#በኢትዮጵያ_ አማኑኤል_ ህብረት_ የሃልዎት_ቤተክርስቲያን #ደም የመስጠት መርሃ ግብር አካሄደች።
ቅዳሜ ህዳር29/3/16 ዓ.ም የሃልዎት አማኑኤል ቤተክርስቲያን የናታኒም አገልግሎት ክፍል ከኢትዮጵያ ደም ባንክ ጋር በመተባበር ለ10ኛ ጊዜ የቤተክርስቲያኗ ምዕመን እና መሪ ነብይ ዘነበ ግርማ በተገኙበት ደም የመስጠት መርሃ ግብር ተካሄዶአል።
ቤተክርስቲያን በየ3 ወሩ ደም የመስጠት መርሃ ግብር የምታካሄድ ሲሆን ይህም በመልካም ተግባሮች በማህበረሰቡ ውስጥ በንቃት በመሳተፍ ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ የምስራችሁን ማድረስ መሆኑን ተገልጾአል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -https://youtu.be/MG9E0q4Lr58
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ቅዳሜ ህዳር29/3/16 ዓ.ም የሃልዎት አማኑኤል ቤተክርስቲያን የናታኒም አገልግሎት ክፍል ከኢትዮጵያ ደም ባንክ ጋር በመተባበር ለ10ኛ ጊዜ የቤተክርስቲያኗ ምዕመን እና መሪ ነብይ ዘነበ ግርማ በተገኙበት ደም የመስጠት መርሃ ግብር ተካሄዶአል።
ቤተክርስቲያን በየ3 ወሩ ደም የመስጠት መርሃ ግብር የምታካሄድ ሲሆን ይህም በመልካም ተግባሮች በማህበረሰቡ ውስጥ በንቃት በመሳተፍ ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ የምስራችሁን ማድረስ መሆኑን ተገልጾአል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -https://youtu.be/MG9E0q4Lr58
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍4