#የመሠረተ_ክርስቶስ_ቤተክርስቲያን_በታሪኳ_የመጀመሪያዋን_ሴት_ዋና_ጸሐፊ_መረጠች።
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ደቡብ አዳማ ክልል ሰባተኛውን ጠቅላላ የመሪዎች ጉባኤ በትላንትናው ያከናወነ ሲሆን በጉባኤው የቤተክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ መምህር ገመቹ ደበሎ ተገኝተዋል።
በዕለቱም መሪዎቹ ባደረጉት የክልሉ ዋና ጸሐፊ ምርጫ በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ዋና ጸሐፊ አድርገው ወጣቷን መጋቢ ሻሾ ቱሉን ሾመዋል። በተጨማሪም ጉባኤው ክልሉን ከ9 ዓመታት በላይ ያገለገለውን መጋቢ ዳመነ ደጉን ከባላቤቱ ጋር በጸሎት ባርኮና አመስግኖ ሸኝቷል።
መጋቢ ሻሾ ቱሉ ለቀጣዮቹ አራት አመታት በክልሉ ስር የሚገኙትን ከ69 የሚልቁ አጥቢያዎች የምትመራ ይሆናል ሲሉ የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በማህበራዊ ትስስር ላይ ገልጾዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ደቡብ አዳማ ክልል ሰባተኛውን ጠቅላላ የመሪዎች ጉባኤ በትላንትናው ያከናወነ ሲሆን በጉባኤው የቤተክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ መምህር ገመቹ ደበሎ ተገኝተዋል።
በዕለቱም መሪዎቹ ባደረጉት የክልሉ ዋና ጸሐፊ ምርጫ በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ዋና ጸሐፊ አድርገው ወጣቷን መጋቢ ሻሾ ቱሉን ሾመዋል። በተጨማሪም ጉባኤው ክልሉን ከ9 ዓመታት በላይ ያገለገለውን መጋቢ ዳመነ ደጉን ከባላቤቱ ጋር በጸሎት ባርኮና አመስግኖ ሸኝቷል።
መጋቢ ሻሾ ቱሉ ለቀጣዮቹ አራት አመታት በክልሉ ስር የሚገኙትን ከ69 የሚልቁ አጥቢያዎች የምትመራ ይሆናል ሲሉ የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በማህበራዊ ትስስር ላይ ገልጾዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍4
#የኢትዮጵያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካውንስል_ከmission_of_hope_international_ጋር_ወይይት_አደረገ።
ጥር 26 ቀን /2017 ዓ.ም mission of hope international በኬንያ መሰረት አድርጎ እየሰራ ያለ ተቋም ሲሆን በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ስራ ለመስራት በካውንስሉ ቢሮ በመገኘት የውይይትና የምክክር ጊዜ አድርጓል።
እ.ኤ.አ 2000 ዓ.ም 50 ሕፃናትን በመረዳት የትምህርት እድሎችን በማመቻቸት የጀመረ ሲሆን በአሁን ጊዜ በኬንያና በለቤሪያ ከ37 በላይ የሚሆኑ ትምርህት ቤቶችን እና በርካታ ሕፃናትን በመረዳት እያገለገለ ያለ ተቋም ነው።በተደረገው ወይይት ከኬንያና ከአሜሪካ የመጡ 18 የሉካን ቡድን ተገኝተዋል።የካውንስሉ የውጪ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ መጋቢ አሸብር ከተማ ካውንስሉ እየሰራ ስላለው ስራ ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ ውሰጥ ተመሳሳይ ስራዎችን ከካውንስሉ ጋር በመሆን ለመስራት ፍቃደኛ መሆናቸውንና የመጀመሪያውን ምዝገባ በካውንስሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።በሚቀጥሉት ጊዜያቶች የምክክሩ ወጤት ከምን እንደደረሰ የምን ገልጽ የሆናል ሲሉ የካውንስሉ የውጪ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ መጋቢ አሸብር ከተማ ለኢቫንጀሊካል ቴሌቬዥን ገልጸዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ጥር 26 ቀን /2017 ዓ.ም mission of hope international በኬንያ መሰረት አድርጎ እየሰራ ያለ ተቋም ሲሆን በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ስራ ለመስራት በካውንስሉ ቢሮ በመገኘት የውይይትና የምክክር ጊዜ አድርጓል።
እ.ኤ.አ 2000 ዓ.ም 50 ሕፃናትን በመረዳት የትምህርት እድሎችን በማመቻቸት የጀመረ ሲሆን በአሁን ጊዜ በኬንያና በለቤሪያ ከ37 በላይ የሚሆኑ ትምርህት ቤቶችን እና በርካታ ሕፃናትን በመረዳት እያገለገለ ያለ ተቋም ነው።በተደረገው ወይይት ከኬንያና ከአሜሪካ የመጡ 18 የሉካን ቡድን ተገኝተዋል።የካውንስሉ የውጪ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ መጋቢ አሸብር ከተማ ካውንስሉ እየሰራ ስላለው ስራ ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ ውሰጥ ተመሳሳይ ስራዎችን ከካውንስሉ ጋር በመሆን ለመስራት ፍቃደኛ መሆናቸውንና የመጀመሪያውን ምዝገባ በካውንስሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።በሚቀጥሉት ጊዜያቶች የምክክሩ ወጤት ከምን እንደደረሰ የምን ገልጽ የሆናል ሲሉ የካውንስሉ የውጪ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ መጋቢ አሸብር ከተማ ለኢቫንጀሊካል ቴሌቬዥን ገልጸዋል።
#ለበለጠ_መረጃ
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/EGBCC/
ዩትዩብ፡ - https://www.youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
tiktok :- https://www.tiktok.com/@evangelical_tv
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
👍11❤4🙏1
#የኢትዮጵያ_ሕይወት_ብርሃን_ቤተክርስቲያን_በታሪኳ_የመጀመሪያዋን_ሐዋርያ_ሾመች።
ጥር 2017/ ዓ.ም የኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን በታሪኳ የመጀመሪያዋን ሐዋርያ ሾመች ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ወስጥ በነቢይነት ሲየአገልግለው የነበሩ ነቢይ ያዕቆብ ዮዶሩ ሐዋርያ ሆነው ተሹመዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ በቦታ ላይ በመገኘት የእግዚአብሔርን ቃል አካፍለዋል።
ሐዋርያው ያዕቆብ ቤተክርስቲያን መሠረት ነውና በዚህ ሥፍራ እኔን ስጋ ለባሹን በመጠቀም ይህን ቅዱስ ፍቃዱን ያከናወነ፣ለልዑል እግዚአብሔር ልጅ ለእየሱስ ክርስቶስ ስም፣ ምስጋና, አምልኮና ክብር ሁሉ ከዘላለም እስከ ዘላለም ለአምላካችን ለእግዚአብሔር ይሁን ሲሉ ገልጸዋል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሐዋሪያው በሚያገለግሉበት የአዋዬ ቃራሮ አጥቢያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ምረቃ የህንጻ ምረቃም ተደርጓል።
ቃራሮ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ከዛሬ 50 ዓመት ነበር በጥቂት ክርስቲያኖች የተመሠረተችው፡፡በትንሽዬ ጎጆ ቤት የነበረች ሲሆን ግን በብዙ ፈተና በማለፍ፣ እግዚአብሔር በአባላት እድገት፣ በመንፈስና በአካል እያሳደጋት፣ በዘመናት ውስጥ በድል በማደግ፣ እንደዚህ ትልቅ ህንጻ በመገንባት ማስመረቅ ችላለች፡፡ክብር ሁሉ ለቅዱስ እግዚአብሔር ይሁን ሲሉ የኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ፕሬዚዳንት ፓስተር ታሪኩ ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም ለዚህ ፕርግራም መሳካት የግንባታ መሠረት ከተጣለ ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ የምረቃው ሰዓት ድረስ፣ በጸሎት፣ በገንዘብ፣ በእውቀትና ጉልበት፣ ድጋፍ ያደረጋችሁና በተግባራት የተሳተፋችሁ ሁሉ፣ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባሪክ ሲሉ ሐዋርያ ያዕቆብ ገልጸዋል፡፡
ጥር 2017/ ዓ.ም የኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን በታሪኳ የመጀመሪያዋን ሐዋርያ ሾመች ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ወስጥ በነቢይነት ሲየአገልግለው የነበሩ ነቢይ ያዕቆብ ዮዶሩ ሐዋርያ ሆነው ተሹመዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት የካውንስሉ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ደረጀ ጀምበሩ በቦታ ላይ በመገኘት የእግዚአብሔርን ቃል አካፍለዋል።
ሐዋርያው ያዕቆብ ቤተክርስቲያን መሠረት ነውና በዚህ ሥፍራ እኔን ስጋ ለባሹን በመጠቀም ይህን ቅዱስ ፍቃዱን ያከናወነ፣ለልዑል እግዚአብሔር ልጅ ለእየሱስ ክርስቶስ ስም፣ ምስጋና, አምልኮና ክብር ሁሉ ከዘላለም እስከ ዘላለም ለአምላካችን ለእግዚአብሔር ይሁን ሲሉ ገልጸዋል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሐዋሪያው በሚያገለግሉበት የአዋዬ ቃራሮ አጥቢያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ምረቃ የህንጻ ምረቃም ተደርጓል።
ቃራሮ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ከዛሬ 50 ዓመት ነበር በጥቂት ክርስቲያኖች የተመሠረተችው፡፡በትንሽዬ ጎጆ ቤት የነበረች ሲሆን ግን በብዙ ፈተና በማለፍ፣ እግዚአብሔር በአባላት እድገት፣ በመንፈስና በአካል እያሳደጋት፣ በዘመናት ውስጥ በድል በማደግ፣ እንደዚህ ትልቅ ህንጻ በመገንባት ማስመረቅ ችላለች፡፡ክብር ሁሉ ለቅዱስ እግዚአብሔር ይሁን ሲሉ የኢትዮጵያ ሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ፕሬዚዳንት ፓስተር ታሪኩ ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም ለዚህ ፕርግራም መሳካት የግንባታ መሠረት ከተጣለ ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ የምረቃው ሰዓት ድረስ፣ በጸሎት፣ በገንዘብ፣ በእውቀትና ጉልበት፣ ድጋፍ ያደረጋችሁና በተግባራት የተሳተፋችሁ ሁሉ፣ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባሪክ ሲሉ ሐዋርያ ያዕቆብ ገልጸዋል፡፡
❤7👍3