YeneTube
119K subscribers
31.4K photos
484 videos
79 files
3.86K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
There are 15 African countries with confirmed #COVID19 cases:

1. Egypt

2. Algeria

3. Nigeria

4. Tunisia

5. Senegal

6. Morocco

7. South Africa

8. Cameroon

9. Togo

10. Burkina Faso

11. Democratic Republic of Congo

12. Cote d'ivoire

13. Ghana

14. Gabon

15. Kenya
ከኮሮና ቫይረስ ( #COVID19 ) እራስዎን እና ማህበረሰቡን ለመጠበቅ ጥንቃቄ ያድርጉ!

@YeneTube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Harka keenya saamumaan dhiqachuun kornavaayrasii irraa if haa eegnu
#COVID19
#SafeHands

Via Jawar Mohammed
@Yenetube @Fikerassefa
ዶክተር ሊያ ታደሰ፦

ለኮሮና ቫይረስ #COVID19 ምላሽ ለመስጠት በመላው ኢትዮጵያ ያለመታከት ቅድሚያ ተሰላፊ በመሆን እየሰራችሁ ያላችሁ የጤናና የህብረተሰብ ጤና ባለሙያዎች እና የድጋፍ ሰጬ ሰራተኞች በሙሉ እየሰጣችሁ ላለው ከፍተኛ አገልግሎት እጅግ ላመሰግናችሁ እወዳለሁ።

@YeneTube @FikerAssefa
190 ሚልየን #ዶላር ከስሪያለው አለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ

flyethiopian CEO Tewolde G/Mariam told state TV that the airline has lost $190 m in revenues due to #COVID19 crisis. It's also not flying to about 20 countries that have travels restrictions & has grounded 20-20% of its planes, while & reducing 20-30% of its flights.

- Addis standard
@YeneTube @fikerassefa
የ#COVID19 ብሄራዊ የሚንስትሮች ኮሚቴ በዛ ያለ ህዝብ የሚገኝባቸው ስብሰባዎች እንዳይደረጉ ቢከለክልም፣ ገዥው ፓርቲ ከአማራ ክልል ቀበሌዎች ለለተውጣጡ፣ በ10 ሺህዎች ለሚቆጠሩ አባላቶቹ ስልጠና በመስጠት በላይ ይገኛል።

#አንድ ሊባል ይገባል!
@Yenetube @Fikerassefa
ስለ ኮሮና ቫይረስ ኮቪድ 19 በክልሎች አገልግሎት የሚሰጡ ነጻ የስልክ መስመሮች:-

Tigray:- 6244
Oromia:- 6955
Amhara:- 6982
South N.N.P:- 6599
Dire Dawa:- 6407

#COVIDー19
@YeneTube @Fikerassefa
#Covid19 ምርመራ በአማራ ክልል በሶስት ከተሞች ደሴ : ባህርዳርና ጎንደር ላይ እንደሚጀምር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ተናግረዋል ።

@Yenetube @FikerAssefa
YeneTube
በባሕር ዳር የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ሰኞ እንደሚጀመር የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ @Yenetube @Fikerassefa
በተጨማሪም የ #COVID19 ምርመራ ደብረ ብርሀን ላይ ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ከአማራ ክልል ምክትል ፕሬዝዳንት ተመስገን ጥሩነህ ትዊተር ገፅ ላይ ተመልክተናል።

@Yenetube @Fikerassefa
ሁለተኛ ሞት በኢትዮጵያ ተመዝግቧል በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ።

-ዶ/ር ሊያ ታደሰ

"It is with great sadness that i announce the second death of a patient from #COVID19 in Ethiopia. The patient was admitted on April 2nd and was under strict medical follow up in the Intensive Care Unit. My sincere condolences to the family and loved ones"

@Yenetube @Fikerassefa