#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_የኢትዮጵያ_የሃይማኖት_ተቋማት_ጉባኤ_አባል_ሆነ፡፡
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሲያካሂደው የነበረውን ተቋማዊ ሪፎርም በተሳካ ሁኔታ ለመተግበር በከፍተኛ ሁኔታ የሚረዳውን የተቋማዊ የዳሰሳ ጥናት እና የጉባኤውን መተዳደርያ ደንብ የማሻሻል ሥራ እንዲያካሂድ የተሰጠውን ኃላፊነት መሰረት በማድረግ ከአንድ ዓመት በላይ ሲዘጋጅ የነበረውን የተቋማዊ ዳሰሳ ጥናት ሪፖርት እና ለሶስተኛ ጊዜ ማሻሻያ የተደረገበትን የጉባኤውን ረቂቅ መተዳደርያ ደንብ በካፒታል ሆቴል ለኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላላ ጉባኤ አባለት አቅርቧል፡፡
የተቋሙ ጠቅላላ ጉባኤ አባላት የቀረበላቸውን ሪፖርት እና የማሻሻያ ሰነዶች በጥልቀት ከገመገሙ እና ሰፊ ውይይት ካደረጉ በኋላ በሰነዶቹ ላይ መካተት ያለባቸውን ተጫማሪ ሃሳቦች እንዲካተቱ በማድረግ ሁለቱንም ሰነዶች አፅድቀዋል፡፡
ጉባኤውም በዋናነት የሚከተሉትን ሶስት ዋና ዋና ውሳኔዎች በጋራ አስተላልፏል፡፡
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሲያካሂደው የነበረውን ተቋማዊ ሪፎርም በተሳካ ሁኔታ ለመተግበር በከፍተኛ ሁኔታ የሚረዳውን የተቋማዊ የዳሰሳ ጥናት እና የጉባኤውን መተዳደርያ ደንብ የማሻሻል ሥራ እንዲያካሂድ የተሰጠውን ኃላፊነት መሰረት በማድረግ ከአንድ ዓመት በላይ ሲዘጋጅ የነበረውን የተቋማዊ ዳሰሳ ጥናት ሪፖርት እና ለሶስተኛ ጊዜ ማሻሻያ የተደረገበትን የጉባኤውን ረቂቅ መተዳደርያ ደንብ በካፒታል ሆቴል ለኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላላ ጉባኤ አባለት አቅርቧል፡፡
የተቋሙ ጠቅላላ ጉባኤ አባላት የቀረበላቸውን ሪፖርት እና የማሻሻያ ሰነዶች በጥልቀት ከገመገሙ እና ሰፊ ውይይት ካደረጉ በኋላ በሰነዶቹ ላይ መካተት ያለባቸውን ተጫማሪ ሃሳቦች እንዲካተቱ በማድረግ ሁለቱንም ሰነዶች አፅድቀዋል፡፡
ጉባኤውም በዋናነት የሚከተሉትን ሶስት ዋና ዋና ውሳኔዎች በጋራ አስተላልፏል፡፡
👍5❤2
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_የኢትዮጵያ_የሃይማኖት_ተቋማት_ጉባኤ_አባል_ሆነ፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሲያካሂደው የነበረውን ተቋማዊ ሪፎርም በተሳካ ሁኔታ ለመተግበር በከፍተኛ ሁኔታ የሚረዳውን የተቋማዊ የዳሰሳ ጥናት እና የጉባኤውን መተዳደርያ ደንብ የማሻሻል ሥራ እንዲያካሂድ የተሰጠውን ኃላፊነት መሰረት በማድረግ ከአንድ ዓመት በላይ ሲዘጋጅ የነበረውን የተቋማዊ…
1. የጉባኤው አባል የነበሩት ሰባት የሃይማኖት ተቋማት ቁጥር ከሰባት ወደ አምስት እንዲቀንስ በማድረግ እና የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስልን የጉባኤው አባል በማድረግ የአደረጃጀት ለውጥ እንዲደረግ ከመወሰኑም ባለፍ ጉባኤው ይበልጥ አካታች የሚሆንበት አሰራር እንዲዘረጋ ከውሳኔ ላይ ደርሷል፤
2. ጉባኤው ለሕዝብ የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ ማስፋት ይቻል ዘንድ የራሱ የሆነ የልማት ክፍል በማደራጀት በሰብአዊ ድጋፍ እና በልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች ላይ በስፋት እንዲሳተፍ የሚያስችለውን አሰራር ተግባርዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ውስኗል፡፡
3. ለሶስተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የቀረበውን የመተዳደርያ ደንብ በማጽደቅ የጉባኤው ጠቅላይ ጸሐፊ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ለተጨማሪ አምስት ዓመታት ጉባኤውን በጠቅላይ ጸሐፊነት እንዲያገለግሉ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
በፀደቀዉ ደንብ መሰረት
. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
. የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዬች ጠቅላይ ምክር ቤት
. የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን
. የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል
. የ7ኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን
በአባልነት እንደሚይዝ ደንቡ የሚጠቅስ ሲሆን ከዚህ ቀደም የጉባኤው አባል የነበሩ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ፣ የኢትዮጵያ ቃለሕይወት ቤተክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነየሱስ በካዉንስሉ እንደሚወከሉ ተጠቅሷል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
2. ጉባኤው ለሕዝብ የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ ማስፋት ይቻል ዘንድ የራሱ የሆነ የልማት ክፍል በማደራጀት በሰብአዊ ድጋፍ እና በልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች ላይ በስፋት እንዲሳተፍ የሚያስችለውን አሰራር ተግባርዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ ውስኗል፡፡
3. ለሶስተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የቀረበውን የመተዳደርያ ደንብ በማጽደቅ የጉባኤው ጠቅላይ ጸሐፊ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ለተጨማሪ አምስት ዓመታት ጉባኤውን በጠቅላይ ጸሐፊነት እንዲያገለግሉ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
በፀደቀዉ ደንብ መሰረት
. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
. የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዬች ጠቅላይ ምክር ቤት
. የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን
. የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል
. የ7ኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን
በአባልነት እንደሚይዝ ደንቡ የሚጠቅስ ሲሆን ከዚህ ቀደም የጉባኤው አባል የነበሩ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ሕብረት ፣ የኢትዮጵያ ቃለሕይወት ቤተክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነየሱስ በካዉንስሉ እንደሚወከሉ ተጠቅሷል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤17👍10🙏7
የካቲት 29 እና 30 2017 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ጋር በመተባበር በመስቀል አደባባይ የሚከናወነውን መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ የተሰኘውን የወንጌል ስርጭት ኮንፈረንስ አስመልክቶ በኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ የተሰጠ መግለጫ።መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ ከዓመት በላይ ዝግጅት ሲደረግበት የቆየ ሲሆን በመስቀል አደባባይ በሚከናወነው በዚህ ኮንፈረንስ ላይ በዋናነት ለአገራችን የምንጸልይበት ፣እግዚአብሔርን በአምልኮ፣ በቃል የምናመልክበት ትልቅ ቀን ብለዋል። በዚህ ፕሮግራም ላይ የወንጌል አማኞች ብቻ ሳይሆን ሌሎችን በመጋበዝ እንድትገኙና፣
❤6👍4
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
የካቲት 29 እና 30 2017 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ጋር በመተባበር በመስቀል አደባባይ የሚከናወነውን መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ የተሰኘውን የወንጌል ስርጭት ኮንፈረንስ አስመልክቶ በኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሐፊ የተሰጠ መግለጫ።መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ ከዓመት በላይ ዝግጅት…
የቤተክርስቲያን መሪዎች የፊታችን እሁድ ባለው የአጥቢያ ቤተክርስቲያን መርሃግብርን ቶሎ በመጨረስ ምዕመናን ወደ መስቀል አደባባይ እንዲመጡ ለማድረግ ተባበሩ ብለዋል ጠቅላይ ጸሐፊው።
በመግለጫው አውቶብሶች በሚቆሙበት ስፍራዎች በጊዜ በመገኘት ወደ መስቀል አደባባይ እንድትመጡ ይሁን በአካባቢው ከሚኖሩ የጸጥታ አካላት ጋር ትብብር በማድረግ በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ አደራ ሲሉ ገልጸዋል። በነዚህ ቀናት እንቅስቃሴዎቻችን ሁሉ በጾም ላይ ከሚገኙ የኦርቶዶክስ እና የእስልምና ወገኖቻችን በጾም ላይ በመሆናቸው የእነርሱን ነገር ያከበረ ኦንዲሆንና የምታደርጉት በሙሉ የወንጌል ምሳሌነት የተከተለ ይሁን። በንግግርም በድርጊትም የምናደርጋቸው ነገሮች የወንጌል ምሳሌ ይሁን ብለዋል።
በሁሉም አቅጣጫ ለምትመጡ ትራንስፖርት ባሶች ተዘጋጅተዋል። ባሶች የሚቆሙበትን በማህበራዊ ሚዲያ ማግኘት ይችላል። በመጨረሻ ጠቅላይ ጸሐፊው በመግለጫቸው የከተማውን ጽዳት ጠብቁ፣ በማንኛውም መልኩ ቆሻሻዎችን በየመንገዱ ከመጣል እንቆጠብ፣ እየተሰሩ ያሉትን መሰረተ ልማቶች ዙሪያ ቆሻሻ እንጣል ብለዋል።
በመግለጫው አውቶብሶች በሚቆሙበት ስፍራዎች በጊዜ በመገኘት ወደ መስቀል አደባባይ እንድትመጡ ይሁን በአካባቢው ከሚኖሩ የጸጥታ አካላት ጋር ትብብር በማድረግ በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ አደራ ሲሉ ገልጸዋል። በነዚህ ቀናት እንቅስቃሴዎቻችን ሁሉ በጾም ላይ ከሚገኙ የኦርቶዶክስ እና የእስልምና ወገኖቻችን በጾም ላይ በመሆናቸው የእነርሱን ነገር ያከበረ ኦንዲሆንና የምታደርጉት በሙሉ የወንጌል ምሳሌነት የተከተለ ይሁን። በንግግርም በድርጊትም የምናደርጋቸው ነገሮች የወንጌል ምሳሌ ይሁን ብለዋል።
በሁሉም አቅጣጫ ለምትመጡ ትራንስፖርት ባሶች ተዘጋጅተዋል። ባሶች የሚቆሙበትን በማህበራዊ ሚዲያ ማግኘት ይችላል። በመጨረሻ ጠቅላይ ጸሐፊው በመግለጫቸው የከተማውን ጽዳት ጠብቁ፣ በማንኛውም መልኩ ቆሻሻዎችን በየመንገዱ ከመጣል እንቆጠብ፣ እየተሰሩ ያሉትን መሰረተ ልማቶች ዙሪያ ቆሻሻ እንጣል ብለዋል።
👍14❤2
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
Photo
#እውቁ_የወንጌል_አገልጋይ_ፍራንክሊን_ግራሀም_በመስቀል_አደባባይ_የሚደረገውን_ፕሮግራም_አስመልክቶ_ጋዜጣዊ_መግለጫ_ሰጡ።
የካቲት 28 2017 ዓ.ም በሸራተን ሆቴል በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል እና በቢሊግራሀም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ትብብር የተዘጋጀውን ፕሮግራም በማስመልከት በሰጡት መግለጫ ላይ ፍራንክን ግራሀም “በዚህ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ በመገኘቴ ደስታ ይሰማኛል።” ሲሉ ተደምጠዋል።
ኢትዮጵያን እንደሚወዱ የተናገሩት ፍራንክሊን ግራሀም ወደ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የመጡት እ.አ.አ በ1985 እንደሆነ አስታውሰው ከዛም ጊዜ አንስቶ በሀገሪቱ ብዙ ለውጦችን እንዳስተዋሉ ተናግረዋል።
ምንም እንኳን ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ይሄ የመጀመሪያ ጊዜያቸው ባይሆንም “በእንደዚህ አይነት መንገድ ወንጌልን ለማድረስ እታደላለው!” ብለው አስበው እንደማያውቁ ተናግረዋል።
ከ1988 ዓ.ም ጀምሮም በሳማሪታን ፐርስ አማካኝነት በሀገራችን በግብርናው እና በህክምናው ዘርፍ ብዙ ስራ ለመስራት መቻላቸውንም በጋዜጣዊ መግለጫቸው ላይ አንስተዋል።
በዶናልድ ትራምፕ አዲሱ የስልጣን ዘመን ከአሜሪካ የሚመጣው ዩኤስ ኤድ መቋረጡ አሳሳቢ መሆኑን እንደሚቀበሉ የተናገሩት ፍራንክሊን ግራሀም እርዳታውን ሰበብ በማድረግ በአሜሪካ የሚደረገውን ከፍተኛ ምዝበራ ለማስቆም የተወሰደው እርምጃ አስፈላጊ እንደሆነ እና አስፈላጊው ነገር ከተደረገ በኋላ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ እንደሚመለስ እንደሚያምኑ ተናግረዋል።
በዚህም ጊዜ ውስጥ በሰማሪታን ፐርስ አማካኝነት በኢትዮጵያ እየተሰራ ያለው ስራ እንደማይቋረጥ ያስታወቁት ፍራንክሊን ግራሀም “የእኛ አቅርቦት ከመንግስት ሳይሆን ከእግዚአብሔር ነው።” ሲሉ ተደምጠዋል። አክለውም በኢትዮጵያ ስላስተዋሉት ለውጥ ለፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ለመናገር ቃል ገብተዋል።
በዚህኛው ጊዜ የመጡበትን ምክንያት ሲያነሱም “ የመጣሁበት አላማ አንድ መልዕክትን ለማስተላለፍ ነው። ይህም መልዕክት ወንጌል ነው። ኢየሱስ ኢትዮጵያን እንደሚወዳት ለመንገር መጥቻለሁ። ኢየሱስ ስለ እኛ ሀጥያት ብሎ በመስቀል ተሰቅሏል። ያንን ብናምን እና ንስሀን ብንገባ የእግዚአብሔር መንግስት ወራሾች እንሆናለን።” ብለዋል።
በቀጣይነት ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጋር በመሆን ሊሰሯቸው ያሰቧቸውን ስራዎች በተመለከተ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ ከተለያዩ ዓለማት ለልጆች ስጦታ በማሰባሰብ ስጦታ የመቀበል እድል ለሌላቸው ልጆች በቤተ ክርስቲያን በኩል ስጦታ የመስጠት እና በዚህ መንገድ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ስለሰጠው ስጦታ የመመስከር ስራን የሚሰራው የክሪስማስ ጊፍት ስራ በኢትዮጵያ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።
አባታቸው ቢሊ ግራሀም ከ65 ዓመታት በፊት ባገለገሉበት ተመሳሳይ ከተማ እና ቀን በማገልገላቸው ምን እንደሚሰማቸው በተጠየቁበትም ጊዜ “እግዚአብሔር ወደዚህ ከተማ እንደጠራን አምናለሁ። አባቴ ይዞ የመጣውን ተመሳሳይ ወንጌል ነው ይዜ የመጣሁት። በጊዜ ሂደት ውስጥ ብዙ ነገሮች ቢለዋወጡም ወንጌል የሚለዋወጥ መልዕክት አይደለም።” በማለት ተናግረዋል።
በነዚህ ሁለት ቀናት በሚኖረው ፕሮግራም ምን እንደሚጠብቁም በተጠየቁበት ጊዜ “በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ንስሀ በመግባት ሕይወታቸውን ለኢየሱስ ክርስቶስ እንደሚሰጡ አምናለሁ።” ብለዋል።
በስፍራው የተገኙ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ ቄስ ደረጄ ጀምበሩም በበኩላቸው የቢሊግራሀም ኢቫንጀልስቲክ አሶሴሽን እንዲሁም ሳማሪታን ፐርስ በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲሁም በሀገራችን የሰራቸውን ስራዎች በመመልከት ካውንስሉ እንደጋበዛቸው ያነሱ ሲሆን ይሄ መንፈሳዊ ፕሮግራም የሚካሄደው በሀገራችን የኦርቶዶክስ እና የእስልምና እምነት ተከታዮች በጾም እና በጸሎት ወደ አምላክ ራሳቸውን በሚይቀርቡበት ጊዜ መሆኑ ሁኔታውን ለሀገራችን ልዩ እንደሚያደርገው ተናግረዋል።
አክለውም ለሀገራችን ገጽታ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ይኖረዋል ሲሉ ተናግረው ፍራንክሊን ግራሀምን በማመስገን ንግግራቸውን ቋጭተዋል።
የካቲት 28 2017 ዓ.ም በሸራተን ሆቴል በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል እና በቢሊግራሀም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ትብብር የተዘጋጀውን ፕሮግራም በማስመልከት በሰጡት መግለጫ ላይ ፍራንክን ግራሀም “በዚህ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ በመገኘቴ ደስታ ይሰማኛል።” ሲሉ ተደምጠዋል።
ኢትዮጵያን እንደሚወዱ የተናገሩት ፍራንክሊን ግራሀም ወደ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የመጡት እ.አ.አ በ1985 እንደሆነ አስታውሰው ከዛም ጊዜ አንስቶ በሀገሪቱ ብዙ ለውጦችን እንዳስተዋሉ ተናግረዋል።
ምንም እንኳን ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ይሄ የመጀመሪያ ጊዜያቸው ባይሆንም “በእንደዚህ አይነት መንገድ ወንጌልን ለማድረስ እታደላለው!” ብለው አስበው እንደማያውቁ ተናግረዋል።
ከ1988 ዓ.ም ጀምሮም በሳማሪታን ፐርስ አማካኝነት በሀገራችን በግብርናው እና በህክምናው ዘርፍ ብዙ ስራ ለመስራት መቻላቸውንም በጋዜጣዊ መግለጫቸው ላይ አንስተዋል።
በዶናልድ ትራምፕ አዲሱ የስልጣን ዘመን ከአሜሪካ የሚመጣው ዩኤስ ኤድ መቋረጡ አሳሳቢ መሆኑን እንደሚቀበሉ የተናገሩት ፍራንክሊን ግራሀም እርዳታውን ሰበብ በማድረግ በአሜሪካ የሚደረገውን ከፍተኛ ምዝበራ ለማስቆም የተወሰደው እርምጃ አስፈላጊ እንደሆነ እና አስፈላጊው ነገር ከተደረገ በኋላ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ እንደሚመለስ እንደሚያምኑ ተናግረዋል።
በዚህም ጊዜ ውስጥ በሰማሪታን ፐርስ አማካኝነት በኢትዮጵያ እየተሰራ ያለው ስራ እንደማይቋረጥ ያስታወቁት ፍራንክሊን ግራሀም “የእኛ አቅርቦት ከመንግስት ሳይሆን ከእግዚአብሔር ነው።” ሲሉ ተደምጠዋል። አክለውም በኢትዮጵያ ስላስተዋሉት ለውጥ ለፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ለመናገር ቃል ገብተዋል።
በዚህኛው ጊዜ የመጡበትን ምክንያት ሲያነሱም “ የመጣሁበት አላማ አንድ መልዕክትን ለማስተላለፍ ነው። ይህም መልዕክት ወንጌል ነው። ኢየሱስ ኢትዮጵያን እንደሚወዳት ለመንገር መጥቻለሁ። ኢየሱስ ስለ እኛ ሀጥያት ብሎ በመስቀል ተሰቅሏል። ያንን ብናምን እና ንስሀን ብንገባ የእግዚአብሔር መንግስት ወራሾች እንሆናለን።” ብለዋል።
በቀጣይነት ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጋር በመሆን ሊሰሯቸው ያሰቧቸውን ስራዎች በተመለከተ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ ከተለያዩ ዓለማት ለልጆች ስጦታ በማሰባሰብ ስጦታ የመቀበል እድል ለሌላቸው ልጆች በቤተ ክርስቲያን በኩል ስጦታ የመስጠት እና በዚህ መንገድ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ስለሰጠው ስጦታ የመመስከር ስራን የሚሰራው የክሪስማስ ጊፍት ስራ በኢትዮጵያ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።
አባታቸው ቢሊ ግራሀም ከ65 ዓመታት በፊት ባገለገሉበት ተመሳሳይ ከተማ እና ቀን በማገልገላቸው ምን እንደሚሰማቸው በተጠየቁበትም ጊዜ “እግዚአብሔር ወደዚህ ከተማ እንደጠራን አምናለሁ። አባቴ ይዞ የመጣውን ተመሳሳይ ወንጌል ነው ይዜ የመጣሁት። በጊዜ ሂደት ውስጥ ብዙ ነገሮች ቢለዋወጡም ወንጌል የሚለዋወጥ መልዕክት አይደለም።” በማለት ተናግረዋል።
በነዚህ ሁለት ቀናት በሚኖረው ፕሮግራም ምን እንደሚጠብቁም በተጠየቁበት ጊዜ “በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ንስሀ በመግባት ሕይወታቸውን ለኢየሱስ ክርስቶስ እንደሚሰጡ አምናለሁ።” ብለዋል።
በስፍራው የተገኙ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ ቄስ ደረጄ ጀምበሩም በበኩላቸው የቢሊግራሀም ኢቫንጀልስቲክ አሶሴሽን እንዲሁም ሳማሪታን ፐርስ በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲሁም በሀገራችን የሰራቸውን ስራዎች በመመልከት ካውንስሉ እንደጋበዛቸው ያነሱ ሲሆን ይሄ መንፈሳዊ ፕሮግራም የሚካሄደው በሀገራችን የኦርቶዶክስ እና የእስልምና እምነት ተከታዮች በጾም እና በጸሎት ወደ አምላክ ራሳቸውን በሚይቀርቡበት ጊዜ መሆኑ ሁኔታውን ለሀገራችን ልዩ እንደሚያደርገው ተናግረዋል።
አክለውም ለሀገራችን ገጽታ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ይኖረዋል ሲሉ ተናግረው ፍራንክሊን ግራሀምን በማመስገን ንግግራቸውን ቋጭተዋል።
👍38❤17😱2
#በቢሊግራሀም_ኢቫንጀሊስቲክ_አሶሴሽን_የሚመራው_ኦፕሬሽን_ክሪስማስ_ቻይልድ ኦሲሲ ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጋር በጋራ በመሆን ለአራት መቶ ሰማኒያ ልጆች ስጦታን አበረከተ።
👍2