ይድረስ ለኢትዮ- ቴሌኮም #ሀዋሳ:-
ጉዳዩ:- በአከባቢያችን የሞባያል የኢንተርኔት አገልግሎት በአግባቡ አለመስራትን ይመለከታል
ከላይ ርዕሱ ላይ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በአከባቢያችን #በሀዋሳ ከተማ #ሒጠታ ቀበሌ ከሀዋሳ ቪው ሆቴል ጀርባ ወይንም ከአጠና ተራ ጀርባ ባለው አከባቢ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎት ፍፁም ይሰራል ማለት እንደማይቻል ልናሳውቃችሁ እንወዳለን።
ረጅም ጊዜን (2-3(ዐመት)) እንዳስቆጠረ የሚነገርለት ይህ ችግር ለአከባቢያችን ቴሌኮም ብናመለክትም የሀዋሳ ሪጅን ቴሌኮም ችላ ማለት መምረጡን ጉዳዩን ያስረዱ የአከባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል።
እንዲሁም ኢትዮ-ቴሌኮም ምላሽ እንዲሰጣቸው የየኔቲዩብ ያናገራቸው የአከባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ጉዳዩ:- በአከባቢያችን የሞባያል የኢንተርኔት አገልግሎት በአግባቡ አለመስራትን ይመለከታል
ከላይ ርዕሱ ላይ ለመጥቀስ እንደተሞከረው በአከባቢያችን #በሀዋሳ ከተማ #ሒጠታ ቀበሌ ከሀዋሳ ቪው ሆቴል ጀርባ ወይንም ከአጠና ተራ ጀርባ ባለው አከባቢ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎት ፍፁም ይሰራል ማለት እንደማይቻል ልናሳውቃችሁ እንወዳለን።
ረጅም ጊዜን (2-3(ዐመት)) እንዳስቆጠረ የሚነገርለት ይህ ችግር ለአከባቢያችን ቴሌኮም ብናመለክትም የሀዋሳ ሪጅን ቴሌኮም ችላ ማለት መምረጡን ጉዳዩን ያስረዱ የአከባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል።
እንዲሁም ኢትዮ-ቴሌኮም ምላሽ እንዲሰጣቸው የየኔቲዩብ ያናገራቸው የአከባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa