#የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ከቤንሻንጉል ጉሙዝ የተፈናቀሉ ዜጎችን ጎበኙ
በኦሮሚያ ክልል ም/ፕሬዝዳንትና የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን የሚመራ የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ቡድን በቅርቡ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን #ጎብኝቷል፡፡
እነዚህ አመራሮች በምስራቅ ወለጋ ዞን ነቀምቴ ከተማና ሳስጋ ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮችን ነው የጎበኙት፡፡
የተለያዩ የማህበረሰብ አካላት እስከ አሁን ላደረጉት አስተዋጽኦ ወ/ሮ ጠይባ አመስግነው፣ እነዚህ ዜጎች ወደነበሩበት አከባቢ እስኪመለሱ ድረስ የተጀመረው ድጋፍ ተጠናከሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
@yenetube @mycase27
በኦሮሚያ ክልል ም/ፕሬዝዳንትና የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን የሚመራ የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ቡድን በቅርቡ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን #ጎብኝቷል፡፡
እነዚህ አመራሮች በምስራቅ ወለጋ ዞን ነቀምቴ ከተማና ሳስጋ ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮችን ነው የጎበኙት፡፡
የተለያዩ የማህበረሰብ አካላት እስከ አሁን ላደረጉት አስተዋጽኦ ወ/ሮ ጠይባ አመስግነው፣ እነዚህ ዜጎች ወደነበሩበት አከባቢ እስኪመለሱ ድረስ የተጀመረው ድጋፍ ተጠናከሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
@yenetube @mycase27
#በሰሜን ሸዋ ዞን የሸኖ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ #ተሾመ ሙሉጌታን ጨምሮ 26 ተከሳሾች እስከ 8 ዓመት የሚደርስ እስራትና በገንዘብ #ተቀጡ።
ተከሳሾቹ ያለአግባብ 60 ሺህ 556 ካሬ ሜትር መሬት በመሸንሸን ከ12 በላይ ለሚሆኑ ባለሀብቶች በመስጠት እና በመቀበል ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም በሙስና ወንጀል ነው የተከሰሱት።
የቅጣት ውሳኔውን #የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ነው የበየነው።
አንደኛ ተከሳሽ የሸኖ ከተማዋ ከንቲባ የነበሩት #ተሾመ ሙሉጌታን ሲሆኑ ከአንደኛ እስከ 11 ያሉት ተከሳሾች ደግሞ በከተማው መሬት አስተዳደር ውስጥ በተለያዩ ሙያ ውስጥ ሲሰሩ የነበሩ ናቻ፡፡
ከ11ኛ እስከ 26 ያሉ ተከሳሾች በኢንቨስትመንት መሬት የወሰዱ ተከሳሾች #ናቸው።
ምንጭ ፦ OBN
@yenetube @mycase27
ተከሳሾቹ ያለአግባብ 60 ሺህ 556 ካሬ ሜትር መሬት በመሸንሸን ከ12 በላይ ለሚሆኑ ባለሀብቶች በመስጠት እና በመቀበል ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም በሙስና ወንጀል ነው የተከሰሱት።
የቅጣት ውሳኔውን #የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ነው የበየነው።
አንደኛ ተከሳሽ የሸኖ ከተማዋ ከንቲባ የነበሩት #ተሾመ ሙሉጌታን ሲሆኑ ከአንደኛ እስከ 11 ያሉት ተከሳሾች ደግሞ በከተማው መሬት አስተዳደር ውስጥ በተለያዩ ሙያ ውስጥ ሲሰሩ የነበሩ ናቻ፡፡
ከ11ኛ እስከ 26 ያሉ ተከሳሾች በኢንቨስትመንት መሬት የወሰዱ ተከሳሾች #ናቸው።
ምንጭ ፦ OBN
@yenetube @mycase27