#የኢትዮጵያ_ወንጌላዊት_ቤተ_ክርስቲያን_መካነ_ኢየሱስ_ልማት_ኮሚሽን_የኖርዌይ_ሚሲዮን_ሶሳይቲ_ለኖርዌይ_ሉተራን_ሚሽን_እና_ለዲግኒ_ከፍተኛ_ተወካዮች_አቀባባል_አደረገ።
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማት ኮሚሽን የኖርዌይ ሉተራን ሚሽን እና ለዲግኒ ከፍተኛ ተወካዮችን አዲስ አበባ በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤቱ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የሴቶች የሰላም ግንባታ ተሳትፎ፣ አረንጓዴ ልማትና SIM ፕሮጀክቶችን ጨምሮ በሚሽኑ በሚደረገው ስራ መግለጫ ተሰጥቷል።
በዲግኒ ተወካዮች በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማት ኮሚሽን በዲግኒ፣በኖርዌይ ሚሲዮን ሶሳይቲና በኖርዌይ ሉተራን ሚሽን መካከል ያለውን ጠንካራ አጋርነት በማድነቅ ስብሰባው ተጠናቋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማት ኮሚሽን የኖርዌይ ሉተራን ሚሽን እና ለዲግኒ ከፍተኛ ተወካዮችን አዲስ አበባ በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤቱ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የሴቶች የሰላም ግንባታ ተሳትፎ፣ አረንጓዴ ልማትና SIM ፕሮጀክቶችን ጨምሮ በሚሽኑ በሚደረገው ስራ መግለጫ ተሰጥቷል።
በዲግኒ ተወካዮች በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ልማት ኮሚሽን በዲግኒ፣በኖርዌይ ሚሲዮን ሶሳይቲና በኖርዌይ ሉተራን ሚሽን መካከል ያለውን ጠንካራ አጋርነት በማድነቅ ስብሰባው ተጠናቋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍7❤3
#መሰረተ_ክርስቶስ_ቤተ_ክርስቲያን_ከየካቲት_1_15_ድረስ_አገራዊ_የጾም_ፅሎት_ጥሪ_አቀረበች
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍4❤3
#በመሠረተ_ክርስቶስ_ቤተክርስቲያን_የደቡብ_ኢትዮጵያ_ቀጠና_የመጀመሪያውን_ዋና_ጸሐፊ_ሾመ።
የደቡብ ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ቀጠና ከምዕራብ ኢትዮጵያ በመቀጠል የቤተክርስቲያኒቱ ሁለተኛው ቀጠና ሆኖ በይፋ የጸደቀው ባለፈው ነሀሴ ወር በተካሄደው የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን መሪዎች ጠቅላላ ጉባኤ ሲሆን ጥር 24 ቀን 2017 ዓ.ም ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የሐዋሳ ክልል ዋና ጸሐፊ የሆኑትን መጋቢ ደነቀ ሁሴንን የቀጠናው ዋና ጸሐፊ አድርጎ መርጧል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ዋና ቢሮን በመወከል በጠቅላላ ጉባኤውን የተገኙት የቤተክርስቲያኒቱ እረኝነት መምሪያ ዳይሬክተር መጋቢ ሰብረላ ከድር የሹመት ስነስርዓቱን ሲያካሂዱ መጋቢ ደነቀ ሁሴን ለቀጣዮቹ አራት አመታት 13 የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ክልሎችና 375 አጥቢያዎችን ያቀፈውን የደቡብ ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ቀጠናን በዋና ጸሐፊነት የሚመሩ ይሆናል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በነደፈችው የአምስት ስልታዊ እቅድ መሠረት በቀጣዮቹ አመታት የቀጠናዎች ቁጥር ወደ አምስት እንደሚያድግ ይጠበቃል።
መረጃዉ በመሠረተ የክርስቶስ ቤተክርስቲያን ነው።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
የደቡብ ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ቀጠና ከምዕራብ ኢትዮጵያ በመቀጠል የቤተክርስቲያኒቱ ሁለተኛው ቀጠና ሆኖ በይፋ የጸደቀው ባለፈው ነሀሴ ወር በተካሄደው የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን መሪዎች ጠቅላላ ጉባኤ ሲሆን ጥር 24 ቀን 2017 ዓ.ም ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የሐዋሳ ክልል ዋና ጸሐፊ የሆኑትን መጋቢ ደነቀ ሁሴንን የቀጠናው ዋና ጸሐፊ አድርጎ መርጧል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ዋና ቢሮን በመወከል በጠቅላላ ጉባኤውን የተገኙት የቤተክርስቲያኒቱ እረኝነት መምሪያ ዳይሬክተር መጋቢ ሰብረላ ከድር የሹመት ስነስርዓቱን ሲያካሂዱ መጋቢ ደነቀ ሁሴን ለቀጣዮቹ አራት አመታት 13 የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ክልሎችና 375 አጥቢያዎችን ያቀፈውን የደቡብ ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ቀጠናን በዋና ጸሐፊነት የሚመሩ ይሆናል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በነደፈችው የአምስት ስልታዊ እቅድ መሠረት በቀጣዮቹ አመታት የቀጠናዎች ቁጥር ወደ አምስት እንደሚያድግ ይጠበቃል።
መረጃዉ በመሠረተ የክርስቶስ ቤተክርስቲያን ነው።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
❤4
#የኢትዮጵያ_ሙሉ_ወንጌል_አማኞች_ቤተክርስቲያን_በአዲስ_አበባ_እና_አከባቢው_የሚገኙ_ሶስት_ክልሎች_ውስጥ_ሚገኙ_አጥቢያዎች_የስልጠናና_የምክክር_ፕሮግራም_በአዳማ_ከተማ_መካሄድ_ጀመረ፡፡
በፕሮግራሙ የቤተ እምነቱ የቦርድ አባላት፣ የክልሎች የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት እና ከአጥቢያ የተወከሉ አገልጋዮች በመካፈል ላይ ይገኛሉ፡፡
በመጀመርያው ክፍለ ጊዜ መጋቢ አዕምሮ መልካሙ በጸሎት ፣ መጋቢ በረከት ዝማሬ ያገለገሉ ሲሆን በመቀጠልም የቤተ ዕምነቷ ፕሬዝዳንት መጋቢ ላኮ በዳሶ የእንኳን ደህና መጣችሁና የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።እንዲሁም በመጋቢ ጻድቁ አብዶ ቃል አካፍለዋል፡፡
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
በፕሮግራሙ የቤተ እምነቱ የቦርድ አባላት፣ የክልሎች የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት እና ከአጥቢያ የተወከሉ አገልጋዮች በመካፈል ላይ ይገኛሉ፡፡
በመጀመርያው ክፍለ ጊዜ መጋቢ አዕምሮ መልካሙ በጸሎት ፣ መጋቢ በረከት ዝማሬ ያገለገሉ ሲሆን በመቀጠልም የቤተ ዕምነቷ ፕሬዝዳንት መጋቢ ላኮ በዳሶ የእንኳን ደህና መጣችሁና የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።እንዲሁም በመጋቢ ጻድቁ አብዶ ቃል አካፍለዋል፡፡
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
🙏5👍2