Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#ዓለም_አቀፍ_የሚሽን_ጉባኤ_በኢንዶኔዥያ_ሀገር_በታላቅ_ድምቀት_በመካሄድ_ላይ_ይገኛል፡፡
በጉባኤው ላይ፤ የመሠረተ ክርሰቶስ ቤ/ክ ፕሬዚዳንት የሆኑት #መጋቢ_ደሣለኝ_አበበ እና የወንጌል ሥርጭት እና ቤ/ክ ተከላ መምሪያ ዳይሬክተር #መጋቢ_አባይነህ_አንጁሎ_በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡
መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የዓለም አቀፍ የሚሽን ጉባኤው መሥራች አባል ስትሆን ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ መሪዎች ጋር ከወንጌል ተልዕኮ አኳያ የልምድ ልውውጥ በማድረግ ላይ ትገኛለች።
እንዲሁም፤ ከጉባኤው ጎን ለጎን ከአውሮፓና ከአሜሪካ ከሚመጡ መሪዎች ጋር በተናጥል ውይይት ቤ/ክኗ እያደረገች መሆኑን ከፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -https://youtu.be/sGrZw8A-344
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
በጉባኤው ላይ፤ የመሠረተ ክርሰቶስ ቤ/ክ ፕሬዚዳንት የሆኑት #መጋቢ_ደሣለኝ_አበበ እና የወንጌል ሥርጭት እና ቤ/ክ ተከላ መምሪያ ዳይሬክተር #መጋቢ_አባይነህ_አንጁሎ_በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡
መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የዓለም አቀፍ የሚሽን ጉባኤው መሥራች አባል ስትሆን ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ መሪዎች ጋር ከወንጌል ተልዕኮ አኳያ የልምድ ልውውጥ በማድረግ ላይ ትገኛለች።
እንዲሁም፤ ከጉባኤው ጎን ለጎን ከአውሮፓና ከአሜሪካ ከሚመጡ መሪዎች ጋር በተናጥል ውይይት ቤ/ክኗ እያደረገች መሆኑን ከፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -https://youtu.be/sGrZw8A-344
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍1