አስመስለው/የበርናባስ ወንጌል፥ የቶማስ ወንጌል... እያሉ/ እየጻፉ ሕዝቡን
በማወካቸው፥ አባቶች እውነተኛውን መጽሐፍ ከሐሰተኛው ለይተው ለሕዝቡ መግለጥ ግድ ሆኖባቸዋል። በመሆኑም በ 20ኛ የእስክንድርያ ሊቀ ጳጳስ በቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ አማካኝነት ለመጀመሪያ ጊዜ በ 367 ዓ.ም በጥራዝ መልክ ተዘጋጁ። ከዚህ በኋላ መጽሐፍ ቅዱስን አሁን በምናየው መልክ
ማግኘት ተቻለ። ስለዚህ የዮሐንስ ወንጌላዊ "በዚህ መጽሐፍ"
ሲል በዚህ የራዕይ መጽሐፍ ማለቱ እንጂ በዚህ "የመጽሐፍ ቅዱስ" አጠቃላይ ጥራዝ ማለቱ አይደለም። ቅዱስ ዮሐንስ
ይህንንም ያለበት ምክንያት ማንም በገዛ ሥልጣኑ ትንቢትን ለመተርጎም፥ በትንቢት ላይ ለመጨመርም ሆነ ለመቀነስ
ሥልጣን ስለሌለው ነው። ወንጌላዊውም ከዚህ ቃል በላይ
"በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን የትንቢት ቃል ለሚሰማ ሁሉ እኔ እመሰክራለሁ" በማለት ቃሉ የሚመለከተው ትንቢቱን ብቻ እንደሆነ ገልጾታል። ራዕ. 22፥18።
እንደዚህ ዓይነት ቃል በኦሪት ዘዳግም ምዕ.4፥2 ላይም እናገኛለን። ይህ ቃል በኦሪት ዘዳግም የተጻፈው ሙሴ
ከእግዚአብሔር አግኝቶ በጻፋቸው ትእዛዛት ላይ መጨመርም
ሆነ መቀነስ ተገቢ እንዳልሆነ የሚያመለክት ነው። የመጽሐፍ
ቅዱስን አጠቃላይ ጥራዝ የሚመለከት አይደለም። ከሙሴ መጻሕፍት በኋላ የተጻፉትን መጻሕፍት በዚያ ዘመን ስላልተጻፉ ይመለከታቸዋል ማለትም አይቻልም።
❖ #ኦርቶዶክሳዊት_የተዋሕዶ_ቤተ_ክርስቲያናችን_በመጽሐፍ_ቅዱስ_ላይ_ትጨምራለች ? አንዳች! አንዳንድ ሰዎች ከላይ የተገለጸውን ቃል ባለመረዳት ቤተ ክርስቲያን የተቀበለቻቸውን ቁጥር 81
በመሆናቸው ከ 66ቱ ላይ የጨመረች ይመስላቸዋል። ቤተ ክርስቲያን የተቀበለቻቸው መጻሕፍት ያሉና የነበሩ፥ የሚኖሩም እንጂ የተጨመሩ አይደሉም። ለዚህም የያዙት ሙሉውን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥራዝ አለመሆኑን የሚገልጹ አንዳንድ ምሳሌዎችን መመልከት ይቻላል።
፩. በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 4 የቃየን ሚስት ከየት እንደመጣች አይነግረንም። በዓለም ላይ የነበሩት ሰዎች ሦስት ናቸው
ይለናል። አዳም፣ ሔዋን፣ ቃየን /አቤል በመሞቱ/ ቁጥር 16 ላይ ግን "ቃየንም ሚስቱን ዐወቀ፥ ፀነሰችም" ይላል። ከየት
መጣች? ለዚህ ሙሉ መልስ የምናገኘው መጽሐፈ ኩፋሌን
ስናነብ ነው። ኩፋሌ 5፥8።
፪. በማቴ. 27፥9 ማቴዎስ የጠቀሰው የኤርምያስ ትንቢት በ 66ቱ
ውስጥ በሚገኘው ትንቢተ ኤርምያስ የለም። ታድያ ማቴዎስ ከየት አመጣው? ይህ ትንቢት የሚገኘው ከተረፈ ኤርምያስ መጽሐፍ ነው። ተረፈ ኤርምያስ 7፥31።
፫. በይሁዳ መልእክት ቁጥር 14-15 የሚነበበው የሄኖክ ትንቢት
ከየት መጣ? የተገኘው ከመጽሐፈ ሄኖክ ምዕራፍ 1፥9 ላይ ነው።
፠ እነዚህ ከብዙ በጥቂቱ ናቸው። እናም የዮሐንስ ራእይ መልእክት ትርጉሙ ለጠቅላላው አይደለም። በዚያ ላይ ቤተ
ክርስቲያን ባለው ነገር ላይ የጨመረችው ወይም የቀነሰችው
ነገር የለም። እንዲያውም ሙሉውን መጽሐፍ ቅዱስ ምሥጢሩን
ጠብቃ ለእኛም አቆይታልናለች።
❖ #አዋልድ_መጻሕፍትን_መቀበላችን_መጽሐፍ_ቅዱሳዊ_አይደለምን?
የእግዚአብሔር ጸጋው አልተጓደለም። ጥበቡም አላለቀምና ሐዋርያትን እንዳስነሣ፥ ሊቃውንትንም እያስነሣ መጻሕፍትን አጽፏል፥ ያጽፋልም።
☞ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ያሉትን አዋልድ መጻሕፍት በቅዱሳት መጻሕፍት የተመሰለውን ምሳሌ ተርጉመው፥
የተጠቀሰውን ጥቅስ የበለጠ አብራርተው ብሉያትና ሐዲሳትን
አስማምተው የረቀቀውን አጉልተው መሠረቱን ሳይለቅ ለሰው እንደሚገባው በመተርጎም የተጻፉ ናቸው። በመሆኑም አዋልድ መጻሕፍት በእግዚአብሔር መንፈስ እስከተጻፉ ትምህርታቸውም
ከመሠረታዊው የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ጋር እስካልተጋጨ ድረስ ለትምህርትና ለተግሣጽ መጠቀም ከነቢያትም ከሐዋርያትም የተማርነው ትምህርት ነው።
፩. "ዳዊት ስለ ሳኦልና ስለ ልጁ ስለ ዮናታን ይህን የኀዘን ቅኔ ተቀኘ፥ የይሁዳንም ልጆች ያስተምሩ ዘንድ አዘዘ። እነሆ ይህ በያሻር መጽሐፍ ተጽፏል።" 2ኛ.ሳሙ.1፥17-18።
.....👉 https://tttttt.me/And_Haymanot/565
Telegram
፩ ሃይማኖት
✞"ማንም በዚህ ላይ አንዳች ቢጨምር እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታል።" ራዕ.
22፥18-20። ....
፪. "የቀረውም የሰሎሞን ነገር ያደረገውም ሁሉ፥ ጥበቡም፥
እነሆ፥ በሰሎሞን ታሪክ መጽሐፍ ተጽፏል።" 1ኛ.ነገ.11፥41።
፫. "የቀረውም የኤላ ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ በእሥራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለም?" 1ኛ.ነገ.16፥14። እነዚህን ሁሉ መጻሕፍት እናነብ…
22፥18-20። ....
፪. "የቀረውም የሰሎሞን ነገር ያደረገውም ሁሉ፥ ጥበቡም፥
እነሆ፥ በሰሎሞን ታሪክ መጽሐፍ ተጽፏል።" 1ኛ.ነገ.11፥41።
፫. "የቀረውም የኤላ ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ በእሥራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለም?" 1ኛ.ነገ.16፥14። እነዚህን ሁሉ መጻሕፍት እናነብ…
✞"ማንም በዚህ ላይ አንዳች ቢጨምር እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታል።" ራዕ.
22፥18-20። ....
፪. "የቀረውም የሰሎሞን ነገር ያደረገውም ሁሉ፥ ጥበቡም፥
እነሆ፥ በሰሎሞን ታሪክ መጽሐፍ ተጽፏል።" 1ኛ.ነገ.11፥41።
፫. "የቀረውም የኤላ ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ በእሥራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለም?" 1ኛ.ነገ.16፥14። እነዚህን ሁሉ መጻሕፍት እናነብ ዘንድ መጽሐፍ ቅዱስ ይጋብዘናል። የቀረው ነገር ከዚያ ተመልከቱ እያለ ምክንያቱም
"ሁሉ በእያንዳንዱ ቢጻፍ ለተጻፉት መጻሕፍት ዓለም ራሱ ባልበቃቸውም ይመስለኛል።" ዮሐ.21፥25 ተብሏልና።
☞ በይሁዳ መልእክት ቁጥር 9 "የመላእክት አለቃ ቅዱስ
ሚካኤል ግን ከዲያብሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ ስለ ሙሴ ሥጋ
ሲነጋገር፦ ጌታ ይገሥጽህ አለው እንጂ የስድብን ቃል ሊናገረው አልደፈረም።" ይላል። ስለ ሙሴ አሟሟት በተጻፈው በኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 34 ላይ ይህን ቃል አናገኘውም። ከየት መጣ?
የተገኘው "ዜና ሙሴ" ከተባለው መጽሐፍ ነው።
፩. ሐዋርያት ሐዲስ ኪዳንን ሲጽፉ አዋልድ መጻሕፍትን ብቻ
ሳይሆን በቃል ሲተላለፍ የነበሩ ትውፊቶችንም ተጠቅመዋል። ለምሳሌ ራዕይ 2፥14 ባላቅን ያስተማረ የበለዓም ስህተት ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል። በለዓም ባላቅን ምን እንዳስተማረ ኦሪት ዘኁልቅ ምዕራፍ 23፥24 አይነግረንም።
ሐዋርያት ግን በትውፊት ያገኙትን ነግረውናል።
፪. ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ዔሣው መጨረሻ "በዕንባ ተግቶ ምንም ቢፈልገው ለንስሐ ሥፍራ አላገኘምና።" ሲል ጽፏል። ዕብ.
12፥16። ኦሪት ዘፍጥረት ግን ይህን አይለንም። ቅዱስ ጳውሎስ
በትውፊት ያገኘውን ነገረን እንጂ።
❖ በመሆኑም ቅዱስ ጳውሎስ በ1ኛ.ቆሮ.1፥13 "በውኑ ጳውሎስ
ስለ እናንተ ተሰቀለን?" ያለውን ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ቄርሎስ ሊቀ
ጳጳሳት "ከጌታችን ልደት በፊት ብዙ ነብያትና ጻድቃን ሞቱ፥ መሞታቸው ግን የጠቀመው የለም። ክርስቶስ ግን ዓለሙን ሁሉ አዳነ።" ማለቱ ምሥጢሩን ያጎላው እንደሆነ እንጂ የሚለይበት
ነገር አይኖርም። እንዲሁም በትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ 3 ላይ ቅዱስ ገብርኤል ሦስቱን ወጣቶች ከእሳት እንዳዳነ፥ በሐዲስ ኪዳን ዘመን በእምነት የእነርሱ ልጆች የሆኑት ቅዱስ ቂርቆስና
ቅድስት ኢየሉጣም በእግዚአብሔር ቸርነት፥ በቅዱስ ገብርኤል ረድኤት ከፈላ ውኃ ቢድኑ ምን ያስደንቃል? በዘመናችንስ የእግዚአብሔር ጸጋው ግድሏል እንዴ? እንግዲህ አዋልድ መጻሕፍት አሁንም የእግዚአብሔር ጸጋ
እንዳልጎደለ የሚያስረዱ የቅዱሳን መጻሕፍትን ትርጉም የሚያብራሩ የሥነ ምግባርና የሃይማኖት መመሪያ፥ ማስተማሪያ መመከሪያ ናቸው እንጂ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ሌላ የተለየ ነገር
ለመጨመር የተዘጋጁ አይደሉም።
ስንጠቀልለው የዮሐንስ ራዕይ 22፥18-20 ትርጉም መናፍቃኑ እንደሚሉት ሳይሆን ከላይ እንዳየነው ነው። ኲላዊት ቤተ ክርስቲያናችንም በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ሌላ መጽሐፍ ቅዱስ አትጨምርም። ካለውም አታጎድልም። አዋልድ መጻሕፍትን
መቀበሏም አያስነቅፋትም።
፠፠፠ የአባቶቻችን አምላክ ምሥጢሩን ይግለጽልን። አሜን። ፠፠፠
ዘማርያም ዘለቀ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
22፥18-20። ....
፪. "የቀረውም የሰሎሞን ነገር ያደረገውም ሁሉ፥ ጥበቡም፥
እነሆ፥ በሰሎሞን ታሪክ መጽሐፍ ተጽፏል።" 1ኛ.ነገ.11፥41።
፫. "የቀረውም የኤላ ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ በእሥራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለም?" 1ኛ.ነገ.16፥14። እነዚህን ሁሉ መጻሕፍት እናነብ ዘንድ መጽሐፍ ቅዱስ ይጋብዘናል። የቀረው ነገር ከዚያ ተመልከቱ እያለ ምክንያቱም
"ሁሉ በእያንዳንዱ ቢጻፍ ለተጻፉት መጻሕፍት ዓለም ራሱ ባልበቃቸውም ይመስለኛል።" ዮሐ.21፥25 ተብሏልና።
☞ በይሁዳ መልእክት ቁጥር 9 "የመላእክት አለቃ ቅዱስ
ሚካኤል ግን ከዲያብሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ ስለ ሙሴ ሥጋ
ሲነጋገር፦ ጌታ ይገሥጽህ አለው እንጂ የስድብን ቃል ሊናገረው አልደፈረም።" ይላል። ስለ ሙሴ አሟሟት በተጻፈው በኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 34 ላይ ይህን ቃል አናገኘውም። ከየት መጣ?
የተገኘው "ዜና ሙሴ" ከተባለው መጽሐፍ ነው።
፩. ሐዋርያት ሐዲስ ኪዳንን ሲጽፉ አዋልድ መጻሕፍትን ብቻ
ሳይሆን በቃል ሲተላለፍ የነበሩ ትውፊቶችንም ተጠቅመዋል። ለምሳሌ ራዕይ 2፥14 ባላቅን ያስተማረ የበለዓም ስህተት ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል። በለዓም ባላቅን ምን እንዳስተማረ ኦሪት ዘኁልቅ ምዕራፍ 23፥24 አይነግረንም።
ሐዋርያት ግን በትውፊት ያገኙትን ነግረውናል።
፪. ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ዔሣው መጨረሻ "በዕንባ ተግቶ ምንም ቢፈልገው ለንስሐ ሥፍራ አላገኘምና።" ሲል ጽፏል። ዕብ.
12፥16። ኦሪት ዘፍጥረት ግን ይህን አይለንም። ቅዱስ ጳውሎስ
በትውፊት ያገኘውን ነገረን እንጂ።
❖ በመሆኑም ቅዱስ ጳውሎስ በ1ኛ.ቆሮ.1፥13 "በውኑ ጳውሎስ
ስለ እናንተ ተሰቀለን?" ያለውን ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ቄርሎስ ሊቀ
ጳጳሳት "ከጌታችን ልደት በፊት ብዙ ነብያትና ጻድቃን ሞቱ፥ መሞታቸው ግን የጠቀመው የለም። ክርስቶስ ግን ዓለሙን ሁሉ አዳነ።" ማለቱ ምሥጢሩን ያጎላው እንደሆነ እንጂ የሚለይበት
ነገር አይኖርም። እንዲሁም በትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ 3 ላይ ቅዱስ ገብርኤል ሦስቱን ወጣቶች ከእሳት እንዳዳነ፥ በሐዲስ ኪዳን ዘመን በእምነት የእነርሱ ልጆች የሆኑት ቅዱስ ቂርቆስና
ቅድስት ኢየሉጣም በእግዚአብሔር ቸርነት፥ በቅዱስ ገብርኤል ረድኤት ከፈላ ውኃ ቢድኑ ምን ያስደንቃል? በዘመናችንስ የእግዚአብሔር ጸጋው ግድሏል እንዴ? እንግዲህ አዋልድ መጻሕፍት አሁንም የእግዚአብሔር ጸጋ
እንዳልጎደለ የሚያስረዱ የቅዱሳን መጻሕፍትን ትርጉም የሚያብራሩ የሥነ ምግባርና የሃይማኖት መመሪያ፥ ማስተማሪያ መመከሪያ ናቸው እንጂ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ሌላ የተለየ ነገር
ለመጨመር የተዘጋጁ አይደሉም።
ስንጠቀልለው የዮሐንስ ራዕይ 22፥18-20 ትርጉም መናፍቃኑ እንደሚሉት ሳይሆን ከላይ እንዳየነው ነው። ኲላዊት ቤተ ክርስቲያናችንም በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ሌላ መጽሐፍ ቅዱስ አትጨምርም። ካለውም አታጎድልም። አዋልድ መጻሕፍትን
መቀበሏም አያስነቅፋትም።
፠፠፠ የአባቶቻችን አምላክ ምሥጢሩን ይግለጽልን። አሜን። ፠፠፠
ዘማርያም ዘለቀ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ ውይይት ክፍል10 ‹‹ክርስቶስን እንደ ግል አዳኝ ተቀበሉ የሚለው አስተምሮ መሰረት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሳይሆን የግል ንብረት ላይ የሚያጠነጥን የሊበራሊዝም ፖለቲካ መሆኑን እንመለከታለን›>
ለማንበብ 👉 https://tttttt.me/Tewahdo_Haymanote/116
ለአስተያየት 👉 @AHati_Haymanot
Join 👉 @Tewahdo_Haymanote
ለማንበብ 👉 https://tttttt.me/Tewahdo_Haymanote/116
ለአስተያየት 👉 @AHati_Haymanot
Join 👉 @Tewahdo_Haymanote
Telegram
ተዋህዶ ሃይማኖቴ
ከፕሮቴስታንት ፓስተር ጋር የተደረገ ውይይት ክፍል10 ‹‹ክርስቶስን እንደ ግል አዳኝ ተቀበሉ የሚለው አስተምሮ መሰረት መጽሐፍ ቅዱስ ሳይሆን የግል ንብረት ላይ የሚያጠነጥነው የሊበራሊዝም ፖለቲካ ነው›> በነገራችን ላይ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት
ይሄንን ተከታታይ ጽሑፍ ለመጻፍ ስለዘገየሁ ይቅርታ ጠይቃለው/ ከዚህ በፊት በነበረን ውይይት ፕሮቴስታንቶች
ለመዳን “Have you accepted Jesus Christ…
ይሄንን ተከታታይ ጽሑፍ ለመጻፍ ስለዘገየሁ ይቅርታ ጠይቃለው/ ከዚህ በፊት በነበረን ውይይት ፕሮቴስታንቶች
ለመዳን “Have you accepted Jesus Christ…
💗 "ቅድስት ድንግል ማርያምን መውደድ ከሚገባኝ መጠን በላይ አልፌ ወድጄያት ይሆን? ብለህ ሥጋት አይግባህ።
ኢየሱስ ክርስቶስ ከወደዳት በላይ ልትወዳት አትችልምና" 💗
ቅዱስ ማክሲሚሊያን ኮልብ
@And_Haymanot
💗 መልካም ዕለተ ሰንበት 💗
ኢየሱስ ክርስቶስ ከወደዳት በላይ ልትወዳት አትችልምና" 💗
ቅዱስ ማክሲሚሊያን ኮልብ
@And_Haymanot
💗 መልካም ዕለተ ሰንበት 💗
✝ ተወዳጆች እንደምን ቆያችሁ እግዚአብሔር አምላክ ፈቅዶ 10 ሺህ አባላት ደርሰናል በውስጥ ስለምታደርሱን ጥሩ እና ደካማ ጎን ከልብ እያመሰገንን ዛሬ አንድ ስራ አብረን አንሰራለን ለምንለቃቸው ትምህርቶች እና መረጃዎች እንዲሁም አብዛኛውን ያማከለ ስራ ለመሥራት ይጠቅመን ዘንድ አገልግሎት ክፍላችሁን ግለጹልን ✝ ለአስተያየት @AHati_Haymanot ☄ ፩ ኃይማኖት ☄ በየትኛው የአገልግሎት ላይ
public poll
✝ግቢ ጉባኤ ተማሪ – 91
👍👍👍👍👍👍👍 29%
✝ሰንበት ተማሪ – 84
👍👍👍👍👍👍 27%
✝ዲያቆን – 58
👍👍👍👍 18%
✝ማህበረ ቅዱሳን አገልጋይ – 44
👍👍👍 14%
✝ሌላ – 39
👍👍👍 12%
👥 316 people voted so far.
public poll
✝ግቢ ጉባኤ ተማሪ – 91
👍👍👍👍👍👍👍 29%
✝ሰንበት ተማሪ – 84
👍👍👍👍👍👍 27%
✝ዲያቆን – 58
👍👍👍👍 18%
✝ማህበረ ቅዱሳን አገልጋይ – 44
👍👍👍 14%
✝ሌላ – 39
👍👍👍 12%
👥 316 people voted so far.
አድርገህልኛልና
@And_Haymanot
አድርገህልኛልና በቸርነትህ አመሰግንሃለሁ እልል ለዓለም/2/ አማኑኤል እገዛልሃለሁ ለዘላለም
- - - - - -አዝ - - - - -
ቀኑ ጨልሞብኝ ዙሪያው ገደል ሆኖ ይችግር አረንቋ ፊቴ ተደቅኖ ረዳት ያጣሁኝ በመሰለኝ ጊዜ ፈፅሞ አራክልኝ የልቤን ትካዘዜ
- - - - - -አዝ - - - - -
አምላኬ ጉልበቴ ኃይሌ መመኪያዬ ጠላት ማሳፈሪያ የእምነት ጋሻዬ እንደማትተወኝ አሁን አውቄአለሁ ካለኝ ነገር ሁሉ ባንተ ታምኛለሁ
- - - - - -አዝ- - - - - -
ጥቂቷን አብዝተህ ለምትመግብ ጌታ የምመልስልህ በላገኝ ስጦታ በቀንም በለሊት ሁሌ የሚያበራ መንክር ለባህሪ እፁብ ያንተ ሥራ
- - - - - - አዝ - - - - - -
አምላክ ሆይ ምስጋና ላንተ ይገባሃል ለምስኪኗ ጎጆ በረከት ሰጥተሃል ድሃ ነኝ አልልም ሐብቴ አንተ ነህና ማሰሮዬ ሞልቷል ላይጎል እንደገና
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
አድርገህልኛልና በቸርነትህ አመሰግንሃለሁ እልል ለዓለም/2/ አማኑኤል እገዛልሃለሁ ለዘላለም
- - - - - -አዝ - - - - -
ቀኑ ጨልሞብኝ ዙሪያው ገደል ሆኖ ይችግር አረንቋ ፊቴ ተደቅኖ ረዳት ያጣሁኝ በመሰለኝ ጊዜ ፈፅሞ አራክልኝ የልቤን ትካዘዜ
- - - - - -አዝ - - - - -
አምላኬ ጉልበቴ ኃይሌ መመኪያዬ ጠላት ማሳፈሪያ የእምነት ጋሻዬ እንደማትተወኝ አሁን አውቄአለሁ ካለኝ ነገር ሁሉ ባንተ ታምኛለሁ
- - - - - -አዝ- - - - - -
ጥቂቷን አብዝተህ ለምትመግብ ጌታ የምመልስልህ በላገኝ ስጦታ በቀንም በለሊት ሁሌ የሚያበራ መንክር ለባህሪ እፁብ ያንተ ሥራ
- - - - - - አዝ - - - - - -
አምላክ ሆይ ምስጋና ላንተ ይገባሃል ለምስኪኗ ጎጆ በረከት ሰጥተሃል ድሃ ነኝ አልልም ሐብቴ አንተ ነህና ማሰሮዬ ሞልቷል ላይጎል እንደገና
Join
@And_Haymanot
@And_Haymanot
🎓 በሁለት በኩል የተሳለ ሰይፍ በመሆን ለቅድስት ቤተክርስቲያን እንዲሁም ለሃገራችሁ የተመረቃችው የግቢ ገባኤ ፍሬዎች ሁላችሁ 🎓
☄🎓🎓🎓🎓☄
🎓እንኳን ደስስስስ አላችሁ!!🎓
@And_Haymanot
☄🎓🎓🎓🎓☄
🎓እንኳን ደስስስስ አላችሁ!!🎓
@And_Haymanot