YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
#የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ከቤንሻንጉል ጉሙዝ የተፈናቀሉ ዜጎችን ጎበኙ

በኦሮሚያ ክልል ም/ፕሬዝዳንትና የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን የሚመራ የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ቡድን በቅርቡ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን #ጎብኝቷል፡፡

እነዚህ አመራሮች በምስራቅ ወለጋ ዞን ነቀምቴ ከተማና ሳስጋ ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮችን ነው የጎበኙት፡፡

የተለያዩ የማህበረሰብ አካላት እስከ አሁን ላደረጉት አስተዋጽኦ ወ/ሮ ጠይባ አመስግነው፣ እነዚህ ዜጎች ወደነበሩበት አከባቢ እስኪመለሱ ድረስ የተጀመረው ድጋፍ ተጠናከሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
@yenetube @mycase27