የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
9.69K subscribers
9.05K photos
131 videos
1 file
1.55K links
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።

"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Download Telegram
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#ዓለም_አቀፍ_የሚሽን_ጉባኤ_በኢንዶኔዥያ_ሀገር_በታላቅ_ድምቀት_በመካሄድ_ላይ_ይገኛል፡፡
በጉባኤው ላይ፤ የመሠረተ ክርሰቶስ ቤ/ክ ፕሬዚዳንት የሆኑት #መጋቢ_ደሣለኝ_አበበ እና የወንጌል ሥርጭት እና ቤ/ክ ተከላ መምሪያ ዳይሬክተር #መጋቢ_አባይነህ_አንጁሎ_በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡
መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የዓለም አቀፍ የሚሽን ጉባኤው መሥራች አባል ስትሆን ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ መሪዎች ጋር ከወንጌል ተልዕኮ አኳያ የልምድ ልውውጥ በማድረግ ላይ ትገኛለች።
እንዲሁም፤ ከጉባኤው ጎን ለጎን ከአውሮፓና ከአሜሪካ ከሚመጡ መሪዎች ጋር በተናጥል ውይይት ቤ/ክኗ እያደረገች መሆኑን ከፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ -https://youtu.be/sGrZw8A-344
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍1