#update ቤንሻንጉል ⤵️⤵️
#በቅርቡ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በካማሺ ዞን በተከሰተዉ ግጭት ከ70,000 በላይ ሰዎች መፈናቀላቸዉ #ይታወሳል።
ተፈናቃዮቹ ወደ ኦሮሚያ ክልል፣ ማለትም፣ በምሥራቅ እና በምዕራብ ወለጋ ዞኖች መጠለያ #ማግኘታቸው ተገልጿል።
ለደህንነታቸው በመስጋት ንብረታቸዉን ጥለው ከተፈናቀሉት 70,000 ዉስጥ እስከ ትላንት ማታ ድረስ #ከ28,000 በላይ ወደ ቀየያቸዉ መመለሳቸዉን ፣ የተቀሩትንም ወደ ቀያቸዉ ለመመለስ ስራ እየተሰራ መሆኑን የኦዴፓ ጽህፈት ቤት የገጠር አደረጃጀት ኃፊ አቶ አዲሱ አረጋ ዛሬ ጥዋት በፌስቡክ ገፃቸዉ ያሰፈሩት ጽሁፍ አመልክቷል።
ምንጭ ፦ አቶ አዲሱ አረጋ
@yenetube @mycase27
#በቅርቡ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በካማሺ ዞን በተከሰተዉ ግጭት ከ70,000 በላይ ሰዎች መፈናቀላቸዉ #ይታወሳል።
ተፈናቃዮቹ ወደ ኦሮሚያ ክልል፣ ማለትም፣ በምሥራቅ እና በምዕራብ ወለጋ ዞኖች መጠለያ #ማግኘታቸው ተገልጿል።
ለደህንነታቸው በመስጋት ንብረታቸዉን ጥለው ከተፈናቀሉት 70,000 ዉስጥ እስከ ትላንት ማታ ድረስ #ከ28,000 በላይ ወደ ቀየያቸዉ መመለሳቸዉን ፣ የተቀሩትንም ወደ ቀያቸዉ ለመመለስ ስራ እየተሰራ መሆኑን የኦዴፓ ጽህፈት ቤት የገጠር አደረጃጀት ኃፊ አቶ አዲሱ አረጋ ዛሬ ጥዋት በፌስቡክ ገፃቸዉ ያሰፈሩት ጽሁፍ አመልክቷል።
ምንጭ ፦ አቶ አዲሱ አረጋ
@yenetube @mycase27