Forwarded from ግጻዌ
#የካቲት_22
ኮነ ቅዱስ ማሩና ኤጲስ ቆጶስ ዘአውጽአ ጋኔነ እምወለተ ንጉሠ ፋርስ ወፍልሰተ ሥጋሆሙ ለሰማዕታተ ፋርስ ወተዝካሮሙ ለአባ ቡላ ወ፫፻ወ፹ሰ ሰማዕታት፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_12:1-12፡ወበእንተሂ ዘመንፈስ ቅዱስ"ወንድሞቻችን ሆይ ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታም ታውቁ ዘንድ እንጂ አላዋቆች ልትሆኑ አንወድድም፡፡..............
................................................በዚህም ሁሉ ያው አንዱ መንፈስ ቅዱስ ሁሉን ይረዳል ለሁሉም እንደ ወደደ ያድላቸዋል፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_1:7-10፡ወባሕቱ ኅዳጠ ይእዜ ሀለወክሙ"በእሳት ከአጠሩት ከጥሩ ወርቅ በሚመረጥ ሃይማኖታችሁ እንደምትቀበሉት መከራ..............
................................................በሃይማኖታችሁም ፍጹምነት የነፍሳችሁን ድኅነት ታገኛላችሁ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_16:16-19፡ወእንዘ ነሐውር ለጸሎት"ለጸሎት ስንሄድም የምዋርተኝነት መንፈስ ያደረባት አንዲት ልጅ አገኘችን..................
................................................ጳውሎስንም አሳዘነችው መለስ ብሎም 'መንፈስ ርኩስ ከእርስዋ እንድትወጣ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አዝዤሃለሁ'አለው ወዲያውኑም ተዋት፡፡"
#ምስባክ
ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረትከ በጽባሕ
እስመ ኪያከ ተወከልኩ እግዚኦ
ምርሐኒ እግዚኦ ፍኖተ እንተ ባቲ አሐውር፡፡
#ትርጉም
በማለዳ ምሕረትህን አሰማኝ
አቤቱ ነፍሴን ወደ አንተ አንሥቻለሁና
የምሄድበትን መንገድ አስታውቀኝ
#መዝ_142:7-8
#ወንጌል
#ሉቃስ_13:10-18፡ወመሀሮሙ በሰንበት"በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ውስጥ አስተማራቸው፡፡..
................................................ይህንም ባለ ጊዜ በእርሱ ላይ በጠላትነት የተነሡበት ሁሉ አፈሩ ነገር ግን ሕዝቡ ሁሉ ከእርሱ ስለሚደረገው ድንቅ ነገር ሁሉ ደስ አላቸው፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻(ግሩም)
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
ኮነ ቅዱስ ማሩና ኤጲስ ቆጶስ ዘአውጽአ ጋኔነ እምወለተ ንጉሠ ፋርስ ወፍልሰተ ሥጋሆሙ ለሰማዕታተ ፋርስ ወተዝካሮሙ ለአባ ቡላ ወ፫፻ወ፹ሰ ሰማዕታት፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_12:1-12፡ወበእንተሂ ዘመንፈስ ቅዱስ"ወንድሞቻችን ሆይ ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታም ታውቁ ዘንድ እንጂ አላዋቆች ልትሆኑ አንወድድም፡፡..............
................................................በዚህም ሁሉ ያው አንዱ መንፈስ ቅዱስ ሁሉን ይረዳል ለሁሉም እንደ ወደደ ያድላቸዋል፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_1:7-10፡ወባሕቱ ኅዳጠ ይእዜ ሀለወክሙ"በእሳት ከአጠሩት ከጥሩ ወርቅ በሚመረጥ ሃይማኖታችሁ እንደምትቀበሉት መከራ..............
................................................በሃይማኖታችሁም ፍጹምነት የነፍሳችሁን ድኅነት ታገኛላችሁ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_16:16-19፡ወእንዘ ነሐውር ለጸሎት"ለጸሎት ስንሄድም የምዋርተኝነት መንፈስ ያደረባት አንዲት ልጅ አገኘችን..................
................................................ጳውሎስንም አሳዘነችው መለስ ብሎም 'መንፈስ ርኩስ ከእርስዋ እንድትወጣ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አዝዤሃለሁ'አለው ወዲያውኑም ተዋት፡፡"
#ምስባክ
ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረትከ በጽባሕ
እስመ ኪያከ ተወከልኩ እግዚኦ
ምርሐኒ እግዚኦ ፍኖተ እንተ ባቲ አሐውር፡፡
#ትርጉም
በማለዳ ምሕረትህን አሰማኝ
አቤቱ ነፍሴን ወደ አንተ አንሥቻለሁና
የምሄድበትን መንገድ አስታውቀኝ
#መዝ_142:7-8
#ወንጌል
#ሉቃስ_13:10-18፡ወመሀሮሙ በሰንበት"በሰንበትም በአንድ ምኵራብ ውስጥ አስተማራቸው፡፡..
................................................ይህንም ባለ ጊዜ በእርሱ ላይ በጠላትነት የተነሡበት ሁሉ አፈሩ ነገር ግን ሕዝቡ ሁሉ ከእርሱ ስለሚደረገው ድንቅ ነገር ሁሉ ደስ አላቸው፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻(ግሩም)
👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👉 @gitsawe 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#፴፱_በሆሣዕና ዋዜማ ቅዳሜ ማታ
#ዕብራው_8:1-ፍጻሜ፡እስመ ቀዳሚሁ ለዝንቱ ኵሉ"ከተናገርነውም ዋናው ነገር ይህ ነው...................................
..አዲስ ትእዛዝ በማለቱ የቀደመችቱን አስረጃት አሮጌና ውራጅ የሆነውስ ለጥፋት የቀረበ ነው፡፡
#1ኛ_ጴጥሮስ_1:13-ፍጻሜ፡
ወይእዜኒ ቅንቱ ሐቋ ልብክሙ"ስለዚህ የልቡናችሁን ወገብ ታጥቃችሁና ነቅታችሁ ኑሩ..........................
........በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_8:26-ፍጻሜ፡ወነበቦ መልአከ እግዚአብሔር"የእግዚአብሔር መልአክም ፊልጶስን ተናገረው.....
.................................................በከተማዎችም ሁሉ እየተዘዋወረ ወደ ቂሣርያ እስኪደርስ ድረስ ያስተምር ነበር፡፡"
#ምስባክ
ንፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ
በዕምርት ዕለት በዓልነ
እስመ ሥርዐቱ ለእስራኤል ውእቱ፡፡
#ትርጉም
በመባቻ ቀን በከፍተኛውም በዓላችን ቀን
መለከትን ንፋ
ለእስራኤል ሥርዐቱ ነውና
#መዝ_80:3-4
#ወንጌል
#ዮሐንስ_12:1-12፡ወእምዝ ሖረ ኢየሱስ እምቅድመ ስዱስ"ፋሲካ ከሚውልበት ከስድስተኛው ቀን ...
................................................ከአይሁድ ብዙዎች ስለ እርሱ እየሄዱ በጌታችን በኢየሱስ ያምኑ ነበርና፡፡"
@gitsawe
#ዕብራው_8:1-ፍጻሜ፡እስመ ቀዳሚሁ ለዝንቱ ኵሉ"ከተናገርነውም ዋናው ነገር ይህ ነው...................................
..አዲስ ትእዛዝ በማለቱ የቀደመችቱን አስረጃት አሮጌና ውራጅ የሆነውስ ለጥፋት የቀረበ ነው፡፡
#1ኛ_ጴጥሮስ_1:13-ፍጻሜ፡
ወይእዜኒ ቅንቱ ሐቋ ልብክሙ"ስለዚህ የልቡናችሁን ወገብ ታጥቃችሁና ነቅታችሁ ኑሩ..........................
........በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_8:26-ፍጻሜ፡ወነበቦ መልአከ እግዚአብሔር"የእግዚአብሔር መልአክም ፊልጶስን ተናገረው.....
.................................................በከተማዎችም ሁሉ እየተዘዋወረ ወደ ቂሣርያ እስኪደርስ ድረስ ያስተምር ነበር፡፡"
#ምስባክ
ንፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ
በዕምርት ዕለት በዓልነ
እስመ ሥርዐቱ ለእስራኤል ውእቱ፡፡
#ትርጉም
በመባቻ ቀን በከፍተኛውም በዓላችን ቀን
መለከትን ንፋ
ለእስራኤል ሥርዐቱ ነውና
#መዝ_80:3-4
#ወንጌል
#ዮሐንስ_12:1-12፡ወእምዝ ሖረ ኢየሱስ እምቅድመ ስዱስ"ፋሲካ ከሚውልበት ከስድስተኛው ቀን ...
................................................ከአይሁድ ብዙዎች ስለ እርሱ እየሄዱ በጌታችን በኢየሱስ ያምኑ ነበርና፡፡"
@gitsawe
Forwarded from ግጻዌ
#ሰኔ_8
ተዝካረ ቅዳሴ ቤተ ክርስቲያና ለእግዝእትነ ወትምዳ ወውሉዳ ወአረኮን ፲፻ወ፪ ሰማዕታት፡፡
#ዘቅዳሴ
#ኤፌሶን_2:13-ፍጻሜ፡ወይእዜሰ ባሕቱ አንትሙ እለ ትካት"አሁን ግን ቀድሞ ርቃችሁ የነበራችሁ እናንተ በኢየሱስ ክርስቶስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀረባችሁ፡፡.........
................................................እናንተ በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ማደሪያ ልትሆኑ በእርሱ ታነጻችሁ፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_1:10-13፡ይእቲኬ መድኃኒት"ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩ ነቢያት የመረመሩአትና የፈለጉአት መድኀኒት ናት፡፡..........................
.................................................ይህንም ነገር መላእክቱ ሊመለከቱ ይመኛሉ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:44-51፡ወደብተራ ስምዕ እንተ ነበረት"ሙሴን ተናግሮ እንደ አዘዘው በአሳየው ምሳሌ የሠራት የምስክር ድንኳን በአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች፡፡....................................................................................ይህን ሁሉ እጆቼ የሠሩት አይደለምን?"
#ምስባክ
ወአስተዮሙ ከመ ዘእምቀላይ ብዙኅ
ወአውኀዘ ማየ ከመ ዘእምአፍላግ
ወአውፅአ ማየ እምእብን፡፡
#ትርጉም
ከጥልቅ እንደሚገኝ ያህል በብዙ አጠጣቸው
ውኃን ከጭንጫ አወጣ
ውኃንም እንደ ወንዞች አፈሰሰ፡፡
#መዝ_77:15-16
#ወንጌል
#ዮሐንስ_4:1-15፡ወአእሚሮ እግዚእነ ከመ ሰምዑ"ጌታችን ኢየሱስ ከዮሐንስ ይልቅ ደቀ መዛሙርትን እንደ አበዛና እንደሚያጠምቅ ፈሪሳውያን መስማታቸውን ዐወቀ፡፡................
................................................እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ ግን ለዘለዓለም አይጠማም እኔ የምሰጠው ውኃ በውስጡ ለዘለዓለም ሕይወት የሚፈልቅ የውኃ ምንጭ ይሆንለታል እንጂ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
ተዝካረ ቅዳሴ ቤተ ክርስቲያና ለእግዝእትነ ወትምዳ ወውሉዳ ወአረኮን ፲፻ወ፪ ሰማዕታት፡፡
#ዘቅዳሴ
#ኤፌሶን_2:13-ፍጻሜ፡ወይእዜሰ ባሕቱ አንትሙ እለ ትካት"አሁን ግን ቀድሞ ርቃችሁ የነበራችሁ እናንተ በኢየሱስ ክርስቶስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀረባችሁ፡፡.........
................................................እናንተ በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ማደሪያ ልትሆኑ በእርሱ ታነጻችሁ፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_1:10-13፡ይእቲኬ መድኃኒት"ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩ ነቢያት የመረመሩአትና የፈለጉአት መድኀኒት ናት፡፡..........................
.................................................ይህንም ነገር መላእክቱ ሊመለከቱ ይመኛሉ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:44-51፡ወደብተራ ስምዕ እንተ ነበረት"ሙሴን ተናግሮ እንደ አዘዘው በአሳየው ምሳሌ የሠራት የምስክር ድንኳን በአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች፡፡....................................................................................ይህን ሁሉ እጆቼ የሠሩት አይደለምን?"
#ምስባክ
ወአስተዮሙ ከመ ዘእምቀላይ ብዙኅ
ወአውኀዘ ማየ ከመ ዘእምአፍላግ
ወአውፅአ ማየ እምእብን፡፡
#ትርጉም
ከጥልቅ እንደሚገኝ ያህል በብዙ አጠጣቸው
ውኃን ከጭንጫ አወጣ
ውኃንም እንደ ወንዞች አፈሰሰ፡፡
#መዝ_77:15-16
#ወንጌል
#ዮሐንስ_4:1-15፡ወአእሚሮ እግዚእነ ከመ ሰምዑ"ጌታችን ኢየሱስ ከዮሐንስ ይልቅ ደቀ መዛሙርትን እንደ አበዛና እንደሚያጠምቅ ፈሪሳውያን መስማታቸውን ዐወቀ፡፡................
................................................እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ ግን ለዘለዓለም አይጠማም እኔ የምሰጠው ውኃ በውስጡ ለዘለዓለም ሕይወት የሚፈልቅ የውኃ ምንጭ ይሆንለታል እንጂ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆