♥ #ቅዱስ_ዲዮስቆሮስ_ሊቅ ♥
ይህ አባት የተዋሕዶ ሃይማኖታችን ምሰሶ ነው:: በ5ኛው መቶ ክ/ዘ በግብጽ ተወልዶ አድጐ: በልጅነቱ
መጻሕፍትን ተምሮ: የምናኔ ሕይወትን መርጧል::
ቆይቶም የታላቁ ሊቅ #ቅዱስ_ቄርሎስ ረድእ ሆኖ
ተምሯል: አገልግሎታል::
+በጉባኤ #ኤፌሶን ጊዜም ቅዱስ ቄርሎስን ተከትሎ
ሒዶ ተሳትፏል:: በ444 ዓ/ም ታላቁን ሊቅ ተክቶ
የእስክንድርያ 25ኛ ፓትርያርክ ሆኖ ተሹሟል:: ለ7
ዓመታትም መጽሐፈ ቅዳሴውን (እምቅድመ ዓለምን)
ጨምሮ ብዙ ድርሰቶችን ደርሷል:: በመልካም እረኝነትም
ሕዝቡን ጠብቋል::
✝ዘመነ ሰማዕታትን ተከትሎ የመጣው የመናፍቃን ዘመን
ሲሆን ለ150 ዓመታት ያህል መናፍቃን እንደ አሸን
ፈልተዋል:: በዚያው ልክ ከዋክብት ቅዱሳን ሊቃውንት
ነበሩና በየጊዜው ጉባኤያትን እየሠሩ: መናፍቃንን
አሳፍረዋል:: ምዕመናንንም አጽንተዋል::
✝በ451 ዓ/ም የተፈጸመው ድርጊት ግን ዛሬም ድረስ
ጠባሳው የሚለቅ አልሆነም:: ንጉሡ መርቅያንና ዻዻሱ
ልዮን የንስጥሮስን ትምሕርት አለባብሰው ሊያስተምሩ
ሲሞክሩ ግጭት በመፈጠሩ ቤተ ክርስቲያን ለመጀመሪያ
ጊዜ ወደ 2 ተከፈለች::
✝በጉባኤው የነበሩ 636 ዻዻሳት ስቃይና ሞትን ፈርተው
በኑፋቄ መጽሐፍ ላይ በመፈረማቸው
"መለካውያን" (ከእግዚአብሔር ይልቅ ለንጉሥ
የሚታዘዙ) ተባሉ:: ጉባኤውም "ጉባኤ
ከለባት" (የውሾች ስብሰባ): "ጉባኤ አብዳን" (የሰነፎች
ጉባኤ) ተብሏል::
✝ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ግን "በኑፋቄው ላይ አልፈርምም"
ከማለቱ አልፎ መናፍቃኑን አወገዛቸው:: በዚህ ምክንያት
ወደ ጋግራ ደሴት ከ7 ደቀ መዛሙርቱ ጋር አሳደዱት::
በዚያም ለ3 ዓመታት ቆይቶ በ454 ዓ/ም ዐረፈ::
✝ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ከማረፉ በፊት በተሰደደባት ደሴተ
#ጋግራ ለ3 ዓመታት ብዙ መከራ ከመናፍቃን ደርሶበታል:: እርሱ ግን በትእግስቱና በትምሕርቱ
ብዙዎችን ወደ ሃይማኖት መልሷል:: ቤተ ክርስቲያን እርሱን 'አበ ተዋሕዶ' (የተዋሕዶ
እምነት አባትና አርበኛ) ትለዋለች:: የተነጨ ጺሙ:
የረገፉ ጥርሶቹና የፈሰሰ ደሙ ዛሬም ድረስ ትልቅ ምስክርና የሃይማኖት ፍሬ ነውና::
"ያስተጻንዕ ህየ እለ ኀለዉ ደቂቀ:
ዘተነጽየ እምነ ጽሕሙ ወእም አስናኒሁ ዘወድቀ: ፍሬ ሃይማኖቱ ፈነወ ብሔረ ርሑቀ" እንዲል::
ይህ አባት የተዋሕዶ ሃይማኖታችን ምሰሶ ነው:: በ5ኛው መቶ ክ/ዘ በግብጽ ተወልዶ አድጐ: በልጅነቱ
መጻሕፍትን ተምሮ: የምናኔ ሕይወትን መርጧል::
ቆይቶም የታላቁ ሊቅ #ቅዱስ_ቄርሎስ ረድእ ሆኖ
ተምሯል: አገልግሎታል::
+በጉባኤ #ኤፌሶን ጊዜም ቅዱስ ቄርሎስን ተከትሎ
ሒዶ ተሳትፏል:: በ444 ዓ/ም ታላቁን ሊቅ ተክቶ
የእስክንድርያ 25ኛ ፓትርያርክ ሆኖ ተሹሟል:: ለ7
ዓመታትም መጽሐፈ ቅዳሴውን (እምቅድመ ዓለምን)
ጨምሮ ብዙ ድርሰቶችን ደርሷል:: በመልካም እረኝነትም
ሕዝቡን ጠብቋል::
✝ዘመነ ሰማዕታትን ተከትሎ የመጣው የመናፍቃን ዘመን
ሲሆን ለ150 ዓመታት ያህል መናፍቃን እንደ አሸን
ፈልተዋል:: በዚያው ልክ ከዋክብት ቅዱሳን ሊቃውንት
ነበሩና በየጊዜው ጉባኤያትን እየሠሩ: መናፍቃንን
አሳፍረዋል:: ምዕመናንንም አጽንተዋል::
✝በ451 ዓ/ም የተፈጸመው ድርጊት ግን ዛሬም ድረስ
ጠባሳው የሚለቅ አልሆነም:: ንጉሡ መርቅያንና ዻዻሱ
ልዮን የንስጥሮስን ትምሕርት አለባብሰው ሊያስተምሩ
ሲሞክሩ ግጭት በመፈጠሩ ቤተ ክርስቲያን ለመጀመሪያ
ጊዜ ወደ 2 ተከፈለች::
✝በጉባኤው የነበሩ 636 ዻዻሳት ስቃይና ሞትን ፈርተው
በኑፋቄ መጽሐፍ ላይ በመፈረማቸው
"መለካውያን" (ከእግዚአብሔር ይልቅ ለንጉሥ
የሚታዘዙ) ተባሉ:: ጉባኤውም "ጉባኤ
ከለባት" (የውሾች ስብሰባ): "ጉባኤ አብዳን" (የሰነፎች
ጉባኤ) ተብሏል::
✝ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ግን "በኑፋቄው ላይ አልፈርምም"
ከማለቱ አልፎ መናፍቃኑን አወገዛቸው:: በዚህ ምክንያት
ወደ ጋግራ ደሴት ከ7 ደቀ መዛሙርቱ ጋር አሳደዱት::
በዚያም ለ3 ዓመታት ቆይቶ በ454 ዓ/ም ዐረፈ::
✝ቅዱስ ዲዮስቆሮስ ከማረፉ በፊት በተሰደደባት ደሴተ
#ጋግራ ለ3 ዓመታት ብዙ መከራ ከመናፍቃን ደርሶበታል:: እርሱ ግን በትእግስቱና በትምሕርቱ
ብዙዎችን ወደ ሃይማኖት መልሷል:: ቤተ ክርስቲያን እርሱን 'አበ ተዋሕዶ' (የተዋሕዶ
እምነት አባትና አርበኛ) ትለዋለች:: የተነጨ ጺሙ:
የረገፉ ጥርሶቹና የፈሰሰ ደሙ ዛሬም ድረስ ትልቅ ምስክርና የሃይማኖት ፍሬ ነውና::
"ያስተጻንዕ ህየ እለ ኀለዉ ደቂቀ:
ዘተነጽየ እምነ ጽሕሙ ወእም አስናኒሁ ዘወድቀ: ፍሬ ሃይማኖቱ ፈነወ ብሔረ ርሑቀ" እንዲል::
Forwarded from ግጻዌ
#ሰኔ_8
ተዝካረ ቅዳሴ ቤተ ክርስቲያና ለእግዝእትነ ወትምዳ ወውሉዳ ወአረኮን ፲፻ወ፪ ሰማዕታት፡፡
#ዘቅዳሴ
#ኤፌሶን_2:13-ፍጻሜ፡ወይእዜሰ ባሕቱ አንትሙ እለ ትካት"አሁን ግን ቀድሞ ርቃችሁ የነበራችሁ እናንተ በኢየሱስ ክርስቶስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀረባችሁ፡፡.........
................................................እናንተ በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ማደሪያ ልትሆኑ በእርሱ ታነጻችሁ፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_1:10-13፡ይእቲኬ መድኃኒት"ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩ ነቢያት የመረመሩአትና የፈለጉአት መድኀኒት ናት፡፡..........................
.................................................ይህንም ነገር መላእክቱ ሊመለከቱ ይመኛሉ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:44-51፡ወደብተራ ስምዕ እንተ ነበረት"ሙሴን ተናግሮ እንደ አዘዘው በአሳየው ምሳሌ የሠራት የምስክር ድንኳን በአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች፡፡....................................................................................ይህን ሁሉ እጆቼ የሠሩት አይደለምን?"
#ምስባክ
ወአስተዮሙ ከመ ዘእምቀላይ ብዙኅ
ወአውኀዘ ማየ ከመ ዘእምአፍላግ
ወአውፅአ ማየ እምእብን፡፡
#ትርጉም
ከጥልቅ እንደሚገኝ ያህል በብዙ አጠጣቸው
ውኃን ከጭንጫ አወጣ
ውኃንም እንደ ወንዞች አፈሰሰ፡፡
#መዝ_77:15-16
#ወንጌል
#ዮሐንስ_4:1-15፡ወአእሚሮ እግዚእነ ከመ ሰምዑ"ጌታችን ኢየሱስ ከዮሐንስ ይልቅ ደቀ መዛሙርትን እንደ አበዛና እንደሚያጠምቅ ፈሪሳውያን መስማታቸውን ዐወቀ፡፡................
................................................እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ ግን ለዘለዓለም አይጠማም እኔ የምሰጠው ውኃ በውስጡ ለዘለዓለም ሕይወት የሚፈልቅ የውኃ ምንጭ ይሆንለታል እንጂ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ተዝካረ ቅዳሴ ቤተ ክርስቲያና ለእግዝእትነ ወትምዳ ወውሉዳ ወአረኮን ፲፻ወ፪ ሰማዕታት፡፡
#ዘቅዳሴ
#ኤፌሶን_2:13-ፍጻሜ፡ወይእዜሰ ባሕቱ አንትሙ እለ ትካት"አሁን ግን ቀድሞ ርቃችሁ የነበራችሁ እናንተ በኢየሱስ ክርስቶስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀረባችሁ፡፡.........
................................................እናንተ በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ማደሪያ ልትሆኑ በእርሱ ታነጻችሁ፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_1:10-13፡ይእቲኬ መድኃኒት"ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩ ነቢያት የመረመሩአትና የፈለጉአት መድኀኒት ናት፡፡..........................
.................................................ይህንም ነገር መላእክቱ ሊመለከቱ ይመኛሉ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:44-51፡ወደብተራ ስምዕ እንተ ነበረት"ሙሴን ተናግሮ እንደ አዘዘው በአሳየው ምሳሌ የሠራት የምስክር ድንኳን በአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች፡፡....................................................................................ይህን ሁሉ እጆቼ የሠሩት አይደለምን?"
#ምስባክ
ወአስተዮሙ ከመ ዘእምቀላይ ብዙኅ
ወአውኀዘ ማየ ከመ ዘእምአፍላግ
ወአውፅአ ማየ እምእብን፡፡
#ትርጉም
ከጥልቅ እንደሚገኝ ያህል በብዙ አጠጣቸው
ውኃን ከጭንጫ አወጣ
ውኃንም እንደ ወንዞች አፈሰሰ፡፡
#መዝ_77:15-16
#ወንጌል
#ዮሐንስ_4:1-15፡ወአእሚሮ እግዚእነ ከመ ሰምዑ"ጌታችን ኢየሱስ ከዮሐንስ ይልቅ ደቀ መዛሙርትን እንደ አበዛና እንደሚያጠምቅ ፈሪሳውያን መስማታቸውን ዐወቀ፡፡................
................................................እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ ግን ለዘለዓለም አይጠማም እኔ የምሰጠው ውኃ በውስጡ ለዘለዓለም ሕይወት የሚፈልቅ የውኃ ምንጭ ይሆንለታል እንጂ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆