የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
"የአላህ መለኮታዊ መልካምና ውብ ስሞች" ክፍል2 ☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ ➤ https://goo.gl/7VA6Di Join us➤ t.me/abuhyder
Audio
"የአላህ መለኮታዊ መልካምና ውብ ስሞች" ክፍል 3
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/dETpwu
Join us➤ t.me/abuhyder
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/dETpwu
Join us➤ t.me/abuhyder
Forwarded from የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
"ሙሐመዱን ረሱሉሏህ" 7 በአቡ ሀይደር በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡ 2. ለነቢይነታቸው ከአላህ ዘንድ የተሰጣቸው ማስረጃ…
"ሙሐመዱን ረሱሉሏህ" 8
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
3. የተላኩት ለመላው የዓለም ህዝብ ነው!!
በቁጥር አንድ ትምሕርታችን ላይ ስለ ነቢይነታቸው በቀደምት ነቢያት፣ መለኮታዊ መጽሐፍትና ሊቃውንት አንደበት የተነገረ ትንቢት በሚለው ስር፡ ለሶስት ተከታታይ ክፍሎች የተነገረላቸውን ትንቢት አይተናል፡፡
በቁጥር ሁለት ላይ ደግሞ፡- ለነቢይነታቸው ከአላህ ዘንድ የተሰጣቸው ማስረጃ (ሙዕጂዛ) የሚለውን፡ ለአራት ተከታታይ ክፍሎች ስንመለከት ቆይተናል፡፡ ዛሬ ደግሞ አላህ ፈቃዱ ከሆነ የተላኩት ለነማነው? የሚለውን እንመለከታለን ኢንሻአላህ፡፡
ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ከቀደምት ነቢያትና መልክተኞች ከሚለያቸው አንዱ ለሁሉም የሰው ዘር መልክተኛ ሆነው መላካቸው ነው፡፡ ከሳቸው በፊት የነበሩት በጠቅላላ የተላኩት ለህዝቦቻቸው ነው፡፡
አላህ በየጊዜው ነቢያትን በተከታታይ ያስነሳ ስለነበር፡ ነቢይ በሞተ ቁጥርም ሌላ ነቢይ ይተካው ስለነበር፡ ለሁሉም ህዝቦች መልክተኛ ከራሳቸው ህዝብ ተልኮላቸዋል (አን-ነሕል 36)፡፡ ከነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በኋላ ግን የሚላክ ነቢይም ሆነ መልክተኛ ባለመኖሩ አላህ የሳቸውን መልክተኝነት ለመላው ህዝብ በማድረግ ነቢይነትን በሳቸው ደመደመው (ሱረቱል አሕዛብ 40)፡፡
عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: " أُعْطِيتُ خَمْسًا لَمْ يُعْطَهُنَّ أَحَدٌ قَبْلِي: …، وَبُعِثْتُ إِلَى النَّاسِ كَافَّةً، وَكَانَ النَّبِيُّ يُبْعَثُ إِلَى قَوْمِهِ خَاصَّةً " رواه البخاري.
ጃቢር ኢብኒ ዐብዲላህ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንደነገረን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "ከኔ በፊት ለነበሩት (ነቢያት) ያልተሰጣቸው አምስት ነገር ተሰጠኝ፡፡….ለሰዎች ሁሉ መልክተኛ ሆኜ ተላክሁ፡፡ (ከኔ በፊት የነበረ) ነቢይ ግን ለህዝቦቹ ብቻ ይላክ ነበር" (ቡኻሪይ 335)፡፡
ከዚህ በመቀጠል የነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ተልእኮ ለመላው ህዝብ መሆኑን የሚያመላክቱ ማስረጃዎችን እናቀርባለን፡-
ሀ. በቀጥታ ለዓለማት እንደተላኩ መነገሩ፡-
ቅዱስ ቁርኣን ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ለዓለማት መላካቸውን በቀጥታ ቋንቋ እንዲህ በማለት ይገልጻል፡-
" وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا رَحْمَةً لِلْعَالَمِينَ * قُلْ إِنَّمَا يُوحَى إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَهُكُمْ إِلَهٌ وَاحِدٌ فَهَلْ أَنْتُمْ مُسْلِمُونَ * فَإِنْ تَوَلَّوْا فَقُلْ آذَنْتُكُمْ عَلَى سَوَاءٍ وَإِنْ أَدْرِي أَقَرِيبٌ أَمْ بَعِيدٌ مَا تُوعَدُونَ " سورة الأنبياء 109-107
"(ሙሐመድ ሆይ!) #ለዓለማትም እዝነት አድርገን እንጅ አልላክንህም። ያ ወደኔ የሚወረደው፣ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን? በላቸው። እምቢም ቢሉ (በማወቅ) በእኩልነት ላይ ሆነን (የታዘዝኩትን) አስታወቅኋችሁ፤ የምትስፈራሩበትም ነገር ቅርብ፣ ወይም ሩቅ፣ መሆኑን አላውቅም፤ በላቸው።" (ሱረቱል አንቢያእ 107-109)፡፡
ለ. ለሰዎች ሁሉ በማለት መናገሩ፡-
ሌላው ማስረጃችን፡- አላህ እሳቸውን የላከው ለሰዎች ሁሉ ነው በማለት መናገሩ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየው፡- በየትኛውም ቦታ ሆነ በየትኛውም ጊዜ የሚኖር የሰው ዘር በጠቅላላ የሳቸው ነቢይነት ይመለከተዋል፡ ሊያምንባቸውም ግድ ይላል ማለት ነው፡፡ ቀጣዮቹ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾች ይህን ይበልጥ ያስረዳሉ፡-
" مَا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ وَمَا أَصَابَكَ مِنْ سَيِّئَةٍ فَمِنْ نَفْسِكَ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة النساء 79
"ከደግ ነገር የሚያገኝህ ከአላህ (ችሮታ) ነው፤ ከመከራም የሚደርስብህ ከራስህ (ጥፋት የተነሳ) ነው፤ #ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 79)፡፡
" قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ " سورة الأعراف 158
"(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፦ እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ #ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤(እርሱም) ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፤ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፤ በአላህና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነብይ በሆነው መልክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት።" (ሱረቱል አዕራፍ 158)፡፡
" وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ " سورة سبأ 28
"አንተንም #ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም።" (ሱረቱ ሰበእ 28)፡፡
ሐ. ከዐረቦች ውጪ ያሉትን መጣራታቸው፡-
የነቢዩ ሙሐመድ (ዐለይሂ-ሶላቱ ወስ-ሰላም) ሃይማኖታዊ ጥርሪ ዐረቦቹ ላይ ብቻ የተገደበ አልነበረም፡፡ የመጽሐፉ ሰዎችን (አይሁዶችንና ክርስቲያኖችንም) ያቀፈ ነበር፡፡ እነሱንም ወደ ኢስላም ጥርሪ እንዲያደርጉላቸው ታዘዋል፡፡ ይህም ተልእኮአቸው ለመላው የሰው ዘር ለመሆኑ ሌላ አስረጂ ነው፡፡
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
3. የተላኩት ለመላው የዓለም ህዝብ ነው!!
በቁጥር አንድ ትምሕርታችን ላይ ስለ ነቢይነታቸው በቀደምት ነቢያት፣ መለኮታዊ መጽሐፍትና ሊቃውንት አንደበት የተነገረ ትንቢት በሚለው ስር፡ ለሶስት ተከታታይ ክፍሎች የተነገረላቸውን ትንቢት አይተናል፡፡
በቁጥር ሁለት ላይ ደግሞ፡- ለነቢይነታቸው ከአላህ ዘንድ የተሰጣቸው ማስረጃ (ሙዕጂዛ) የሚለውን፡ ለአራት ተከታታይ ክፍሎች ስንመለከት ቆይተናል፡፡ ዛሬ ደግሞ አላህ ፈቃዱ ከሆነ የተላኩት ለነማነው? የሚለውን እንመለከታለን ኢንሻአላህ፡፡
ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ከቀደምት ነቢያትና መልክተኞች ከሚለያቸው አንዱ ለሁሉም የሰው ዘር መልክተኛ ሆነው መላካቸው ነው፡፡ ከሳቸው በፊት የነበሩት በጠቅላላ የተላኩት ለህዝቦቻቸው ነው፡፡
አላህ በየጊዜው ነቢያትን በተከታታይ ያስነሳ ስለነበር፡ ነቢይ በሞተ ቁጥርም ሌላ ነቢይ ይተካው ስለነበር፡ ለሁሉም ህዝቦች መልክተኛ ከራሳቸው ህዝብ ተልኮላቸዋል (አን-ነሕል 36)፡፡ ከነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በኋላ ግን የሚላክ ነቢይም ሆነ መልክተኛ ባለመኖሩ አላህ የሳቸውን መልክተኝነት ለመላው ህዝብ በማድረግ ነቢይነትን በሳቸው ደመደመው (ሱረቱል አሕዛብ 40)፡፡
عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: " أُعْطِيتُ خَمْسًا لَمْ يُعْطَهُنَّ أَحَدٌ قَبْلِي: …، وَبُعِثْتُ إِلَى النَّاسِ كَافَّةً، وَكَانَ النَّبِيُّ يُبْعَثُ إِلَى قَوْمِهِ خَاصَّةً " رواه البخاري.
ጃቢር ኢብኒ ዐብዲላህ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንደነገረን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "ከኔ በፊት ለነበሩት (ነቢያት) ያልተሰጣቸው አምስት ነገር ተሰጠኝ፡፡….ለሰዎች ሁሉ መልክተኛ ሆኜ ተላክሁ፡፡ (ከኔ በፊት የነበረ) ነቢይ ግን ለህዝቦቹ ብቻ ይላክ ነበር" (ቡኻሪይ 335)፡፡
ከዚህ በመቀጠል የነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ተልእኮ ለመላው ህዝብ መሆኑን የሚያመላክቱ ማስረጃዎችን እናቀርባለን፡-
ሀ. በቀጥታ ለዓለማት እንደተላኩ መነገሩ፡-
ቅዱስ ቁርኣን ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ለዓለማት መላካቸውን በቀጥታ ቋንቋ እንዲህ በማለት ይገልጻል፡-
" وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا رَحْمَةً لِلْعَالَمِينَ * قُلْ إِنَّمَا يُوحَى إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَهُكُمْ إِلَهٌ وَاحِدٌ فَهَلْ أَنْتُمْ مُسْلِمُونَ * فَإِنْ تَوَلَّوْا فَقُلْ آذَنْتُكُمْ عَلَى سَوَاءٍ وَإِنْ أَدْرِي أَقَرِيبٌ أَمْ بَعِيدٌ مَا تُوعَدُونَ " سورة الأنبياء 109-107
"(ሙሐመድ ሆይ!) #ለዓለማትም እዝነት አድርገን እንጅ አልላክንህም። ያ ወደኔ የሚወረደው፣ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን? በላቸው። እምቢም ቢሉ (በማወቅ) በእኩልነት ላይ ሆነን (የታዘዝኩትን) አስታወቅኋችሁ፤ የምትስፈራሩበትም ነገር ቅርብ፣ ወይም ሩቅ፣ መሆኑን አላውቅም፤ በላቸው።" (ሱረቱል አንቢያእ 107-109)፡፡
ለ. ለሰዎች ሁሉ በማለት መናገሩ፡-
ሌላው ማስረጃችን፡- አላህ እሳቸውን የላከው ለሰዎች ሁሉ ነው በማለት መናገሩ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየው፡- በየትኛውም ቦታ ሆነ በየትኛውም ጊዜ የሚኖር የሰው ዘር በጠቅላላ የሳቸው ነቢይነት ይመለከተዋል፡ ሊያምንባቸውም ግድ ይላል ማለት ነው፡፡ ቀጣዮቹ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾች ይህን ይበልጥ ያስረዳሉ፡-
" مَا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ وَمَا أَصَابَكَ مِنْ سَيِّئَةٍ فَمِنْ نَفْسِكَ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة النساء 79
"ከደግ ነገር የሚያገኝህ ከአላህ (ችሮታ) ነው፤ ከመከራም የሚደርስብህ ከራስህ (ጥፋት የተነሳ) ነው፤ #ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 79)፡፡
" قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ " سورة الأعراف 158
"(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፦ እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ #ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤(እርሱም) ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፤ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፤ በአላህና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነብይ በሆነው መልክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት።" (ሱረቱል አዕራፍ 158)፡፡
" وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ " سورة سبأ 28
"አንተንም #ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም።" (ሱረቱ ሰበእ 28)፡፡
ሐ. ከዐረቦች ውጪ ያሉትን መጣራታቸው፡-
የነቢዩ ሙሐመድ (ዐለይሂ-ሶላቱ ወስ-ሰላም) ሃይማኖታዊ ጥርሪ ዐረቦቹ ላይ ብቻ የተገደበ አልነበረም፡፡ የመጽሐፉ ሰዎችን (አይሁዶችንና ክርስቲያኖችንም) ያቀፈ ነበር፡፡ እነሱንም ወደ ኢስላም ጥርሪ እንዲያደርጉላቸው ታዘዋል፡፡ ይህም ተልእኮአቸው ለመላው የሰው ዘር ለመሆኑ ሌላ አስረጂ ነው፡፡
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
"ሙሐመዱን ረሱሉሏህ" 7 በአቡ ሀይደር በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡ 2. ለነቢይነታቸው ከአላህ ዘንድ የተሰጣቸው ማስረጃ…
ማረጋገጫውን ከቁርኣን እንመልከት፡-
" إِنَّ الدِّينَ عِنْدَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ وَمَا اخْتَلَفَ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ إِلَّا مِنْ بَعْدِ مَا جَاءَهُمُ الْعِلْمُ بَغْيًا بَيْنَهُمْ وَمَنْ يَكْفُرْ بِآيَاتِ اللَّهِ فَإِنَّ اللَّهَ سَرِيعُ الْحِسَابِ * فَإِنْ حَاجُّوكَ فَقُلْ أَسْلَمْتُ وَجْهِيَ لِلَّهِ وَمَنِ اتَّبَعَنِ وَقُلْ لِلَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ وَالْأُمِّيِّينَ أَأَسْلَمْتُمْ فَإِنْ أَسْلَمُوا فَقَدِ اهْتَدَوْا وَإِنْ تَوَلَّوْا فَإِنَّمَا عَلَيْكَ الْبَلَاغُ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِالْعِبَادِ " سورة آل عمران 20-19
"አላህ ዘንድ (የተወደደ) ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነዉ፣ እነዚያም መጽሐፉን የተሰጡት ሰዎች በመካከላቸዉ ላለዉ ምቀኝነት እዉቀቱ ከመጣላቸዉ በኋላ እንጅ አልተለያዩም፤ በአላህም አንቀጾች የሚክድ አላህ ምርመራዉ ፈጣን ነዉ:: ቢከራከሩህም :- ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች (እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ) በላቸዉ፤ ለእነዚያም #መጽሐፍን ለተሰጡት ሰዎችና ለመሀይሞቹ፦ ሰለማችሁን? በላቸዉ፤ ቢሰልሙም በእርገጥ ተመሩ እምቢ ቢሉም በአንተ ላይ ያለበህ ማድረስ ብቻ ነዉ:: አላህም ባሮቹን ተመልካች ነው::" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 19-20)፡፡
" قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ تَعَالَوْا إِلَى كَلِمَةٍ سَوَاءٍ بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمْ أَلَّا نَعْبُدَ إِلَّا اللَّهَ وَلَا نُشْرِكَ بِهِ شَيْئًا وَلَا يَتَّخِذَ بَعْضُنَا بَعْضًا أَرْبَابًا مِنْ دُونِ اللَّهِ فَإِنْ تَوَلَّوْا فَقُولُوا اشْهَدُوا بِأَنَّا مُسْلِمُونَ " سورة آل عمران 64
"#የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በኛና በናንተ መካከል ትክክል ወደሆነች ቃል ኑ፤ (እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ በርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጐ ላይይዝ ነዉ፤ በላቸዉ። እምቢ ቢሉም ፡- እኛ ሙስሊሞች መሆናችንን መስክሩ በሏቸው" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 64)፡፡
" يَا أَهْلَ الْكِتَابِ قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِمَّا كُنْتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَنْ كَثِيرٍ قَدْ جَاءَكُمْ مِنَ اللَّهِ نُورٌ وَكِتَابٌ مُبِينٌ * يَهْدِي بِهِ اللَّهُ مَنِ اتَّبَعَ رِضْوَانَهُ سُبُلَ السَّلَامِ وَيُخْرِجُهُمْ مِنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِهِ وَيَهْدِيهِمْ إِلَى صِرَاطٍ مُسْتَقِيمٍ " سورة المائدة 16-15
"#የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲሆን መልክተኛችን (ሙሐመድ) በእርግጥ መጣላችሁ። ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ። አላህ ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች የሰላምን መንገዶች በርሱ ይመራቸዋል። በፈቃዱም ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጣቸዋል። ወደ ቀጥተኛም መንገድ ይመራቸዋል።" (ሱረቱል ማኢዳህ 15-16)፡፡
መ. ቁርኣን ለዓለማት የመጣ መሆኑ፡-
ቅዱስ ቁርኣን መመሪያነቱ ለዓለማት ህዝብ እንዲያገለግል ሆኖ ነው የወረደው፡፡ ቃሉ የወረደው ደግሞ በመልአኩ ጂብሪል (ዐለይሂ-ሰላም) አማካኝነት ወደ ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ነው፡፡ ስለዚህ ቁርኣን ለዓለም ህዝቦች መመሪያ ሆኖ መጣ ማለት እሳቸውም የተላኩት ለዓለም ህዝብ ነው ማለት ነው፡፡ ይህንን የሚያስረዱ እጅግ በርካታ ጥቅሶች አሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ፡-
" أُولَئِكَ الَّذِينَ هَدَى اللَّهُ فَبِهُدَاهُمُ اقْتَدِهْ قُلْ لَا أَسْأَلُكُمْ عَلَيْهِ أَجْرًا إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرَى لِلْعَالَمِينَ " سورة الأنعام 90
"እነዚህ (ነቢያት)፤ እነዚያ አላህ የመራቸው ናቸው፡፡ በመንገዳቸውም ተከተል፡፡ «በእርሱ (በቁርአን) ላይ ምንም ዋጋ አልጠይቃችሁም፡፡ እርሱ #ለዓለማት ግሣጼ እንጅ ሌላ አይደለም» በላቸው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 90)፡፡
" وَمَا تَسْأَلُهُمْ عَلَيْهِ مِنْ أَجْرٍ إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِلْعَالَمِينَ " سورة يوسف 104
"በርሱም (በቁርአን) ላይ ምንም ዋጋ አትጠይቃቸውም፤ እርሱ #ለዓለማት ግሣጼ እንጂ ሌላ አይደለም።" (ሱረቱ ዩሱፍ 104)፡፡
" تَبَارَكَ الَّذِي نَزَّلَ الْفُرْقَانَ عَلَى عَبْدِهِ لِيَكُونَ لِلْعَالَمِينَ نَذِيرًا " سورة الفرقان 1
"ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ፣ #ለዓለማት አስፈራሪ ይሆን ዘንድ፣ ያወረደው (አምላክ)፣ ክብርና ጥራት ተገባው።" (ሱረቱል ፉርቃን 1)፡፡
ሌሎችም ብዙ ብዙ…
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
" إِنَّ الدِّينَ عِنْدَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ وَمَا اخْتَلَفَ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ إِلَّا مِنْ بَعْدِ مَا جَاءَهُمُ الْعِلْمُ بَغْيًا بَيْنَهُمْ وَمَنْ يَكْفُرْ بِآيَاتِ اللَّهِ فَإِنَّ اللَّهَ سَرِيعُ الْحِسَابِ * فَإِنْ حَاجُّوكَ فَقُلْ أَسْلَمْتُ وَجْهِيَ لِلَّهِ وَمَنِ اتَّبَعَنِ وَقُلْ لِلَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ وَالْأُمِّيِّينَ أَأَسْلَمْتُمْ فَإِنْ أَسْلَمُوا فَقَدِ اهْتَدَوْا وَإِنْ تَوَلَّوْا فَإِنَّمَا عَلَيْكَ الْبَلَاغُ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِالْعِبَادِ " سورة آل عمران 20-19
"አላህ ዘንድ (የተወደደ) ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነዉ፣ እነዚያም መጽሐፉን የተሰጡት ሰዎች በመካከላቸዉ ላለዉ ምቀኝነት እዉቀቱ ከመጣላቸዉ በኋላ እንጅ አልተለያዩም፤ በአላህም አንቀጾች የሚክድ አላህ ምርመራዉ ፈጣን ነዉ:: ቢከራከሩህም :- ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች (እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ) በላቸዉ፤ ለእነዚያም #መጽሐፍን ለተሰጡት ሰዎችና ለመሀይሞቹ፦ ሰለማችሁን? በላቸዉ፤ ቢሰልሙም በእርገጥ ተመሩ እምቢ ቢሉም በአንተ ላይ ያለበህ ማድረስ ብቻ ነዉ:: አላህም ባሮቹን ተመልካች ነው::" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 19-20)፡፡
" قُلْ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ تَعَالَوْا إِلَى كَلِمَةٍ سَوَاءٍ بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمْ أَلَّا نَعْبُدَ إِلَّا اللَّهَ وَلَا نُشْرِكَ بِهِ شَيْئًا وَلَا يَتَّخِذَ بَعْضُنَا بَعْضًا أَرْبَابًا مِنْ دُونِ اللَّهِ فَإِنْ تَوَلَّوْا فَقُولُوا اشْهَدُوا بِأَنَّا مُسْلِمُونَ " سورة آل عمران 64
"#የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በኛና በናንተ መካከል ትክክል ወደሆነች ቃል ኑ፤ (እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ በርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጐ ላይይዝ ነዉ፤ በላቸዉ። እምቢ ቢሉም ፡- እኛ ሙስሊሞች መሆናችንን መስክሩ በሏቸው" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 64)፡፡
" يَا أَهْلَ الْكِتَابِ قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِمَّا كُنْتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَنْ كَثِيرٍ قَدْ جَاءَكُمْ مِنَ اللَّهِ نُورٌ وَكِتَابٌ مُبِينٌ * يَهْدِي بِهِ اللَّهُ مَنِ اتَّبَعَ رِضْوَانَهُ سُبُلَ السَّلَامِ وَيُخْرِجُهُمْ مِنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِهِ وَيَهْدِيهِمْ إِلَى صِرَاطٍ مُسْتَقِيمٍ " سورة المائدة 16-15
"#የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲሆን መልክተኛችን (ሙሐመድ) በእርግጥ መጣላችሁ። ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ። አላህ ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች የሰላምን መንገዶች በርሱ ይመራቸዋል። በፈቃዱም ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጣቸዋል። ወደ ቀጥተኛም መንገድ ይመራቸዋል።" (ሱረቱል ማኢዳህ 15-16)፡፡
መ. ቁርኣን ለዓለማት የመጣ መሆኑ፡-
ቅዱስ ቁርኣን መመሪያነቱ ለዓለማት ህዝብ እንዲያገለግል ሆኖ ነው የወረደው፡፡ ቃሉ የወረደው ደግሞ በመልአኩ ጂብሪል (ዐለይሂ-ሰላም) አማካኝነት ወደ ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ነው፡፡ ስለዚህ ቁርኣን ለዓለም ህዝቦች መመሪያ ሆኖ መጣ ማለት እሳቸውም የተላኩት ለዓለም ህዝብ ነው ማለት ነው፡፡ ይህንን የሚያስረዱ እጅግ በርካታ ጥቅሶች አሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ፡-
" أُولَئِكَ الَّذِينَ هَدَى اللَّهُ فَبِهُدَاهُمُ اقْتَدِهْ قُلْ لَا أَسْأَلُكُمْ عَلَيْهِ أَجْرًا إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرَى لِلْعَالَمِينَ " سورة الأنعام 90
"እነዚህ (ነቢያት)፤ እነዚያ አላህ የመራቸው ናቸው፡፡ በመንገዳቸውም ተከተል፡፡ «በእርሱ (በቁርአን) ላይ ምንም ዋጋ አልጠይቃችሁም፡፡ እርሱ #ለዓለማት ግሣጼ እንጅ ሌላ አይደለም» በላቸው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 90)፡፡
" وَمَا تَسْأَلُهُمْ عَلَيْهِ مِنْ أَجْرٍ إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِلْعَالَمِينَ " سورة يوسف 104
"በርሱም (በቁርአን) ላይ ምንም ዋጋ አትጠይቃቸውም፤ እርሱ #ለዓለማት ግሣጼ እንጂ ሌላ አይደለም።" (ሱረቱ ዩሱፍ 104)፡፡
" تَبَارَكَ الَّذِي نَزَّلَ الْفُرْقَانَ عَلَى عَبْدِهِ لِيَكُونَ لِلْعَالَمِينَ نَذِيرًا " سورة الفرقان 1
"ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ፣ #ለዓለማት አስፈራሪ ይሆን ዘንድ፣ ያወረደው (አምላክ)፣ ክብርና ጥራት ተገባው።" (ሱረቱል ፉርቃን 1)፡፡
ሌሎችም ብዙ ብዙ…
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
Forwarded from የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe
አላህን የምናመልከው ለምንድን ነው?
____
ይህንን ጥያቄ አስመልክቶ ብዙ አማኞችም ሆነ ኢ-አማኞችም በተለያዩ ጊዜያት በሆነ አጋጣሚ የሚያነሱት አጀንዳ ነው። መልሱ ለብዙዎች ዳገት ነው፤ ለአንዳንዶቹ ደግሞ "መልስ የሌለው" የሚመስል ከባድ አጀንዳ ነው። ይህንን አስመልክቶ ኡስታዝ አቡ ሀይደር ከዚህ በፊት በዝርዝር አስተምሮበታል። ሰፋ አድርጎም ትንታኔ ሰጥቶበታል።
🔖 አላህን ለምን እናመልከዋለን?
🔖 በርግጥ አላህ ከኛ አምልኮ የሚጠቀመው ነገር አለ?
🔖 ታዲያ የአምልኳችን ፋይዳ ምንድን ነው?
.
.
ዝርዝር ምላሹን ከኡስታዝ አቡ ሀይደር ይከታተሉ። እነሆ የቪዲዬው ሊንክ
https://youtu.be/OhcAW86vBVs
____
ይህንን ጥያቄ አስመልክቶ ብዙ አማኞችም ሆነ ኢ-አማኞችም በተለያዩ ጊዜያት በሆነ አጋጣሚ የሚያነሱት አጀንዳ ነው። መልሱ ለብዙዎች ዳገት ነው፤ ለአንዳንዶቹ ደግሞ "መልስ የሌለው" የሚመስል ከባድ አጀንዳ ነው። ይህንን አስመልክቶ ኡስታዝ አቡ ሀይደር ከዚህ በፊት በዝርዝር አስተምሮበታል። ሰፋ አድርጎም ትንታኔ ሰጥቶበታል።
🔖 አላህን ለምን እናመልከዋለን?
🔖 በርግጥ አላህ ከኛ አምልኮ የሚጠቀመው ነገር አለ?
🔖 ታዲያ የአምልኳችን ፋይዳ ምንድን ነው?
.
.
ዝርዝር ምላሹን ከኡስታዝ አቡ ሀይደር ይከታተሉ። እነሆ የቪዲዬው ሊንክ
https://youtu.be/OhcAW86vBVs
YouTube
አላህን የምናመልከው ለምንድነው? ኡስታዝ አቡ ሀይደር
ኢስላም የነብያት ሁሉ ሃይማኖት
ሒዳያ ቲዩብ
አዲስ ሙሀደራ በሀላባ የቀረበው
"ኢስላም ሁሌም የበላይ ነው"!
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/CMKiXS
Join us➤ t.me/abuhyder
"ኢስላም ሁሌም የበላይ ነው"!
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/CMKiXS
Join us➤ t.me/abuhyder
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
"ሙሐመዱን ረሱሉሏህ" 8 በአቡ ሀይደር በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡ 3. የተላኩት ለመላው የዓለም ህዝብ ነው!! በቁጥር…
"ሙሐመዱን ረሱሉሏህ" 9
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
4. የመጨረሻ ነቢይ ናቸው!!
ባለፈው ክፍል ስምንት ላይ በቁጥር ሦስት ስር የነቢዩ ሙሐመድን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ተልእኮ በተመለከተ፡ የተላኩት ለመላው የሰው ዘር መሆኑን በሰፊው ተመልክተናል፡፡ ዛሬ የምንመለከተው ደግሞ፡ እሳቸው ከነቢያትና ከመልክተኞች የመጨረሻና መደምደሚያ መሆናቸውን ነው፡፡ ከሳቸው በኋላ የሚነሳ የአላህ ነቢይም ሆነ መልክተኛ የለም፡፡ የሚወርድ መለኮታዊ መጽሐፍም የለም፡፡ ነቢይነት በሳቸው እንደተደመደመው ሁሉ፡ መለኮታዊ መጻሕፍትም በቅዱስ ቁርኣን ተደምድመዋል፡፡ ይህን አቋም በተመለከተ የሚናገሩ ቁርኣዊና ነቢያዊ ሐዲሦችን እንመለከታለን ኢንሻአላህ፡-
1. ከቅዱስ ቁርኣን፡-
ሀ. በግልጽ መደምደሚያ ማለቱ፡-
" مَا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِنْ رِجَالِكُمْ وَلَكِنْ رَسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا " سورة الأحزاب 40.
"ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድንም ሰው አባት አይደለም፤ ግን የአላህ መልክተኛና የነቢዮች መደምደሚያ ነው፤ አላህም በነገሩ ሁላ ዐዋቂ ነው።" (ሱረቱል አሕዛብ 40)፡፡
በዚህ አንቀጽ ውስጥ ‹‹የነቢዮች መደምደሚያ›› የሚለው ኃይለ-ቃል፡ ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ከአላህ ነቢያት የመጨረሻውና መደምደሚያ ነቢይ እንደሆኑ በግልጽ የሚያስረዳ ነው፡፡ በመሆኑም ከሳቸው በኋላ የሚመጣ የአላህ ነቢይ የለም፡፡ የሚወርድ አዲስ መለኮታዊ መጽሐፍም የለም፡፡
ለ. የቁርኣን አስጠንቃቂነት አለመገደቡ፡-
" قُلْ أَيُّ شَيْءٍ أَكْبَرُ شَهَادَةً قُلِ اللَّهُ شَهِيدٌ بَيْنِي وَبَيْنَكُمْ وَأُوحِيَ إِلَيَّ هَذَا الْقُرْآنُ لِأُنْذِرَكُمْ بِهِ وَمَنْ بَلَغَ أَئِنَّكُمْ لَتَشْهَدُونَ أَنَّ مَعَ اللَّهِ آلِهَةً أُخْرَى قُلْ لَا أَشْهَدُ قُلْ إِنَّمَا هُوَ إِلَهٌ وَاحِدٌ وَإِنَّنِي بَرِيءٌ مِمَّا تُشْرِكُونَ " سورة الأنعام 19.
"«በምስክርነት ከነገሩ ሁሉ ይበልጥ ታላቅ ማነው» በላቸው፡፡ (ሌላ መልስ የለምና) «አላህ ነው፡፡ በእኔና በእናንተ መካከል መስካሪ ነው፡፡ ይህም ቁርኣን እናንተንና የደረሰውን ሰው ሁሉ በርሱ ላስፈራራበት ወደኔ ተወረደ፡፡ ከአላህ ጋር ሌሎች አማልክት መኖራቸውን እናንተ ትመሰክራላችሁን» በላቸው፡፡ «እኔ አልመሰክርም» በላቸው፡፡ «እርሱ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ እኔም ከምታጋሩት ነገር ንጹሕ ነኝ» በላቸው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 19)፡፡
በዚህ አንቀጽ መሰረት፡ ምስክርነቱ ከሁሉም በላጭ የሆነው አላህ፡ ለሳቸው ነቢይነት የሱ ምስክርነት በቂ እንደሆነ ይገልጻል፡፡ በመቀጠልም የቁርኣንን አስጠንቃቂነት ያለ ቦታና ጊዜ ገደብ እስከመጨረሻው ዘመን ቀጣይነት እንዳለው አስረዳ፡፡ በጥቅሱ ውስጥ ‹‹እናንተንና የደረሰውን ሰው ሁሉ›› የሚለው ቃል ትልቅ አስረጂ ነው፡፡
‹‹እናንተን›› ብሎ ሲናገር፡ በወቅቱ የነበሩ ሶሓባዎችን የሚጠቁም ሲሆን፡ ‹‹የደረሰውን ሰው ሁሉ›› የሚለው ደግሞ፡ ከዛ በኋላ የሚመጡ ትውልዶች፡ በየትኛውም ዘመን ይኑሩ በየትኛውም ቦታ፡ የቁርኣን መልክት ከደረሳቸው፡ ቁርኣን ለነሱ አስጠንቃቂ ነው፡፡ ሊያምኑበት ግድ ይላል ማለት ነው፡፡
በዚህ መሰረትም ‹‹የደረሰውን ሰው ሁሉ›› በማለቱ የቁርኣን አስጠንቃቂነት በጊዜም ሆነ በቦታ ካልተገደበ፡ የሳቸው ነቢይነትም የመጨረሻና መደምደሚያ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ ነው፡፡ ከሳቸው በኋላ ሌላ ነቢይ ወይም መልክተኛ የሚመጣ ቢሆን ኖሮ፡ የቁርኣን አስጠንቃቂነት እስከዛ ነቢይ ድረስ ብቻ ነበር የሚሆነው፡፡ ከዛ በኋላ አዲስ የመጣውን ነቢይ መከተል ግድ ይሆናል፡፡ አሁን ግን የቁርኣን አስጠንቃቂነት በቦታም ሆነ በዘመን ሳይገደብ ‹‹የደረሰውን ሰው ሁሉ›› የሚመለከት ከሆነ፡ አዲስ ነቢይም ሆነ አዲስ መጽሐፍ አይወርድም ማለት ነው፡፡
ሐ. የመልክቱ ዓለም አቀፋዊነት፡-
" قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ " سورة الأعراف 158
"(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፦ እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ #ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤(እርሱም) ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፤ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፤ በአላህና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነብይ በሆነው መልክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት።" (ሱረቱል አዕራፍ 158)፡፡
ይህ አንቀጽ የነቢዩ ሙሐመድን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ተልእኮ ዐለም-አቀፋዊነት ያስረዳል፡፡ ለመላው የሰው ዘር የተላኩ መሆናቸውን ያሳያል፡፡ በተለይ ‹‹ወደ ሁላችሁም›› የሚለው ቃል፡ በወቅቱ የነበሩትንም ወደፊት የሚመጡትንም ሰዎች ይመለከታል፡፡ በሌላ አነጋጋር እሳቸው የነቢያት መደምደሚ መሆናቸውን ይገልጻል ማለት ነው፡፡
መ. ዲኑ የተሟላ መመሪያን ማቀፉ፡-
"...الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا..." سورة المائدة 3.
"…ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ። ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ…" (ሱረቱል ማኢዳህ 3)፡፡
በዚህ አንቀጽ ስር አላህ በባሪዎቹ ላይ የዋለውን ጸጋ በማውሳት ለጋስነቱን ይገልጻል፡፡ ከጸጋዎቹም አንዱ ለዚህ ኡምማ ዲኑን ከመመሪያ አንጻር የተሟላ አድርጎ መስጠቱን በመግለጽ ነው፡፡ በርግጥም ይህ ዲን ሙሉ ነው፡፡ ለመንፈሳዊ ህይወትም ሆነ ለስጋዊ ኖሮ አስፈላጊውን ህግ በተሟላ መልኩ አቅፏል፡፡ ምንም አይነት ጭማሬን አይቀበልም፡፡ የጎደለው ነገር የለምና፡፡ ህጉ በየትኛውም ቦታና በየትኛውም ዘመን፡ ለየትኛውም አይነት ህዝብ ስራ ላይ መዋል ይችላል፡፡
ታዲያ የነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሸሪዓህ ፍጹም የተሟላ መመሪያን ያቀፈ ህግ ከሆነ፡ ሌላ ነቢይ የሚመጣበት፡ ሌላ መለኮታዊ መጽሐፍት የሚወርድበት ምክንያት ምንድነው? በርግጥም ሌላ አዲስ ነቢይ አይመጣም!!
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
4. የመጨረሻ ነቢይ ናቸው!!
ባለፈው ክፍል ስምንት ላይ በቁጥር ሦስት ስር የነቢዩ ሙሐመድን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ተልእኮ በተመለከተ፡ የተላኩት ለመላው የሰው ዘር መሆኑን በሰፊው ተመልክተናል፡፡ ዛሬ የምንመለከተው ደግሞ፡ እሳቸው ከነቢያትና ከመልክተኞች የመጨረሻና መደምደሚያ መሆናቸውን ነው፡፡ ከሳቸው በኋላ የሚነሳ የአላህ ነቢይም ሆነ መልክተኛ የለም፡፡ የሚወርድ መለኮታዊ መጽሐፍም የለም፡፡ ነቢይነት በሳቸው እንደተደመደመው ሁሉ፡ መለኮታዊ መጻሕፍትም በቅዱስ ቁርኣን ተደምድመዋል፡፡ ይህን አቋም በተመለከተ የሚናገሩ ቁርኣዊና ነቢያዊ ሐዲሦችን እንመለከታለን ኢንሻአላህ፡-
1. ከቅዱስ ቁርኣን፡-
ሀ. በግልጽ መደምደሚያ ማለቱ፡-
" مَا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِنْ رِجَالِكُمْ وَلَكِنْ رَسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا " سورة الأحزاب 40.
"ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድንም ሰው አባት አይደለም፤ ግን የአላህ መልክተኛና የነቢዮች መደምደሚያ ነው፤ አላህም በነገሩ ሁላ ዐዋቂ ነው።" (ሱረቱል አሕዛብ 40)፡፡
በዚህ አንቀጽ ውስጥ ‹‹የነቢዮች መደምደሚያ›› የሚለው ኃይለ-ቃል፡ ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ከአላህ ነቢያት የመጨረሻውና መደምደሚያ ነቢይ እንደሆኑ በግልጽ የሚያስረዳ ነው፡፡ በመሆኑም ከሳቸው በኋላ የሚመጣ የአላህ ነቢይ የለም፡፡ የሚወርድ አዲስ መለኮታዊ መጽሐፍም የለም፡፡
ለ. የቁርኣን አስጠንቃቂነት አለመገደቡ፡-
" قُلْ أَيُّ شَيْءٍ أَكْبَرُ شَهَادَةً قُلِ اللَّهُ شَهِيدٌ بَيْنِي وَبَيْنَكُمْ وَأُوحِيَ إِلَيَّ هَذَا الْقُرْآنُ لِأُنْذِرَكُمْ بِهِ وَمَنْ بَلَغَ أَئِنَّكُمْ لَتَشْهَدُونَ أَنَّ مَعَ اللَّهِ آلِهَةً أُخْرَى قُلْ لَا أَشْهَدُ قُلْ إِنَّمَا هُوَ إِلَهٌ وَاحِدٌ وَإِنَّنِي بَرِيءٌ مِمَّا تُشْرِكُونَ " سورة الأنعام 19.
"«በምስክርነት ከነገሩ ሁሉ ይበልጥ ታላቅ ማነው» በላቸው፡፡ (ሌላ መልስ የለምና) «አላህ ነው፡፡ በእኔና በእናንተ መካከል መስካሪ ነው፡፡ ይህም ቁርኣን እናንተንና የደረሰውን ሰው ሁሉ በርሱ ላስፈራራበት ወደኔ ተወረደ፡፡ ከአላህ ጋር ሌሎች አማልክት መኖራቸውን እናንተ ትመሰክራላችሁን» በላቸው፡፡ «እኔ አልመሰክርም» በላቸው፡፡ «እርሱ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ እኔም ከምታጋሩት ነገር ንጹሕ ነኝ» በላቸው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 19)፡፡
በዚህ አንቀጽ መሰረት፡ ምስክርነቱ ከሁሉም በላጭ የሆነው አላህ፡ ለሳቸው ነቢይነት የሱ ምስክርነት በቂ እንደሆነ ይገልጻል፡፡ በመቀጠልም የቁርኣንን አስጠንቃቂነት ያለ ቦታና ጊዜ ገደብ እስከመጨረሻው ዘመን ቀጣይነት እንዳለው አስረዳ፡፡ በጥቅሱ ውስጥ ‹‹እናንተንና የደረሰውን ሰው ሁሉ›› የሚለው ቃል ትልቅ አስረጂ ነው፡፡
‹‹እናንተን›› ብሎ ሲናገር፡ በወቅቱ የነበሩ ሶሓባዎችን የሚጠቁም ሲሆን፡ ‹‹የደረሰውን ሰው ሁሉ›› የሚለው ደግሞ፡ ከዛ በኋላ የሚመጡ ትውልዶች፡ በየትኛውም ዘመን ይኑሩ በየትኛውም ቦታ፡ የቁርኣን መልክት ከደረሳቸው፡ ቁርኣን ለነሱ አስጠንቃቂ ነው፡፡ ሊያምኑበት ግድ ይላል ማለት ነው፡፡
በዚህ መሰረትም ‹‹የደረሰውን ሰው ሁሉ›› በማለቱ የቁርኣን አስጠንቃቂነት በጊዜም ሆነ በቦታ ካልተገደበ፡ የሳቸው ነቢይነትም የመጨረሻና መደምደሚያ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ ነው፡፡ ከሳቸው በኋላ ሌላ ነቢይ ወይም መልክተኛ የሚመጣ ቢሆን ኖሮ፡ የቁርኣን አስጠንቃቂነት እስከዛ ነቢይ ድረስ ብቻ ነበር የሚሆነው፡፡ ከዛ በኋላ አዲስ የመጣውን ነቢይ መከተል ግድ ይሆናል፡፡ አሁን ግን የቁርኣን አስጠንቃቂነት በቦታም ሆነ በዘመን ሳይገደብ ‹‹የደረሰውን ሰው ሁሉ›› የሚመለከት ከሆነ፡ አዲስ ነቢይም ሆነ አዲስ መጽሐፍ አይወርድም ማለት ነው፡፡
ሐ. የመልክቱ ዓለም አቀፋዊነት፡-
" قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ " سورة الأعراف 158
"(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፦ እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ #ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤(እርሱም) ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፤ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፤ በአላህና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነብይ በሆነው መልክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት።" (ሱረቱል አዕራፍ 158)፡፡
ይህ አንቀጽ የነቢዩ ሙሐመድን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ተልእኮ ዐለም-አቀፋዊነት ያስረዳል፡፡ ለመላው የሰው ዘር የተላኩ መሆናቸውን ያሳያል፡፡ በተለይ ‹‹ወደ ሁላችሁም›› የሚለው ቃል፡ በወቅቱ የነበሩትንም ወደፊት የሚመጡትንም ሰዎች ይመለከታል፡፡ በሌላ አነጋጋር እሳቸው የነቢያት መደምደሚ መሆናቸውን ይገልጻል ማለት ነው፡፡
መ. ዲኑ የተሟላ መመሪያን ማቀፉ፡-
"...الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا..." سورة المائدة 3.
"…ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ። ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ…" (ሱረቱል ማኢዳህ 3)፡፡
በዚህ አንቀጽ ስር አላህ በባሪዎቹ ላይ የዋለውን ጸጋ በማውሳት ለጋስነቱን ይገልጻል፡፡ ከጸጋዎቹም አንዱ ለዚህ ኡምማ ዲኑን ከመመሪያ አንጻር የተሟላ አድርጎ መስጠቱን በመግለጽ ነው፡፡ በርግጥም ይህ ዲን ሙሉ ነው፡፡ ለመንፈሳዊ ህይወትም ሆነ ለስጋዊ ኖሮ አስፈላጊውን ህግ በተሟላ መልኩ አቅፏል፡፡ ምንም አይነት ጭማሬን አይቀበልም፡፡ የጎደለው ነገር የለምና፡፡ ህጉ በየትኛውም ቦታና በየትኛውም ዘመን፡ ለየትኛውም አይነት ህዝብ ስራ ላይ መዋል ይችላል፡፡
ታዲያ የነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሸሪዓህ ፍጹም የተሟላ መመሪያን ያቀፈ ህግ ከሆነ፡ ሌላ ነቢይ የሚመጣበት፡ ሌላ መለኮታዊ መጽሐፍት የሚወርድበት ምክንያት ምንድነው? በርግጥም ሌላ አዲስ ነቢይ አይመጣም!!
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
"ሙሐመዱን ረሱሉሏህ" 8 በአቡ ሀይደር በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡ 3. የተላኩት ለመላው የዓለም ህዝብ ነው!! በቁጥር…
ሠ. መለኮታዊ ጥበቃ መደረጉ፡-
" إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ " سورة الحجر 9
"እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡" (ሱረቱል ሒጅር 9)፡፡
ከዚህ በፊት የነበሩ ቀደምት መለኮታዊ መጽሐፍት ጥበቃ የሚደረግላቸው መጽሐፉ በተሰጣቸው ነቢያትና በተከታዮቻቸው አማካይነት ነበር (አል-ማኢዳህ 44)፡፡ አላህ እነዚህን መጽሐፍት ለመጠበቅ ቃል አልገባላቸውም፡፡ በመሆኑም ከነቢያቱ ህልፈትና ከጊዜ መርዘም በኋላ በመጽሐፍቶች ላይ የሰው እጅ ገባ፡፡ የአላህ ቃል ከሰው ሀሳብ ጋር ተቀላለቀለ፡፡ የመጽሐፎቹ ኦሪጂናል ቅርጽ ጠፋ (አል-በቀራህ 75.79፣ አን-ኒሳእ 46፣ አል-ማኢዳህ 41፣ አል-አንዓም 91)፡፡
ወደ ቅዱስ ቁርኣን ስንመጣ ግን የምናገኘው በተቃራኒው ነው፡፡አላህ እራሱ ኃላፊነቱን በመውሰድ መጽሐፉን ለመጠበቅ ቃል ገባለት፡፡ ምክንያቱም፡- ከቁርኣን በኋላ የሚወርድ ሌላ መጽሐፍ ስለሌላ፡ ከነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በኋላ የሚመጣ ሌላ ነቢይ ባለመኖሩ፡ አላህ ቃሉን ሊጠብቀው እራሱ ቃል ገባ፡፡ ለዚህም ጥበቃው ቁርኣንን በቃላቸው መያዝ (መሐፈዝ) የሚችሉ ባሮቹን በየዘመናቱ በሺዎች የሚቆጠሩትን ይመርጣል፡፡ የቅዱስ ቁርኣን ተጠብቆ መቆየት፡ በመጽሐፍ ላይ ተጽፎ መቆየቱ ብቻ ሳይሆን በአማኞችም አእምሮ በቃል ለመያዝ ገር እንዲሆንም በማድረግ ጭምር ነው፡፡ ቅዱስ ቁርኣን እንደ ቀደምት መለኮታዊ መጽሐፍት የሰው እጅ ቢገባበት ኖሮ ሃይማኖታዊ ማስረጃነቱ ትርጉም አልባ ይሆን ነበር፡፡ ትክክለኛውን የነቢያት አስተምህሮም ማወቅ ባልተቻለ ነበር፡፡
ረ. ሌላ እምነት አለመጠቀሱ፡-
" يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَى رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنْزَلَ مِنْ قَبْلُ وَمَنْ يَكْفُرْ بِاللَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا بَعِيدًا " سورة النساء 136
"እላንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህና በመልክተኛው በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፣ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ፣ እመኑ፤ በአላህና በመላክቱም፣ በመጽሐፎቹም፣ በመልክተኞቹም፣ በመጨረሻውም ቀን የካደ ሰው፣ (ከሰውነት) የራቀን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 136)፡፡
በዚህ አንቀጽ መሰረት አላህ ከባሮቹ እምነትን ይፈልጋል፡፡ እሱም፡- በአላህ ብቸኛ ጌትነት፣ በነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ነቢይነት፣ በሳቸው ላይ በወረደው ቁርኣንና ከቁርኣን በፊት በወረዱት ቀደምት መለኮታዊ መጽሐፍት እንድናምን ነው፡፡ ከቁርኣን በፊት ባሉት እመኑ ብሎ ካዘዘን፡ ከቁርኣን በኋላ በሚመጣውስ ለምን እመኑ ተብለን አልታዘዝንም? እምነት ከተባለ ሁሉንም አምኖ መቀበል አይደለምን?
ይህ የሚያሳየው ከሳቸው በኋላ የሚላክ ነቢይም ሆነ የሚወርድ መለኮታዊ መጽሐፍ አለመኖሩን ነው፡፡ ያ ቢኖር ኖሮ እንድናምን በታዘዝን ነበር፡፡ አንዱን አምኖ ሌላውን መካድ አላህ ዘንድ ተቀባይነት የለውምና፡፡ ጌታ አላህ እንዲህ ይላል፡-
" إِنَّ الَّذِينَ يَكْفُرُونَ بِاللَّهِ وَرُسُلِهِ وَيُرِيدُونَ أَنْ يُفَرِّقُوا بَيْنَ اللَّهِ وَرُسُلِهِ وَيَقُولُونَ نُؤْمِنُ بِبَعْضٍ وَنَكْفُرُ بِبَعْضٍ وَيُرِيدُونَ أَنْ يَتَّخِذُوا بَيْنَ ذَلِكَ سَبِيلًا * أُولَئِكَ هُمُ الْكَافِرُونَ حَقًّا وَأَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ عَذَابًا مُهِينًا " سورة النساء 151-150
"እነዚያ በአላህና በመልክተኞቹ የሚክዱ፣ በአላህና በመልክተኞቹም መካከል መለየትን የሚፈልጉ፣ በከፊሉም እናምናለን፣ በከፊልም እንክዳለን የሚሉ በዚህም መካከል መንገድን ሊይዙ የሚፈልጉ፤ እነዚያ በውነት ከሐዲዎቹ እነርሱ ናቸው። ለከሐዲዎችም አዋራጅን ቅጣት አዘጋጅተናል።" (ሱረቱ-ኒሳእ 150-151)፡፡
በዚህ መሰረት፡- በፊት በነበሩ ቀደምት ነቢያትና መለኮታዊ መጽሐፍት እንድናምን ታዘን፡ ከኋላ በሚመጣው ግን እመኑ አለማለቱ ከሳቸው በኋላ ሌላ ነቢይ እንደማይመታ፡ ከቁርኣንም በኋላ ሌላ መጽሐፍ እንደማይወርድ በግልጽ ይጠቁማል ማለት ነው፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
" إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا الذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُ لَحَافِظُونَ " سورة الحجر 9
"እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡" (ሱረቱል ሒጅር 9)፡፡
ከዚህ በፊት የነበሩ ቀደምት መለኮታዊ መጽሐፍት ጥበቃ የሚደረግላቸው መጽሐፉ በተሰጣቸው ነቢያትና በተከታዮቻቸው አማካይነት ነበር (አል-ማኢዳህ 44)፡፡ አላህ እነዚህን መጽሐፍት ለመጠበቅ ቃል አልገባላቸውም፡፡ በመሆኑም ከነቢያቱ ህልፈትና ከጊዜ መርዘም በኋላ በመጽሐፍቶች ላይ የሰው እጅ ገባ፡፡ የአላህ ቃል ከሰው ሀሳብ ጋር ተቀላለቀለ፡፡ የመጽሐፎቹ ኦሪጂናል ቅርጽ ጠፋ (አል-በቀራህ 75.79፣ አን-ኒሳእ 46፣ አል-ማኢዳህ 41፣ አል-አንዓም 91)፡፡
ወደ ቅዱስ ቁርኣን ስንመጣ ግን የምናገኘው በተቃራኒው ነው፡፡አላህ እራሱ ኃላፊነቱን በመውሰድ መጽሐፉን ለመጠበቅ ቃል ገባለት፡፡ ምክንያቱም፡- ከቁርኣን በኋላ የሚወርድ ሌላ መጽሐፍ ስለሌላ፡ ከነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በኋላ የሚመጣ ሌላ ነቢይ ባለመኖሩ፡ አላህ ቃሉን ሊጠብቀው እራሱ ቃል ገባ፡፡ ለዚህም ጥበቃው ቁርኣንን በቃላቸው መያዝ (መሐፈዝ) የሚችሉ ባሮቹን በየዘመናቱ በሺዎች የሚቆጠሩትን ይመርጣል፡፡ የቅዱስ ቁርኣን ተጠብቆ መቆየት፡ በመጽሐፍ ላይ ተጽፎ መቆየቱ ብቻ ሳይሆን በአማኞችም አእምሮ በቃል ለመያዝ ገር እንዲሆንም በማድረግ ጭምር ነው፡፡ ቅዱስ ቁርኣን እንደ ቀደምት መለኮታዊ መጽሐፍት የሰው እጅ ቢገባበት ኖሮ ሃይማኖታዊ ማስረጃነቱ ትርጉም አልባ ይሆን ነበር፡፡ ትክክለኛውን የነቢያት አስተምህሮም ማወቅ ባልተቻለ ነበር፡፡
ረ. ሌላ እምነት አለመጠቀሱ፡-
" يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَى رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنْزَلَ مِنْ قَبْلُ وَمَنْ يَكْفُرْ بِاللَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا بَعِيدًا " سورة النساء 136
"እላንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህና በመልክተኛው በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፣ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ፣ እመኑ፤ በአላህና በመላክቱም፣ በመጽሐፎቹም፣ በመልክተኞቹም፣ በመጨረሻውም ቀን የካደ ሰው፣ (ከሰውነት) የራቀን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 136)፡፡
በዚህ አንቀጽ መሰረት አላህ ከባሮቹ እምነትን ይፈልጋል፡፡ እሱም፡- በአላህ ብቸኛ ጌትነት፣ በነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ነቢይነት፣ በሳቸው ላይ በወረደው ቁርኣንና ከቁርኣን በፊት በወረዱት ቀደምት መለኮታዊ መጽሐፍት እንድናምን ነው፡፡ ከቁርኣን በፊት ባሉት እመኑ ብሎ ካዘዘን፡ ከቁርኣን በኋላ በሚመጣውስ ለምን እመኑ ተብለን አልታዘዝንም? እምነት ከተባለ ሁሉንም አምኖ መቀበል አይደለምን?
ይህ የሚያሳየው ከሳቸው በኋላ የሚላክ ነቢይም ሆነ የሚወርድ መለኮታዊ መጽሐፍ አለመኖሩን ነው፡፡ ያ ቢኖር ኖሮ እንድናምን በታዘዝን ነበር፡፡ አንዱን አምኖ ሌላውን መካድ አላህ ዘንድ ተቀባይነት የለውምና፡፡ ጌታ አላህ እንዲህ ይላል፡-
" إِنَّ الَّذِينَ يَكْفُرُونَ بِاللَّهِ وَرُسُلِهِ وَيُرِيدُونَ أَنْ يُفَرِّقُوا بَيْنَ اللَّهِ وَرُسُلِهِ وَيَقُولُونَ نُؤْمِنُ بِبَعْضٍ وَنَكْفُرُ بِبَعْضٍ وَيُرِيدُونَ أَنْ يَتَّخِذُوا بَيْنَ ذَلِكَ سَبِيلًا * أُولَئِكَ هُمُ الْكَافِرُونَ حَقًّا وَأَعْتَدْنَا لِلْكَافِرِينَ عَذَابًا مُهِينًا " سورة النساء 151-150
"እነዚያ በአላህና በመልክተኞቹ የሚክዱ፣ በአላህና በመልክተኞቹም መካከል መለየትን የሚፈልጉ፣ በከፊሉም እናምናለን፣ በከፊልም እንክዳለን የሚሉ በዚህም መካከል መንገድን ሊይዙ የሚፈልጉ፤ እነዚያ በውነት ከሐዲዎቹ እነርሱ ናቸው። ለከሐዲዎችም አዋራጅን ቅጣት አዘጋጅተናል።" (ሱረቱ-ኒሳእ 150-151)፡፡
በዚህ መሰረት፡- በፊት በነበሩ ቀደምት ነቢያትና መለኮታዊ መጽሐፍት እንድናምን ታዘን፡ ከኋላ በሚመጣው ግን እመኑ አለማለቱ ከሳቸው በኋላ ሌላ ነቢይ እንደማይመታ፡ ከቁርኣንም በኋላ ሌላ መጽሐፍ እንደማይወርድ በግልጽ ይጠቁማል ማለት ነው፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
"የአላህ መለኮታዊ መልካምና ውብ ስሞች" ክፍል 3 ☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ ➤ https://goo.gl/dETpwu Join us➤ t.me/abuhyder
Audio
"የአላህ መለኮታዊ መልካምና ውብ ስሞች" ክፍል 4
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/6Ry3Td
Join us➤ t.me/abuhyder
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/6Ry3Td
Join us➤ t.me/abuhyder
ግብረ-ሰዶም
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
ጌታ አላህ እሱ በብቸኝነት ይመለክ ዘንድ ሰዎችንና ጂንኒዎችን ፈጥሯል (አዝ-ዛሪያት 51፡56)፡፡ ትክክለኛ አምልኮ ምን እንደሆነና እንዴት እንደሚፈጸም፡ በንግግርም ሆነ በተግባር አርአያ በመሆን ያሳዩ ዘንድ፡ ከሰዎች መካከል ሰዎችን መርጦ፡ የመረጣቸውን ሰዎች የነቢይነት እና የመልክተኝነት ማዕረግ በመስጠት ወደ ህዝቦቻቸው ልኳቸዋል (አን-ነሕል 16፡36)፡፡ ለከፊሎቹም መለኮታዊ መጽሐፍን ሰጥቷቸዋል (አል-ሐዲድ 57፡25)፡፡
ከነዚህ ቀደምት ነቢያትና ሩሱሎች ውስጥ አንዱ ሉጥ (ዐለይሂ-ሰላም) ነው (አስ-ሷፍፋት 37፡133)፡፡ ሉጥ (ዐለይሂ-ሰላም) የነቢዩላህ ኢብራሂም (ዐለይሂ-ሰላም) የወንድሙ ልጅ ነው፡፡ መልክተኛ ሆኖ የተላከውም፡ ሰዱም (ሰዶም) ተብላ ወደምትጠራው መንደር እና በአካባቢዋ ለሚገኙት ነው፡፡ የዚህ መንደር ነዋሪዎች ሶዶማውያን በመባል ይታወቃሉ፡፡ ከክህደታቸው በተጨማሪ (ካፊር ከመሆናቸውም ሌላ) ሌላ የሚታወቁበት አስቀያሚ የኃጢአት ተግባር አልለ፡፡ እሱም፡- የተመሳሳይ ፆታ ግብረ-ስጋ ግኑኝነት (HOMO sexual) ነው፡፡
አላህ ፈቃዱ ከሆነ ለዛሬ የምንነጋገረው በዚህ አስቀያሚ ተግባር ላይ ኢስላም ያለውን አቋም በመጠኑ ዳሰሳ በማድረግ ይሆናል ኢንሻአላህ፡፡ መልካም ንባብ፡-
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
ጌታ አላህ እሱ በብቸኝነት ይመለክ ዘንድ ሰዎችንና ጂንኒዎችን ፈጥሯል (አዝ-ዛሪያት 51፡56)፡፡ ትክክለኛ አምልኮ ምን እንደሆነና እንዴት እንደሚፈጸም፡ በንግግርም ሆነ በተግባር አርአያ በመሆን ያሳዩ ዘንድ፡ ከሰዎች መካከል ሰዎችን መርጦ፡ የመረጣቸውን ሰዎች የነቢይነት እና የመልክተኝነት ማዕረግ በመስጠት ወደ ህዝቦቻቸው ልኳቸዋል (አን-ነሕል 16፡36)፡፡ ለከፊሎቹም መለኮታዊ መጽሐፍን ሰጥቷቸዋል (አል-ሐዲድ 57፡25)፡፡
ከነዚህ ቀደምት ነቢያትና ሩሱሎች ውስጥ አንዱ ሉጥ (ዐለይሂ-ሰላም) ነው (አስ-ሷፍፋት 37፡133)፡፡ ሉጥ (ዐለይሂ-ሰላም) የነቢዩላህ ኢብራሂም (ዐለይሂ-ሰላም) የወንድሙ ልጅ ነው፡፡ መልክተኛ ሆኖ የተላከውም፡ ሰዱም (ሰዶም) ተብላ ወደምትጠራው መንደር እና በአካባቢዋ ለሚገኙት ነው፡፡ የዚህ መንደር ነዋሪዎች ሶዶማውያን በመባል ይታወቃሉ፡፡ ከክህደታቸው በተጨማሪ (ካፊር ከመሆናቸውም ሌላ) ሌላ የሚታወቁበት አስቀያሚ የኃጢአት ተግባር አልለ፡፡ እሱም፡- የተመሳሳይ ፆታ ግብረ-ስጋ ግኑኝነት (HOMO sexual) ነው፡፡
አላህ ፈቃዱ ከሆነ ለዛሬ የምንነጋገረው በዚህ አስቀያሚ ተግባር ላይ ኢስላም ያለውን አቋም በመጠኑ ዳሰሳ በማድረግ ይሆናል ኢንሻአላህ፡፡ መልካም ንባብ፡-
1/ የተወገዘ ኃጢአት መሆኑ፡-
ሀ/ ጌታ አላህ በባሪያዎቹ ላይ ከዋላቸው ከማይቆጠሩ ጸጋዎቹ የተወሰኑትን እያነሳ ሲያስታውሰን፡ አንደኛውን የገለጸው ‹‹ለኛ የትዳር አጋር የምትሆነን ሴትን›› ከኛው መፍጠሩን በመጠቆም ነው፡፡ ይህም ከአስደናቂ ምልክቶቹ መሆኑን አያይዞ ይነግረናል፡፡ የአላህ ቃል እንዲህ ይላል፡-
"وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً إِنَّ فِي ذَلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ " سورة الروم 21
"ለናንተም፣ ከነፍሶቻችሁ (ከጐሶቻችሁ) ሚስቶችን ወደነርሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፤ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለሚያስውሉ ሕዝቦች ታምራቶች አሉ።" (ሱረቱ-ሩም 30፡21)፡፡
"وَاللّهُ جَعَلَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا وَجَعَلَ لَكُم مِّنْ أَزْوَاجِكُم بَنِينَ وَحَفَدَةً وَرَزَقَكُم مِّنَ الطَّيِّبَاتِ أَفَبِالْبَاطِلِ يُؤْمِنُونَ وَبِنِعْمَتِ اللّهِ هُمْ يَكْفُرُونَ " سورة النحل 72
"አላህ ከነፍሶቻሁ (ከጐሶቻችሁ) ለናንተ ሚስቶችን አደረገ፤ ለናንተም ከሚስቶቻሁ ወንዶች ልጆችን የልጅ ልጆችንም አደረገላችሁ፤ ከመልካሞችም ጸጋዎች ሰጣችሁ፤ ታዲያ በውሸት (በጣዖት) ያምናሉን? በአላህም ጸጋ እነሱ ይክዳሉን?" (ሱረቱ-ነሕል 16፡72)፡፡
"فَاطِرُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ جَعَلَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا وَمِنَ الْأَنْعَامِ أَزْوَاجًا يَذْرَؤُكُمْ فِيهِ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ وَهُوَ السَّمِيعُ البَصِيرُ " سورة الشورى 11
"ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ነው፤ ከነፍሶቻችሁ (ከጎሶቻችሁ) ሴቶችን፣ ከቤት እንሰሳዎችም ዓይነቶችን (ወንዶችና ሴቶችን) ለእናንተ አደረገላችሁ፤ በርሱ (በማድረጉ) ያበዛችኋል፤ የሚመስለው ምንም ነገር የለም፤ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው።" (ሱረቱ-ሹራ 42፡11)፡፡
ከነዚህ ሶስት አንቀጾች በግልጽ የምንረዳው ነገር፡- ጌታ አላህ ለኛ ተጣማሪን (የትዳር አጋር) ያደረገልን፡ ከሴቶች ጋር እንጂ፡ ከተመሳሳይ ፆታ ጋር አለመሆኑን ነው፡፡ ይህ የተቃራኒ ፆታ በጋብቻ መጣመር ከአላህ የሆነ ኒዕማ (ጸጋ) ከሆነ፡ ከዛ በተቃራኒው ሆኖ መገኘት (ወንድ ከወንድ ወይም ሴት ከሴት ጋር) ደግሞ እርግማንና ቁጣ እንጂ ሌላ አይሆንም፡፡ በዚህም ሰበብ ተግባሩ ኃጢአት መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡
ሀ/ ጌታ አላህ በባሪያዎቹ ላይ ከዋላቸው ከማይቆጠሩ ጸጋዎቹ የተወሰኑትን እያነሳ ሲያስታውሰን፡ አንደኛውን የገለጸው ‹‹ለኛ የትዳር አጋር የምትሆነን ሴትን›› ከኛው መፍጠሩን በመጠቆም ነው፡፡ ይህም ከአስደናቂ ምልክቶቹ መሆኑን አያይዞ ይነግረናል፡፡ የአላህ ቃል እንዲህ ይላል፡-
"وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً إِنَّ فِي ذَلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ " سورة الروم 21
"ለናንተም፣ ከነፍሶቻችሁ (ከጐሶቻችሁ) ሚስቶችን ወደነርሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፤ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለሚያስውሉ ሕዝቦች ታምራቶች አሉ።" (ሱረቱ-ሩም 30፡21)፡፡
"وَاللّهُ جَعَلَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا وَجَعَلَ لَكُم مِّنْ أَزْوَاجِكُم بَنِينَ وَحَفَدَةً وَرَزَقَكُم مِّنَ الطَّيِّبَاتِ أَفَبِالْبَاطِلِ يُؤْمِنُونَ وَبِنِعْمَتِ اللّهِ هُمْ يَكْفُرُونَ " سورة النحل 72
"አላህ ከነፍሶቻሁ (ከጐሶቻችሁ) ለናንተ ሚስቶችን አደረገ፤ ለናንተም ከሚስቶቻሁ ወንዶች ልጆችን የልጅ ልጆችንም አደረገላችሁ፤ ከመልካሞችም ጸጋዎች ሰጣችሁ፤ ታዲያ በውሸት (በጣዖት) ያምናሉን? በአላህም ጸጋ እነሱ ይክዳሉን?" (ሱረቱ-ነሕል 16፡72)፡፡
"فَاطِرُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ جَعَلَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا وَمِنَ الْأَنْعَامِ أَزْوَاجًا يَذْرَؤُكُمْ فِيهِ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ وَهُوَ السَّمِيعُ البَصِيرُ " سورة الشورى 11
"ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ነው፤ ከነፍሶቻችሁ (ከጎሶቻችሁ) ሴቶችን፣ ከቤት እንሰሳዎችም ዓይነቶችን (ወንዶችና ሴቶችን) ለእናንተ አደረገላችሁ፤ በርሱ (በማድረጉ) ያበዛችኋል፤ የሚመስለው ምንም ነገር የለም፤ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው።" (ሱረቱ-ሹራ 42፡11)፡፡
ከነዚህ ሶስት አንቀጾች በግልጽ የምንረዳው ነገር፡- ጌታ አላህ ለኛ ተጣማሪን (የትዳር አጋር) ያደረገልን፡ ከሴቶች ጋር እንጂ፡ ከተመሳሳይ ፆታ ጋር አለመሆኑን ነው፡፡ ይህ የተቃራኒ ፆታ በጋብቻ መጣመር ከአላህ የሆነ ኒዕማ (ጸጋ) ከሆነ፡ ከዛ በተቃራኒው ሆኖ መገኘት (ወንድ ከወንድ ወይም ሴት ከሴት ጋር) ደግሞ እርግማንና ቁጣ እንጂ ሌላ አይሆንም፡፡ በዚህም ሰበብ ተግባሩ ኃጢአት መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡
ለ/ የሉጥ (ዐለይሂ-ሰላም) ህዝቦች ነቢያቸውን በማስተባበልና ባለመቀበላቸው ከሀዲ ሆነዋል፡፡ ከክህደት የሚበልጥ ኃጢአት የለም፡፡ ከዚህ ክህደታቸው ጋር ደግሞ በተጨማሪ የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት በመፈጸማቸው አላህ አጥፍቷቸዋል፡፡ ይህም የሰዶምች ስራ (ግብረ-ሰዶም) የኃጢአት ተግባር ለመሆኑ ሌላ ማስረጃ ነው፡፡ ቀጣዮቹ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾች ይህን ይገልጻሉ፡-
"وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ أَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِّن الْعَالَمِينَ * إِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ شَهْوَةً مِّن دُونِ النِّسَاء بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ مُّسْرِفُونَ * وَمَا كَانَ جَوَابَ قَوْمِهِ إِلاَّ أَن قَالُواْ أَخْرِجُوهُم مِّن قَرْيَتِكُمْ إِنَّهُمْ أُنَاسٌ يَتَطَهَّرُونَ * فَأَنجَيْنَاهُ وَأَهْلَهُ إِلاَّ امْرَأَتَهُ كَانَتْ مِنَ الْغَابِرِينَ * وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا فَانظُرْ كَيْفَ كَانَ عَاقِبَةُ الْمُجْرِمِينَ " سورة الأعراف 84-80
"ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ አስቀያሚን ሥራ ትሰራላችሁን? በርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም። እናንተ ከሴቶች ሌላ ወንዶችን በመከጀል በእርግጥ ትመጡባቸዋላችሁ፤ በውነቱ እናንተ ወሰንን አላፊዎች ሕዝቦች ናችሁ። የሕዝቦቹም መልስ (ሎጥንና ተከታዮቹን) ከከተማችሁ አውጧቸው፣ እነሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም። እርሱንና ቤተሰቦቹንም አዳንናቸው፣ ሚስቱ ብቻ ስትቀር፣ እርሷ (ለጥፋት) ከቀሩት ሆነች። በነርሱም ላይ (የእሳት) ዝናምን አዘነምንባቸው፤ የኃጢአተኞችም መጨረሻ እንዴት እንደ ነበረ ተመልከት።" (ሱረቱል አዕራፍ 7፡80-84)፡፡
"وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ إِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِّنَ الْعَالَمِينَ* أَئِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ وَتَقْطَعُونَ السَّبِيلَ وَتَأْتُونَ فِي نَادِيكُمُ الْمُنكَرَ فَمَا كَانَ جَوَابَ قَوْمِهِ إِلَّا أَن قَالُوا ائْتِنَا بِعَذَابِ اللَّهِ إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ " سورة العنكبوت 29-28
"እናንተ በእርግጥ ወንዶችን ትመጣላችሁን? መንገድን ትቆርጣላችሁን? በሸንጓችሁም የሚነወርን ነገር ትሠራላችሁን? (አላቸው)፤ የሕዝቦቹም መልስ ከውነተኞቹ እንደ ኾንክ የአላህን ቅጣት አምጣብን ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም።" (ሱረቱል ዐንከቡት 29፡28-29)፡፡
"وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ أَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ وَأَنتُمْ تُبْصِرُونَ * أَئِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ شَهْوَةً مِّن دُونِ النِّسَاء بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ تَجْهَلُونَ " سورة النمل 55-54
"ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ «እናንተ የምታዩ ስትኾኑ ፀያፍን ነገር ትሠራላችሁን?፡፡ «እናንተ ከሴቶች አልፋችሁ ወንዶችን ለመከጀል ትመጣላችሁን በእውነቱ እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናቸሁ፡፡»" (ሱረቱ-ነምል 27፡54-55)፡፡
ሐ/ በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ የስጋ ፍላጎትን ከሚስቶች ወይም በእጆቻችሁ ካሉ (ባሪያዎች) ጋር ብቻ ነው ይልና፡ ከዚህ ውጪ የሚፈልግ ግን እሱ ወሰን አላፊ ኃጢአተኛ ነው ይለናል፡፡ ‹‹ከዚህ ውጪ›› በሚለው አነጋገር ውስጥ የተመሳሳይ ጾታ ግኑኝነትም አብሮ ይካተታል ማለት ነው፡፡ ስለሆነም የተወገዘ ተግባር ነው፡፡ የአላህ ቃል እንዲህ ይላል፡-
"وَالَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَافِظُونَ * إِلَّا عَلَى أَزْوَاجِهِمْ أوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ * فَمَنِ ابْتَغَى وَرَاء ذَلِكَ فَأُوْلَئِكَ هُمُ الْعَادُونَ " سورة المؤمنون 7-5
"እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት (አገኙ)፡፡ በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው (ባሪያዎች) ላይ ሲቀር፡፡ እነርሱ (በነዚህ) የማይወቀሱ ናቸውና፡፡ ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው፡፡" (ሱረቱል ሙእሚኑን 23፡5-7)፡፡
"وَالَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَافِظُونَ * إِلَّا عَلَى أَزْوَاجِهِمْ أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ * فَمَنِ ابْتَغَى وَرَاء ذَلِكَ فَأُوْلَئِكَ هُمُ الْعَادُونَ " سورة المعارج 31-29
"እነዚያም እነሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት። በሚስቶቻቸው ወይንም እጆቻቸው በያዙዋቸው (ባሮች)፣ ላይ ሲቀር። እነሱ (በነዚህ) የማይወቀሱ ናቸውና። ከዚያም ወዲያ የፈለገ ሰው፣ እነዚያ እነሱ ድንበር አላፊዎች ናቸው። " (ሱረቱል መዓሪጅ 70፡29-31)፡፡
መ/ ተመሳሳይ የፆታ ግኑኝነት በመፈጸም የሉጥ ህዝቦችን አይነት ስራ በመስራት የተሰማሩ ሰዎች በነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አንደበት ለእርግማን ተዳርገዋል፡፡ እርግማኑ የሚያመላክተው ደግሞ፡ ኃጢአቱ እጅግ የከፋ ተግባር መሆኑን ነው፡፡ ሐዲሡ እንዲህ ይነበባል፡-
وروى أحمد (2915) عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ رضي الله عنهما أَنَّ نَبِيَّ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : ( لَعَنَ اللَّهُ مَنْ عَمِلَ عَمَلَ قَوْمِ لُوطٍ ، لَعَنَ اللَّهُ مَنْ عَمِلَ عَمَلَ قَوْمِ لُوطٍ ، ثَلاثًا ) وحسنه شعيب الأرنؤوط في تحقيق المسند .
ዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንደነገረን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም)፡- "የሉጥ ህዝቦችን አይነት ስራ የሚሰራን ሰው አላህ ከራሕመቱ ያርቀው፣ የሉጥ ህዝቦችን አይነት ስራ የሚሰራን ሰው አላህ ከራሕመቱ ያርቀው በማለት ሶስት ጊዜ ደጋግመው ተናግረዋል፡፡" (ሙስነድ ኢማሙ አሕመድ 2915)፡፡
ሹዐይቡል-አርነኡጥ ሰነዱ ሐሰን መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡
عن عبدالله بن عباس رضي الله عنهما : أن النبي صلى الله عليه وسلم قال:- "لا ينظرُ اللهُ عزَّ وجلَّ إلى رجلٍ أتَى رجلًا أو امرأةً في دبرِها". الترغيب والترهيب -: 3/273
ከዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) በድጋሚ እንደተላለፈልን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:– "አንድ ወንድ መሰል ብጤውን ወንድን ወይም ሴትን ከቆሻሻ መውጪያ ከተገናኘ አላህ (በራሕመት እይታው) አይመለከተውም" (አት–ተርጊብ ወት–ተርሂብ 3/273)።
የትንሳኤ ቀን (የውሙል ቂያም) የጌታውን ራሕመት (እዝነት) ማግኘት ያልቻለ ሰው: የሚጠብቀው ቅጣት ነው ማለት ነው።
ሠ/ ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ለኡመታቸው እጅግ በጣም አሳቢ ናቸው፡፡
"وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ أَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِّن الْعَالَمِينَ * إِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ شَهْوَةً مِّن دُونِ النِّسَاء بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ مُّسْرِفُونَ * وَمَا كَانَ جَوَابَ قَوْمِهِ إِلاَّ أَن قَالُواْ أَخْرِجُوهُم مِّن قَرْيَتِكُمْ إِنَّهُمْ أُنَاسٌ يَتَطَهَّرُونَ * فَأَنجَيْنَاهُ وَأَهْلَهُ إِلاَّ امْرَأَتَهُ كَانَتْ مِنَ الْغَابِرِينَ * وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا فَانظُرْ كَيْفَ كَانَ عَاقِبَةُ الْمُجْرِمِينَ " سورة الأعراف 84-80
"ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ አስቀያሚን ሥራ ትሰራላችሁን? በርሷ ከዓለማት አንድም አልቀደማችሁም። እናንተ ከሴቶች ሌላ ወንዶችን በመከጀል በእርግጥ ትመጡባቸዋላችሁ፤ በውነቱ እናንተ ወሰንን አላፊዎች ሕዝቦች ናችሁ። የሕዝቦቹም መልስ (ሎጥንና ተከታዮቹን) ከከተማችሁ አውጧቸው፣ እነሱ የሚጥራሩ ሰዎች ናቸውና ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም። እርሱንና ቤተሰቦቹንም አዳንናቸው፣ ሚስቱ ብቻ ስትቀር፣ እርሷ (ለጥፋት) ከቀሩት ሆነች። በነርሱም ላይ (የእሳት) ዝናምን አዘነምንባቸው፤ የኃጢአተኞችም መጨረሻ እንዴት እንደ ነበረ ተመልከት።" (ሱረቱል አዕራፍ 7፡80-84)፡፡
"وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ إِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ مَا سَبَقَكُم بِهَا مِنْ أَحَدٍ مِّنَ الْعَالَمِينَ* أَئِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ وَتَقْطَعُونَ السَّبِيلَ وَتَأْتُونَ فِي نَادِيكُمُ الْمُنكَرَ فَمَا كَانَ جَوَابَ قَوْمِهِ إِلَّا أَن قَالُوا ائْتِنَا بِعَذَابِ اللَّهِ إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ " سورة العنكبوت 29-28
"እናንተ በእርግጥ ወንዶችን ትመጣላችሁን? መንገድን ትቆርጣላችሁን? በሸንጓችሁም የሚነወርን ነገር ትሠራላችሁን? (አላቸው)፤ የሕዝቦቹም መልስ ከውነተኞቹ እንደ ኾንክ የአላህን ቅጣት አምጣብን ማለት እንጂ ሌላ አልነበረም።" (ሱረቱል ዐንከቡት 29፡28-29)፡፡
"وَلُوطًا إِذْ قَالَ لِقَوْمِهِ أَتَأْتُونَ الْفَاحِشَةَ وَأَنتُمْ تُبْصِرُونَ * أَئِنَّكُمْ لَتَأْتُونَ الرِّجَالَ شَهْوَةً مِّن دُونِ النِّسَاء بَلْ أَنتُمْ قَوْمٌ تَجْهَلُونَ " سورة النمل 55-54
"ሉጥንም ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ «እናንተ የምታዩ ስትኾኑ ፀያፍን ነገር ትሠራላችሁን?፡፡ «እናንተ ከሴቶች አልፋችሁ ወንዶችን ለመከጀል ትመጣላችሁን በእውነቱ እናንተ የምትሳሳቱ ሕዝቦች ናቸሁ፡፡»" (ሱረቱ-ነምል 27፡54-55)፡፡
ሐ/ በቅዱስ ቁርኣን ውስጥ የስጋ ፍላጎትን ከሚስቶች ወይም በእጆቻችሁ ካሉ (ባሪያዎች) ጋር ብቻ ነው ይልና፡ ከዚህ ውጪ የሚፈልግ ግን እሱ ወሰን አላፊ ኃጢአተኛ ነው ይለናል፡፡ ‹‹ከዚህ ውጪ›› በሚለው አነጋገር ውስጥ የተመሳሳይ ጾታ ግኑኝነትም አብሮ ይካተታል ማለት ነው፡፡ ስለሆነም የተወገዘ ተግባር ነው፡፡ የአላህ ቃል እንዲህ ይላል፡-
"وَالَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَافِظُونَ * إِلَّا عَلَى أَزْوَاجِهِمْ أوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ * فَمَنِ ابْتَغَى وَرَاء ذَلِكَ فَأُوْلَئِكَ هُمُ الْعَادُونَ " سورة المؤمنون 7-5
"እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት (አገኙ)፡፡ በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው (ባሪያዎች) ላይ ሲቀር፡፡ እነርሱ (በነዚህ) የማይወቀሱ ናቸውና፡፡ ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው፡፡" (ሱረቱል ሙእሚኑን 23፡5-7)፡፡
"وَالَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَافِظُونَ * إِلَّا عَلَى أَزْوَاجِهِمْ أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ * فَمَنِ ابْتَغَى وَرَاء ذَلِكَ فَأُوْلَئِكَ هُمُ الْعَادُونَ " سورة المعارج 31-29
"እነዚያም እነሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት። በሚስቶቻቸው ወይንም እጆቻቸው በያዙዋቸው (ባሮች)፣ ላይ ሲቀር። እነሱ (በነዚህ) የማይወቀሱ ናቸውና። ከዚያም ወዲያ የፈለገ ሰው፣ እነዚያ እነሱ ድንበር አላፊዎች ናቸው። " (ሱረቱል መዓሪጅ 70፡29-31)፡፡
መ/ ተመሳሳይ የፆታ ግኑኝነት በመፈጸም የሉጥ ህዝቦችን አይነት ስራ በመስራት የተሰማሩ ሰዎች በነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አንደበት ለእርግማን ተዳርገዋል፡፡ እርግማኑ የሚያመላክተው ደግሞ፡ ኃጢአቱ እጅግ የከፋ ተግባር መሆኑን ነው፡፡ ሐዲሡ እንዲህ ይነበባል፡-
وروى أحمد (2915) عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ رضي الله عنهما أَنَّ نَبِيَّ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : ( لَعَنَ اللَّهُ مَنْ عَمِلَ عَمَلَ قَوْمِ لُوطٍ ، لَعَنَ اللَّهُ مَنْ عَمِلَ عَمَلَ قَوْمِ لُوطٍ ، ثَلاثًا ) وحسنه شعيب الأرنؤوط في تحقيق المسند .
ዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንደነገረን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም)፡- "የሉጥ ህዝቦችን አይነት ስራ የሚሰራን ሰው አላህ ከራሕመቱ ያርቀው፣ የሉጥ ህዝቦችን አይነት ስራ የሚሰራን ሰው አላህ ከራሕመቱ ያርቀው በማለት ሶስት ጊዜ ደጋግመው ተናግረዋል፡፡" (ሙስነድ ኢማሙ አሕመድ 2915)፡፡
ሹዐይቡል-አርነኡጥ ሰነዱ ሐሰን መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡
عن عبدالله بن عباس رضي الله عنهما : أن النبي صلى الله عليه وسلم قال:- "لا ينظرُ اللهُ عزَّ وجلَّ إلى رجلٍ أتَى رجلًا أو امرأةً في دبرِها". الترغيب والترهيب -: 3/273
ከዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) በድጋሚ እንደተላለፈልን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:– "አንድ ወንድ መሰል ብጤውን ወንድን ወይም ሴትን ከቆሻሻ መውጪያ ከተገናኘ አላህ (በራሕመት እይታው) አይመለከተውም" (አት–ተርጊብ ወት–ተርሂብ 3/273)።
የትንሳኤ ቀን (የውሙል ቂያም) የጌታውን ራሕመት (እዝነት) ማግኘት ያልቻለ ሰው: የሚጠብቀው ቅጣት ነው ማለት ነው።
ሠ/ ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ለኡመታቸው እጅግ በጣም አሳቢ ናቸው፡፡
አንድም ነፍስ እንዲጠፋ አይፈልጉም፡፡ ስለሆነም፡- መልካም ሆኖ እኛን የሚጠቅመንን ነገር ሳይጠቁሙንና ሳያነሳሱን፡ መጥፎ ሆኖ እኛን የሚጎዳንን ነገር ሳያስጠነቅቁንና ሳይገስጹን በፍጹም አያልፉም፡፡
ወደፊት ለኡመቶቼ ይከሰታል ብዬ ከምፈራላቸው አስፈሪ ነገር አንዱ፡ የተመሳሳይ ፆታ ግኑኝነት መሆኑን ጠቁመውናል፡፡ ይህም ተግባሩ በኢስላም የተወገዘ መሆኑን ያመላክታል፡፡ እንዲህ ብለው ነበር፡-
عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ -صلى الله عليه وسلم- « إِنَّ أَخْوَفَ مَا أَخَافُ عَلَى أُمَّتِى عَمَلُ قَوْمِ لُوطٍ ». ابن ماجه 2563 , الترمذي 1457 وحسنه , الحاكم 4/357 وصححه ووافقه الذهبي , حسنه الألباني في الترغيب.
ጃቢር ኢብኑ ዐብዲላህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደነገረን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "እኔ በህዝቦቼ (ኡመቶቼ) ላይ ከምፈራላቸው ነገራት የበለጠ እጅጉኑ አስፈሪው ነገር የሉጥ ህዝቦች ስራ ነው" (ኢብኑ ማጀህ 2563፣ ቲርሚዚይ 1457፣ ሓኪም አል-ሙስተድረክ 4/357)፡፡
ሸይኽ አልባኒይ (ረሒመሁላህ) በተርጊብ ወት-ተርሒብ ላይ የዚህን ሐዲሥ ሰንሰለት መልካም እንደሆነ ሐሰን በማለት ገልጸውታል፡፡
ወደፊት ለኡመቶቼ ይከሰታል ብዬ ከምፈራላቸው አስፈሪ ነገር አንዱ፡ የተመሳሳይ ፆታ ግኑኝነት መሆኑን ጠቁመውናል፡፡ ይህም ተግባሩ በኢስላም የተወገዘ መሆኑን ያመላክታል፡፡ እንዲህ ብለው ነበር፡-
عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ -صلى الله عليه وسلم- « إِنَّ أَخْوَفَ مَا أَخَافُ عَلَى أُمَّتِى عَمَلُ قَوْمِ لُوطٍ ». ابن ماجه 2563 , الترمذي 1457 وحسنه , الحاكم 4/357 وصححه ووافقه الذهبي , حسنه الألباني في الترغيب.
ጃቢር ኢብኑ ዐብዲላህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደነገረን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "እኔ በህዝቦቼ (ኡመቶቼ) ላይ ከምፈራላቸው ነገራት የበለጠ እጅጉኑ አስፈሪው ነገር የሉጥ ህዝቦች ስራ ነው" (ኢብኑ ማጀህ 2563፣ ቲርሚዚይ 1457፣ ሓኪም አል-ሙስተድረክ 4/357)፡፡
ሸይኽ አልባኒይ (ረሒመሁላህ) በተርጊብ ወት-ተርሒብ ላይ የዚህን ሐዲሥ ሰንሰለት መልካም እንደሆነ ሐሰን በማለት ገልጸውታል፡፡
2/ ሸሪዐዊ ቅጣቱ፡-
ከነቢያችን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በተገኘው ሐዲሥ መሰረት፡ በዚህ ተግባር ላይ ሆኖ ንሰሀ (ተውበት) ከማድረጉ በፊት በአይን ምስክሮች የተገኘ፣ ለአካለ መጠን የደረሰ ሰው ቅጣቱ ‹‹መገደል›› ነው፡፡ ይህም የድርጊቱን አስቀያሚነት፡ ማኃበረሰብ የሚበክል ትውልድ እንዳይቀጥል የሚያደርግ እንቅፋት በመሆኑ ነው፡፡ ሐዲሡ እንዲህ ይነበባል፡-
وروى الترمذي (1456) وأبو داود (4462) وابن ماجه (2561) عَنْ ابْنِ عَبَّاسٍ رضي الله عنهما قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : ( مَنْ وَجَدْتُمُوهُ يَعْمَلُ عَمَلَ قَوْمِ لُوطٍ فَاقْتُلُوا الْفَاعِلَ وَالْمَفْعُولَ بِهِ ) وصححه الألباني في صحيح الترمذي .
ዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንደነገረን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም)፡- "የሉጥ ህዝቦችን አይነት ስራ የሚሰራን ሰው ካገኛችሁት የሚፈጽመውንም፣ የሚፈጸምበትንም ሰው ግደሉ" (ቲርሚዚይ 1456፣ አቡ ዳዉድ 4462፣ ኢብኑ ማጀህ 2561)፡፡
3/ የሰውየው ማንነት፡-
በሸሀደተይን ሙስሊምነቱ የተረጋገጠ፣ ለጌታው አላህ በቀን አምስት ጊዜ የሚሰግድ የአላህ ባሪያ፡ ይህን ሸሀደተይን ሊያፈርስ የሚችል የሺርክ/ኩፍር ተግባር እስካልፈጸመና እስካልተናገረ ድረስ፡ በከባኢረ-ዙኑብ (በታላላቅ ኃጢአት) ኃጢአት ላይ መዘፈቁ፡ ከኢስላም አጥር አያስወጣውም፡፡
ኃጢአቱ በውስጡ ያለውን ኢማን ያዳክመዋል እንጂ፡ ኩፍር ውስጥ አይከተውም፡፡ በዚህ ተግባር ላይ ሁኖ ያለ ተውበት ቢሞትም እንኳ፡ ጉዳዩ ወደ አላህ የሚመለስ (አላህ ከፈለገ ሊምረው፣ ካልሆነም የኃጢአቱን ያህል ሊቀጣው) እንጂ እኛ የምንፈርድበት አይደለም፡፡
ግብረ-ሰዶም ከታላላቅ ኃጢአት ተርታ የሚመደብ እንጂ በራሱ ኩፍር የሆነ ተግባር አይደለም፡፡ ይህ አስቀያሚ ስራ ከአንድ ሙስሊም ላይ ቢገኝ እና ያ ሙስሊም ያለ ተውበት ቢሞት፡ የሰውየው ጉዳይ ወደ አላህ ይመለሳል እንጂ፡ ማንም ሰው እሱ የጀሀነም ነው ማለት አይችልም፡፡
ሰውየውን ሊያከፍረው የሚችለው ይህ አስቀያሚ ተግባር ሐላል ነው ብሎ ካመነ ወይም ከተናገረ ብቻ ነው፡፡ የዛኔ ስራው ላይ ባይገኝም በዚህ እምነቱ ብቻ ይከፍራል፡፡ ከዛ ውጪ ተግባሩ ኃጢአት መሆኑን ልቡ ያመነ ሙስሊም፡ በነፍሲያው ፍላጎት ኃጢአቱ ላይ ቢወድቅ ከፈረ አይባልም፡፡ ወላሁ አዕለም፡፡
4/ ማጠቃለያ፡-
የሰዶማውያን ተመሳሳይ የፆታ ግንኙነት በቀላሉ ቀጥሎ ያሉትን ግላዊና ማኃበራዊ ችግሮች ያስከትላል፡-
ሀ/ ከተፈጥሮአዊ ማንነት መጣረስን፡- ይህን ተግባር ንጹህ ህሊና ያወግዘዋል፡፡ ስሜታችንም አይቀበለውም፡፡ በዚህ ስራ ላይ መገኘት ከተፈጥሮ ስርአት መውጣት ነው፡፡
ለ/ ወጣቱን አካል ማኮላሸትን፡- ወጣቶች ከወዲሁ እራሳቸውን ተጣማጃቸውን በመፈለግ በትዳር ካልታቀፉ፡ ለዚህ ተግባር በቀላሉ ተጠቂ ይሆናሉ፡፡ ስሜታቸውም ያለ አግባብ ይባክናል፡፡
ሐ/ የዘር መቋረጥን፡- ዘር ሊገኝ የሚችለው በወንድና ሴት ጋብቻ እንጂ፡ በተመሳሳይ ፆታ አይደለም፡፡ በዚህ ሁኔታ ሰው ከተመሳሳይ ፆታ ጋር ግንኙነትን ከቀጠለ፡ ትውልዱ ቀጣይነት አይኖረውም፡፡ ዘር ይቋረጣል፡፡
መ/ የሴቶች ብሉሹነት፡- ባለቤቶቻቸው ፊታቸውን ወደ መሰል ፆታቸው ካዞሩ፡ ሴቶችም ስሜታቸውን ለማብረድ በመፈለግ ወደ ሐራም ተግባር የመዘፈቅ እድሉ የሰፋ ይሆናል፡፡
ሠ/ ያልተፈቀደ ግንኙነት፡- ከወንዶች ጋር ያንን አስቀያሚ ተግባር የለመደ ሰው፡ ወደ ሴቶችም ሲመጣ ስሜቱን ማርካት የሚፈልገው ዘር ከሚገኝበት ቦታ ሳይሆን፡ ከተወገዘው ሌላኛው ስፍራ ነው፡፡ ይህ ደግሞ ትልቅ ብሉሹነት ነው፡፡
ረ/ የቤተሰብ መበታተንን፡- ተግባሩ በዚህ ሁኔታ ከቀጠለ፡ የቤተሰብ ህይወት ይናጋል፡፡ በመሀከላቸውም ጸብና ጥላቻ ይሰፍናል፡፡ ህይወት ይበላሻል፡፡ ሌሎችም…
አላህ ወንድሞችንና እህቶቻችንን ከዚህ አስቀያሚ ተግባር ይጠብቅልን፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
ከነቢያችን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በተገኘው ሐዲሥ መሰረት፡ በዚህ ተግባር ላይ ሆኖ ንሰሀ (ተውበት) ከማድረጉ በፊት በአይን ምስክሮች የተገኘ፣ ለአካለ መጠን የደረሰ ሰው ቅጣቱ ‹‹መገደል›› ነው፡፡ ይህም የድርጊቱን አስቀያሚነት፡ ማኃበረሰብ የሚበክል ትውልድ እንዳይቀጥል የሚያደርግ እንቅፋት በመሆኑ ነው፡፡ ሐዲሡ እንዲህ ይነበባል፡-
وروى الترمذي (1456) وأبو داود (4462) وابن ماجه (2561) عَنْ ابْنِ عَبَّاسٍ رضي الله عنهما قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : ( مَنْ وَجَدْتُمُوهُ يَعْمَلُ عَمَلَ قَوْمِ لُوطٍ فَاقْتُلُوا الْفَاعِلَ وَالْمَفْعُولَ بِهِ ) وصححه الألباني في صحيح الترمذي .
ዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንደነገረን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም)፡- "የሉጥ ህዝቦችን አይነት ስራ የሚሰራን ሰው ካገኛችሁት የሚፈጽመውንም፣ የሚፈጸምበትንም ሰው ግደሉ" (ቲርሚዚይ 1456፣ አቡ ዳዉድ 4462፣ ኢብኑ ማጀህ 2561)፡፡
3/ የሰውየው ማንነት፡-
በሸሀደተይን ሙስሊምነቱ የተረጋገጠ፣ ለጌታው አላህ በቀን አምስት ጊዜ የሚሰግድ የአላህ ባሪያ፡ ይህን ሸሀደተይን ሊያፈርስ የሚችል የሺርክ/ኩፍር ተግባር እስካልፈጸመና እስካልተናገረ ድረስ፡ በከባኢረ-ዙኑብ (በታላላቅ ኃጢአት) ኃጢአት ላይ መዘፈቁ፡ ከኢስላም አጥር አያስወጣውም፡፡
ኃጢአቱ በውስጡ ያለውን ኢማን ያዳክመዋል እንጂ፡ ኩፍር ውስጥ አይከተውም፡፡ በዚህ ተግባር ላይ ሁኖ ያለ ተውበት ቢሞትም እንኳ፡ ጉዳዩ ወደ አላህ የሚመለስ (አላህ ከፈለገ ሊምረው፣ ካልሆነም የኃጢአቱን ያህል ሊቀጣው) እንጂ እኛ የምንፈርድበት አይደለም፡፡
ግብረ-ሰዶም ከታላላቅ ኃጢአት ተርታ የሚመደብ እንጂ በራሱ ኩፍር የሆነ ተግባር አይደለም፡፡ ይህ አስቀያሚ ስራ ከአንድ ሙስሊም ላይ ቢገኝ እና ያ ሙስሊም ያለ ተውበት ቢሞት፡ የሰውየው ጉዳይ ወደ አላህ ይመለሳል እንጂ፡ ማንም ሰው እሱ የጀሀነም ነው ማለት አይችልም፡፡
ሰውየውን ሊያከፍረው የሚችለው ይህ አስቀያሚ ተግባር ሐላል ነው ብሎ ካመነ ወይም ከተናገረ ብቻ ነው፡፡ የዛኔ ስራው ላይ ባይገኝም በዚህ እምነቱ ብቻ ይከፍራል፡፡ ከዛ ውጪ ተግባሩ ኃጢአት መሆኑን ልቡ ያመነ ሙስሊም፡ በነፍሲያው ፍላጎት ኃጢአቱ ላይ ቢወድቅ ከፈረ አይባልም፡፡ ወላሁ አዕለም፡፡
4/ ማጠቃለያ፡-
የሰዶማውያን ተመሳሳይ የፆታ ግንኙነት በቀላሉ ቀጥሎ ያሉትን ግላዊና ማኃበራዊ ችግሮች ያስከትላል፡-
ሀ/ ከተፈጥሮአዊ ማንነት መጣረስን፡- ይህን ተግባር ንጹህ ህሊና ያወግዘዋል፡፡ ስሜታችንም አይቀበለውም፡፡ በዚህ ስራ ላይ መገኘት ከተፈጥሮ ስርአት መውጣት ነው፡፡
ለ/ ወጣቱን አካል ማኮላሸትን፡- ወጣቶች ከወዲሁ እራሳቸውን ተጣማጃቸውን በመፈለግ በትዳር ካልታቀፉ፡ ለዚህ ተግባር በቀላሉ ተጠቂ ይሆናሉ፡፡ ስሜታቸውም ያለ አግባብ ይባክናል፡፡
ሐ/ የዘር መቋረጥን፡- ዘር ሊገኝ የሚችለው በወንድና ሴት ጋብቻ እንጂ፡ በተመሳሳይ ፆታ አይደለም፡፡ በዚህ ሁኔታ ሰው ከተመሳሳይ ፆታ ጋር ግንኙነትን ከቀጠለ፡ ትውልዱ ቀጣይነት አይኖረውም፡፡ ዘር ይቋረጣል፡፡
መ/ የሴቶች ብሉሹነት፡- ባለቤቶቻቸው ፊታቸውን ወደ መሰል ፆታቸው ካዞሩ፡ ሴቶችም ስሜታቸውን ለማብረድ በመፈለግ ወደ ሐራም ተግባር የመዘፈቅ እድሉ የሰፋ ይሆናል፡፡
ሠ/ ያልተፈቀደ ግንኙነት፡- ከወንዶች ጋር ያንን አስቀያሚ ተግባር የለመደ ሰው፡ ወደ ሴቶችም ሲመጣ ስሜቱን ማርካት የሚፈልገው ዘር ከሚገኝበት ቦታ ሳይሆን፡ ከተወገዘው ሌላኛው ስፍራ ነው፡፡ ይህ ደግሞ ትልቅ ብሉሹነት ነው፡፡
ረ/ የቤተሰብ መበታተንን፡- ተግባሩ በዚህ ሁኔታ ከቀጠለ፡ የቤተሰብ ህይወት ይናጋል፡፡ በመሀከላቸውም ጸብና ጥላቻ ይሰፍናል፡፡ ህይወት ይበላሻል፡፡ ሌሎችም…
አላህ ወንድሞችንና እህቶቻችንን ከዚህ አስቀያሚ ተግባር ይጠብቅልን፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
"የአላህ መለኮታዊ መልካምና ውብ ስሞች" ክፍል 4 ☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ ➤ https://goo.gl/6Ry3Td Join us➤ t.me/abuhyder
Audio
"የአላህ መለኮታዊ መልካምና ውብ ስሞች" ክፍል 5
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/tjwV4t
Join us➤ t.me/abuhyder
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/tjwV4t
Join us➤ t.me/abuhyder