የመራጮች ምዝገባ ከሚጀመርበት ቀን ጀምሮ ክፍት የሚሆን አዲስ የሚዲያ ማእከል በቦርዱ ይቋቋማል፡፡ በቦርዱ የሚዘጋቸው ይህ ዴስክ እስከ ምርጫው ውጤት ድረስ ፈጣን መረጃዎችን ያደርሳል፤ እንደ ሶሊያና ሸመልስ ገለፃ፡፡
#ምርጫ2012
#Election2020
Via አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
#ምርጫ2012
#Election2020
Via አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የምርጫ ምዝገባን በተመለከተ "ሎጀስቲክ ላይ ብዙ ወጪ ሳያስወጣ እንዴት መፈጸም እንደምንችል እያየን ነው። እንዴት እንደምንፈጽመው ገና አልወሰንንም" - የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ
#Ethiopia #ምርጫ2012 #Election2020
@YeneTube @Fikerassefa
#Ethiopia #ምርጫ2012 #Election2020
@YeneTube @Fikerassefa