#የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ከቤንሻንጉል ጉሙዝ የተፈናቀሉ ዜጎችን ጎበኙ
በኦሮሚያ ክልል ም/ፕሬዝዳንትና የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን የሚመራ የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ቡድን በቅርቡ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን #ጎብኝቷል፡፡
እነዚህ አመራሮች በምስራቅ ወለጋ ዞን ነቀምቴ ከተማና ሳስጋ ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮችን ነው የጎበኙት፡፡
የተለያዩ የማህበረሰብ አካላት እስከ አሁን ላደረጉት አስተዋጽኦ ወ/ሮ ጠይባ አመስግነው፣ እነዚህ ዜጎች ወደነበሩበት አከባቢ እስኪመለሱ ድረስ የተጀመረው ድጋፍ ተጠናከሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
@yenetube @mycase27
በኦሮሚያ ክልል ም/ፕሬዝዳንትና የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን የሚመራ የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ቡድን በቅርቡ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን #ጎብኝቷል፡፡
እነዚህ አመራሮች በምስራቅ ወለጋ ዞን ነቀምቴ ከተማና ሳስጋ ወረዳ የሚገኙ ተፈናቃዮችን ነው የጎበኙት፡፡
የተለያዩ የማህበረሰብ አካላት እስከ አሁን ላደረጉት አስተዋጽኦ ወ/ሮ ጠይባ አመስግነው፣ እነዚህ ዜጎች ወደነበሩበት አከባቢ እስኪመለሱ ድረስ የተጀመረው ድጋፍ ተጠናከሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
@yenetube @mycase27