#በዘንድሮው ሀገር አቀፍ የአስረኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል፡፡
ከተፈታኞቹ 71.48 ከመቶ የሚሆኑት ማለፊያ ነጥቡን አሟልተው አልፈዋል።
የማለፊያው ነጥብም #ለወንዶች 2.71 ሲሆን #ለሴቶች 2.57 ሆኗል።
ለታዳጊ ክልሎች #ለወንድ 2.43፣ #ለሴቶች 2.29 እንዲሁም ለአካል ጉዳተኞች #ለወንድ 2.14 #ለሴት ደግሞ 2.00 መሆኑ ተገልጿል።
📌ተፈታኖች ዛሬ ከ12 ሰአት በሃላ በ rtn 8181 እና በፈተናዎች ኤጄንሲ ድረገጽ ኮዳቸውን በማስገባት ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉም ሀገር አቀፉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጄንሲ ገልጿል።
©ebc
@yenetube @mycase27
ከተፈታኞቹ 71.48 ከመቶ የሚሆኑት ማለፊያ ነጥቡን አሟልተው አልፈዋል።
የማለፊያው ነጥብም #ለወንዶች 2.71 ሲሆን #ለሴቶች 2.57 ሆኗል።
ለታዳጊ ክልሎች #ለወንድ 2.43፣ #ለሴቶች 2.29 እንዲሁም ለአካል ጉዳተኞች #ለወንድ 2.14 #ለሴት ደግሞ 2.00 መሆኑ ተገልጿል።
📌ተፈታኖች ዛሬ ከ12 ሰአት በሃላ በ rtn 8181 እና በፈተናዎች ኤጄንሲ ድረገጽ ኮዳቸውን በማስገባት ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉም ሀገር አቀፉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጄንሲ ገልጿል።
©ebc
@yenetube @mycase27