ኢንጅነር ታከለ ኡማ
#CoronaVirus Update: Officials advised passengers with possible symptoms have been identified, however NO confirmed diagnosis. Thank you to our health & airport professionals for acting quickly & safely placing passengers in the isolation center as they receive further testing.
@YeneTube @Fikerassefa
#CoronaVirus Update: Officials advised passengers with possible symptoms have been identified, however NO confirmed diagnosis. Thank you to our health & airport professionals for acting quickly & safely placing passengers in the isolation center as they receive further testing.
@YeneTube @Fikerassefa
ወደ ቻይና መብረር ያቆሙ አየር መንገዶች⬇️
#Coronavirus_Update
እንግሊዝ አየር መንገድ (British airways)
ላየን ኤር (lion air)- Indonesia
ሲኦል ኤር (Seoul air) - South Korean
@YeneTube @FikerAssefa
#Coronavirus_Update
እንግሊዝ አየር መንገድ (British airways)
ላየን ኤር (lion air)- Indonesia
ሲኦል ኤር (Seoul air) - South Korean
@YeneTube @FikerAssefa
#Coronavirus_update
በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች የበሽታውን ምልክቶችን ከማሳየታቸው በፊትም ቢሆን የኮሮና ቫይረስ በሽታ ተላላፊ መሆኑን የአውስትራሊያ የህክምና ሳይንትስቶች አረጋግጠዋል ፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች የበሽታውን ምልክቶችን ከማሳየታቸው በፊትም ቢሆን የኮሮና ቫይረስ በሽታ ተላላፊ መሆኑን የአውስትራሊያ የህክምና ሳይንትስቶች አረጋግጠዋል ፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
በቻይና የተለያዩ ግዛቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በከፍተኛ ስጋት ላይ ነን ሲሉ ለየኔቲዩብ ተናገሩ!
#Coronavirus_Update
በህቤ ግዛት ጅንግሜን በምትባል ከተማ የሚማር ኢትዮጵያዊ ተማሪ እንደነገረን ከተማዋ የቫይረሱ መነሻ እንደሆነች ከሚነገርላት ከውሃን ከተማ አቅራቢያ መሆኗን ገልፆ ከ100 በላይ ሰዎች እንደተጠቁባትና 3 ሰዎች እንደሞቱ፣ እሱን ጨምሮ 41 ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በአካባቢው በከፍተኛ ስጋት እየኖርን ነው ብሏል።አክሎም በውሃን ከተማ የሚማሩ ጓደኞቹ ከነሱም በባሰ ሁኔታ(ስጋት) ውስጥ እንዳሉ ተናግሯል። ተማሪዎቹ በቻይና ለኢትዮጵያ ኤምባሲ ማንነታቸውን የሚገልፅ ፎርም ሞልተው እንደሰጡ የነገሩን ሲሆን፣ ምን እንዲደርግላቸው እንደሚፈልጉ ጠይቀናቸው በሰጡን ምላሽ ሌሎች ሀገሮች እያደረጉ እንዳሉት ወደ ሀገራቸው የሚለሱበት መንገድ እንዲመቻችላቸው እንደሚፈልጉ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
#Coronavirus_Update
በህቤ ግዛት ጅንግሜን በምትባል ከተማ የሚማር ኢትዮጵያዊ ተማሪ እንደነገረን ከተማዋ የቫይረሱ መነሻ እንደሆነች ከሚነገርላት ከውሃን ከተማ አቅራቢያ መሆኗን ገልፆ ከ100 በላይ ሰዎች እንደተጠቁባትና 3 ሰዎች እንደሞቱ፣ እሱን ጨምሮ 41 ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በአካባቢው በከፍተኛ ስጋት እየኖርን ነው ብሏል።አክሎም በውሃን ከተማ የሚማሩ ጓደኞቹ ከነሱም በባሰ ሁኔታ(ስጋት) ውስጥ እንዳሉ ተናግሯል። ተማሪዎቹ በቻይና ለኢትዮጵያ ኤምባሲ ማንነታቸውን የሚገልፅ ፎርም ሞልተው እንደሰጡ የነገሩን ሲሆን፣ ምን እንዲደርግላቸው እንደሚፈልጉ ጠይቀናቸው በሰጡን ምላሽ ሌሎች ሀገሮች እያደረጉ እንዳሉት ወደ ሀገራቸው የሚለሱበት መንገድ እንዲመቻችላቸው እንደሚፈልጉ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
#Coronavirus_update
ህንድና ፊሊፒንስ የመጀመሪያ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ሪፖርት ዛሬ ያደረጉ ሀገሮች ሆነዋል።ይህንንም ተከትሎ የቫይረሱ ተዋፅኦ ወደ 21 ሀገራት ከፍ ብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
ህንድና ፊሊፒንስ የመጀመሪያ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ሪፖርት ዛሬ ያደረጉ ሀገሮች ሆነዋል።ይህንንም ተከትሎ የቫይረሱ ተዋፅኦ ወደ 21 ሀገራት ከፍ ብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
#Coronavirus_Update_Spain
ስፔን ዛሬ ብቻ 415 ሰው በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል። እንዲሁም በኮሮኛ ቫይረስ ምክንያት ከ5 ሰው በላይ መቷል በአጠቃላይ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች 1646 ሲሆን የሟቾች ቁጥር ከ35 ደርሷል።
@Yenetube @Fikerassefa
ስፔን ዛሬ ብቻ 415 ሰው በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል። እንዲሁም በኮሮኛ ቫይረስ ምክንያት ከ5 ሰው በላይ መቷል በአጠቃላይ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች 1646 ሲሆን የሟቾች ቁጥር ከ35 ደርሷል።
@Yenetube @Fikerassefa