#የኢትዮዽያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_ከየካቲት_10_13_2017 ዓ.ም ለሁለት መቶ የሰንበት አስተማሪዎች በልጆች አገልግሎት ጉዳይ ላይ ሰጠ።
ከቢሊግራሃም እቫንጀልስቲክ አሶሴሽን እህት ድርጅት ከሆነው ሰማሪታን ፐርስ የተባለው ተቋም አንድ ዘርፍ የለው ሲሆን በዚህም ልጆችን መሰራት አድረጎ የሚሰራ ተቋም ነው።
የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል ከኦሲሲ ኦፕሬሽን ክሪስማስ ቻይልድ፣ ከዚህ ድርጅት ጋር በጣም በቅርበት እየሰራ ሲሆን በቅርቡ በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል በተለይም በጦርነት የተጎዱትን ልጆች በጥቂቱም ቢሆን ያላቸውን መጎዳት ሊቀርፍላቸው ይችላል ብለው በማመን ሁለት ኮንቴይነር የስጦታ እቃዎች ወደ ኢትዮጵያ ገብቶአል፡፡
ይህንን ስጦታ አስመልክቶ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ለሆኑቱ የካቲት 7 ለ52 የቤተ ክርስቲያን መሪዎች የቁርስ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ በዛ ላይ ስለፕሮግራም መግለጫ ተሰቶዋል፡፡
ከየካቲት 10_ 13 በአጠቃላይ ለሁለት መቶ የሰንበት አስተማሪዎች በልጆች አገልግሎት ጉዳይ ላይ ከዚህ ተቋም ከዩጋንዳ ፣ከኬንያ እና ከብሩንዲ የመጡ አሰልጠኞች ስልጠና ሰጥተዋል፡፡
እነዚህ ስልጠናዎች በጉዲና ቱምሳ፣ በሀያት የጉባዔ እግዚአብሔር በቤተ ክርስቲያንና ፣በኮልፌ መካነ ኢየሱስ ተሰቶዋል፡፡ አጠቃላይ በዚህ ስልጠና ሁለት መቶ ያህል የሰንበት አስተማሪዎች ከመቶ ዘጠና አከባቢ የመጡ የሰንበት አስተማሪዎች ስልጠናውን መካፈል ችለዋል፡፡
ከቢሊግራሃም እቫንጀልስቲክ አሶሴሽን እህት ድርጅት ከሆነው ሰማሪታን ፐርስ የተባለው ተቋም አንድ ዘርፍ የለው ሲሆን በዚህም ልጆችን መሰራት አድረጎ የሚሰራ ተቋም ነው።
የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል ከኦሲሲ ኦፕሬሽን ክሪስማስ ቻይልድ፣ ከዚህ ድርጅት ጋር በጣም በቅርበት እየሰራ ሲሆን በቅርቡ በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል በተለይም በጦርነት የተጎዱትን ልጆች በጥቂቱም ቢሆን ያላቸውን መጎዳት ሊቀርፍላቸው ይችላል ብለው በማመን ሁለት ኮንቴይነር የስጦታ እቃዎች ወደ ኢትዮጵያ ገብቶአል፡፡
ይህንን ስጦታ አስመልክቶ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ለሆኑቱ የካቲት 7 ለ52 የቤተ ክርስቲያን መሪዎች የቁርስ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ በዛ ላይ ስለፕሮግራም መግለጫ ተሰቶዋል፡፡
ከየካቲት 10_ 13 በአጠቃላይ ለሁለት መቶ የሰንበት አስተማሪዎች በልጆች አገልግሎት ጉዳይ ላይ ከዚህ ተቋም ከዩጋንዳ ፣ከኬንያ እና ከብሩንዲ የመጡ አሰልጠኞች ስልጠና ሰጥተዋል፡፡
እነዚህ ስልጠናዎች በጉዲና ቱምሳ፣ በሀያት የጉባዔ እግዚአብሔር በቤተ ክርስቲያንና ፣በኮልፌ መካነ ኢየሱስ ተሰቶዋል፡፡ አጠቃላይ በዚህ ስልጠና ሁለት መቶ ያህል የሰንበት አስተማሪዎች ከመቶ ዘጠና አከባቢ የመጡ የሰንበት አስተማሪዎች ስልጠናውን መካፈል ችለዋል፡፡
❤4👍3🙏1
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
#የኢትዮዽያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል_ከየካቲት_10_13_2017 ዓ.ም ለሁለት መቶ የሰንበት አስተማሪዎች በልጆች አገልግሎት ጉዳይ ላይ ሰጠ። ከቢሊግራሃም እቫንጀልስቲክ አሶሴሽን እህት ድርጅት ከሆነው ሰማሪታን ፐርስ የተባለው ተቋም አንድ ዘርፍ የለው ሲሆን በዚህም ልጆችን መሰራት አድረጎ የሚሰራ ተቋም ነው። የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል ከኦሲሲ ኦፕሬሽን…
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ ቄስ ደረጀ በመገኘት እየተሰራ የለውን ስራ አድንቀው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ተመሳሳይ በሆነ መልኩ ይህንኑ ስልጠና በሰሜኑ ህገራችን ክፍል እንደግመዋለን ብለን እናስባለን ፡፡ ያም ብቻ ሳይሆን በሚቀጥሉት አመታት ከዚሁ ተቋም ጋር ተመሳሳይ ስራዎችን እንሰራለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን፡፡
እንደሚታወቀው የዚህ የልጆች አገልግሎት ጉዳይ በጣም ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ እና በተቻለ መጠን ቅድሚያ መሰጠቱ ብቻ ሳይሆን በብዙ መልኩ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ አገልግሎት እንደሆነ ካውንስሉ ያምናል በዚህ መልክ የልጆች አስተማሪዎችን በማሰልጠናችን እግዚአብሔርን እናመሰግናለን፡፡
ቤተ እምነቶቻችን አጥቢያ ቤተ ክርስቲያኖቻችን ልከው ያሰለጠኗቸውን የሰንበት አስተማሪዎች በሚገባ ይጠቀሙባቸዋል ብለን ተስፋ እናደርጋለን ሲሉ የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል የውጪ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ መጋቢ አሸብር ከተማ ገልጸዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ተመሳሳይ በሆነ መልኩ ይህንኑ ስልጠና በሰሜኑ ህገራችን ክፍል እንደግመዋለን ብለን እናስባለን ፡፡ ያም ብቻ ሳይሆን በሚቀጥሉት አመታት ከዚሁ ተቋም ጋር ተመሳሳይ ስራዎችን እንሰራለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን፡፡
እንደሚታወቀው የዚህ የልጆች አገልግሎት ጉዳይ በጣም ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ እና በተቻለ መጠን ቅድሚያ መሰጠቱ ብቻ ሳይሆን በብዙ መልኩ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ አገልግሎት እንደሆነ ካውንስሉ ያምናል በዚህ መልክ የልጆች አስተማሪዎችን በማሰልጠናችን እግዚአብሔርን እናመሰግናለን፡፡
ቤተ እምነቶቻችን አጥቢያ ቤተ ክርስቲያኖቻችን ልከው ያሰለጠኗቸውን የሰንበት አስተማሪዎች በሚገባ ይጠቀሙባቸዋል ብለን ተስፋ እናደርጋለን ሲሉ የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል የውጪ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ መጋቢ አሸብር ከተማ ገልጸዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍4🙏2
#መለኮታዊ_ጉብኝት_ለኢትዮጵያ
የቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስልና ጋር በመተባበር የቢሊ ግራሃም ልጅ ሬቭረንድ ፍራንክሊን ግራሃም ያገለግላሉ
የተለያዩ ዘማሪዎች ከሀገር ውስጥ ከሀገር ውጪ የመጡ አገልጋዮችም በዝማሬ ያገለግላሉ የካቲት 29 - 30 በመስቀል አደባባ አይቀርም ።
የቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ከኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስልና ጋር በመተባበር የቢሊ ግራሃም ልጅ ሬቭረንድ ፍራንክሊን ግራሃም ያገለግላሉ
የተለያዩ ዘማሪዎች ከሀገር ውስጥ ከሀገር ውጪ የመጡ አገልጋዮችም በዝማሬ ያገለግላሉ የካቲት 29 - 30 በመስቀል አደባባ አይቀርም ።
👍10❤7