#በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋሉት ጠበቃ #ሔኖክ አክሊሉ እና አቶ #ሚካኤል መላክ ፍርድ ቤት ቀረቡ።
አራዳ በሚገኘው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቀረቡት አቶ ሔኖክ እና አቶ ሚካኤል "#የገጠር ሰው አይመራንም በማለት ወጣቶችን አስተባብራችሁ አመጽ ልታነሳሱ ነበር" በሚል መጠርጠራቸውን የሕግ ባለሙያው አቶ ደሙ አስፋው ለ«DW» ተናግረዋል።
አቶ #ሔኖክን ወክለው በፍር ቤቱ ጥብቅና የቆሙት የሕግ ባለሙያ እንደተናገሩት ከፍልስጤም ኤምባሲ ጋር በመተባበር እስራኤልን መመከት የሚል አጋርነት እና ስልጠና ውስጥ ተሳትፈዋል በሚል ጉዳይ ጭምር መጠርጠራቸውን ገልጸዋል።
አቶ ሔኖክ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ምክንያቶች ለታሰሩ ሰዎች #ጥብቅና በመቆም ይታወቃሉ።
ጠበቃ ሔኖክ በጸረ-ሽብር ሕግ እና የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ላይ በአዳማ ከተማ በሚደረግ የምክክር መድረክ ይሳተፋሉ ተብሎ #ይጠበቅ ነበር።
ፖሊስ ለምርመራ 15 ቀናት ቢጠይቅም ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለጥቅምት 15 ቀጠሮ ሰጥቷል ።
ምንጭ ፦ DW
@yenetube @mycase27
አራዳ በሚገኘው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቀረቡት አቶ ሔኖክ እና አቶ ሚካኤል "#የገጠር ሰው አይመራንም በማለት ወጣቶችን አስተባብራችሁ አመጽ ልታነሳሱ ነበር" በሚል መጠርጠራቸውን የሕግ ባለሙያው አቶ ደሙ አስፋው ለ«DW» ተናግረዋል።
አቶ #ሔኖክን ወክለው በፍር ቤቱ ጥብቅና የቆሙት የሕግ ባለሙያ እንደተናገሩት ከፍልስጤም ኤምባሲ ጋር በመተባበር እስራኤልን መመከት የሚል አጋርነት እና ስልጠና ውስጥ ተሳትፈዋል በሚል ጉዳይ ጭምር መጠርጠራቸውን ገልጸዋል።
አቶ ሔኖክ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ምክንያቶች ለታሰሩ ሰዎች #ጥብቅና በመቆም ይታወቃሉ።
ጠበቃ ሔኖክ በጸረ-ሽብር ሕግ እና የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ላይ በአዳማ ከተማ በሚደረግ የምክክር መድረክ ይሳተፋሉ ተብሎ #ይጠበቅ ነበር።
ፖሊስ ለምርመራ 15 ቀናት ቢጠይቅም ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለጥቅምት 15 ቀጠሮ ሰጥቷል ።
ምንጭ ፦ DW
@yenetube @mycase27
በደቡብ ክልል፣ በከንባታ ጠንባሮ ዞን ዱራሜ ከተማ ከተለያዩ ዩንቨርስቲዎች ባለፉት 4 አመታት ተመርቀው ስራ ማግኘት ያልቻሉ ወደ 400 የሚጠጉ ወጣቶች ቅሬታቸውን ለማሰማት ወደ ዞኑ አስተዳደር በሄዱበት ወቅት #በፖሊስ በሀይል እንዲበተኑ ተደርገዋል።
📌ይህንን ተግባ የፈፀሙ ፓሊሶች በህግ እንዲጠየቁ ታሳስባለች።
@YeneTube @Fikerassefa
📌ይህንን ተግባ የፈፀሙ ፓሊሶች በህግ እንዲጠየቁ ታሳስባለች።
@YeneTube @Fikerassefa